4-3-3 ስፖርት በ ኢትዮጵያ
490K subscribers
90.3K photos
265 videos
3 files
3.08K links
ከእሁድ እስከ እሁድ ፈጣን የመረጃ ምንጭ!

➮የሃገር ቤት ትኩስ ትኩስ መረጃዎች
➮የአፍሪካ መረጃዎችን በሙሉ
➮የአውሮፓ ታላላቅ ሊጎች ሙሉ መረጃ
➮ቁጥራዊ መረጃዎች እና ዳሰሳዎች
➮ጨዋታዎችን በቀጥታ ከየስታዲየሙ

➮በስልክ ጥሪ ምንም አይንት የማስታወቂያ ስራ አንቀበልም!

ለማስታወቂያ ስራ @Promotion_4_3_3_Bot

Cʀᴇᴀᴛᴏʀ @Simera10

⓸-⓷-⓷ስፖርት በኢትዮጵያ| 2016
Download Telegram
ኤቨርተኖች ሊቨርፑልን 2 ለ 0 በረቱበት ጨዋታ ላይ ጉዳት አሰተናግዶ የነበረው ቪታሊ ማይኮሌንኮ

በጨዋታው ላይ ባጋጠመው የቁርጭምጭሚት ጅማት መበጠስ ምክንያት ተጫዋቹ ከቀሪው የውድድር ዓመት ውጪ መሆኑን ተገልጿል።

@Bisrat_Sport_433et @Bisrat_Sport_433et
ዲሳሲ እና ቲያጎ ሲልቫ በቼልሲ ጉዳት ዝርዝር ውስጥ የተካተቱ ሲሆን ከቶተንሃም ጋር ለሚያደርጉት ጨዋታ አይገኙም።

@Bisrat_Sport_433et @Bisrat_Sport_433et
የጀርመኑ ክለብ ዶርትሙንድ ከ ፈረንሳዩ ቱጃር ክለብ ፒኤስጂ ጋር በሻምፒየንስ ሊጉ ግማሽ ፍፃሜ ይፋጠጣሉ…ይህ አጓጊ ጨዋታ በማን አሸናፊነት ይጠናቀቅ ይሆን?

እስቲ ጨዋታውን ከሄኒከን ጋር አብረን የሚሆነውን እናያለን
የትግራይ ክልል ክለቦች ከጦርነቱ በፊት ወደነበሩበት ሊግ ከ2017 ጀምሮ ተመልሰው እንዲወዳደሩ ውሳኔ ተላለፈ

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ባደረገው መደበኛ ስብሰባ የትግራይ ክልል ክለቦች ሙሉ ለሙሉ ከጦርነቱ በፊት ሲወዳደሩበት ወደነበረው ሊግ ከ2017 ጀምሮ ተመልሰው እንዲወዳደሩ ውሳኔ አሳልፏል።

የኢፌዴሪ ባሕል እና ስፖርት ሚኒስቴር በትግራይ ክልል በተከሰተው ጦርነት ምክንያት የክልሉ ክለቦች በፕሪምየር ሊግ፣ ከፍተኛ ሊግ እና አንደኛ ሊግ ሲያደርጓቸው የነበሩ ውድድሮችን ማቋረጣቸውን በመጥቀስ መንግሥት እና የትግራይ ክልል አመራሮች በደቡብ አፍሪካ ፕሪቶርያ የሰላም ስምምነት በመፈረም ሁሉም ነገር ወደነበረበት እንዲመለስ መግባባት ላይ በተደረሰው መሠረት ሁሉም የትግራይ ክልል ክለቦች ከጦርነቱ በፊት ሲወዳደሩበት ወደነበረው ሊግ ከ2017 ጀምሮ ተመልሰው እንዲወዳደሩ በላከው ደብዳቤ ጠይቋል።

ይህንን ተከትሎ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ባደረገው ስብሰባ የትግራይ ክልል ክለቦች ከሁለት ዓመት በላይ በውድድር ላይ ያልተሳተፉ በመሆኑ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን መተዳደርያ ደንብ መሠረት ሙሉ ለሙሉ ከውድድር ከመሰረዝ ይልቅ አንድ ደረጃ ዝቅ ብለው ውድድር እንዲጀምሩ ከዚህ ቀደም አስተላልፎት የነበረውን ውሳኔ ሙሉ ለሙሉ በመሻር የትግራይ ክልል ክለቦች ከጦርነቱ በፊት ሲወዳደሩበት ወደነበረው ሊግ ከ2017 ጀምሮ ተመልሰው እንዲወዳደሩ ከመንግሥት የቀረበውን አቅጣጫ በመቀበል ውሳኔ አሳልፏል።

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ውሳኔውን ተግባራዊ እንዲያደርጉ ለሚመለከታቸው አካላት በደብዳቤ ያሳወቀ ሲሆን ለኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አ/ማ በተላከው ደብዳቤም ሊጉ በ2017 የወድድር ዘመን በ19 ቡድኖች መካከል ተደርጎ 5 ቡድኖች ወደ ከፍተኛ ሊግ እንዲወርዱ በማድረግ በ2018 ከዚህ ቀደም ወደነበነረበት 16 ክለቦች እንዲመለስ አቅጣጫ ተቀምጧል። የከፍተኛ ሊግ እና አንደኛ ሊግ ውድድሮች በተመሳሳይ ተግባራዊ እንዲደረጉ አቅጣጫ ተሰጥቷል።[EFF]

@Bisrat_Sport_433et @Bisrat_Sport_433et
የጁድ ቤሊንግሃም ያለፉት 4 የሻምፒዮንስ ሊግ ጨዋታዎች ሬቲንግ!

@Bisrat_Sport_433et @Bisrat_Sport_433et
ቪኒ ጁኒየር በአሊያንዝ አሬና ሌላ ሪከርድ ተጋርቷል።

በአሊያንዝ አሬና ሪያል ማድሪድን ደጋግሞ ያስተናገደው ባየር ሙኒክ ለሎስ ማሪንጌዎቹ ደጋግሞ እጁን ሲሰጥ ተመልክተናል።

ሙኒክ ማድሪድን ባስተናገደባቸው የሜዳው ጨዋታዎች በክርስቲያኖ ሮናልዶ ሁለት ጊዜ ሁለት ሁለት ጎሎችን ያስተናገደ ሲሆን፡ ሰርጂዮ ራሞስም ሁለት ጎሎችን አስቆጥሮ መውጣቱን ታሪክ ይናገራል።

በትላንትናውም የአሊያንዝ ግጥሚያ ቪኒሲየስ ጁኒየር ሁለት ጎል በማስቆጠር ከቀደምት ሌጀንዶቹ ተርታ መቀመጥ ችሏል

@Bisrat_Sport_433et @Bisrat_Sport_433et
በዚ ሲዝን ፡-

ሃሪ ኬን - 43 ጎል አስቆጥሯል

ሶን ፣ ሪቻርሊሰን፣ ኩሉሴቭስኪ፣ ጆንሰን እና ማዲሰን ተደምሮ - 42 ጎል አስቆጥሯል

@Bisrat_Sport_433et @Bisrat_Sport_433et
ትክክለኛው ጁድ ቤሊንግሃም በባለፉት 4 የቻምፒየንስ ሊግ ጨዋታዎች የተሰጠው ሬቲንግ!

@Bisrat_Sport_433et @Bisrat_Sport_433et
ሜሲ እና አርጀንቲና የዓለም ዋንጫን ካነሱ 500 ቀናት ሆኖታል!

🇦🇷🐐🔝

@Bisrat_Sport_433et @Bisrat_Sport_433et
የሪያል ማድሪዱ ግብ ጠባቂ አንድሪ ሉኒን በሎስ ብላንኮዎቹ ቤት እስከ 2028 የሚያቆየውን አዲስ ኮንትራት ለመፈረም ተቃርቧል።

@Bisrat_Sport_433et @Bisrat_Sport_433et
Two down, two to go 🏆🏆

PSG are still chasing the quadruple 🇫🇷

@Bisrat_Sport_433et @Bisrat_Sport_433et
ቶኒ ክሮስ ከሻምፒዮንስ ሊግ የመልሱ ጨዋታ ቡሃላ በሪያል ማድሪድ እንደሚቆይ ይፋ ያረጋል ።

ምንጭ [La ser]

@Bisrat_Sport_433et @Bisrat_Sport_433et
የአል ናስር አሰላለፍ !

03:00 | አል ናስር ከ አል ካሌጅ

@Bisrat_Sport_433et @Bisrat_Sport_433et
ባየርን ሙኒክ ባለፉት ጥቂት ቀናት ስለ ቨርጂል ቫን ዳይክ ሁኔታ እያጤኑ ነው።

ምንጭ [SportsZone__]

@Bisrat_Sport_433et @Bisrat_Sport_433et
ኮፓ አሜሪካ 2024 ሊጀምር 50 ቀናት ብቻ ቀርተውታል!

@Bisrat_Sport_433et @Bisrat_Sport_433et
የዶርትሙንድ አሰላለፍ

04:00 | ዶርትሙንድ ከ ፒኤስጂ

@Bisrat_Sport_433et @Bisrat_Sport_433et
የፒኤስጂ አሰላለፍ

04:00 | ዶርትሙንድ ከ ፒኤስጂ

@Bisrat_Sport_433et @Bisrat_Sport_433et
🇸🇦 የሳውዲ ኪንግስ ካፕ ግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ

ተጀመረ

       አል ናስር 0-0 አል ከሊጅ

@Bisrat_sport_433et @Bisrat_sport_433et
ሩበን አሞሪ ከፕሪሚየር ሊጉ የሚመጡ ጥያቄዎችን በመጠበቅ ላይ ነው።

(ፋብሪዚዮ ሮማኖ)

@Bisrat_sport_433et @Bisrat_sport_433et
🇸🇦 የሳውዲ ኪንግስ ካፕ ግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ

            ዕረፍት

       አል ናስር 2-0 አል ከሊጅ
#ሮናልዶ 17'
#ማኔ 37' p

@Bisrat_sport_433et @Bisrat_sport_433et
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM