#Ethiopia : በምዕራብ አርሲ በለሊት አላህ ዋክበር እየተባለ የክርስቲያን ቤቶች እየተመረጠ በተኙበት በእሳት ተቃጥሏል ይህ ውሸት ነው? አዎ ለአቃጣዮቹና የአዞ እንባ አምቢዎቹ ነውራቸውን ለመደብቅ ውሸት ነው ይላሉ ቪዲዮው ጠብቁኝ ከተወሰነ ደቂቃ በኃላ የቴሌግራም ቻናሌ ላይ ፖስት አደርገዋለው::
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በምዕራብ አርሲ ይህ ነው የሆነው:: የሰው ልጅ በተኛበት ለሊት ቤቱ እንዲህ ነው የተቃጠለበት! ይህ የሆነው በኛው ዘመን በማስረጃ ነው:: እንዚህ ነውረኞች በፍፁም የኦሮሞን ህዝብም ሆነ አማኙን የኢትዮጵያ ሙስሊም አይወክሉም ከየት እንደመጡ ፍጣሪ ይወቀው!
#Ethiopia : አማራ ክልል ሞጣ ላይ በመንጎች መስኪድ እየተቃጠለ እልልልል ተብሎ ሲጨፈር ነውርኞችን ሳወግዝ በርታ ትክክል ነህ እያልክ ሼር ስታደርግ የነበርክ ሁሉ ዛሬ ምዕራብ አርሲ ላይ በመንጎች አላዋክበር እየተባለ ምንም ያላጠፉትን ምስኪን ሰዎች ቤት ሲቃጠል ለምን ስል የሙስሊም ጠላት የምትለኝ አንተ ሙስሊም ሳትሆን ነብሰ በላ ነፍሰ ገዳይ አርመኔ ነህ!!! ኢ ት ዮ ጵ ያ ዊ ሙስሊምንም አትወክልም እኔ ከክርስቲያን ይልቅ የሙስሊም ቤት ውስጥ ነው ያደኩት ኢትዮጵያዊ ሙስሊምን ጠንቅቄ አውቀዋለው እንደ እናተ አድርባይና ነብሰ በላ አይደለም!!
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ከምወዳት ጅማ ተነጥዬ መውጣቴ ትልቅ ሞት ነው
#Ethiopia : መቃዎም ይቻላል መናገር ይቻላል እሳትን ምን አመጣው? እሳት የበላው ነገር እኮ ትርፍ የለውም:: ያን ድርጅት 1 ሺ ሰው ከሚያቃጥለው እጄን ጎትቶ አውጥቶ ቢጠቀምበት ደስታውን አልችለውም:: ምንም ባልደሰት ለህዝብ ነው የሚቀረው:: ጠቅልዬው ይዤው አልሄድ ጅማን በጣም ነው የምወደው እኔ ለልጆቼ እሬሳዬን ጅማ ቅበሩ ብዬ ተናዝዣለው ለልጆቼ::
በጅማ የዶሎል ሆቴል ባለቤት ከኢሳት ጋር በነበራቸው ቆይታ የተናገሩት::
#Ethiopia : መቃዎም ይቻላል መናገር ይቻላል እሳትን ምን አመጣው? እሳት የበላው ነገር እኮ ትርፍ የለውም:: ያን ድርጅት 1 ሺ ሰው ከሚያቃጥለው እጄን ጎትቶ አውጥቶ ቢጠቀምበት ደስታውን አልችለውም:: ምንም ባልደሰት ለህዝብ ነው የሚቀረው:: ጠቅልዬው ይዤው አልሄድ ጅማን በጣም ነው የምወደው እኔ ለልጆቼ እሬሳዬን ጅማ ቅበሩ ብዬ ተናዝዣለው ለልጆቼ::
በጅማ የዶሎል ሆቴል ባለቤት ከኢሳት ጋር በነበራቸው ቆይታ የተናገሩት::
#Ethiopia : አሁን በአረጋገጥኩት መረጃ መሰረት #OMN ለሁለት ተከፍሏል ፕ/ር እዝቄል ገቢያ (ጩኸቴን ቀሙኝ) እንዲሁም ኢታና (ወ/ሮ ኢታና ) አቶ ፀጋዬ አራርሳ (እየዬ/ካንጋሮ) በአንድ ላይ OMN ላይ አንቀርብም ብለዋል።
ችግሩ የተፈጠረው በእነ ፕ/ር እዝቄል ግሩፕ እና በሌሎች መሃል ነው በዚህም ፈራህ አብዱልሰላም የሚባለው የOMN የቦርድ አባል በፌስቡክ ገጹ ላይ ችግር ከነ እፕ/ር እዝቄል ግሩፕ ጋር ችግር መፈጠሩን ከሰዓታት በፊት በፌስቡክ ገጹ ላይ አስታውቋል።
ችግሩ የተፈጠረው በእነ ፕ/ር እዝቄል ግሩፕ እና በሌሎች መሃል ነው በዚህም ፈራህ አብዱልሰላም የሚባለው የOMN የቦርድ አባል በፌስቡክ ገጹ ላይ ችግር ከነ እፕ/ር እዝቄል ግሩፕ ጋር ችግር መፈጠሩን ከሰዓታት በፊት በፌስቡክ ገጹ ላይ አስታውቋል።
#Ethiopia : እውነት በውሸት በማስመሰል ወይም በጩኸት አይደበቅም። ትግል ይቀጥላል። የአድማ ጥሪው አሁንም አልተቀየረም። የአድማ ጥሪውን ቀይረናል ብሎ ህዝብን የሚያደናግሩ (OMNን ለማለት ነው።) ከድርጊታቸው ሊታቀቡ ይገባል ይላል።
አቶ ፀጋዬ አራርሳ (እየዬ/ካንጋሮ)
አቶ ፀጋዬ አራርሳ (እየዬ/ካንጋሮ)
#Ethiopia : አቶ ፀጋዬ አራርሳ (እየዬ/ካንጋሮ) ፕ/ር እዝቄል (ጨኸቴን ቀሙኝ) እና አቶ ኢታና (ወ/ሮ ኢታና) ባሉበት ሀገር ለሶት ቀን ከሰኞ ጀምሮ ከቤት ያለመውጣት አድማ ለማድረግ ተስማምተዋል::
ምንጭ እያስፔድ ተስፋዬ (ጭልፊት)
Good Night #Ethiopiaዬ ነገ ሳህን አጠባ አለኝ
ምንጭ እያስፔድ ተስፋዬ (ጭልፊት)
Good Night #Ethiopiaዬ ነገ ሳህን አጠባ አለኝ
#Ethiopia : በአማራና ኦሮሚያ ክልል አድ ነገር ኮሽ ባለ ቁጥር ቤተ ክርስቲያን መስኪድ የክርቲያን ቤት እየተለየ የሚቃጠልበትን ጉዳይ የክርስቲያን ሙስሊም አባቶች በአንድ ላይ በመሆን አንድ መፍትሄ ሊያበጁ ይገባል ዝምም ማለት ትክክል አይደለም:: ለየብቻ ተቃጠልኩኝ ከማለት አንድ ላይ ተቃጠልን በማለት የጥፋት ሀይሎችን ፀረ መስሊም እና ፀረ ክርስቲያንን የሁለቱንም ሀይማኖቶች የማይወኩሉ ጥቂት መንጋዎችን ከመንግስትና ህዝቡ ጋር በመሆን ከተቻለ በምክርና በትምህርት ማነፅ ካልሆነ መንግስት አስፈላጊውን እርምጃ እንዲወስድ የሁለቱም ሀይማኖት አባቶች በመነጋገር መፍትሄ ማበጀት አለባቸው::
#Ethiopia : ህወሓት የ75 አመት አባቴን አስፈራርታ በ #Dw ድመፀ ወያነ ላይ አቀርበች:: አክቲቪስት የማነህ ንጉሴ (ፈንቅል) https://youtu.be/qtehm2ZjdlM
