#UoG
ጎንደር ዩኒቨርሲቲ በ2018 ዓ.ም አዲስ ወደ ተቋሙ ለሚገቡ መደበኛ ተማሪዎች አድርጎት የነበረውን ጥሪ አራዝሟል፡፡
ጎንደር ዩኒቨርሲቲ የነባር እና አዲስ ተማሪዎች የ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ቀናት ማሳወቁ ይታወቃል፡፡
ይሁን እንጂ፣ የ2018 ዓ.ም አዲስ ገቢ መደበኛ ተማሪዎች ምደባ ባለመጠናቀቁ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች እንዲሁም በአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም በጎንደር የኒቨርሲቲ ትምህርታችሁን ስትከታተሉ ቆይታችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ቀናት ላልተወሰነ ጊዜ የተራዘመ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
ጎንደር ዩኒቨርሲቲ በ2018 ዓ.ም አዲስ ወደ ተቋሙ ለሚገቡ መደበኛ ተማሪዎች አድርጎት የነበረውን ጥሪ አራዝሟል፡፡
ጎንደር ዩኒቨርሲቲ የነባር እና አዲስ ተማሪዎች የ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ቀናት ማሳወቁ ይታወቃል፡፡
ይሁን እንጂ፣ የ2018 ዓ.ም አዲስ ገቢ መደበኛ ተማሪዎች ምደባ ባለመጠናቀቁ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች እንዲሁም በአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም በጎንደር የኒቨርሲቲ ትምህርታችሁን ስትከታተሉ ቆይታችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ቀናት ላልተወሰነ ጊዜ የተራዘመ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ✅ Share For your Freshman best Friends 🙏
@AplusAcademyTutorial✅ To Score Freshman CGPA4️⃣ 🔣 0️⃣
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤1
#WoldiaUniversity
ወልድያ ዩኒቨርሲቲ በመደበኛ መርሐግብር የመጀመሪያ እና የሁለተኛ ዲግሪ ትምህርታችሁን በተቋሙ ስትከታተሉ የነበራችሁ ነባር ተማሪዎች ለ2018 ትምህርት ዘመን ወደ ዩኒቨርሲቲ የመግቢያ ጊዜ መስከረም 19 እና 20/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
በመሆኑም በተጠቀሱት ቀናት በአካል ተገኝታችሁ ምዝገባ እንድታካሒዱ ዩኒቨርሲቲው ጥሪ አድርጓል፡፡
በ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል ትምህርታችሁን በወልድያ ዩኒቨርሲቲ ተከታትላችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ እና በ2018 ዓ.ም ወልድያ ዩኒቨርሲቲ የምትመደቡ አዲስ ገቢ (ፍሬሽማን) ተማሪዎች እና አዲስ የምትመደቡ የሪሚዲያል ተማሪዎች ምዝገባ ትምህርት ሚኒስቴር የ2018 ዓ.ም ምደባ ይፋ ሲያደረግ በሌላ ማስታወቂያ እንደምትጠሩ ተገልጿል፡፡
ወልድያ ዩኒቨርሲቲ በመደበኛ መርሐግብር የመጀመሪያ እና የሁለተኛ ዲግሪ ትምህርታችሁን በተቋሙ ስትከታተሉ የነበራችሁ ነባር ተማሪዎች ለ2018 ትምህርት ዘመን ወደ ዩኒቨርሲቲ የመግቢያ ጊዜ መስከረም 19 እና 20/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
በመሆኑም በተጠቀሱት ቀናት በአካል ተገኝታችሁ ምዝገባ እንድታካሒዱ ዩኒቨርሲቲው ጥሪ አድርጓል፡፡
በ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል ትምህርታችሁን በወልድያ ዩኒቨርሲቲ ተከታትላችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ እና በ2018 ዓ.ም ወልድያ ዩኒቨርሲቲ የምትመደቡ አዲስ ገቢ (ፍሬሽማን) ተማሪዎች እና አዲስ የምትመደቡ የሪሚዲያል ተማሪዎች ምዝገባ ትምህርት ሚኒስቴር የ2018 ዓ.ም ምደባ ይፋ ሲያደረግ በሌላ ማስታወቂያ እንደምትጠሩ ተገልጿል፡፡
➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ✅ Share For your Freshman best Friends 🙏
@AplusAcademyTutorial✅ To Score Freshman CGPA4️⃣ 🔣 0️⃣
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
ሁሉም ት/ቤቶች ከፊታችን ሰኞ ጀምሮ ማስተማር ይጀምራሉ
በሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ከመጪው መስከረም 5 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ የዘንድሮው ዓመት የመማር ማስተማር ሥራ ይጀመራል።
ለ2018 የትምህርት ዘመን በየደረጃው ለመማር ማስተማር የሚያስፈልጉ ቁሳቁስን ጨምሮ የተለያዩ የዝግጅት ሥራዎች መከናወናቸውን የትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል።
በባለፈው ዓመት ከትምህርት ገበታ ውጪ የሆኑ ተማሪዎችን ጨምሮ ዕድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ህጻናትና ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት እንዲመጡ ወላጆች፣ መምህራንና የዘርፉ ባለድርሻዎች ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ጥሪ መቅረቡ የሚታወስ ነው።
ከ2018 የትምህርት ዘመን ጀምሮ በሁሉም ክልልና ከተማ አስተዳደር የሚገኝ ተማሪ ተንቀሳቃሽ ስልክ፣ ታብሌትና የትኛውንም የትምህርት ሥራ ላይ ተጽእኖ የሚያሳድርና አዋኪ የሆነ የኤሌክትሮኒክስ ቁሳቁስ ይዞ መገኘት ተከልክሏል፡፡
ከነሐሴ 1 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በመላው ሀገሪቱ የትምህርት ምዝገባ እና ተጓዳኝ ተግባራት ሲከናወኑ መቆየታቸው ተመላክቷል፡፡
በኢትዮጵያ ዕድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ከ7 ሚሊየን በላይ ሕጻናት በተለያዩ ምክንያቶች ከትምህርት ገበታ ውጪ ናቸው፡፡
ወላጆች ዕድሜው ለትምህርት የደረሰ ልጅን ወደ ት/ቤት አለመላክ እንደሚያስጠይቅ አውቀው የሚጠበቅባቸው ኃላፊነት እንዲወጡ ሚኒስቴሩ ጥሪ አቅርቧል፡፡
በሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ከመጪው መስከረም 5 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ የዘንድሮው ዓመት የመማር ማስተማር ሥራ ይጀመራል።
ለ2018 የትምህርት ዘመን በየደረጃው ለመማር ማስተማር የሚያስፈልጉ ቁሳቁስን ጨምሮ የተለያዩ የዝግጅት ሥራዎች መከናወናቸውን የትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል።
በባለፈው ዓመት ከትምህርት ገበታ ውጪ የሆኑ ተማሪዎችን ጨምሮ ዕድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ህጻናትና ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት እንዲመጡ ወላጆች፣ መምህራንና የዘርፉ ባለድርሻዎች ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ጥሪ መቅረቡ የሚታወስ ነው።
ከ2018 የትምህርት ዘመን ጀምሮ በሁሉም ክልልና ከተማ አስተዳደር የሚገኝ ተማሪ ተንቀሳቃሽ ስልክ፣ ታብሌትና የትኛውንም የትምህርት ሥራ ላይ ተጽእኖ የሚያሳድርና አዋኪ የሆነ የኤሌክትሮኒክስ ቁሳቁስ ይዞ መገኘት ተከልክሏል፡፡
ከነሐሴ 1 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በመላው ሀገሪቱ የትምህርት ምዝገባ እና ተጓዳኝ ተግባራት ሲከናወኑ መቆየታቸው ተመላክቷል፡፡
በኢትዮጵያ ዕድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ከ7 ሚሊየን በላይ ሕጻናት በተለያዩ ምክንያቶች ከትምህርት ገበታ ውጪ ናቸው፡፡
ወላጆች ዕድሜው ለትምህርት የደረሰ ልጅን ወደ ት/ቤት አለመላክ እንደሚያስጠይቅ አውቀው የሚጠበቅባቸው ኃላፊነት እንዲወጡ ሚኒስቴሩ ጥሪ አቅርቧል፡፡
➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ✅ Share For your Freshman best Friends 🙏
@AplusAcademyTutorial✅ To Score Freshman CGPA4️⃣ 🔣 0️⃣
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
#AASTU
አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የድኅረ ምረቃ አመልካቾች የምዝገባ ጊዜን እስከ መስከረም 15/2018 ዓ.ም አራዝሟል፡፡
የድኅረ ምረቃ ፕሮግራም የመግቢያ ፈተና (NGAT ) የምዝገባ እና የፈተና ቀን ይፋ ባለመደረጉ ምክንያትና ለበርካታ ለማመልከት ፍላጎት ላላቸው አመልካቾች ዕድል ለመስጠት የምዝገባ ጊዜውን ማራዘም ማስፈለጉን ገልጿል፡፡
ዩኒቨርሲቲው በተለያዩ የትምህርት መስኮች በሁለተኛ እና በሦስተኛ ዲግሪ ፕሮግራሞች በመደበኛ እና በተከታታይ መርሐግብሮች በ2018 የትምህርት ዘመን የመመዝገቢያ መስፈርቱን የሚያሟሉ ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር ምዝገባ እያደረገ ይገኛል፡፡
ለመመዝገብ
https://www.aastu.edu.et/Application
አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የድኅረ ምረቃ አመልካቾች የምዝገባ ጊዜን እስከ መስከረም 15/2018 ዓ.ም አራዝሟል፡፡
የድኅረ ምረቃ ፕሮግራም የመግቢያ ፈተና (NGAT ) የምዝገባ እና የፈተና ቀን ይፋ ባለመደረጉ ምክንያትና ለበርካታ ለማመልከት ፍላጎት ላላቸው አመልካቾች ዕድል ለመስጠት የምዝገባ ጊዜውን ማራዘም ማስፈለጉን ገልጿል፡፡
ዩኒቨርሲቲው በተለያዩ የትምህርት መስኮች በሁለተኛ እና በሦስተኛ ዲግሪ ፕሮግራሞች በመደበኛ እና በተከታታይ መርሐግብሮች በ2018 የትምህርት ዘመን የመመዝገቢያ መስፈርቱን የሚያሟሉ ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር ምዝገባ እያደረገ ይገኛል፡፡
ለመመዝገብ
https://www.aastu.edu.et/Application
➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ✅ Share For your Freshman best Friends 🙏
@AplusAcademyTutorial✅ To Score Freshman CGPA4️⃣ 🔣 0️⃣
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
#DambiDolloUniversity
#ጥሪማስታወቂያ
ደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ለመደበኛ ነባር ተማሪዎቹ ጥሪ አድርጓል።
በዚህም ለ2018 ትምህርት ዘመን የሁሉም የመደበኛ ነባር ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ መግቢያ ጌዜ መስከረም 12 እና 13/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
በ2018 ዓ.ም አዲስ ወደ ደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ የምትመደቡ እና በ2017 ዓ.ም በሪሚዲያል ፕሮግራም በደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ትምህርታችሁን ስትከታተሉ ቆይታችሁ ወደ ዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ መግቢያ ቀን ወደ ፊት ይገለጻል ተብሏል።
#ጥሪማስታወቂያ
ደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ለመደበኛ ነባር ተማሪዎቹ ጥሪ አድርጓል።
በዚህም ለ2018 ትምህርት ዘመን የሁሉም የመደበኛ ነባር ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ መግቢያ ጌዜ መስከረም 12 እና 13/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
በ2018 ዓ.ም አዲስ ወደ ደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ የምትመደቡ እና በ2017 ዓ.ም በሪሚዲያል ፕሮግራም በደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ትምህርታችሁን ስትከታተሉ ቆይታችሁ ወደ ዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ መግቢያ ቀን ወደ ፊት ይገለጻል ተብሏል።
➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ✅ Share For your Freshman best Friends 🙏
@AplusAcademyTutorial✅ To Score Freshman CGPA4️⃣ 🔣 0️⃣
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
#MizanTepiUniversity
በ2017 ዓ.ም በሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታችሁን በሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ስትከታተሉ የነበራችሁና ማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች፣ በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና ወስዳችሁ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት አምጥታችሁ በ2018 ዓ.ም ትምህርት ሚኒስቴር ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ የሚመድባችሁ ተማሪዎች እንዲሁም በ2018 ዓ.ም ለሪሚዲያል ፕሮግራም የምትመደቡ ተማሪዎች የ12ኛ ክፍል ውጤት እንደተገለጸ ጥሪ የሚደረግላችሁ መሆኑን ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ገልጿል።
በ2017 ዓ.ም በሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታችሁን በሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ስትከታተሉ የነበራችሁና ማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች፣ በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና ወስዳችሁ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት አምጥታችሁ በ2018 ዓ.ም ትምህርት ሚኒስቴር ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ የሚመድባችሁ ተማሪዎች እንዲሁም በ2018 ዓ.ም ለሪሚዲያል ፕሮግራም የምትመደቡ ተማሪዎች የ12ኛ ክፍል ውጤት እንደተገለጸ ጥሪ የሚደረግላችሁ መሆኑን ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ገልጿል።
➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ✅ Share For your Freshman best Friends 🙏
@AplusAcademyTutorial✅ To Score Freshman CGPA4️⃣ 🔣 0️⃣
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
" ሲያልቅልን ውጤት ይፋ የሚደረግበትን ትክክለኛ ቀን እናሳውቃችኋለን " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
በርካታ ተማሪዎች እና የተማሪ ወላጆች " የ2017 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት መቼ ነው ይፋ የሚደረገው ? ከዚህ ቀደም የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ጳጉሜን 4/2017 ዓ/ም ይፋ ይደረጋል ብለው ነበር ሳይደረግ አለፈ ውጤት ይፋ የሚደረገው መቼ ነው ? " ሲሉ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ጥያቄ አቅርበዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ የተማሪዎች እና ወላጆችን ጥያቄ ይዞ አንድ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ከፍተኛ አመራርን አነጋግሯል።
እኚህ አመራር " ውጤት ሲያልቅ እንገልፃለን በተቻለ መጠን በአጭር ጊዜ ይለቀቃል፤ ትክክለኛው ቀን ሲወሰንም በይፋ ሚዲያ ጠርተን እናሳውቃለን " ብለዋል።
" የተለያዩ የማህበራዊ ሚድያዎች ትክክለኛ ያልሆነ መረጃ በማስተላለፍ ተማሪዎችን እያወናበዱ ነው " ያሉት አመራሩ ተማሪዎች ውጤቱ ይፋ የሚደረግበትን ቀን ከተቋሙ እስኪሰሙ በትዕግስት እንዲጠብቁ ጥሪ አቅርበዋል።
በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ ገፆች (በፌስቡክ ፣ ቴሌግራም፣ ቲክቶክ) " ስለ ውጤት መረጃ አገኘን በዚህ ቀን ይወጣል " እያሉ የሚያሰራጩት መረጃዎችም ሀሰተኛ እንደሆነ ተጠቁሟል።
" እኛ በሚያልቅ ጊዜ እናንተን ጨምሮ ሚድያዎችን ጠርተን እናሳውቃለን " ያሉም ሲሆን " ' በዚህ ቀን ይወጣል ተብሎ ነበር ' የሚለው ሳይሆን ጥርት ብሎ ሲያልቅልን በፍጥነት እናሳውቃለን " ሲሉ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።
የ2017 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን ከ580 ሺህ በላይ ተማሪዎች መውሰዳቸው አይዘነጋም።
በርካታ ተማሪዎች እና የተማሪ ወላጆች " የ2017 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት መቼ ነው ይፋ የሚደረገው ? ከዚህ ቀደም የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ጳጉሜን 4/2017 ዓ/ም ይፋ ይደረጋል ብለው ነበር ሳይደረግ አለፈ ውጤት ይፋ የሚደረገው መቼ ነው ? " ሲሉ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ጥያቄ አቅርበዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ የተማሪዎች እና ወላጆችን ጥያቄ ይዞ አንድ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ከፍተኛ አመራርን አነጋግሯል።
እኚህ አመራር " ውጤት ሲያልቅ እንገልፃለን በተቻለ መጠን በአጭር ጊዜ ይለቀቃል፤ ትክክለኛው ቀን ሲወሰንም በይፋ ሚዲያ ጠርተን እናሳውቃለን " ብለዋል።
" የተለያዩ የማህበራዊ ሚድያዎች ትክክለኛ ያልሆነ መረጃ በማስተላለፍ ተማሪዎችን እያወናበዱ ነው " ያሉት አመራሩ ተማሪዎች ውጤቱ ይፋ የሚደረግበትን ቀን ከተቋሙ እስኪሰሙ በትዕግስት እንዲጠብቁ ጥሪ አቅርበዋል።
በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ ገፆች (በፌስቡክ ፣ ቴሌግራም፣ ቲክቶክ) " ስለ ውጤት መረጃ አገኘን በዚህ ቀን ይወጣል " እያሉ የሚያሰራጩት መረጃዎችም ሀሰተኛ እንደሆነ ተጠቁሟል።
" እኛ በሚያልቅ ጊዜ እናንተን ጨምሮ ሚድያዎችን ጠርተን እናሳውቃለን " ያሉም ሲሆን " ' በዚህ ቀን ይወጣል ተብሎ ነበር ' የሚለው ሳይሆን ጥርት ብሎ ሲያልቅልን በፍጥነት እናሳውቃለን " ሲሉ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።
የ2017 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን ከ580 ሺህ በላይ ተማሪዎች መውሰዳቸው አይዘነጋም።
➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ✅ Share For your Freshman best Friends 🙏
@AplusAcademyTutorial✅ To Score Freshman CGPA4️⃣ 🔣 0️⃣
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
#ArsiUniversity
አርሲ ዩኒቨርሲቲ የነባር መደበኛ ቅድመ ምረቃ እና ድኅረ ምረቃ ተማሪዎች የ2018 ዓ.ም የመጀመሪያ ሴምስተር ምዝገባ መስከረም 12 እና 13/2018 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል።
በቅጣት ምዝገባ እንዲሁም ትምህርት የሚጀምረው መስከረም 14/2018 ዓ.ም መሆኑ ተገልጿል።
የምዝገባ ቦታ፦
በ2017 ዓ.ም በነበራቸሁበት ካምፓስ
በ2018 ዓ.ም ወደ አርሲ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለምትመደቡ ፍሬሽማን እና ሪሚዲያል ተማሪዎች እንዲሁም በ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል ትምህርታችሁን በአርሲ ዩኒቨርሲቲ ተከታትላችሁ ማለፊያ ውጤት ላመጣችሁ በቅርቡ በሌላ ማስታወቂያ ጥሪ እንደሚደረግላችሁ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
አርሲ ዩኒቨርሲቲ የነባር መደበኛ ቅድመ ምረቃ እና ድኅረ ምረቃ ተማሪዎች የ2018 ዓ.ም የመጀመሪያ ሴምስተር ምዝገባ መስከረም 12 እና 13/2018 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል።
በቅጣት ምዝገባ እንዲሁም ትምህርት የሚጀምረው መስከረም 14/2018 ዓ.ም መሆኑ ተገልጿል።
የምዝገባ ቦታ፦
በ2017 ዓ.ም በነበራቸሁበት ካምፓስ
በ2018 ዓ.ም ወደ አርሲ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለምትመደቡ ፍሬሽማን እና ሪሚዲያል ተማሪዎች እንዲሁም በ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል ትምህርታችሁን በአርሲ ዩኒቨርሲቲ ተከታትላችሁ ማለፊያ ውጤት ላመጣችሁ በቅርቡ በሌላ ማስታወቂያ ጥሪ እንደሚደረግላችሁ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ✅ Share For your Freshman best Friends 🙏
@AplusAcademyTutorial✅ To Score Freshman CGPA4️⃣ 🔣 0️⃣
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
#JigjigaUniversity
ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ በ2018 ዓ.ም አዲስ ገቢ የመጀመሪያ ዓመት (Freshman) ተማሪዎች፣ በ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች የነበራችሁና ያለፋችሁ እንዲሁም በ2018 አዲስ የሪሚዲያል የምትመደቡ ተማሪዎች መግቢያ ጊዜ ወደ መስከረም 12/2018 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን አሳውቋል።
ማስተካከያ ማድረግ ያስፈለገው የ2018 ዓ.ም አዲስ ገቢ መደበኛ ተማሪዎች ምደባ ባለመጠናቀቁና በመዘግየቱ ምክንያት እንደሆነ ተገልጿል።
የሌሎች የሁሉም የቅድመ ምረቃ እና የድኅረ ምረቃ ነባር ተማሪዎች ምዝገባ በነበረበት (መስከረም 08 እና 09/2018 ዓ.ም) ይከናወናል ተብሏል።
ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ በ2018 ዓ.ም አዲስ ገቢ የመጀመሪያ ዓመት (Freshman) ተማሪዎች፣ በ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች የነበራችሁና ያለፋችሁ እንዲሁም በ2018 አዲስ የሪሚዲያል የምትመደቡ ተማሪዎች መግቢያ ጊዜ ወደ መስከረም 12/2018 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን አሳውቋል።
ማስተካከያ ማድረግ ያስፈለገው የ2018 ዓ.ም አዲስ ገቢ መደበኛ ተማሪዎች ምደባ ባለመጠናቀቁና በመዘግየቱ ምክንያት እንደሆነ ተገልጿል።
የሌሎች የሁሉም የቅድመ ምረቃ እና የድኅረ ምረቃ ነባር ተማሪዎች ምዝገባ በነበረበት (መስከረም 08 እና 09/2018 ዓ.ም) ይከናወናል ተብሏል።
➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ✅ Share For your Freshman best Friends 🙏
@AplusAcademyTutorial✅ To Score Freshman CGPA4️⃣ 🔣 0️⃣
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
AAU
ScholarshipOpportunity
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2018 ትምህርት ዘመን የሚተገበር የተቋሙ ፕሬዝዳንት ነጻ የትምህርት ዕድል (Presidential Scholarship Program) ይፋ አድርጓል፡፡
ይህ ዕድል በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ለወሰዱ እና የቅድመ ምረቃ ፕሮግራም ለመግባት የሚያስችል ውጤት ላመጡ የላቁ 200 ተማሪዎችን ተጠቃሚ ያደርጋል፡፡
ነጻ የትምህርት ዕድሉ ሙሉ የትምህርት ክፍያ ሸፋን እና ጥሩ የሚባል የማበረታቻ ጥቅል ያስገኛል፡፡
በእድሉ ቀጣይነት ባለው ሁኔታ ተጠቃሚ ለመሆን በየሴሚስተሩ አጠቃላይ ውጤት (CGPA) 3.5 እና በላይ ማምጣት ያስፈልጋል፡፡
የPresidential Scholarship Program ተመራቂዎች የድኅረ ምረቃ ትምህርታቸውን ወዲያው እንዲቀጥሉ እና ነጻ የማስተርስ እና የሦስተኛ ዲግሪ እንዲማሩ ዕድል ይሰጣል፡፡
ለማመልከት 👇
https://admission.aau.edu.et/UGAnnouncements
የማመልከቻ ጊዜ የሚያበቃው 👇
መስከረም 09/2018 ዓ.ም
(ተማሪዎች በነጻ የትምህርት ዕድሉ ተጠቃሚ የሚሆኑባቸው የትምህርት ኮሌጆች ክፍፍል ከላይ ተያይዟል።)
ScholarshipOpportunity
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2018 ትምህርት ዘመን የሚተገበር የተቋሙ ፕሬዝዳንት ነጻ የትምህርት ዕድል (Presidential Scholarship Program) ይፋ አድርጓል፡፡
ይህ ዕድል በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ለወሰዱ እና የቅድመ ምረቃ ፕሮግራም ለመግባት የሚያስችል ውጤት ላመጡ የላቁ 200 ተማሪዎችን ተጠቃሚ ያደርጋል፡፡
ነጻ የትምህርት ዕድሉ ሙሉ የትምህርት ክፍያ ሸፋን እና ጥሩ የሚባል የማበረታቻ ጥቅል ያስገኛል፡፡
በእድሉ ቀጣይነት ባለው ሁኔታ ተጠቃሚ ለመሆን በየሴሚስተሩ አጠቃላይ ውጤት (CGPA) 3.5 እና በላይ ማምጣት ያስፈልጋል፡፡
የPresidential Scholarship Program ተመራቂዎች የድኅረ ምረቃ ትምህርታቸውን ወዲያው እንዲቀጥሉ እና ነጻ የማስተርስ እና የሦስተኛ ዲግሪ እንዲማሩ ዕድል ይሰጣል፡፡
ለማመልከት 👇
https://admission.aau.edu.et/UGAnnouncements
የማመልከቻ ጊዜ የሚያበቃው 👇
መስከረም 09/2018 ዓ.ም
(ተማሪዎች በነጻ የትምህርት ዕድሉ ተጠቃሚ የሚሆኑባቸው የትምህርት ኮሌጆች ክፍፍል ከላይ ተያይዟል።)
➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ✅ Share For your Freshman best Friends 🙏
@AplusAcademyTutorial✅ To Score Freshman CGPA4️⃣ 🔣 0️⃣
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
AAU
ScholarshipOpportunity
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2018 ትምህርት ዘመን የሚተገበር የመምህራን ትምህርት ነጻ የትምህርት ዕድል ፕሮግራም (Teachers Education Scholarship Program) ይፋ አድርጓል፡፡
ይህ ዕድል በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የወሰዱ፣ ብቁ እና ተነሳሽነት ያላቸው 500 ተማሪዎችን ተጠቃሚ ያደርጋል፡
ነጻ የትምህርት ዕድሉ የአምስት ዓመት የተቀናጀ ፕሮግራም ሲሆን፤ በማስተማር የመጀመሪያ ዲግሪ እና የሁለተኛ ዲግሪ ብቃት በተለያዩ መስኮች ማለትም በተፈጥሮ ሳይንስ፣ በማኅበራዊ ሳንስ እና በቋንቋዎች እንዲያገኙ የሚያስችል ነው፡፡
ነጻ የትምህርት ዕድሉ ሙሉ የትምህርት ክፍያ ሽፋን እንዲሁም ጥሩ የሚባል የማበረታቻ ጥቅል (የኑሮ እና የትምህርት ወጪዎች) ያስገኛል፡፡
የዚህ ዕድል ተጠቃሚ የሚሆኑ ተማሪዎች ከተመረቁ በኋላ በኢትዮጵያ የትምህርት ዘርፍ ቢያንስ ለአምስት ዓመት ለማገልገል የስምምነት ውል ይፈርማሉ፡፡
ለማመልከት 👇
https://admission.aau.edu.et/UGAnnouncements
የማመልከቻ ጊዜ የሚያበቃው 👇
መስከረም 09/2018 ዓ.ም
(የመምህራን ትምህርት ነጻ የትምህርት ዕድሉ ማስታወቂያ ከላይ ተያይዟል።)
ScholarshipOpportunity
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2018 ትምህርት ዘመን የሚተገበር የመምህራን ትምህርት ነጻ የትምህርት ዕድል ፕሮግራም (Teachers Education Scholarship Program) ይፋ አድርጓል፡፡
ይህ ዕድል በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የወሰዱ፣ ብቁ እና ተነሳሽነት ያላቸው 500 ተማሪዎችን ተጠቃሚ ያደርጋል፡
ነጻ የትምህርት ዕድሉ የአምስት ዓመት የተቀናጀ ፕሮግራም ሲሆን፤ በማስተማር የመጀመሪያ ዲግሪ እና የሁለተኛ ዲግሪ ብቃት በተለያዩ መስኮች ማለትም በተፈጥሮ ሳይንስ፣ በማኅበራዊ ሳንስ እና በቋንቋዎች እንዲያገኙ የሚያስችል ነው፡፡
ነጻ የትምህርት ዕድሉ ሙሉ የትምህርት ክፍያ ሽፋን እንዲሁም ጥሩ የሚባል የማበረታቻ ጥቅል (የኑሮ እና የትምህርት ወጪዎች) ያስገኛል፡፡
የዚህ ዕድል ተጠቃሚ የሚሆኑ ተማሪዎች ከተመረቁ በኋላ በኢትዮጵያ የትምህርት ዘርፍ ቢያንስ ለአምስት ዓመት ለማገልገል የስምምነት ውል ይፈርማሉ፡፡
ለማመልከት 👇
https://admission.aau.edu.et/UGAnnouncements
የማመልከቻ ጊዜ የሚያበቃው 👇
መስከረም 09/2018 ዓ.ም
(የመምህራን ትምህርት ነጻ የትምህርት ዕድሉ ማስታወቂያ ከላይ ተያይዟል።)
➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ✅ Share For your Freshman best Friends 🙏
@AplusAcademyTutorial✅ To Score Freshman CGPA4️⃣ 🔣 0️⃣
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
ከፍተኛ የተማሪ ቁጥር የት አለፈ ?
" ዘንድሮ 8.4 በመቶ ተማሪ ከ 50 በመቶ በላይ በማስመዝገብ ፈተናውን አልፏል " - ትምህርት ሚኒስቴር
የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ውጤት እየተገለጸ ይገኛል።
በዘንድሮ አመት ፈተናውን ከወሰዱ ተማሪዎች ውስጥ 8.4 በመቶ ተማሪ ከ 50 በመቶ በላይ በማስመዝገብ ፈተናውን አልፏል ተብሏል።
ከፍተኛ ተማሪዎችን ያሳለፉ ክልሎች ፦
- አዲስ አበባ፣
- ሐረሪ
- አማራ ክልል ናቸው።
ዘንድሮ " የተፈታኙ ቁጥር ቀንሷል ያለፈው ተማሪ ቁጥር ግን ጨምሯል " ያሉት ትምህርት ሚኒስትሩ ዘንድሮ በአጠቃላይ 48,929 ተማሪዎች ማለፋቸውን ገልጸዋል።
ባለፈው አመት ያለፈው ተማሪ ቁጥር 36,409 ነበር።
በጾታ ስብጥር ፦
30,451 ወንድ ተማሪዎች አልፈዋል።
18,478 ሴት ተማሪ አልፏል።
በተፈጥሮ ሳይንስ ከፍተኛ ውጤት
ወንድ 591/600 ዶዶላ ኢፋ ቦሩ ትምህርት ቤት
ሴት 579/600 ብስራተ ገብርኤል ትምህርት ቤት
በማህበራዊ ሳይንስ
ወንድ 562/600 አምቦ አምቦ ቦርዲንግ ስኩል።
548 /600 ሴንት ጆሴፍ ትምህርት ቤት።
አማካይ ውጤት
87 በመቶ የአዳሪ ትምህርት ቤቶች
86 በመቶ ዓለማቀፍ ትምህርት ቤቶች
5.4 በመቶ የመንግስት ትምህርት ቤቶች
51 በመቶ የግል ትምህርት ቤት ውጤት
" ዘንድሮ 8.4 በመቶ ተማሪ ከ 50 በመቶ በላይ በማስመዝገብ ፈተናውን አልፏል " - ትምህርት ሚኒስቴር
የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ውጤት እየተገለጸ ይገኛል።
በዘንድሮ አመት ፈተናውን ከወሰዱ ተማሪዎች ውስጥ 8.4 በመቶ ተማሪ ከ 50 በመቶ በላይ በማስመዝገብ ፈተናውን አልፏል ተብሏል።
ከፍተኛ ተማሪዎችን ያሳለፉ ክልሎች ፦
- አዲስ አበባ፣
- ሐረሪ
- አማራ ክልል ናቸው።
ዘንድሮ " የተፈታኙ ቁጥር ቀንሷል ያለፈው ተማሪ ቁጥር ግን ጨምሯል " ያሉት ትምህርት ሚኒስትሩ ዘንድሮ በአጠቃላይ 48,929 ተማሪዎች ማለፋቸውን ገልጸዋል።
ባለፈው አመት ያለፈው ተማሪ ቁጥር 36,409 ነበር።
በጾታ ስብጥር ፦
30,451 ወንድ ተማሪዎች አልፈዋል።
18,478 ሴት ተማሪ አልፏል።
በተፈጥሮ ሳይንስ ከፍተኛ ውጤት
ወንድ 591/600 ዶዶላ ኢፋ ቦሩ ትምህርት ቤት
ሴት 579/600 ብስራተ ገብርኤል ትምህርት ቤት
በማህበራዊ ሳይንስ
ወንድ 562/600 አምቦ አምቦ ቦርዲንግ ስኩል።
548 /600 ሴንት ጆሴፍ ትምህርት ቤት።
አማካይ ውጤት
87 በመቶ የአዳሪ ትምህርት ቤቶች
86 በመቶ ዓለማቀፍ ትምህርት ቤቶች
5.4 በመቶ የመንግስት ትምህርት ቤቶች
51 በመቶ የግል ትምህርት ቤት ውጤት
➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ✅ Share For your Freshman best Friends 🙏
@AplusAcademyTutorial✅ To Score Freshman CGPA4️⃣ 🔣 0️⃣
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
የ 2017 ዓ.ም የ 12ኛ ክፍል Entrance Exam ተፈታኞች መካከል ከፍተኛውን ውጤት ያመጣው ተማሪ ይሄ ልጅ ነው። 591 / 600 ነው ያመጣው። ከ 6 Subject ውስጥ አምስቱን 100 አምጥቶ ባዮሎጂ ላይ ብቻ ነው 9 ኤክስ የገባበት። Amazing..! ❤️
➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ✅ Share For your Freshman best Friends 🙏
@AplusAcademyTutorial✅ To Score Freshman CGPA4️⃣ 🔣 0️⃣
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Exam Content Editor:
➡️Entrance ዉጤት ነገ ሲገለፅ በቀላሉ የምታዩባቸው መንገዶች !!!
1. result.eaes.et
2. result.neaea.gov.et
3. moeresult.com
4. SMS 6284
5. @eaesbot
ከ500 በላይ ያገኙ ተማሪዎች
- ከአዲስ አበባ 888
- ከኦሮሚያ 794
- ከአማራ 385
ሙሉ በሙሉ ያሳለፉ ትምህርት ቤቶች ብዛት 50 ነው።
በሀገር ደረጃ 8.4 በመቶ ተማሪ 50% በላይ በማምጣት የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን አልፏል።ከፍተኛ ውጤት Dodola Boarding School👌
Natural
ወንድ 591/600
ሴት 579/600
Social Science
ወንድ 562
ሴት 548
በሀገር ደረጃ 8.4 በመቶ ተማሪ 50% በላይ በማምጣት የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን አልፏል።
ያለፉት ተማሪዎች (ከ50% በላይ ያገኙ ተማሪዎች)
- በአጠቃላይ: 8.4 %
- ከናቹራል : 11.4 %
- ከሶሻል : 5.2 %
48,929 ያክሉ ተማሪ ከ50% በላይ አምጥቶ አልፏል
✔️ የዚህ ዓመት አማካይ ውጤት 31.62 ነው።
32.73 የወንዶች
30.5% የሴቶች
አዲስ አበባ 14,629 ተማሪ አሳልፏል።
ከ500 በላይ ያገኙ ተማሪዎች
- ከአዲስ አበባ 888
- ከኦሮሚያ 794
- ከአማራ 385
2384 ተማሪዎች ዘንድሮ ከ 500 በላይ ያመጡ ተማሪዎች ተገኝተዋል
2215 የተፈጥሮ ሳይንስ የተቀሩት Social science
742 ሴት ተማሪዎች 1642 ወንድ ተማሪዎች
ከ500 በላይ ያገኙ ተማሪዎች
- ከአዲስ አበባ 888
- ከኦሮሚያ 794
- ከአማራ 385
💯% ያሳለፉ 50 ት/ቤት ናቸው
1363 አምና
ዘንድሮ 1249 ትምህርት ቤቶች ምንም ተማሪ አላሳለፋም።
በዚህ ዓመት 580ሺ ተማሪዎች ፈተናውን ወስደዋል፡፡
🔹ከናቹራሎች 297ሺ ተማሪዎች ናቸው፡፡
🔹ከሶሻሎች 288ሺ ተማሪዎች ናቸው
> አማካኝ ውጤት 31.6/100 ነው፡፡
አማካኝ ውጤት
🔹 አዳሪ ት/ቤቶች: 71/100
🔹 የማታ ተማሪዎች: 25.9 / 100
🔹 የመንግስት መደበኛ: 30.6 / 10
🔹 የግል ት/ቤት: 51 / 100
ያለፉት ተማሪዎች (ከ50% በላይ ያገኙ ተማሪዎች)
በአጠቃላይ: 8.4 %
ከናቹራል : 11.4 %
ከሶሻል : 5.2 %
➡️Entrance ዉጤት ነገ ሲገለፅ በቀላሉ የምታዩባቸው መንገዶች !!!
1. result.eaes.et
2. result.neaea.gov.et
3. moeresult.com
4. SMS 6284
5. @eaesbot
ከ500 በላይ ያገኙ ተማሪዎች
- ከአዲስ አበባ 888
- ከኦሮሚያ 794
- ከአማራ 385
ሙሉ በሙሉ ያሳለፉ ትምህርት ቤቶች ብዛት 50 ነው።
በሀገር ደረጃ 8.4 በመቶ ተማሪ 50% በላይ በማምጣት የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን አልፏል።ከፍተኛ ውጤት Dodola Boarding School👌
Natural
ወንድ 591/600
ሴት 579/600
Social Science
ወንድ 562
ሴት 548
በሀገር ደረጃ 8.4 በመቶ ተማሪ 50% በላይ በማምጣት የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን አልፏል።
ያለፉት ተማሪዎች (ከ50% በላይ ያገኙ ተማሪዎች)
- በአጠቃላይ: 8.4 %
- ከናቹራል : 11.4 %
- ከሶሻል : 5.2 %
48,929 ያክሉ ተማሪ ከ50% በላይ አምጥቶ አልፏል
✔️ የዚህ ዓመት አማካይ ውጤት 31.62 ነው።
32.73 የወንዶች
30.5% የሴቶች
አዲስ አበባ 14,629 ተማሪ አሳልፏል።
ከ500 በላይ ያገኙ ተማሪዎች
- ከአዲስ አበባ 888
- ከኦሮሚያ 794
- ከአማራ 385
2384 ተማሪዎች ዘንድሮ ከ 500 በላይ ያመጡ ተማሪዎች ተገኝተዋል
2215 የተፈጥሮ ሳይንስ የተቀሩት Social science
742 ሴት ተማሪዎች 1642 ወንድ ተማሪዎች
ከ500 በላይ ያገኙ ተማሪዎች
- ከአዲስ አበባ 888
- ከኦሮሚያ 794
- ከአማራ 385
💯% ያሳለፉ 50 ት/ቤት ናቸው
1363 አምና
ዘንድሮ 1249 ትምህርት ቤቶች ምንም ተማሪ አላሳለፋም።
በዚህ ዓመት 580ሺ ተማሪዎች ፈተናውን ወስደዋል፡፡
🔹ከናቹራሎች 297ሺ ተማሪዎች ናቸው፡፡
🔹ከሶሻሎች 288ሺ ተማሪዎች ናቸው
> አማካኝ ውጤት 31.6/100 ነው፡፡
አማካኝ ውጤት
🔹 አዳሪ ት/ቤቶች: 71/100
🔹 የማታ ተማሪዎች: 25.9 / 100
🔹 የመንግስት መደበኛ: 30.6 / 10
🔹 የግል ት/ቤት: 51 / 100
ያለፉት ተማሪዎች (ከ50% በላይ ያገኙ ተማሪዎች)
በአጠቃላይ: 8.4 %
ከናቹራል : 11.4 %
ከሶሻል : 5.2 %
➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ✅ Share For your Freshman best Friends 🙏
@AplusAcademyTutorial✅ To Score Freshman CGPA4️⃣ 🔣 0️⃣
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM