SOA COMMUNITY BALCHA Primary CAMPUS
931 subscribers
711 photos
61 videos
194 files
40 links
Download Telegram
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በቀን 18 እና 19/12/2015 ዓ.ም 30ኛው የትምህርት ጉባኤ አሰመልክቶ ውይይት አከናውኗል።
በዚህም የ6ኛ ክፍል የሚኒስትሪ ውጤት ከፍተኛ ነጥብ ያስመዘገበችው ተማሪ
👉 ፀደኒያ ስለሺ
ከአዲስ አበባ የግልና የመንግስት ት/ቤት ከሚማሩ ተማሪዎች ጋር በመፎካከር ከፍተኛ ነጥብ ካስመዘገቡ ተማሪዎች መካከል አንዷ በመሆኗ የታብሌት እና ሰርተፍኬት ተሸላሚ ሆናለች። በተመሳሳይ ት/ቤታችንም በከተማ ደረጃ እውቅና ማግኘት ችሏል።
የምስራች👏👏
በቀን 11/01/2016 ዓ.ም በልደታ ክ/ከተማ ወረዳ 09 ት/ፅ/ቤት አማካኝነት የ2015 ዓ.ም መማር ማስተማር ሂደት በክፍል እና በሚኒስትሪ ውጤት ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች ሽልማት ተበርክቶላቸዋል። በተመሳሳይ ት/ቤታችንም የእውቅና ሽልማት ማግኘት ችሏል።