በመልክት ሳጥን (inbox) የመጣ
#Ethiopia : ናቲዬ አሁን የላኩልህ ቪዲዮ የእናቴ ቤት ነው ቄሮ ነን ባዮች መጥተው መኖሪያ ቤት ነው አቃጥለውት በዱላ የፈለጉትን ደብድበው ዘርፈው ሄደዋል ቤታችን እንዲህ ነው የነደደው::
ልጁ የላከልኝን ቪዲዮውን ቴሌግራም ላይ ፖስት አደርገዋለው::
#Ethiopia : ናቲዬ አሁን የላኩልህ ቪዲዮ የእናቴ ቤት ነው ቄሮ ነን ባዮች መጥተው መኖሪያ ቤት ነው አቃጥለውት በዱላ የፈለጉትን ደብድበው ዘርፈው ሄደዋል ቤታችን እንዲህ ነው የነደደው::
ልጁ የላከልኝን ቪዲዮውን ቴሌግራም ላይ ፖስት አደርገዋለው::
ሰበር መረጃ
#Ethiopia : የትግራይ ክልል ቴሌቭዥን ዜና አንባቢ ጋዜጠኛ ቴውድሮስ አለማየሁ በትግራይ ቴሌቭዥን ውስጥ ባለው ጫና ምክንያት ከትግራይ ክልል መቐለ ከተማ በመጥፋት አዲስ አበባ ገብቷል:: ጋዜጠኛ ቴውድሮስ በትግራይ ክልል ቴሌቭዥን ጣቢያ ለሁለት አመታት የነበረኝ ቆይታ የሙያ ነፃነትና ስነምግባርን የጣሰ ነበር ብሏል:: ጋዜጠኛ ቴውድሮስ ከሁለት አመት በፊት በትግራይ ክልል መንግስትና ቴሌቭዥን ጥሪ ወደ ትግራይ ሄዶ እንደነበርም አክሎ ገልፆል::
#Ethiopia : የትግራይ ክልል ቴሌቭዥን ዜና አንባቢ ጋዜጠኛ ቴውድሮስ አለማየሁ በትግራይ ቴሌቭዥን ውስጥ ባለው ጫና ምክንያት ከትግራይ ክልል መቐለ ከተማ በመጥፋት አዲስ አበባ ገብቷል:: ጋዜጠኛ ቴውድሮስ በትግራይ ክልል ቴሌቭዥን ጣቢያ ለሁለት አመታት የነበረኝ ቆይታ የሙያ ነፃነትና ስነምግባርን የጣሰ ነበር ብሏል:: ጋዜጠኛ ቴውድሮስ ከሁለት አመት በፊት በትግራይ ክልል መንግስትና ቴሌቭዥን ጥሪ ወደ ትግራይ ሄዶ እንደነበርም አክሎ ገልፆል::
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ሰበር መረጃ
#Ethiopia : የትግራይ ክልል ቴሌቭዥን ዜና አንባቢ ጋዜጠኛ ቴውድሮስ አለማየሁ በትግራይ ቴሌቭዥን ውስጥ ባለው ጫና ምክንያት ከትግራይ ክልል መቐለ ከተማ በመጥፋት አዲስ አበባ ገብቷል:: ጋዜጠኛ ቴውድሮስ በትግራይ ክልል ቴሌቭዥን ጣቢያ ለሁለት አመታት የነበረኝ ቆይታ የሙያ ነፃነትና ስነምግባርን የጣሰ ነበር ብሏል:: ጋዜጠኛ ቴውድሮስ ከሁለት አመት በፊት በትግራይ ክልል መንግስትና ቴሌቭዥን ጥሪ ወደ ትግራይ ሄዶ እንደነበርም አክሎ ገልፆል::
#Ethiopia : የትግራይ ክልል ቴሌቭዥን ዜና አንባቢ ጋዜጠኛ ቴውድሮስ አለማየሁ በትግራይ ቴሌቭዥን ውስጥ ባለው ጫና ምክንያት ከትግራይ ክልል መቐለ ከተማ በመጥፋት አዲስ አበባ ገብቷል:: ጋዜጠኛ ቴውድሮስ በትግራይ ክልል ቴሌቭዥን ጣቢያ ለሁለት አመታት የነበረኝ ቆይታ የሙያ ነፃነትና ስነምግባርን የጣሰ ነበር ብሏል:: ጋዜጠኛ ቴውድሮስ ከሁለት አመት በፊት በትግራይ ክልል መንግስትና ቴሌቭዥን ጥሪ ወደ ትግራይ ሄዶ እንደነበርም አክሎ ገልፆል::
#Ethiopia : Breaking News Loading........ በጃል ዳኦድ ኢብሳ የሚመራው ኦነግ ለሁለት ተከፍለ:: ጉለሌ የሚገኘው የኦነግ ቢሮ እርስ በእርስ ችግር በተፈጠረ አለመግባባት በፌደራል ፖሊስ ተከቧል ተጨማሪ መረጃዎችን ይዤ እመለሳለው::
#Ethiopia : ኦነግ ለሁለት ተሰነጠቀ❗
የኦነግ አባል የሆኑት
1.አራርሶ ቢቂላ
2.ኢብሳ ነጋዋ
3.አቶምሳ ኩምሳ
4.ጀቤሳ ጋቢሳ
5.ቶሌራ አዳባ
6.ዋቆ ኬኔ
የሚባሉት ለዛሬ እሁድ ስብሰባ ጠርተው ነበር ይሁን እንጂ የተቀረው የኦነግ አመራር በዳዉድ ኢብሳ የሚመራው ከላይ የተጠቀሱት የኦነግ አመራሮች ወደ ስብሰባ አዳራሽ ማለትም ጉለሌ የሚገኘው እንዳይገቡ በቄሮዎችን አስደርገዋል።
አሁን ላይ ጉለሌ የሚገኘው የኦነግ ጽህፈት ቤት ውዝግብ ተፈጥሯዊ አከባቢውም በአሁኑ ሰዓት በፌዴራል ፖሊሶች እየተጠበቀ ይገኛል።
የኦነግ አባል የሆኑት
1.አራርሶ ቢቂላ
2.ኢብሳ ነጋዋ
3.አቶምሳ ኩምሳ
4.ጀቤሳ ጋቢሳ
5.ቶሌራ አዳባ
6.ዋቆ ኬኔ
የሚባሉት ለዛሬ እሁድ ስብሰባ ጠርተው ነበር ይሁን እንጂ የተቀረው የኦነግ አመራር በዳዉድ ኢብሳ የሚመራው ከላይ የተጠቀሱት የኦነግ አመራሮች ወደ ስብሰባ አዳራሽ ማለትም ጉለሌ የሚገኘው እንዳይገቡ በቄሮዎችን አስደርገዋል።
አሁን ላይ ጉለሌ የሚገኘው የኦነግ ጽህፈት ቤት ውዝግብ ተፈጥሯዊ አከባቢውም በአሁኑ ሰዓት በፌዴራል ፖሊሶች እየተጠበቀ ይገኛል።
ሰበር ዜና‼️
#Ethiopia : የመሰቦ ሲሚንቶ ስራአስከያጅ የዓድዋው ተወላጅ አቶ ክብረአብ ተስፋማርያም በቤቱ ውስጥ እያለ በካሽ ከነ 30 ሚልዮን ብሩ በቁጥጥር ስር ውለዋል!!
የማነህ ንጉሴ (ፈንቅል)
#Ethiopia : የመሰቦ ሲሚንቶ ስራአስከያጅ የዓድዋው ተወላጅ አቶ ክብረአብ ተስፋማርያም በቤቱ ውስጥ እያለ በካሽ ከነ 30 ሚልዮን ብሩ በቁጥጥር ስር ውለዋል!!
የማነህ ንጉሴ (ፈንቅል)
#Ethiopia : የአቶ ዳውድ ኢብሳ ቤት ለደህንናታቸው በማለት ቤታቸው በፀጥታ ሀይሎች እየተጠበቀ ነው ።ከቤት እንዲቆዩም ተደርገዋል። የኦሮሞ ነፃ አውጪ ግንባር ሊቀ መንበር አቶ ዳውድ ኢብሳ ቤታቸው በፀጥታ ሀይሎች እየተጠበቀ ሲሆን ስልካቸውም ዝግ እንደሆነ እና ከቤት መውጣትም ሆነ እሳቸውምን ለመጠየቅ ወደ ቤታቸው መዝለቅ እንደማይቻል ጋዜጠኛ ዳዊት አንደሻው በፌስ ቡኩ የቅርብ ቤተሰቦቻቸውን አዋርቶ ዛሬ ፅፏል።
Good news የፌደራል መንግስት፣ ብልጽግና ፓርቲና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኃላፊዎች ከትግራይ ተወላጅ ባለሃብቶች ጋር ተወያዩ
#Ethiopia : የፌደራል መንግስት፣ የብልጽግና ፓርቲና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኃላፊዎች ከትግራይ ተወላጅ ባለሃብቶች ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሂደዋል።
በውይይቱ ላይም "የፌደራል መንግስት ጦርነት ሊከፍትብን ነው፣ መንግስት የትግራይ ክልልንና ተወላጆችን እያገለለ ነው፣ ወዘተ" የሚሉ የፕሮፖጋንዳ ትርክቶች ለፖለቲካ ፍጆታ ከመዋላቸው ባለፈ መሬት ላይ የሌሉ መሆናቸውን በመተማመን ላይ መደረሱን የአዲስ አበባ ብልፅግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ያወጣው መረጃ ያመልታል።
ከዚህ በተጨማሪም ማንኛውም በህጋዊ መንገድ ልማት ላይ፣ የሀገር እድገት ላይ መዋእለ ንዋያቸውን የሚያፈሱ የትግራይ ባለሀብቶች መንግስት ከጎናቸው እንደሚቆምም ቃል እንደተገባላቸውም ተገልጿል።
ይህን ጉዳይ እየተከታተለ የሚያስፈፅም ተወካዮች መሰየማቸውም ነው የተገለፀው።
“አገር ሊፈርስ ነው ጓዝህን ጠቅልለህ ወደ ክልልህ ግባ” የሚለውን ውዥንብር ፕሮፖጋንዳ ሳይታለሉ ራሳቸውን አረጋግተው ሊሰሩ እንደሚገባም ተወያይቷል።
“ይህ በንዲህ እንዳለ፣ ኢትዮጵያ የሁሉም አገር ናት፤ ሁላችንም ሰርተን የምንለወጥባት ሀገር እንጂ የምንሸማቐቅባት ሀገር አለመሆንዋንም ከግንዛቤ ሊገባ ይገባል” ተብሏል በውይይት መድረኩ ላይ።
#FBC
#Ethiopia : የፌደራል መንግስት፣ የብልጽግና ፓርቲና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኃላፊዎች ከትግራይ ተወላጅ ባለሃብቶች ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሂደዋል።
በውይይቱ ላይም "የፌደራል መንግስት ጦርነት ሊከፍትብን ነው፣ መንግስት የትግራይ ክልልንና ተወላጆችን እያገለለ ነው፣ ወዘተ" የሚሉ የፕሮፖጋንዳ ትርክቶች ለፖለቲካ ፍጆታ ከመዋላቸው ባለፈ መሬት ላይ የሌሉ መሆናቸውን በመተማመን ላይ መደረሱን የአዲስ አበባ ብልፅግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ያወጣው መረጃ ያመልታል።
ከዚህ በተጨማሪም ማንኛውም በህጋዊ መንገድ ልማት ላይ፣ የሀገር እድገት ላይ መዋእለ ንዋያቸውን የሚያፈሱ የትግራይ ባለሀብቶች መንግስት ከጎናቸው እንደሚቆምም ቃል እንደተገባላቸውም ተገልጿል።
ይህን ጉዳይ እየተከታተለ የሚያስፈፅም ተወካዮች መሰየማቸውም ነው የተገለፀው።
“አገር ሊፈርስ ነው ጓዝህን ጠቅልለህ ወደ ክልልህ ግባ” የሚለውን ውዥንብር ፕሮፖጋንዳ ሳይታለሉ ራሳቸውን አረጋግተው ሊሰሩ እንደሚገባም ተወያይቷል።
“ይህ በንዲህ እንዳለ፣ ኢትዮጵያ የሁሉም አገር ናት፤ ሁላችንም ሰርተን የምንለወጥባት ሀገር እንጂ የምንሸማቐቅባት ሀገር አለመሆንዋንም ከግንዛቤ ሊገባ ይገባል” ተብሏል በውይይት መድረኩ ላይ።
#FBC
#Ethiopia : ዛሬ በአዲስ አበባ ጉለሌ የአንድ የተቃዋሚ ፖርቲ የእርስ በእርስ ኩዴታ ከሽፏል:: ኦነግን ለአመታት የመሩትን ጃል ዳኦድ ኢብሳን አንስቶ በቦታው ጃል አራርሶ ቢቂላን ለመተካት የተደረገው የውስጥ ሽኩቻ ይለ ጥፋትና መገዳደል ከሽፏል:: ፌደራል ፖሊስ የኦነግን ቢሮና የጃል ዳኦድ ኢብሳን ቤት በመክበብ ጥበቃ በማድረግ ላይ ነው::
ምስል ከፋይል
ምስል ከፋይል
#Ethiopia : ህጥሴሴሴሴ ይድፋህ ለምትሉኝ አሜን አብሮ ይድፋን ይማረህ ለምትሉኝ አሜን አብሮ ይማረን! የሪፐፕሊካን ጋርድ የሰው ነፍስ ሳይጠፋ በጉለሌና በጃል ዳኦድ ኢብሳ ቤት በመድረስ ያለውን ችግር በስልትና በብልሀት ተቆጣጥሮታል::
#Ethiopia : ዲሞክራሲ የማይገባውን በቦሌም በባሌም አስገብተህ መከራህን በላህ አይደል? አይዞን ብዙሀኑ ኢትዮጵያዊያም ከጎንህ ነው!!
#AbiyMustGoForward
#AbiyMustGoForward
#Coronavirus : በተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች ትናንት የኮሮና ተሕዋሲ ከተገኘባቸው 13 ሰዎች 2ቱ ኢትዮጵያውያን መሆናቸውን የአገሪቱ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ እንዳለው ተሕዋሲው የተገኘባቸው 13ት ሰዎች በሙሉ ከሌላ አገር የተጓዙ ናቸው።
የጤና ጥበቃ ምኒስትር ድዔታ ዶክተር ሊያ ታደሰ መረጃው እንደደረሳቸው አረጋግጠው ጉዳዩን እየተከታተሉ መሆኑን ገልጸዋል። የአረብ ኤሚሬቶች የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር «ሁሉም ለ24 ሰዓታት ክትትል እየተደረገላቸው ሲሆን በጥሩ ሁኔታ ላይ ይገኛሉ» ብሏል።
Via Eshete Bekele
የጤና ጥበቃ ምኒስትር ድዔታ ዶክተር ሊያ ታደሰ መረጃው እንደደረሳቸው አረጋግጠው ጉዳዩን እየተከታተሉ መሆኑን ገልጸዋል። የአረብ ኤሚሬቶች የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር «ሁሉም ለ24 ሰዓታት ክትትል እየተደረገላቸው ሲሆን በጥሩ ሁኔታ ላይ ይገኛሉ» ብሏል።
Via Eshete Bekele
ከሀሰተኛ መረጃ እራሳችሁን ጠብቁ!
'የመሰቦ ሲሚንቶ ፋብሪካ' ዋና ስራ አስከያጅ አቶ ክብረአብ ተወልደ በቤታቸው ውስጥ እያሉ ከ30 ሚልዮን ብር ካሽ ጋር በቁጥጥር ስር እንደዋሉ ተደርጎ በማህበራዊ ሚዲያ የሚሰራጨው መረጃ #ሀሰተኛ ነው።
አቶ ክብረአብ ተወልደ ፥ መረጃው ውሸት እንደሆነ፣ እሳቸው በስራ ላይ እንደሚገኙና አሁንም ወደፊትም እንዲህ አይነት ነገር እንደማይኖር በራሳቸው እርግጠኛ መሆናቸውን ለአሶሼትድ ፕሬስ ጋዜጠኛው ኤልያስ መሰረት ተናግረዋል።
'የመሰቦ ሲሚንቶ ፋብሪካ' ዋና ስራ አስከያጅ አቶ ክብረአብ ተወልደ በቤታቸው ውስጥ እያሉ ከ30 ሚልዮን ብር ካሽ ጋር በቁጥጥር ስር እንደዋሉ ተደርጎ በማህበራዊ ሚዲያ የሚሰራጨው መረጃ #ሀሰተኛ ነው።
አቶ ክብረአብ ተወልደ ፥ መረጃው ውሸት እንደሆነ፣ እሳቸው በስራ ላይ እንደሚገኙና አሁንም ወደፊትም እንዲህ አይነት ነገር እንደማይኖር በራሳቸው እርግጠኛ መሆናቸውን ለአሶሼትድ ፕሬስ ጋዜጠኛው ኤልያስ መሰረት ተናግረዋል።
#Ethiopia : የኦሮሞ ህዝብ የሚመራው አካል እጦት ነው እንጂ ለረጅም ግዜ በጭቆና ቀንበር ስር መኖር የሚገባው አልነበረም:: መኖርን አብሮ መኖርን እንዲሁም ድል ማድረግን የሚያውቅ ህዝብ ነው:: ይህን ከመሰለ መሀበረሰ የወጡ ጥቂት ገለሰቦች ናቸው የኦሮሞን ድል ጥላሸት ለመቀባት የሚሰሩት:: ከአሁን በኃላ ግን ይህን ማድረግ አይችሉም:: እነዚህ ሰዎች ለህወሓት ተላላኪ ሆነው ህዝቡን መበጥበጥ አይችሉም:: ህወሓትም የኦሮሞን መሬት መልሶ አይረግጥም:: እንደነዚህ አይነት ሀይሎች ተሸንፈዋል ሽንፈታቸውም ይቀጥላል:: ህዝባችን የአካባቢውን ሰላም መጠበቅ አለበት:: በጎሳ በሀይማኖት ሊከፋፍሉት የሚፈልጉን መከላከልም ይጠበቅበታል::
አቶ ሽመልስ አብዲሳ የኦሮሚያ ክልል ምክትል ፕሬዘዳንት ዛሬ በጨፌ ኦሮሚያ 12 ተኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ ከተናገሩት የወሰድኳት ነች::
አቶ ሽመልስ አብዲሳ የኦሮሚያ ክልል ምክትል ፕሬዘዳንት ዛሬ በጨፌ ኦሮሚያ 12 ተኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ ከተናገሩት የወሰድኳት ነች::
ከ330 ሺሕ በላይ ሥራዎች ከስመዋል!
በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከ3.3 ሚሊዮን በላይ ሥራዎች ሊፈጠሩ ችለው የነበር ቢሆንም በኮሮና ወረርሽኝ ምክንያት ከ330 ሺሕ በላይ ሥራዎች መክሰማቸው እንደተረጋገጠ የሥራ ፈጠራ ኮሚሽን ይፋ አድርጓል፡፡ እነዚህ የሥራ ዕድሎች ዘንድሮ ተፈጥረው ከሰባት ወራት ቆይታ በኋላ ለመክሰም የተገደዱ ናቸው፡፡
ይህ ይባል እንጂ እስካሁን የተፈጠሩት ሦስት ሚሊዮን የሥራ ዕድሎች ምንም እንኳ የታሰበውን አፈጻጸም ለማሳካት ቢያስችሉም፣ ከሚያስገኙት ገቢ መጠንና ከሚሰጡት የሥራ ዋስትና አኳያ ብዙ ችግሮች እንዳሉባቸው ነው የተነገረው፡፡
በመጪዎቹ አምስት ዓመታት ውስጥ 14 ሚሊዮን የሥራ ዕድሎችን ለመፍጠር፣ በአሥር ዓመታት ውስጥም ለ20 ሚሊዮን ዜጎች የሥራ ዕድሎችን ለመፍጠር እቅድ ተይዟል፡፡ የሥራ ፈጠራ ኮሚሽን ኮሚሽነር ኤፍሬም ተክሌ (ዶ/ር) ከመጪው ዓመት ጀምሮ ሥራ ላይ ሊውል የሚችል 384 ሚሊዮን ዶላር የገንዘብ ድጋፍ ከውጭ መገኘቱን ገልጸዋል፡፡
(Reporter)
በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከ3.3 ሚሊዮን በላይ ሥራዎች ሊፈጠሩ ችለው የነበር ቢሆንም በኮሮና ወረርሽኝ ምክንያት ከ330 ሺሕ በላይ ሥራዎች መክሰማቸው እንደተረጋገጠ የሥራ ፈጠራ ኮሚሽን ይፋ አድርጓል፡፡ እነዚህ የሥራ ዕድሎች ዘንድሮ ተፈጥረው ከሰባት ወራት ቆይታ በኋላ ለመክሰም የተገደዱ ናቸው፡፡
ይህ ይባል እንጂ እስካሁን የተፈጠሩት ሦስት ሚሊዮን የሥራ ዕድሎች ምንም እንኳ የታሰበውን አፈጻጸም ለማሳካት ቢያስችሉም፣ ከሚያስገኙት ገቢ መጠንና ከሚሰጡት የሥራ ዋስትና አኳያ ብዙ ችግሮች እንዳሉባቸው ነው የተነገረው፡፡
በመጪዎቹ አምስት ዓመታት ውስጥ 14 ሚሊዮን የሥራ ዕድሎችን ለመፍጠር፣ በአሥር ዓመታት ውስጥም ለ20 ሚሊዮን ዜጎች የሥራ ዕድሎችን ለመፍጠር እቅድ ተይዟል፡፡ የሥራ ፈጠራ ኮሚሽን ኮሚሽነር ኤፍሬም ተክሌ (ዶ/ር) ከመጪው ዓመት ጀምሮ ሥራ ላይ ሊውል የሚችል 384 ሚሊዮን ዶላር የገንዘብ ድጋፍ ከውጭ መገኘቱን ገልጸዋል፡፡
(Reporter)