Breakthrough Trading S.C ®
54.6K subscribers
8.24K photos
272 videos
94 files
2.31K links
This is a personal development company that helps you program your subconscious mind to overcome challenges & achieve your goals we Build a leading DS company where IBOs own and supervise their own company!
www.alphagenuine.com
+251118217676
Download Telegram
Breakthrough Trade S.C. management visited E-PN agents to extend their congratulations for the commencement of the new work year.

የብሬክስሩ ትሬዲንግ አ.ማ አስተዳደር የE-PN ወኪሎችን ለአዲሱ የስራ ዘመን እንኳን አደረሳችሁ በማለት የስራ ጉብኝነት አድርገዋል።

=== አልፋ ለስኬትዎ ጉልህ ድርሻ! ===

📍አዲስ አበባ፣ ቦሌ  ክፍለ-ከተማ፣ ወረዳ 3 አለምነሽ ፕላዛ 6ተኛ ፎቅ
🌐 www.alphagenuine.com
☎️ +251930020395 Bole Branch
       +251988010611 Megenagna Branch
👍6721🤩12🎉6👎4
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
📎አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ የስብሰባ ጥሪ!

የብሬክስሩ ትሬዲንግ አ.ማ. የባለአክሲዮኖች  4ኛው መደበኛ እና 3ኛው አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ በኢትዮጵያ ስካይ ላይት ሆቴል phase two building በአባይ የስብሰባ አዳራሽ ጥቅምት  11 ቀን /2016 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ ይካሄዳል።

=== አልፋ ለስኬትዎ ጉልህ ድርሻ! ===

📍አዲስ አበባ፣ ቦሌ  ክፍለ ከተማ፣ ወረዳ 3 አለምነሽ ፕላዛ 6ተኛ ፎቅ
🌐 www.alphagenuine.com
☎️ +251930020395 Bole Branch
       +251988010611 Megenagna Branch
👍4817🎉6👎4🤩4🔥2😢1
📰 #አዲስዘመን

📎አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ የስብሰባ ጥሪ!

የብሬክስሩ ትሬዲንግ አ.ማ. የባለአክሲዮኖች  4ኛው መደበኛ እና 3ኛው አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ በኢትዮጵያ ስካይ ላይት ሆቴል phase two building በአባይ የስብሰባ አዳራሽ ጥቅምት  11 ቀን /2016 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ ይካሄዳል።

=== አልፋ ለስኬትዎ ጉልህ ድርሻ! ===

📍አዲስ አበባ፣ ቦሌ  ክፍለ ከተማ፣ ወረዳ 3 አለምነሽ ፕላዛ 6ተኛ ፎቅ
🌐 www.alphagenuine.com
☎️ +251930020395 Bole Branch
       +251988010611 Megenagna Branch
33👍15🎉2👎1
መላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለመውሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
👍12654🎉30👎9😢8😁3
እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በሰላም አደረሳችሁ።
214👍29🔥15🎉11🤩8👎1
October Package Training Schedule.pdf
54.1 KB
📎 ለውድ የአልፋ ሰልጣኞቻችን:

የአልፋ ጥቅል ስልጠና የጥቅምት ወር መርሃ-ግብር👆

በቅርንጫፍ ቢሮዎቻችንም ሆነ በኢፒን ተወካዮቻችን በኩል ጥቅል ስልጠናዎችን የገዛችሁ ሰልጣኞቻችን በሙሉ፣ ምዝገባው የስልጠናው መርሀ-ግብሩ ከሚጀመርበት ሁለት ቀን በፊት የሚጠናቀቅ መሆኑን ለማሳወቅ አንወዳለን።

ይህንን በመገንዘብ በአካል፣ በሲኤፌስ እና በቴሌግራም ከሚጀመርበት ሁለት ቀን በፊት ምዝገባ እንድታጠናቅቁ ስንል እናስታውቃለን።

=== አልፋ ለስኬትዎ ጉልህ ድርሻ! ===

📍አዲስ አበባ፣ ቦሌ  ክፍለ-ከተማ፣ ወረዳ 3 አለምነሽ ፕላዛ 6ተኛ ፎቅ
🌐 www.alphagenuine.com
☎️ +251930020395 Bole Branch
       +251988010611 Megenagna Branch
👍4817🔥3👎1😁1🎉1
ለውድ የብሬክስሩ ትሬዲንግ አ.ማ ባለአክሲዮኖች በሙሉ!
 
ብሬክስሩ ትሬዲንግ አ.ማ የ4ኛ መደበኛ እና 3ኛ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ ጥቅምት 11 በስካይ ላይት ሆቴል በአባይ የስብሰባ አዳራሽ ውስጥ እንደሚከናወን ይታወሳል።  

ስለሆነም ለ 9 የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት ተመራጮች ጥቆማ ለመስጠት በኩባንያው ዋና መስሪያ ቤት አለምነሽ ፕላዛ 6ኛ ወለል ላይ የቢሮ ቁጥር 601 በሚገኘው በዳይሬክተሮች ቦርድ ጽ/ቤት ጥቆማችሁን ማቅረብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን። 

የጥቆማ አሰጣጥ ሂደቱም፦ 
በተዘጋጀው የጥቆማ መስጫ ቅጽ በአግባቡ ከተሞላ በኋላ በተዘጋጀው ፖስታ ውስጥ ከመታወቂያዎ ኮፒ ጋር አባሪ አድርገው ያሽጉታል ከዛም በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ያስገቡታል። 

በአንድ ቅጽ ላይ ከአንድ በላይ የእጩ አባል ካሰፈሩ ተቀባይነት የማይኖረው መሆኑን እናሳስባለን። ስለሆነም አንድ ቅጽ ለአንድ እጩ አባል ብቻ የሚያገለግል እና አንድ ሰው እስከ ዘጠኝ እጩዎችን በተለያየ ቅጽ መምረጥ ይችላል።

 የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት ተመራጮች ከቀድሞው የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት ውስጥ በድጋሚ መምረጥ እንደሚቻል እናሳውቃለን። 
ጥቆማ ለመስጠት ሲመጡ የታደሰ የቀበሌ/መንጃ ፍቃድ/ፓስፖርት መታወቂያ ይዘው መምጣትዎን እንዳይረሱ።
👍7113🎉4👎1
በትላንትናው ዕለት መስከረም 21/2016 ዓ.ም የብሬክሰሩ ትሬዲንግ አ.ማ መስራቾች(ቅን ቡድን) እና የድርጅቱ አዳዲስ አመራሮች የትውውቅ እንዲሁም ለአዲሱ የስራ ዓመት ተግባራዊ ሊደረጉ የሚገባ ጉዳዮች፤ የኘሮዳክት ስልጠና በብራንች ቢሮዎች ስለማስጀመር፤ በክልል ከተሞች የሚሰጡ ስልጠናዎች  ስርአት በመዘርጋት ለሁሉም IBO ተደራሽ ስለማድረግ እንዲሁም የፈንክሽናል ቡድን መመሪያ እና ምዝገባ/እውቅና ስለመስጠት በተመለከተ በቤስት ዌስተርን ፕላስ አዲስ አበባ ሆቴል ምክክር አድርገዋል።

=== አልፋ ለስኬትዎ ጉልህ ድርሻ! ===!

📍📍አዲስ አበባ፣ ቦሌ  ክፍለ-ከተማ፣ ወረዳ 3 አለምነሽ ፕላዛ 6ተኛ ፎቅ
🌐 www.alphagenuine.com
☎️ +251930020395 Bole Branch
       +251988010611 Megenagna Branch
       +251943120133 Adama Branch
👍4414🎉4👎1
🔉 ለውድ የብሬክስሩ ትሬዲንግ አ.ማ ባለአክሲዮኖች በሙሉ!
 
ብሬክስሩ ትሬዲንግ አ.ማ የ4ኛ መደበኛ እና 3ኛ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ ጥቅምት 11 በስካይ ላይት ሆቴል በአባይ የስብሰባ አዳራሽ ውስጥ እንደሚከናወን ይታወሳል።  

ስለሆነም ለ 9 የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት ተመራጮች ጥቆማ ለመስጠት በኩባንያው ዋና መስሪያ ቤት አለምነሽ ፕላዛ 6ኛ ወለል ላይ የቢሮ ቁጥር 601 በሚገኘው በዳይሬክተሮች ቦርድ ጽ/ቤት ጥቆማችሁን ማቅረብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን። 

የጥቆማ አሰጣጥ ሂደቱም፦ 
በተዘጋጀው የጥቆማ መስጫ ቅጽ በአግባቡ ከተሞላ በኋላ በተዘጋጀው ፖስታ ውስጥ ከመታወቂያዎ ኮፒ ጋር አባሪ አድርገው ያሽጉታል ከዛም በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ያስገቡታል። 

በአንድ ቅጽ ላይ ከአንድ በላይ የእጩ አባል ካሰፈሩ ተቀባይነት የማይኖረው መሆኑን እናሳስባለን። ስለሆነም አንድ ቅጽ ለአንድ እጩ አባል ብቻ የሚያገለግል እና አንድ ሰው እስከ ዘጠኝ እጩዎችን በተለያየ ቅጽ መምረጥ ይችላል።

 የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት ተመራጮች ከቀድሞው የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት ውስጥ በድጋሚ መምረጥ እንደሚቻል እናሳውቃለን። 
ጥቆማ ለመስጠት ሲመጡ የታደሰ የቀበሌ/መንጃ ፍቃድ/ፓስፖርት መታወቂያ ይዘው መምጣትዎን እንዳይረሱ።


=== አልፋ ለስኬትዎ ጉልህ ድርሻ! ===!

📍አዲስ አበባ፣ ቦሌ  ክፍለ-ከተማ፣ ወረዳ 3 አለምነሽ ፕላዛ 6ተኛ ፎቅ
🌐 www.alphagenuine.com
☎️ +251930020395 Bole Branch
       +251988010611 Megenagna Branch
       +251943120133 Adama Branch
44👍24🎉4🔥3😢3👎2
💡 አስደሳች ዜና ለውድ የአልፋ ገፅታ ገንቢዋቻችን!

ብሬክስሩ ትሬዲንግ አ.ማ ለገፅታ ገንቢዋች እና እንግዶች የሚሆን ዘወትር ሀሙስ በሶስቱም ቅርንጫፎች በካምፓኒው ታላላቅ አሰልጣኞች የስልጠና ፅንሰ ሀሳብ (training concept) ስልጠና መስጠት መጀመሩን እናበስራለን።

👉 በዚህ ሳምንት ሀሙስ 24/01/2016
ጠዋት 3:00-4:30
ከሰዓት  9:00-10:30

📍 ቦታ:- በቦሌ፣ በመገናኛ እና በአዳማ ቅርንጫፍ


=== አልፋ ለስኬትዎ ጉልህ ድርሻ! ===!
📍አዲስ አበባ፣ ቦሌ  ክፍለ-ከተማ፣ ወረዳ 3 አለምነሽ ፕላዛ 6ተኛ ፎቅ
🌐 www.alphagenuine.com
☎️ +251930020395 Bole Branch
       +251988010611 Megenagna Branch
       +251943120133 Adama Branch
👍9024🔥8🎉5👎2
🧑‍🏫👨‍🏫 መልካም የመምህራን ቀን!

ክብርና ምስጋና ትውልድ አንጸው፣ በሥነ ምግባር ቀርጸው፣ ዛሬያችን ትርጉም ያለው ሕይወት እንድንኖር ነገአችንን እንድናስውብ እንደ ወላጆቻችን ለሆኑልን መምህራን እንዲሁም አሰልጣኞች!

=== አልፋ ለስኬትዎ ጉልህ ድርሻ! ===!
📍አዲስ አበባ፣ ቦሌ  ክፍለ-ከተማ፣ ወረዳ 3 አለምነሽ ፕላዛ 6ተኛ ፎቅ
🌐 www.alphagenuine.com
☎️ +251930020395 Bole Branch
       +251988010611 Megenagna Branch
       +251943120133 Adama Branch
104👍43😁8🤩8🎉6👎2
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA
#እንድታውቁት

ቅዳሜ የሚከበረው " #የኢሬቻ_ሆራ_ፊንፊኔ በዓል " ተከብሮ እስከሚጠናቀቅ የሚዘጉ መንገዶችን የአዲስ አበባ ፖሊስ ይፋ አድርጓል።

ከነገ ዓርብ መስከረም 25 ቀን 2016 ዓ/ም ከቀኑ 8:00 ሰዓት ጀምሮ በዓሉ እስከሚጠናቅ ድረስ ፦

- ከቦሌ አየር መንገድ በሚሊኒዬም አዳራሽ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ወሎ ሰፈር አደባባይ

- ከመገናኛ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ 22 ማዞሪያ

- ከ4ኪሎ በውጭ ጉዳይ ሚ/ር ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ኮንሰን መስቀለኛ ወይም ወዳጅነት ፓርክ

- ከፒያሳ በቸርቸር ጎዳና  ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ቴዎድሮስ አደባባይ

- ከጦር ሃይሎች በለገሃር ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ልደታ ከፍተኛ ፍርድ ቤት

- ከጀሞ በትንባሆ ሞኖፖል ወደ ሜክሲኮ የሚወስደው መንገድ አፍሪካ ህብረት አደባባይ

- ከቄራ ወደ ሜክሲኮ አደባባይ የሚሄደው መንገድ ቡልጋርያ ማዞሪያ

- በአዲሱ መንገድ ከቄራ በቂርቆስ ወደ ለገሃር የሚወስደው መንገድ ታቦት ማደሪያ

- ከሳሪስ ፣ በጎተራ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ጎተራ ማሳለጫ

- ከቦሌ ወደ ቅዱስ ዑራኤል ቤተ ክርስቲያን የሚወስደው መንገድ  አትላስ ሆቴል አካባቢ

- ከአዋሬ ወደ ካሳንቺዝ  የሚወስደው መንገድ ሴቶች አደባባይ

- ከልደታ በጌጃ ሰፈር ፣ ጤና ጥበቃ የሚወስደው መንገድ አብነት ፈረሰኛ ፖሊስ አካባቢ

- ከመርካቶ በጎማ ተራ ወደ አምስተኛ የሚወስደው መንገድ በርበሬ በረንዳ

- ከመርካቶ በራስ ቴአትር ወደ ጎማ ቁጠባ ተክለ ሃይማኖት አደባባይ

መንገዶች ከነገ ከቀኑ 8 ሰዓት ጀምሮ ለጊዜው ለተሽከርካሪ ዝግ ይሆናሉ፡፡

በዓሉ በሚከበርበት ዙሪያ እና በአካባቢው በግራና በቀኝ ለረጅም ሆነ ለአጭር ጊዜ ተሽከርካሪ አቁሞ መሄድ ፍፁም የተከለከለ ነው ተብሏል።

ህብረተሰቡ የፖሊስን አገልግሎት ለማግኘትም ሆነ አጠራጣሪ ነገሮች ሲያጋጥሙት መረጃ ለመስጠት በ991 ወይም 816 ነፃ የስልክ መስመሮችን እና 011-1-26-43-59 ፣ 011-5-52- 63-02/03 ፣ 011-542-40-77፣ 011-5-54-36-81 እንዲሁም በ987 ፣ 991 እና 816 ነፃ የስልክ መስመሮች መጠቀም እንደሚችል ተገልጿል።

@tikvahethiopia
👍51😁31😱1