🅰️Academy Tutorial
1.1K subscribers
257 photos
3 videos
243 files
21 links
@AplusAcademyTutorial ለተማሪዎች ስኬት ሁሉጊዜም ይተጋል።
👉From HighSchool to University Mid &Final Exams,Modules ,ppt,Doc......
👉Life changing Tricks
👉Reading Technics , Senior Advice
👉Motivational Messages
For Comment @YWTmanbot
Download Telegram
ከፍተኛውን ውጤት ያስመዘገበው ተማሪ 👏

ካሊድ በሺር
ከዶዶላ ኢፋ ቦሩ አዳሪ ትምህርት ቤት በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ከተፈተኑ ከፍተኛውን 591/600 ነጥብ ያመጣው ተማሪ
የ 2017 ዓ.ም የ 12ኛ ክፍል Entrance Exam ተፈታኞች መካከል ከፍተኛውን ውጤት ያመጣው ተማሪ ይሄ ልጅ ነው። 591 / 600 ነው ያመጣው። ከ 6 Subject ውስጥ አምስቱን 100 አምጥቶ ባዮሎጂ ላይ ብቻ ነው 9 ኤክስ የገባበት። Amazing..! ❤️





Share For your Freshman best Friends 🙏
@AplusAcademyTutorial
To Score Freshman CGPA 4️⃣🔣0️⃣
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Exam Content Editor:
➡️Entrance ዉጤት ነገ ሲገለፅ በቀላሉ የምታዩባቸው መንገዶች !!!

1. result.eaes.et
2. result.neaea.gov.et
3. moeresult.com
4. SMS 6284
5. @eaesbot

ከ500 በላይ ያገኙ ተማሪዎች
- ከአዲስ አበባ 888
- ከኦሮሚያ 794
- ከአማራ 385

ሙሉ በሙሉ ያሳለፉ ትምህርት ቤቶች ብዛት 50 ነው።

በሀገር ደረጃ 8.4 በመቶ ተማሪ 50% በላይ በማምጣት የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን አልፏል።ከፍተኛ ውጤት Dodola Boarding School👌

Natural 
ወንድ 591/600
ሴት 579/600

Social Science

ወንድ 562
ሴት 548
በሀገር ደረጃ 8.4 በመቶ ተማሪ 50% በላይ በማምጣት የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን አልፏል።

ያለፉት ተማሪዎች (ከ50% በላይ ያገኙ ተማሪዎች)
- በአጠቃላይ: 8.4 %
- ከናቹራል : 11.4 %
- ከሶሻል : 5.2 %
48,929 ያክሉ ተማሪ ከ50% በላይ አምጥቶ አልፏል

✔️ የዚህ ዓመት አማካይ ውጤት 31.62 ነው።

32.73 የወንዶች
30.5% የሴቶች

አዲስ አበባ 14,629 ተማሪ  አሳልፏል።

ከ500 በላይ ያገኙ ተማሪዎች
- ከአዲስ አበባ 888
- ከኦሮሚያ 794
- ከአማራ 385

2384 ተማሪዎች ዘንድሮ ከ 500 በላይ ያመጡ ተማሪዎች ተገኝተዋል

2215 የተፈጥሮ ሳይንስ የተቀሩት Social science

742 ሴት ተማሪዎች 1642 ወንድ ተማሪዎች

ከ500 በላይ ያገኙ ተማሪዎች
- ከአዲስ አበባ 888
- ከኦሮሚያ 794
- ከአማራ 385

💯%  ያሳለፉ 50 ት/ቤት ናቸው

1363 አምና
ዘንድሮ 1249 ትምህርት ቤቶች ምንም ተማሪ አላሳለፋም።

በዚህ ዓመት 580ሺ ተማሪዎች ፈተናውን ወስደዋል፡፡
🔹ከናቹራሎች 297ሺ ተማሪዎች ናቸው፡፡
🔹ከሶሻሎች 288ሺ ተማሪዎች ናቸው

> አማካኝ ውጤት 31.6/100 ነው፡፡

አማካኝ ውጤት
🔹 አዳሪ  ት/ቤቶች: 71/100
🔹 የማታ ተማሪዎች: 25.9 / 100
🔹 የመንግስት መደበኛ: 30.6 / 10
🔹 የግል ት/ቤት: 51 / 100

ያለፉት ተማሪዎች (ከ50% በላይ ያገኙ ተማሪዎች)
በአጠቃላይ: 8.4 %
ከናቹራል : 11.4 %
ከሶሻል : 5.2 %


Share For your Freshman best Friends 🙏
@AplusAcademyTutorial
To Score Freshman CGPA 4️⃣🔣0️⃣
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
This result list is fake. The Correct admission number differs from the one in the picture. The correct details are: 
First Name: Kalid (not Kakid) 
Admission No: 8670870.
የ12ኛ ክፍል ውጤትን ተፈታኞች የሚያገኙበት አድራሻዎች ይፋ ሆኑ
****

የ2017 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤትን ተፈታኞች የሚያገኙበት አድራሻዎች ይፋ ሆነዋል፡፡

ዌብ ሳይትና ቴሌግራም አድራሻ የሚጠቀሙ ተፈታኞች ጊዜያዊ ሰርቲፊኬታቸውን ወዲያውኑ አውርደው (download አድርገው) መውሰድና መጠቀም እንደሚችሉ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ገልጿል፡፡

የ2017 ትምህርት ዘመን 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የተፈተኑ ተፈታኞች በሚከተሉት አድራሻዎች ዛሬ ከሰዓት ጀምሮ ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ፡፡

ውጤት ለመመልከት አድራሻዎች:-

1. በዌብ ሳይት፡ https://result.eaes.et
2. በቴሌገራም፡ https://t.me/EAESbot
3. በአጭር የጽሑፍ መልዕክት (SMS)፡ 6284
1
በመጨረሻም ውጤት ተለቋል።

ውጤታችሁን ለማየት
1. result.eaes.et
2. result.neaea.gov.et
3. SMS 6284 ተጠቀሙ
ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ሴት ተማሪዎች

📌 ሃይማኖት ዮሃንስ ውብሸት - ከብስራት ገብርኤል ትምህርት ቤት (ተፈጥሮ ሳይንስ) 579 አስመዝግባለች።

📌 ሲምቦ ደረጀ አያና - ከቅዱስ ዮሀንስ ባፕቲስት ደላሳል ካቶሊክ ትምህርት ቤት (ማህበራዊ ሳይንስ) 548 አስመዝግባለች።

@HuluAcademy
Hundaol Abas second high score

585 /600 👏👏
Forwarded from VIP Educational Channel
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🙏Grade 12 Results  ተለቀዋል ከዚህ በታች ባሉት ቻናል ዉስጥ ገብታችሁ ተመልከቱ ።ቶሎ Join በሉ ።
#ካሊድ_በሽር👏

የዶዶላ ኢፈ ቦሩ ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪ የሆነው ካሊድ በሽር በ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና 591 በማምጣት በሀገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ውጤት አስመዝግቧል፡፡

የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ ይፋ ባደረገው መረጃ ተማሪ ካሊድ በሽር ፦
- እንግሊዘኛ 96፣
- ሒሳብ 100፣
- ፊዚክስ 100
- ኬሚስትሪ 98፣
- ባዮሎጂ 99፣
- አፕቲትዩድ 98 አምጥቷል፡፡

የዶዶላ ኢፈ ቦሩ ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ርዕሰ መምህር ደቱ ዲቦ " ተማሪ ካሊድ በሽር በትምህርቱ በጣም ጎበዝ፣ ጥሩ ሥነ ምግባር ያለው እና አርአያ የሆነ ተማሪ ነው " ሲሉ ለኤፍ ኤም ሲ ተናግረዋል።

#ኤፍኤምሲ

@tikvahethiopia