የምስራች👏👏
በቀን 11/01/2016 ዓ.ም በልደታ ክ/ከተማ ወረዳ 09 ት/ፅ/ቤት አማካኝነት የ2015 ዓ.ም መማር ማስተማር ሂደት በክፍል እና በሚኒስትሪ ውጤት ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች ሽልማት ተበርክቶላቸዋል። በተመሳሳይ ት/ቤታችንም የእውቅና ሽልማት ማግኘት ችሏል።
በቀን 11/01/2016 ዓ.ም በልደታ ክ/ከተማ ወረዳ 09 ት/ፅ/ቤት አማካኝነት የ2015 ዓ.ም መማር ማስተማር ሂደት በክፍል እና በሚኒስትሪ ውጤት ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች ሽልማት ተበርክቶላቸዋል። በተመሳሳይ ት/ቤታችንም የእውቅና ሽልማት ማግኘት ችሏል።
Forwarded from Deleted Account
Forwarded from Deleted Account