This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የአልፋ መሪ ቡድን ምስረታ በኢትዮጵያ Alpha lead team formation in Ethiopia
CFS አጠቃቀም በአማረኛ.pdf
1.2 MB
የደንበኞች አስተያየት መስጫ (CFS) አጠቃቀም በአማርኛ
ውድ የአልፋ ቤተሰቦች
ከዚህ በፊት ኢንተርኔት በመቋረጡ ምክንያት ፕሮግራሞቻችንን በኦንላይን ማስቀጠል አልቻልንም ነበር። በአሁኑ ጊዜ ዋይፋይም ሆነ የሞባይል ዳታ በመለቀቁ በኦንላይን በተለያዩ ሶሻል ሚዲያ ስናቀርባቸው የነበሩትን ፕሮግራም እንቀጥላለን። ስለሆነም
በብሬክስሩ የቴሌግራም ቻናል ላይ የምናቀርባቸውን የግል ስብእና ስልጠናዎችን እንዲሁም በፌስቡክ ክሎዝድ ግሩፓችን ላይ በቀጥታ Live የጀመርነውን የመሰረታዊ ስልጠናን ጨምሮ ከመጪው ሰኞ 20/11/2012 ዓ.ም ጀምሮ እንቀጥላለን።
ትሬኒንግ ክፍል !!!
አልፋ ለስኬትዎ ጉልህ ድርሻ!
ከዚህ በፊት ኢንተርኔት በመቋረጡ ምክንያት ፕሮግራሞቻችንን በኦንላይን ማስቀጠል አልቻልንም ነበር። በአሁኑ ጊዜ ዋይፋይም ሆነ የሞባይል ዳታ በመለቀቁ በኦንላይን በተለያዩ ሶሻል ሚዲያ ስናቀርባቸው የነበሩትን ፕሮግራም እንቀጥላለን። ስለሆነም
በብሬክስሩ የቴሌግራም ቻናል ላይ የምናቀርባቸውን የግል ስብእና ስልጠናዎችን እንዲሁም በፌስቡክ ክሎዝድ ግሩፓችን ላይ በቀጥታ Live የጀመርነውን የመሰረታዊ ስልጠናን ጨምሮ ከመጪው ሰኞ 20/11/2012 ዓ.ም ጀምሮ እንቀጥላለን።
ትሬኒንግ ክፍል !!!
አልፋ ለስኬትዎ ጉልህ ድርሻ!
ደንበኞች አስተያየት መስጫ (CFS) አጠቃቀም በአማርኛ
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.linehub.cfcs
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.linehub.cfcs
Breakthrough Trading S.C:
ውድ የብሬክስሩ ትሬዲንግ ሰልጣኞቻችን ስልጠናዎቻችን እየቀጠሉ ይገኛሉ፡፡ ዛሬ በአሸናፊዎችና ተሸናፊዎች መካከል ያለ ልዩነት የሚለውን በአሰልጣኝ ካሱ ጃምቦ እንዲህ ቀርቦልናል፡፡ መልካም የስልጠና ጊዜ!!!
Dear all we have upload the next training difference between winner and looser .
Trainer:- Kasu Jambo
Title of the training : difference between winner and looser .
Alpha!
Your state for significance
ውድ የብሬክስሩ ትሬዲንግ ሰልጣኞቻችን ስልጠናዎቻችን እየቀጠሉ ይገኛሉ፡፡ ዛሬ በአሸናፊዎችና ተሸናፊዎች መካከል ያለ ልዩነት የሚለውን በአሰልጣኝ ካሱ ጃምቦ እንዲህ ቀርቦልናል፡፡ መልካም የስልጠና ጊዜ!!!
Dear all we have upload the next training difference between winner and looser .
Trainer:- Kasu Jambo
Title of the training : difference between winner and looser .
Alpha!
Your state for significance
👍1
ውድ የብሬክስሩ የገፅታ ገንቢዎች ሰላም ለ እናንተ ይሁን። ድርጅታችን በአረንጓዴ አሻራ ልማት ላይ ለመሳተፍ ዝግጅት ላይ ነው። ስለሆነም ለመሳተፍ ፈቃደኛና ዝግጁ የሆናችሁ ቢሮ ድረስ በመምጣት ወይም 0978046732
በመደወል እንዲሁም በ email-jone1jack1@gmail.com እስከ ሐምሌ 23/2012 ዓ.ም 6:00 ሰዓት እንድትመዘገቡና አሻራችሁን እንድታሳርፉ ስንል እናሳውቃለን።
በመደወል እንዲሁም በ email-jone1jack1@gmail.com እስከ ሐምሌ 23/2012 ዓ.ም 6:00 ሰዓት እንድትመዘገቡና አሻራችሁን እንድታሳርፉ ስንል እናሳውቃለን።