#ArsiUniversity
አርሲ ዩኒቨርሲቲ የነባር መደበኛ ቅድመ ምረቃ እና ድኅረ ምረቃ ተማሪዎች የ2018 ዓ.ም የመጀመሪያ ሴምስተር ምዝገባ መስከረም 12 እና 13/2018 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል።
በቅጣት ምዝገባ እንዲሁም ትምህርት የሚጀምረው መስከረም 14/2018 ዓ.ም መሆኑ ተገልጿል።
የምዝገባ ቦታ፦
በ2017 ዓ.ም በነበራቸሁበት ካምፓስ
በ2018 ዓ.ም ወደ አርሲ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለምትመደቡ ፍሬሽማን እና ሪሚዲያል ተማሪዎች እንዲሁም በ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል ትምህርታችሁን በአርሲ ዩኒቨርሲቲ ተከታትላችሁ ማለፊያ ውጤት ላመጣችሁ በቅርቡ በሌላ ማስታወቂያ ጥሪ እንደሚደረግላችሁ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
አርሲ ዩኒቨርሲቲ የነባር መደበኛ ቅድመ ምረቃ እና ድኅረ ምረቃ ተማሪዎች የ2018 ዓ.ም የመጀመሪያ ሴምስተር ምዝገባ መስከረም 12 እና 13/2018 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል።
በቅጣት ምዝገባ እንዲሁም ትምህርት የሚጀምረው መስከረም 14/2018 ዓ.ም መሆኑ ተገልጿል።
የምዝገባ ቦታ፦
በ2017 ዓ.ም በነበራቸሁበት ካምፓስ
በ2018 ዓ.ም ወደ አርሲ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለምትመደቡ ፍሬሽማን እና ሪሚዲያል ተማሪዎች እንዲሁም በ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል ትምህርታችሁን በአርሲ ዩኒቨርሲቲ ተከታትላችሁ ማለፊያ ውጤት ላመጣችሁ በቅርቡ በሌላ ማስታወቂያ ጥሪ እንደሚደረግላችሁ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ✅ Share For your Freshman best Friends 🙏
@AplusAcademyTutorial✅ To Score Freshman CGPA4️⃣ 🔣 0️⃣
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
#JigjigaUniversity
ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ በ2018 ዓ.ም አዲስ ገቢ የመጀመሪያ ዓመት (Freshman) ተማሪዎች፣ በ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች የነበራችሁና ያለፋችሁ እንዲሁም በ2018 አዲስ የሪሚዲያል የምትመደቡ ተማሪዎች መግቢያ ጊዜ ወደ መስከረም 12/2018 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን አሳውቋል።
ማስተካከያ ማድረግ ያስፈለገው የ2018 ዓ.ም አዲስ ገቢ መደበኛ ተማሪዎች ምደባ ባለመጠናቀቁና በመዘግየቱ ምክንያት እንደሆነ ተገልጿል።
የሌሎች የሁሉም የቅድመ ምረቃ እና የድኅረ ምረቃ ነባር ተማሪዎች ምዝገባ በነበረበት (መስከረም 08 እና 09/2018 ዓ.ም) ይከናወናል ተብሏል።
ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ በ2018 ዓ.ም አዲስ ገቢ የመጀመሪያ ዓመት (Freshman) ተማሪዎች፣ በ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች የነበራችሁና ያለፋችሁ እንዲሁም በ2018 አዲስ የሪሚዲያል የምትመደቡ ተማሪዎች መግቢያ ጊዜ ወደ መስከረም 12/2018 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን አሳውቋል።
ማስተካከያ ማድረግ ያስፈለገው የ2018 ዓ.ም አዲስ ገቢ መደበኛ ተማሪዎች ምደባ ባለመጠናቀቁና በመዘግየቱ ምክንያት እንደሆነ ተገልጿል።
የሌሎች የሁሉም የቅድመ ምረቃ እና የድኅረ ምረቃ ነባር ተማሪዎች ምዝገባ በነበረበት (መስከረም 08 እና 09/2018 ዓ.ም) ይከናወናል ተብሏል።
➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ✅ Share For your Freshman best Friends 🙏
@AplusAcademyTutorial✅ To Score Freshman CGPA4️⃣ 🔣 0️⃣
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
AAU
ScholarshipOpportunity
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2018 ትምህርት ዘመን የሚተገበር የተቋሙ ፕሬዝዳንት ነጻ የትምህርት ዕድል (Presidential Scholarship Program) ይፋ አድርጓል፡፡
ይህ ዕድል በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ለወሰዱ እና የቅድመ ምረቃ ፕሮግራም ለመግባት የሚያስችል ውጤት ላመጡ የላቁ 200 ተማሪዎችን ተጠቃሚ ያደርጋል፡፡
ነጻ የትምህርት ዕድሉ ሙሉ የትምህርት ክፍያ ሸፋን እና ጥሩ የሚባል የማበረታቻ ጥቅል ያስገኛል፡፡
በእድሉ ቀጣይነት ባለው ሁኔታ ተጠቃሚ ለመሆን በየሴሚስተሩ አጠቃላይ ውጤት (CGPA) 3.5 እና በላይ ማምጣት ያስፈልጋል፡፡
የPresidential Scholarship Program ተመራቂዎች የድኅረ ምረቃ ትምህርታቸውን ወዲያው እንዲቀጥሉ እና ነጻ የማስተርስ እና የሦስተኛ ዲግሪ እንዲማሩ ዕድል ይሰጣል፡፡
ለማመልከት 👇
https://admission.aau.edu.et/UGAnnouncements
የማመልከቻ ጊዜ የሚያበቃው 👇
መስከረም 09/2018 ዓ.ም
(ተማሪዎች በነጻ የትምህርት ዕድሉ ተጠቃሚ የሚሆኑባቸው የትምህርት ኮሌጆች ክፍፍል ከላይ ተያይዟል።)
ScholarshipOpportunity
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2018 ትምህርት ዘመን የሚተገበር የተቋሙ ፕሬዝዳንት ነጻ የትምህርት ዕድል (Presidential Scholarship Program) ይፋ አድርጓል፡፡
ይህ ዕድል በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ለወሰዱ እና የቅድመ ምረቃ ፕሮግራም ለመግባት የሚያስችል ውጤት ላመጡ የላቁ 200 ተማሪዎችን ተጠቃሚ ያደርጋል፡፡
ነጻ የትምህርት ዕድሉ ሙሉ የትምህርት ክፍያ ሸፋን እና ጥሩ የሚባል የማበረታቻ ጥቅል ያስገኛል፡፡
በእድሉ ቀጣይነት ባለው ሁኔታ ተጠቃሚ ለመሆን በየሴሚስተሩ አጠቃላይ ውጤት (CGPA) 3.5 እና በላይ ማምጣት ያስፈልጋል፡፡
የPresidential Scholarship Program ተመራቂዎች የድኅረ ምረቃ ትምህርታቸውን ወዲያው እንዲቀጥሉ እና ነጻ የማስተርስ እና የሦስተኛ ዲግሪ እንዲማሩ ዕድል ይሰጣል፡፡
ለማመልከት 👇
https://admission.aau.edu.et/UGAnnouncements
የማመልከቻ ጊዜ የሚያበቃው 👇
መስከረም 09/2018 ዓ.ም
(ተማሪዎች በነጻ የትምህርት ዕድሉ ተጠቃሚ የሚሆኑባቸው የትምህርት ኮሌጆች ክፍፍል ከላይ ተያይዟል።)
➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ✅ Share For your Freshman best Friends 🙏
@AplusAcademyTutorial✅ To Score Freshman CGPA4️⃣ 🔣 0️⃣
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
AAU
ScholarshipOpportunity
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2018 ትምህርት ዘመን የሚተገበር የመምህራን ትምህርት ነጻ የትምህርት ዕድል ፕሮግራም (Teachers Education Scholarship Program) ይፋ አድርጓል፡፡
ይህ ዕድል በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የወሰዱ፣ ብቁ እና ተነሳሽነት ያላቸው 500 ተማሪዎችን ተጠቃሚ ያደርጋል፡
ነጻ የትምህርት ዕድሉ የአምስት ዓመት የተቀናጀ ፕሮግራም ሲሆን፤ በማስተማር የመጀመሪያ ዲግሪ እና የሁለተኛ ዲግሪ ብቃት በተለያዩ መስኮች ማለትም በተፈጥሮ ሳይንስ፣ በማኅበራዊ ሳንስ እና በቋንቋዎች እንዲያገኙ የሚያስችል ነው፡፡
ነጻ የትምህርት ዕድሉ ሙሉ የትምህርት ክፍያ ሽፋን እንዲሁም ጥሩ የሚባል የማበረታቻ ጥቅል (የኑሮ እና የትምህርት ወጪዎች) ያስገኛል፡፡
የዚህ ዕድል ተጠቃሚ የሚሆኑ ተማሪዎች ከተመረቁ በኋላ በኢትዮጵያ የትምህርት ዘርፍ ቢያንስ ለአምስት ዓመት ለማገልገል የስምምነት ውል ይፈርማሉ፡፡
ለማመልከት 👇
https://admission.aau.edu.et/UGAnnouncements
የማመልከቻ ጊዜ የሚያበቃው 👇
መስከረም 09/2018 ዓ.ም
(የመምህራን ትምህርት ነጻ የትምህርት ዕድሉ ማስታወቂያ ከላይ ተያይዟል።)
ScholarshipOpportunity
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2018 ትምህርት ዘመን የሚተገበር የመምህራን ትምህርት ነጻ የትምህርት ዕድል ፕሮግራም (Teachers Education Scholarship Program) ይፋ አድርጓል፡፡
ይህ ዕድል በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የወሰዱ፣ ብቁ እና ተነሳሽነት ያላቸው 500 ተማሪዎችን ተጠቃሚ ያደርጋል፡
ነጻ የትምህርት ዕድሉ የአምስት ዓመት የተቀናጀ ፕሮግራም ሲሆን፤ በማስተማር የመጀመሪያ ዲግሪ እና የሁለተኛ ዲግሪ ብቃት በተለያዩ መስኮች ማለትም በተፈጥሮ ሳይንስ፣ በማኅበራዊ ሳንስ እና በቋንቋዎች እንዲያገኙ የሚያስችል ነው፡፡
ነጻ የትምህርት ዕድሉ ሙሉ የትምህርት ክፍያ ሽፋን እንዲሁም ጥሩ የሚባል የማበረታቻ ጥቅል (የኑሮ እና የትምህርት ወጪዎች) ያስገኛል፡፡
የዚህ ዕድል ተጠቃሚ የሚሆኑ ተማሪዎች ከተመረቁ በኋላ በኢትዮጵያ የትምህርት ዘርፍ ቢያንስ ለአምስት ዓመት ለማገልገል የስምምነት ውል ይፈርማሉ፡፡
ለማመልከት 👇
https://admission.aau.edu.et/UGAnnouncements
የማመልከቻ ጊዜ የሚያበቃው 👇
መስከረም 09/2018 ዓ.ም
(የመምህራን ትምህርት ነጻ የትምህርት ዕድሉ ማስታወቂያ ከላይ ተያይዟል።)
➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ✅ Share For your Freshman best Friends 🙏
@AplusAcademyTutorial✅ To Score Freshman CGPA4️⃣ 🔣 0️⃣
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
ከፍተኛ የተማሪ ቁጥር የት አለፈ ?
" ዘንድሮ 8.4 በመቶ ተማሪ ከ 50 በመቶ በላይ በማስመዝገብ ፈተናውን አልፏል " - ትምህርት ሚኒስቴር
የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ውጤት እየተገለጸ ይገኛል።
በዘንድሮ አመት ፈተናውን ከወሰዱ ተማሪዎች ውስጥ 8.4 በመቶ ተማሪ ከ 50 በመቶ በላይ በማስመዝገብ ፈተናውን አልፏል ተብሏል።
ከፍተኛ ተማሪዎችን ያሳለፉ ክልሎች ፦
- አዲስ አበባ፣
- ሐረሪ
- አማራ ክልል ናቸው።
ዘንድሮ " የተፈታኙ ቁጥር ቀንሷል ያለፈው ተማሪ ቁጥር ግን ጨምሯል " ያሉት ትምህርት ሚኒስትሩ ዘንድሮ በአጠቃላይ 48,929 ተማሪዎች ማለፋቸውን ገልጸዋል።
ባለፈው አመት ያለፈው ተማሪ ቁጥር 36,409 ነበር።
በጾታ ስብጥር ፦
30,451 ወንድ ተማሪዎች አልፈዋል።
18,478 ሴት ተማሪ አልፏል።
በተፈጥሮ ሳይንስ ከፍተኛ ውጤት
ወንድ 591/600 ዶዶላ ኢፋ ቦሩ ትምህርት ቤት
ሴት 579/600 ብስራተ ገብርኤል ትምህርት ቤት
በማህበራዊ ሳይንስ
ወንድ 562/600 አምቦ አምቦ ቦርዲንግ ስኩል።
548 /600 ሴንት ጆሴፍ ትምህርት ቤት።
አማካይ ውጤት
87 በመቶ የአዳሪ ትምህርት ቤቶች
86 በመቶ ዓለማቀፍ ትምህርት ቤቶች
5.4 በመቶ የመንግስት ትምህርት ቤቶች
51 በመቶ የግል ትምህርት ቤት ውጤት
" ዘንድሮ 8.4 በመቶ ተማሪ ከ 50 በመቶ በላይ በማስመዝገብ ፈተናውን አልፏል " - ትምህርት ሚኒስቴር
የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ውጤት እየተገለጸ ይገኛል።
በዘንድሮ አመት ፈተናውን ከወሰዱ ተማሪዎች ውስጥ 8.4 በመቶ ተማሪ ከ 50 በመቶ በላይ በማስመዝገብ ፈተናውን አልፏል ተብሏል።
ከፍተኛ ተማሪዎችን ያሳለፉ ክልሎች ፦
- አዲስ አበባ፣
- ሐረሪ
- አማራ ክልል ናቸው።
ዘንድሮ " የተፈታኙ ቁጥር ቀንሷል ያለፈው ተማሪ ቁጥር ግን ጨምሯል " ያሉት ትምህርት ሚኒስትሩ ዘንድሮ በአጠቃላይ 48,929 ተማሪዎች ማለፋቸውን ገልጸዋል።
ባለፈው አመት ያለፈው ተማሪ ቁጥር 36,409 ነበር።
በጾታ ስብጥር ፦
30,451 ወንድ ተማሪዎች አልፈዋል።
18,478 ሴት ተማሪ አልፏል።
በተፈጥሮ ሳይንስ ከፍተኛ ውጤት
ወንድ 591/600 ዶዶላ ኢፋ ቦሩ ትምህርት ቤት
ሴት 579/600 ብስራተ ገብርኤል ትምህርት ቤት
በማህበራዊ ሳይንስ
ወንድ 562/600 አምቦ አምቦ ቦርዲንግ ስኩል።
548 /600 ሴንት ጆሴፍ ትምህርት ቤት።
አማካይ ውጤት
87 በመቶ የአዳሪ ትምህርት ቤቶች
86 በመቶ ዓለማቀፍ ትምህርት ቤቶች
5.4 በመቶ የመንግስት ትምህርት ቤቶች
51 በመቶ የግል ትምህርት ቤት ውጤት
➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ✅ Share For your Freshman best Friends 🙏
@AplusAcademyTutorial✅ To Score Freshman CGPA4️⃣ 🔣 0️⃣
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
የ 2017 ዓ.ም የ 12ኛ ክፍል Entrance Exam ተፈታኞች መካከል ከፍተኛውን ውጤት ያመጣው ተማሪ ይሄ ልጅ ነው። 591 / 600 ነው ያመጣው። ከ 6 Subject ውስጥ አምስቱን 100 አምጥቶ ባዮሎጂ ላይ ብቻ ነው 9 ኤክስ የገባበት። Amazing..! ❤️
➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ✅ Share For your Freshman best Friends 🙏
@AplusAcademyTutorial✅ To Score Freshman CGPA4️⃣ 🔣 0️⃣
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Exam Content Editor:
➡️Entrance ዉጤት ነገ ሲገለፅ በቀላሉ የምታዩባቸው መንገዶች !!!
1. result.eaes.et
2. result.neaea.gov.et
3. moeresult.com
4. SMS 6284
5. @eaesbot
ከ500 በላይ ያገኙ ተማሪዎች
- ከአዲስ አበባ 888
- ከኦሮሚያ 794
- ከአማራ 385
ሙሉ በሙሉ ያሳለፉ ትምህርት ቤቶች ብዛት 50 ነው።
በሀገር ደረጃ 8.4 በመቶ ተማሪ 50% በላይ በማምጣት የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን አልፏል።ከፍተኛ ውጤት Dodola Boarding School👌
Natural
ወንድ 591/600
ሴት 579/600
Social Science
ወንድ 562
ሴት 548
በሀገር ደረጃ 8.4 በመቶ ተማሪ 50% በላይ በማምጣት የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን አልፏል።
ያለፉት ተማሪዎች (ከ50% በላይ ያገኙ ተማሪዎች)
- በአጠቃላይ: 8.4 %
- ከናቹራል : 11.4 %
- ከሶሻል : 5.2 %
48,929 ያክሉ ተማሪ ከ50% በላይ አምጥቶ አልፏል
✔️ የዚህ ዓመት አማካይ ውጤት 31.62 ነው።
32.73 የወንዶች
30.5% የሴቶች
አዲስ አበባ 14,629 ተማሪ አሳልፏል።
ከ500 በላይ ያገኙ ተማሪዎች
- ከአዲስ አበባ 888
- ከኦሮሚያ 794
- ከአማራ 385
2384 ተማሪዎች ዘንድሮ ከ 500 በላይ ያመጡ ተማሪዎች ተገኝተዋል
2215 የተፈጥሮ ሳይንስ የተቀሩት Social science
742 ሴት ተማሪዎች 1642 ወንድ ተማሪዎች
ከ500 በላይ ያገኙ ተማሪዎች
- ከአዲስ አበባ 888
- ከኦሮሚያ 794
- ከአማራ 385
💯% ያሳለፉ 50 ት/ቤት ናቸው
1363 አምና
ዘንድሮ 1249 ትምህርት ቤቶች ምንም ተማሪ አላሳለፋም።
በዚህ ዓመት 580ሺ ተማሪዎች ፈተናውን ወስደዋል፡፡
🔹ከናቹራሎች 297ሺ ተማሪዎች ናቸው፡፡
🔹ከሶሻሎች 288ሺ ተማሪዎች ናቸው
> አማካኝ ውጤት 31.6/100 ነው፡፡
አማካኝ ውጤት
🔹 አዳሪ ት/ቤቶች: 71/100
🔹 የማታ ተማሪዎች: 25.9 / 100
🔹 የመንግስት መደበኛ: 30.6 / 10
🔹 የግል ት/ቤት: 51 / 100
ያለፉት ተማሪዎች (ከ50% በላይ ያገኙ ተማሪዎች)
በአጠቃላይ: 8.4 %
ከናቹራል : 11.4 %
ከሶሻል : 5.2 %
➡️Entrance ዉጤት ነገ ሲገለፅ በቀላሉ የምታዩባቸው መንገዶች !!!
1. result.eaes.et
2. result.neaea.gov.et
3. moeresult.com
4. SMS 6284
5. @eaesbot
ከ500 በላይ ያገኙ ተማሪዎች
- ከአዲስ አበባ 888
- ከኦሮሚያ 794
- ከአማራ 385
ሙሉ በሙሉ ያሳለፉ ትምህርት ቤቶች ብዛት 50 ነው።
በሀገር ደረጃ 8.4 በመቶ ተማሪ 50% በላይ በማምጣት የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን አልፏል።ከፍተኛ ውጤት Dodola Boarding School👌
Natural
ወንድ 591/600
ሴት 579/600
Social Science
ወንድ 562
ሴት 548
በሀገር ደረጃ 8.4 በመቶ ተማሪ 50% በላይ በማምጣት የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን አልፏል።
ያለፉት ተማሪዎች (ከ50% በላይ ያገኙ ተማሪዎች)
- በአጠቃላይ: 8.4 %
- ከናቹራል : 11.4 %
- ከሶሻል : 5.2 %
48,929 ያክሉ ተማሪ ከ50% በላይ አምጥቶ አልፏል
✔️ የዚህ ዓመት አማካይ ውጤት 31.62 ነው።
32.73 የወንዶች
30.5% የሴቶች
አዲስ አበባ 14,629 ተማሪ አሳልፏል።
ከ500 በላይ ያገኙ ተማሪዎች
- ከአዲስ አበባ 888
- ከኦሮሚያ 794
- ከአማራ 385
2384 ተማሪዎች ዘንድሮ ከ 500 በላይ ያመጡ ተማሪዎች ተገኝተዋል
2215 የተፈጥሮ ሳይንስ የተቀሩት Social science
742 ሴት ተማሪዎች 1642 ወንድ ተማሪዎች
ከ500 በላይ ያገኙ ተማሪዎች
- ከአዲስ አበባ 888
- ከኦሮሚያ 794
- ከአማራ 385
💯% ያሳለፉ 50 ት/ቤት ናቸው
1363 አምና
ዘንድሮ 1249 ትምህርት ቤቶች ምንም ተማሪ አላሳለፋም።
በዚህ ዓመት 580ሺ ተማሪዎች ፈተናውን ወስደዋል፡፡
🔹ከናቹራሎች 297ሺ ተማሪዎች ናቸው፡፡
🔹ከሶሻሎች 288ሺ ተማሪዎች ናቸው
> አማካኝ ውጤት 31.6/100 ነው፡፡
አማካኝ ውጤት
🔹 አዳሪ ት/ቤቶች: 71/100
🔹 የማታ ተማሪዎች: 25.9 / 100
🔹 የመንግስት መደበኛ: 30.6 / 10
🔹 የግል ት/ቤት: 51 / 100
ያለፉት ተማሪዎች (ከ50% በላይ ያገኙ ተማሪዎች)
በአጠቃላይ: 8.4 %
ከናቹራል : 11.4 %
ከሶሻል : 5.2 %
➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ✅ Share For your Freshman best Friends 🙏
@AplusAcademyTutorial✅ To Score Freshman CGPA4️⃣ 🔣 0️⃣
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
የ12ኛ ክፍል ውጤትን ተፈታኞች የሚያገኙበት አድራሻዎች ይፋ ሆኑ
****
የ2017 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤትን ተፈታኞች የሚያገኙበት አድራሻዎች ይፋ ሆነዋል፡፡
ዌብ ሳይትና ቴሌግራም አድራሻ የሚጠቀሙ ተፈታኞች ጊዜያዊ ሰርቲፊኬታቸውን ወዲያውኑ አውርደው (download አድርገው) መውሰድና መጠቀም እንደሚችሉ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ገልጿል፡፡
የ2017 ትምህርት ዘመን 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የተፈተኑ ተፈታኞች በሚከተሉት አድራሻዎች ዛሬ ከሰዓት ጀምሮ ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ፡፡
ውጤት ለመመልከት አድራሻዎች:-
1. በዌብ ሳይት፡ https://result.eaes.et
2. በቴሌገራም፡ https://t.me/EAESbot
3. በአጭር የጽሑፍ መልዕክት (SMS)፡ 6284
****
የ2017 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤትን ተፈታኞች የሚያገኙበት አድራሻዎች ይፋ ሆነዋል፡፡
ዌብ ሳይትና ቴሌግራም አድራሻ የሚጠቀሙ ተፈታኞች ጊዜያዊ ሰርቲፊኬታቸውን ወዲያውኑ አውርደው (download አድርገው) መውሰድና መጠቀም እንደሚችሉ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ገልጿል፡፡
የ2017 ትምህርት ዘመን 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የተፈተኑ ተፈታኞች በሚከተሉት አድራሻዎች ዛሬ ከሰዓት ጀምሮ ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ፡፡
ውጤት ለመመልከት አድራሻዎች:-
1. በዌብ ሳይት፡ https://result.eaes.et
2. በቴሌገራም፡ https://t.me/EAESbot
3. በአጭር የጽሑፍ መልዕክት (SMS)፡ 6284
❤1
ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ሴት ተማሪዎች
📌 ሃይማኖት ዮሃንስ ውብሸት - ከብስራት ገብርኤል ትምህርት ቤት (ተፈጥሮ ሳይንስ) 579 አስመዝግባለች።
📌 ሲምቦ ደረጀ አያና - ከቅዱስ ዮሀንስ ባፕቲስት ደላሳል ካቶሊክ ትምህርት ቤት (ማህበራዊ ሳይንስ) 548 አስመዝግባለች።
@HuluAcademy
📌 ሃይማኖት ዮሃንስ ውብሸት - ከብስራት ገብርኤል ትምህርት ቤት (ተፈጥሮ ሳይንስ) 579 አስመዝግባለች።
📌 ሲምቦ ደረጀ አያና - ከቅዱስ ዮሀንስ ባፕቲስት ደላሳል ካቶሊክ ትምህርት ቤት (ማህበራዊ ሳይንስ) 548 አስመዝግባለች።
@HuluAcademy
Forwarded from VIP Educational Channel
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🙏Grade 12 Results ተለቀዋል ከዚህ በታች ባሉት ቻናል ዉስጥ ገብታችሁ ተመልከቱ ።ቶሎ Join በሉ ።
#ካሊድ_በሽር👏
የዶዶላ ኢፈ ቦሩ ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪ የሆነው ካሊድ በሽር በ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና 591 በማምጣት በሀገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ውጤት አስመዝግቧል፡፡
የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ ይፋ ባደረገው መረጃ ተማሪ ካሊድ በሽር ፦
- እንግሊዘኛ 96፣
- ሒሳብ 100፣
- ፊዚክስ 100
- ኬሚስትሪ 98፣
- ባዮሎጂ 99፣
- አፕቲትዩድ 98 አምጥቷል፡፡
የዶዶላ ኢፈ ቦሩ ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ርዕሰ መምህር ደቱ ዲቦ " ተማሪ ካሊድ በሽር በትምህርቱ በጣም ጎበዝ፣ ጥሩ ሥነ ምግባር ያለው እና አርአያ የሆነ ተማሪ ነው " ሲሉ ለኤፍ ኤም ሲ ተናግረዋል።
#ኤፍኤምሲ
@tikvahethiopia
የዶዶላ ኢፈ ቦሩ ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪ የሆነው ካሊድ በሽር በ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና 591 በማምጣት በሀገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ውጤት አስመዝግቧል፡፡
የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ ይፋ ባደረገው መረጃ ተማሪ ካሊድ በሽር ፦
- እንግሊዘኛ 96፣
- ሒሳብ 100፣
- ፊዚክስ 100
- ኬሚስትሪ 98፣
- ባዮሎጂ 99፣
- አፕቲትዩድ 98 አምጥቷል፡፡
የዶዶላ ኢፈ ቦሩ ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ርዕሰ መምህር ደቱ ዲቦ " ተማሪ ካሊድ በሽር በትምህርቱ በጣም ጎበዝ፣ ጥሩ ሥነ ምግባር ያለው እና አርአያ የሆነ ተማሪ ነው " ሲሉ ለኤፍ ኤም ሲ ተናግረዋል።
#ኤፍኤምሲ
@tikvahethiopia