#Ethiopia : ህወሓት የ75 አመት አባቴን አስፈራርታ በ #Dw ድመፀ ወያነ ላይ አቀርበች:: አክቲቪስት የማነህ ንጉሴ (ፈንቅል) https://youtu.be/qtehm2ZjdlM
#Ethiopia ESAT ኢሳት ልዩ ዝግጅት በወቅታዊ ዜናዎች ላይ የሚያተኩር ዝግጅት Sat 25 July 2020 https://youtu.be/-mIBhZ5eqNc via @YouTube
YouTube
Ethiopia -ESAT ኢሳት ልዩ ዝግጅት በወቅታዊ ዜናዎች ላይ የሚያተኩር ዝግጅት Sat 25 July 2020
#ESAT #Ethiopia #Ethiopianews
የ”ኢሳት ቋሚ ወርሃዊ ክፍያ አባል” በመሆን ይመዝገቡ! በ https://app.mobilecause.com/form/Fcv8ZQ
Support ESAT by becoming a Monthly subscriber by visiting https://app.mobilecause.com/form/Fcv8ZQ
ESATtv Ethiopia--Copyright protected
የ”ኢሳት ቋሚ ወርሃዊ ክፍያ አባል” በመሆን ይመዝገቡ! በ https://app.mobilecause.com/form/Fcv8ZQ
Support ESAT by becoming a Monthly subscriber by visiting https://app.mobilecause.com/form/Fcv8ZQ
ESATtv Ethiopia--Copyright protected
አንቺ ታመጪው አንቺው ታሮጪው አሉ ህወሓት በዚህ በኩል ምርጫ አደርጋለው ይላል ወዲህ ደሞ ያለ ጭንብል (ማስክ) መንቀሳቀስ አይቻለም ይለናል አጃኢብ እኮ ነው
#Ethiopia : በትግራይ ክልል መቐለ ከተማ ከዛሬ ጀምሮ ያለአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል (ማስክ) መንቀሳቀስ እንደማይቻል ጥብቅ ማሳሰቢያ ተሰጥቷል።
በእግርም ይሁን በተሽከርካሪ የሚንቀሳቀስ ፤ በመንግስታዊ ሆነ መንግስታዊ ባልሆነ ተቋም አገልግሎት የሚገለገል ተገልጋይ የግዴታ አፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል (ማስክ) መጠቀም ይኖርበታል።
የትግራይ ክልል ፀጥታና አስተዳደር ቢሮ ይህን ለማሥፈፀም በቁርጠኝነት እንደሚሰራ እና የፀጥታ አካሉም ኃላፊነት እንደተሰጠው አስታውቋል።
#Ethiopia : በትግራይ ክልል መቐለ ከተማ ከዛሬ ጀምሮ ያለአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል (ማስክ) መንቀሳቀስ እንደማይቻል ጥብቅ ማሳሰቢያ ተሰጥቷል።
በእግርም ይሁን በተሽከርካሪ የሚንቀሳቀስ ፤ በመንግስታዊ ሆነ መንግስታዊ ባልሆነ ተቋም አገልግሎት የሚገለገል ተገልጋይ የግዴታ አፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል (ማስክ) መጠቀም ይኖርበታል።
የትግራይ ክልል ፀጥታና አስተዳደር ቢሮ ይህን ለማሥፈፀም በቁርጠኝነት እንደሚሰራ እና የፀጥታ አካሉም ኃላፊነት እንደተሰጠው አስታውቋል።
#Ethiopia : በምዕራብ አርሲ አጋርፍ ሻሸመኔና ባሌን ጨምሮ በፅንፈኛ የኦሮሞ ብሔርተኞች የወደሙት የንግድ ተቋማት ሆቴል ፈብሪካ..... ውስጥ እስካሁን 13 ሺህ 400 የአካባቢው ሰራተኞች ስራ አጥ ሆነዋል:: 13 ሺህ 400 ማለት አንድ ሰራተኛ በኢትዮጵያ ኑሮ ስንት ቤተሰብ ያስተዳድራል በትንሹ 3 ሰዎችን እንበል አስቡት ስንት ሰው ስራ አጥና ገቢ የሌለውና የሚበላው የሌለው ሆኖ እንደቀረ!
በመልክት ሳጥን (inbox) የመጣ
#Ethiopia : ናቲዬ አሁን የላኩልህ ቪዲዮ የእናቴ ቤት ነው ቄሮ ነን ባዮች መጥተው መኖሪያ ቤት ነው አቃጥለውት በዱላ የፈለጉትን ደብድበው ዘርፈው ሄደዋል ቤታችን እንዲህ ነው የነደደው::
ልጁ የላከልኝን ቪዲዮውን ቴሌግራም ላይ ፖስት አደርገዋለው::
#Ethiopia : ናቲዬ አሁን የላኩልህ ቪዲዮ የእናቴ ቤት ነው ቄሮ ነን ባዮች መጥተው መኖሪያ ቤት ነው አቃጥለውት በዱላ የፈለጉትን ደብድበው ዘርፈው ሄደዋል ቤታችን እንዲህ ነው የነደደው::
ልጁ የላከልኝን ቪዲዮውን ቴሌግራም ላይ ፖስት አደርገዋለው::
ሰበር መረጃ
#Ethiopia : የትግራይ ክልል ቴሌቭዥን ዜና አንባቢ ጋዜጠኛ ቴውድሮስ አለማየሁ በትግራይ ቴሌቭዥን ውስጥ ባለው ጫና ምክንያት ከትግራይ ክልል መቐለ ከተማ በመጥፋት አዲስ አበባ ገብቷል:: ጋዜጠኛ ቴውድሮስ በትግራይ ክልል ቴሌቭዥን ጣቢያ ለሁለት አመታት የነበረኝ ቆይታ የሙያ ነፃነትና ስነምግባርን የጣሰ ነበር ብሏል:: ጋዜጠኛ ቴውድሮስ ከሁለት አመት በፊት በትግራይ ክልል መንግስትና ቴሌቭዥን ጥሪ ወደ ትግራይ ሄዶ እንደነበርም አክሎ ገልፆል::
#Ethiopia : የትግራይ ክልል ቴሌቭዥን ዜና አንባቢ ጋዜጠኛ ቴውድሮስ አለማየሁ በትግራይ ቴሌቭዥን ውስጥ ባለው ጫና ምክንያት ከትግራይ ክልል መቐለ ከተማ በመጥፋት አዲስ አበባ ገብቷል:: ጋዜጠኛ ቴውድሮስ በትግራይ ክልል ቴሌቭዥን ጣቢያ ለሁለት አመታት የነበረኝ ቆይታ የሙያ ነፃነትና ስነምግባርን የጣሰ ነበር ብሏል:: ጋዜጠኛ ቴውድሮስ ከሁለት አመት በፊት በትግራይ ክልል መንግስትና ቴሌቭዥን ጥሪ ወደ ትግራይ ሄዶ እንደነበርም አክሎ ገልፆል::
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ሰበር መረጃ
#Ethiopia : የትግራይ ክልል ቴሌቭዥን ዜና አንባቢ ጋዜጠኛ ቴውድሮስ አለማየሁ በትግራይ ቴሌቭዥን ውስጥ ባለው ጫና ምክንያት ከትግራይ ክልል መቐለ ከተማ በመጥፋት አዲስ አበባ ገብቷል:: ጋዜጠኛ ቴውድሮስ በትግራይ ክልል ቴሌቭዥን ጣቢያ ለሁለት አመታት የነበረኝ ቆይታ የሙያ ነፃነትና ስነምግባርን የጣሰ ነበር ብሏል:: ጋዜጠኛ ቴውድሮስ ከሁለት አመት በፊት በትግራይ ክልል መንግስትና ቴሌቭዥን ጥሪ ወደ ትግራይ ሄዶ እንደነበርም አክሎ ገልፆል::
#Ethiopia : የትግራይ ክልል ቴሌቭዥን ዜና አንባቢ ጋዜጠኛ ቴውድሮስ አለማየሁ በትግራይ ቴሌቭዥን ውስጥ ባለው ጫና ምክንያት ከትግራይ ክልል መቐለ ከተማ በመጥፋት አዲስ አበባ ገብቷል:: ጋዜጠኛ ቴውድሮስ በትግራይ ክልል ቴሌቭዥን ጣቢያ ለሁለት አመታት የነበረኝ ቆይታ የሙያ ነፃነትና ስነምግባርን የጣሰ ነበር ብሏል:: ጋዜጠኛ ቴውድሮስ ከሁለት አመት በፊት በትግራይ ክልል መንግስትና ቴሌቭዥን ጥሪ ወደ ትግራይ ሄዶ እንደነበርም አክሎ ገልፆል::
#Ethiopia : Breaking News Loading........ በጃል ዳኦድ ኢብሳ የሚመራው ኦነግ ለሁለት ተከፍለ:: ጉለሌ የሚገኘው የኦነግ ቢሮ እርስ በእርስ ችግር በተፈጠረ አለመግባባት በፌደራል ፖሊስ ተከቧል ተጨማሪ መረጃዎችን ይዤ እመለሳለው::
#Ethiopia : ኦነግ ለሁለት ተሰነጠቀ❗
የኦነግ አባል የሆኑት
1.አራርሶ ቢቂላ
2.ኢብሳ ነጋዋ
3.አቶምሳ ኩምሳ
4.ጀቤሳ ጋቢሳ
5.ቶሌራ አዳባ
6.ዋቆ ኬኔ
የሚባሉት ለዛሬ እሁድ ስብሰባ ጠርተው ነበር ይሁን እንጂ የተቀረው የኦነግ አመራር በዳዉድ ኢብሳ የሚመራው ከላይ የተጠቀሱት የኦነግ አመራሮች ወደ ስብሰባ አዳራሽ ማለትም ጉለሌ የሚገኘው እንዳይገቡ በቄሮዎችን አስደርገዋል።
አሁን ላይ ጉለሌ የሚገኘው የኦነግ ጽህፈት ቤት ውዝግብ ተፈጥሯዊ አከባቢውም በአሁኑ ሰዓት በፌዴራል ፖሊሶች እየተጠበቀ ይገኛል።
የኦነግ አባል የሆኑት
1.አራርሶ ቢቂላ
2.ኢብሳ ነጋዋ
3.አቶምሳ ኩምሳ
4.ጀቤሳ ጋቢሳ
5.ቶሌራ አዳባ
6.ዋቆ ኬኔ
የሚባሉት ለዛሬ እሁድ ስብሰባ ጠርተው ነበር ይሁን እንጂ የተቀረው የኦነግ አመራር በዳዉድ ኢብሳ የሚመራው ከላይ የተጠቀሱት የኦነግ አመራሮች ወደ ስብሰባ አዳራሽ ማለትም ጉለሌ የሚገኘው እንዳይገቡ በቄሮዎችን አስደርገዋል።
አሁን ላይ ጉለሌ የሚገኘው የኦነግ ጽህፈት ቤት ውዝግብ ተፈጥሯዊ አከባቢውም በአሁኑ ሰዓት በፌዴራል ፖሊሶች እየተጠበቀ ይገኛል።
ሰበር ዜና‼️
#Ethiopia : የመሰቦ ሲሚንቶ ስራአስከያጅ የዓድዋው ተወላጅ አቶ ክብረአብ ተስፋማርያም በቤቱ ውስጥ እያለ በካሽ ከነ 30 ሚልዮን ብሩ በቁጥጥር ስር ውለዋል!!
የማነህ ንጉሴ (ፈንቅል)
#Ethiopia : የመሰቦ ሲሚንቶ ስራአስከያጅ የዓድዋው ተወላጅ አቶ ክብረአብ ተስፋማርያም በቤቱ ውስጥ እያለ በካሽ ከነ 30 ሚልዮን ብሩ በቁጥጥር ስር ውለዋል!!
የማነህ ንጉሴ (ፈንቅል)
#Ethiopia : የአቶ ዳውድ ኢብሳ ቤት ለደህንናታቸው በማለት ቤታቸው በፀጥታ ሀይሎች እየተጠበቀ ነው ።ከቤት እንዲቆዩም ተደርገዋል። የኦሮሞ ነፃ አውጪ ግንባር ሊቀ መንበር አቶ ዳውድ ኢብሳ ቤታቸው በፀጥታ ሀይሎች እየተጠበቀ ሲሆን ስልካቸውም ዝግ እንደሆነ እና ከቤት መውጣትም ሆነ እሳቸውምን ለመጠየቅ ወደ ቤታቸው መዝለቅ እንደማይቻል ጋዜጠኛ ዳዊት አንደሻው በፌስ ቡኩ የቅርብ ቤተሰቦቻቸውን አዋርቶ ዛሬ ፅፏል።
Good news የፌደራል መንግስት፣ ብልጽግና ፓርቲና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኃላፊዎች ከትግራይ ተወላጅ ባለሃብቶች ጋር ተወያዩ
#Ethiopia : የፌደራል መንግስት፣ የብልጽግና ፓርቲና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኃላፊዎች ከትግራይ ተወላጅ ባለሃብቶች ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሂደዋል።
በውይይቱ ላይም "የፌደራል መንግስት ጦርነት ሊከፍትብን ነው፣ መንግስት የትግራይ ክልልንና ተወላጆችን እያገለለ ነው፣ ወዘተ" የሚሉ የፕሮፖጋንዳ ትርክቶች ለፖለቲካ ፍጆታ ከመዋላቸው ባለፈ መሬት ላይ የሌሉ መሆናቸውን በመተማመን ላይ መደረሱን የአዲስ አበባ ብልፅግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ያወጣው መረጃ ያመልታል።
ከዚህ በተጨማሪም ማንኛውም በህጋዊ መንገድ ልማት ላይ፣ የሀገር እድገት ላይ መዋእለ ንዋያቸውን የሚያፈሱ የትግራይ ባለሀብቶች መንግስት ከጎናቸው እንደሚቆምም ቃል እንደተገባላቸውም ተገልጿል።
ይህን ጉዳይ እየተከታተለ የሚያስፈፅም ተወካዮች መሰየማቸውም ነው የተገለፀው።
“አገር ሊፈርስ ነው ጓዝህን ጠቅልለህ ወደ ክልልህ ግባ” የሚለውን ውዥንብር ፕሮፖጋንዳ ሳይታለሉ ራሳቸውን አረጋግተው ሊሰሩ እንደሚገባም ተወያይቷል።
“ይህ በንዲህ እንዳለ፣ ኢትዮጵያ የሁሉም አገር ናት፤ ሁላችንም ሰርተን የምንለወጥባት ሀገር እንጂ የምንሸማቐቅባት ሀገር አለመሆንዋንም ከግንዛቤ ሊገባ ይገባል” ተብሏል በውይይት መድረኩ ላይ።
#FBC
#Ethiopia : የፌደራል መንግስት፣ የብልጽግና ፓርቲና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኃላፊዎች ከትግራይ ተወላጅ ባለሃብቶች ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሂደዋል።
በውይይቱ ላይም "የፌደራል መንግስት ጦርነት ሊከፍትብን ነው፣ መንግስት የትግራይ ክልልንና ተወላጆችን እያገለለ ነው፣ ወዘተ" የሚሉ የፕሮፖጋንዳ ትርክቶች ለፖለቲካ ፍጆታ ከመዋላቸው ባለፈ መሬት ላይ የሌሉ መሆናቸውን በመተማመን ላይ መደረሱን የአዲስ አበባ ብልፅግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ያወጣው መረጃ ያመልታል።
ከዚህ በተጨማሪም ማንኛውም በህጋዊ መንገድ ልማት ላይ፣ የሀገር እድገት ላይ መዋእለ ንዋያቸውን የሚያፈሱ የትግራይ ባለሀብቶች መንግስት ከጎናቸው እንደሚቆምም ቃል እንደተገባላቸውም ተገልጿል።
ይህን ጉዳይ እየተከታተለ የሚያስፈፅም ተወካዮች መሰየማቸውም ነው የተገለፀው።
“አገር ሊፈርስ ነው ጓዝህን ጠቅልለህ ወደ ክልልህ ግባ” የሚለውን ውዥንብር ፕሮፖጋንዳ ሳይታለሉ ራሳቸውን አረጋግተው ሊሰሩ እንደሚገባም ተወያይቷል።
“ይህ በንዲህ እንዳለ፣ ኢትዮጵያ የሁሉም አገር ናት፤ ሁላችንም ሰርተን የምንለወጥባት ሀገር እንጂ የምንሸማቐቅባት ሀገር አለመሆንዋንም ከግንዛቤ ሊገባ ይገባል” ተብሏል በውይይት መድረኩ ላይ።
#FBC
#Ethiopia : ዛሬ በአዲስ አበባ ጉለሌ የአንድ የተቃዋሚ ፖርቲ የእርስ በእርስ ኩዴታ ከሽፏል:: ኦነግን ለአመታት የመሩትን ጃል ዳኦድ ኢብሳን አንስቶ በቦታው ጃል አራርሶ ቢቂላን ለመተካት የተደረገው የውስጥ ሽኩቻ ይለ ጥፋትና መገዳደል ከሽፏል:: ፌደራል ፖሊስ የኦነግን ቢሮና የጃል ዳኦድ ኢብሳን ቤት በመክበብ ጥበቃ በማድረግ ላይ ነው::
ምስል ከፋይል
ምስል ከፋይል