ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ሴት ተማሪዎች
📌 ሃይማኖት ዮሃንስ ውብሸት - ከብስራት ገብርኤል ትምህርት ቤት (ተፈጥሮ ሳይንስ) 579 አስመዝግባለች።
📌 ሲምቦ ደረጀ አያና - ከቅዱስ ዮሀንስ ባፕቲስት ደላሳል ካቶሊክ ትምህርት ቤት (ማህበራዊ ሳይንስ) 548 አስመዝግባለች።
@HuluAcademy
📌 ሃይማኖት ዮሃንስ ውብሸት - ከብስራት ገብርኤል ትምህርት ቤት (ተፈጥሮ ሳይንስ) 579 አስመዝግባለች።
📌 ሲምቦ ደረጀ አያና - ከቅዱስ ዮሀንስ ባፕቲስት ደላሳል ካቶሊክ ትምህርት ቤት (ማህበራዊ ሳይንስ) 548 አስመዝግባለች።
@HuluAcademy
Forwarded from VIP Educational Channel
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🙏Grade 12 Results ተለቀዋል ከዚህ በታች ባሉት ቻናል ዉስጥ ገብታችሁ ተመልከቱ ።ቶሎ Join በሉ ።
#ካሊድ_በሽር👏
የዶዶላ ኢፈ ቦሩ ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪ የሆነው ካሊድ በሽር በ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና 591 በማምጣት በሀገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ውጤት አስመዝግቧል፡፡
የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ ይፋ ባደረገው መረጃ ተማሪ ካሊድ በሽር ፦
- እንግሊዘኛ 96፣
- ሒሳብ 100፣
- ፊዚክስ 100
- ኬሚስትሪ 98፣
- ባዮሎጂ 99፣
- አፕቲትዩድ 98 አምጥቷል፡፡
የዶዶላ ኢፈ ቦሩ ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ርዕሰ መምህር ደቱ ዲቦ " ተማሪ ካሊድ በሽር በትምህርቱ በጣም ጎበዝ፣ ጥሩ ሥነ ምግባር ያለው እና አርአያ የሆነ ተማሪ ነው " ሲሉ ለኤፍ ኤም ሲ ተናግረዋል።
#ኤፍኤምሲ
@tikvahethiopia
የዶዶላ ኢፈ ቦሩ ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪ የሆነው ካሊድ በሽር በ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና 591 በማምጣት በሀገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ውጤት አስመዝግቧል፡፡
የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ ይፋ ባደረገው መረጃ ተማሪ ካሊድ በሽር ፦
- እንግሊዘኛ 96፣
- ሒሳብ 100፣
- ፊዚክስ 100
- ኬሚስትሪ 98፣
- ባዮሎጂ 99፣
- አፕቲትዩድ 98 አምጥቷል፡፡
የዶዶላ ኢፈ ቦሩ ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ርዕሰ መምህር ደቱ ዲቦ " ተማሪ ካሊድ በሽር በትምህርቱ በጣም ጎበዝ፣ ጥሩ ሥነ ምግባር ያለው እና አርአያ የሆነ ተማሪ ነው " ሲሉ ለኤፍ ኤም ሲ ተናግረዋል።
#ኤፍኤምሲ
@tikvahethiopia