Forwarded from መርጌታ ሰናይ የባህል መድሃኒት ቀማሚ via @like
የማቲወስ ወንጌል ምዕራፍ 5 ፤ 3-10
እንዲህ ይላል..
" በመንፈስ ድሆች የሆኑ ብፁዓን ናቸው፥ መንግሥተ ሰማያት የእነርሱ ናትና።"
" የሚያዝኑ ብፁዓን ናቸው፥ መፅናናትን ያገኛሉና።"
" የዋሆች ብፁዓን ናቸው፥ ምድርን ይወርሳሉና።"
" ጽድቅን የሚራቡና የሚጠሙ ብፁዓን ናቸው፥ ይጠግባሉና።"
" የሚምሩ ብፁዓን ናቸው፥ ይማራሉና።"
" ልበ ንጹሖች ብፁዓን ናቸው፥ እግዚአብሔርን ያዩታልና።"
" የሚያስተራርቁ ብፁዓን ናቸው፥ የእግዚአብሔር ልጆች ይባላሉና።"
" ስለ ጽድቅ የሚሰደዱ ብፁዓን ናቸው፥ መንግሥተ ሰማያት የእነርሱ ናትና።"
@yemariyam21
@yemariyam21
እንዲህ ይላል..
" በመንፈስ ድሆች የሆኑ ብፁዓን ናቸው፥ መንግሥተ ሰማያት የእነርሱ ናትና።"
" የሚያዝኑ ብፁዓን ናቸው፥ መፅናናትን ያገኛሉና።"
" የዋሆች ብፁዓን ናቸው፥ ምድርን ይወርሳሉና።"
" ጽድቅን የሚራቡና የሚጠሙ ብፁዓን ናቸው፥ ይጠግባሉና።"
" የሚምሩ ብፁዓን ናቸው፥ ይማራሉና።"
" ልበ ንጹሖች ብፁዓን ናቸው፥ እግዚአብሔርን ያዩታልና።"
" የሚያስተራርቁ ብፁዓን ናቸው፥ የእግዚአብሔር ልጆች ይባላሉና።"
" ስለ ጽድቅ የሚሰደዱ ብፁዓን ናቸው፥ መንግሥተ ሰማያት የእነርሱ ናትና።"
@yemariyam21
@yemariyam21
ካህኑ ለምን በእጁ ያሳልመናል?
የካህኑን እጅ መሳለም፦ አንዳንድ ሰዎች ካህኑ ለምን በእጁ
ያሳልመናል ይላሉ።ነገርግን ሚስጢሩ ይሄ ነው የካህኑ እጅ እኮ
እሳታዊያን የሆኑ መላዕክት መንካት የማይቻላቸውን ቅዱስ
ሥጋውን ክቡር ደሙን የዳሰሰበት ነው። በቅዳሴ ላይ ቅዱስ
ሥጋውን መንካት የሚችለው ዋናው ካህን ብቻ ነው ፤ ሁለተኛው
ካህን እንኳን መንካት አይችልም። ቅዱስ ሥጋውን ክቡር
ደሙን የዳሰሰበት ስለሆነም ካህኑ በእጁ ያሳልመናል እኛም
የተቀደሰውን የጌታ ስጋና ደም የተዳሰሰበት እጅ እየተሳለምን
የቅዳሴው በረከትና የአምላካችን ምህረት በእኛ ላይ እንዲሆን
አሜን አሜን እንላለን።ድንቅ መለኮታዊ ሚስጢር ማለት
እንዲህ ነው..አንሥኡ እደዊክሙ ቀሳውስ ፦ ዲያቆኑ ይህን
በሚልበት ጊዜ ንፍቁ ካህን ማሕፈዱን ከጻሕሉ ላይ ያነሳል ፤
ይህም የጌታ መልአክ የመቃብሩን ድንጋይ የማንከባለሉ ምሳሌ
ነው። ከዚህ በኋላ ጌታችን በምሴተ ሐሙስ ሕብስቱን
እንደያዘው ዋናው ካህንም ሕብስቱን ከፍ አድርጎ ይይዘዋል ፤
ይህም የጌታ ትንሣኤ ምሳሌ ነው።
እግዚኦ መሐርነ ክርስቶስ፦ በእግዚኦታ ላይ ካህኑ ሕብሥቱን
ይበልጥ ከፍ አድርጎ ይይዘዋል ይህም የዕርገቱ ምሳሌ ነው።
ከካህኑ ጋር ሆነን 41 ግዜ እግዚኦ መሐርነ ክርስቶስ እንላለን ፤
ይህም አርባው እግዚኦታ አይሁድ ጌታችንን 40 ግዜ
እንገርፋለን ብለው እያዛቡ ብዙ ግዜ የመግረፋቸው ምሳሌ
ሲሆን በመጨረሻ ካህኑ ብቻውን የሚላት እግዚኦታ ደግሞ
የአዳምና የሔዋን የንስሃ ምሳሌ ነው። 12 ግዜ እግዚኦ
መሐርነ ክርስቶስ ስንል ደግሞ ስለስምህ ብለህ ይቅር በለን
ስንል ነው።“አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ” የሚለውን
እያንዳንዱን ፊደል ስንቆጥር 12 ይሆናልና!!እንዲሁም 12ግዜ
በእንተእግዚትነ ማርያም መሐርነ ክርስቶስ ስነንል ደግሞ
ስለእናትህ ብለን ማረን ማለታችን ሲሆን*ቅድስት ድንግል
ማርያም*የሚለውን እያንዳንዱን ፊደል ስንቆጥር 12
ይሆናልና ነው
ወንጌል፦ የመጀመሪያው መልዕክት ሲነበብ ዲያቆኑ ፊቱን ወደ
ምዕራብ አዙሮ ያነባል; ሁለተኛው ዲያቆን ፊቱን ወደ ሰሜን
አዙሮ ያነባል; ንፍቅ ካህን ወደ ደቡብ ዙሮ የሐዋርያት ሥራን
ሲያነብ ዋናው ካህን ደግሞ ወደ ምሥራቅ ዙሮ ወንጌልን
ያነባል ፤ ይህም ግሩም የሆነ ምሳሌ አለው፦ አንድም ወንጌል
በአራቱም አቅጣጫ መሰበኩን ለመግለጽ ነው; አንድም ገነትን
የሚያጠጡ 4 ወንዞች አሉ; ኤፍራጠስ ጤግሮስ ጊዮን [ዓባይ]
እና ፊሶን ናቸው።
ገነትን አጠጥተው ለምለም እንደሚያደርጓት ጌታችን የተጠማ
ቢኖር የህይወትን ውሃ በነፃ ይጠጣና ይርካ እንዳለው ወንጌሉም
እንዲሁ ያለመልማል ሲሉ ነው።
ቤተክርስቲያን ከጣራዋ እስከ መሬቷ ሁሉም ሥርዓቷ
ያስተምራል ፤ ባህረ ጥበብ ቤተክርስቲያን እየተናገረች
ታስተምራለች ሳትናገር ዝም ብላም ታስተምራለች!!
❀ወስብሐት ለእግዚአብሔር ❀
❀ወለወላዲቱ ድንግል❀
❀ወለመስቀሉ ክቡር❀
©ኦርቶዶክስ ተዋህዶ
ይቀላቀሉ ☞
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
👉 @orthotek 👈
👉 @orthotek 👈
👉 @orthotek 👈
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
የካህኑን እጅ መሳለም፦ አንዳንድ ሰዎች ካህኑ ለምን በእጁ
ያሳልመናል ይላሉ።ነገርግን ሚስጢሩ ይሄ ነው የካህኑ እጅ እኮ
እሳታዊያን የሆኑ መላዕክት መንካት የማይቻላቸውን ቅዱስ
ሥጋውን ክቡር ደሙን የዳሰሰበት ነው። በቅዳሴ ላይ ቅዱስ
ሥጋውን መንካት የሚችለው ዋናው ካህን ብቻ ነው ፤ ሁለተኛው
ካህን እንኳን መንካት አይችልም። ቅዱስ ሥጋውን ክቡር
ደሙን የዳሰሰበት ስለሆነም ካህኑ በእጁ ያሳልመናል እኛም
የተቀደሰውን የጌታ ስጋና ደም የተዳሰሰበት እጅ እየተሳለምን
የቅዳሴው በረከትና የአምላካችን ምህረት በእኛ ላይ እንዲሆን
አሜን አሜን እንላለን።ድንቅ መለኮታዊ ሚስጢር ማለት
እንዲህ ነው..አንሥኡ እደዊክሙ ቀሳውስ ፦ ዲያቆኑ ይህን
በሚልበት ጊዜ ንፍቁ ካህን ማሕፈዱን ከጻሕሉ ላይ ያነሳል ፤
ይህም የጌታ መልአክ የመቃብሩን ድንጋይ የማንከባለሉ ምሳሌ
ነው። ከዚህ በኋላ ጌታችን በምሴተ ሐሙስ ሕብስቱን
እንደያዘው ዋናው ካህንም ሕብስቱን ከፍ አድርጎ ይይዘዋል ፤
ይህም የጌታ ትንሣኤ ምሳሌ ነው።
እግዚኦ መሐርነ ክርስቶስ፦ በእግዚኦታ ላይ ካህኑ ሕብሥቱን
ይበልጥ ከፍ አድርጎ ይይዘዋል ይህም የዕርገቱ ምሳሌ ነው።
ከካህኑ ጋር ሆነን 41 ግዜ እግዚኦ መሐርነ ክርስቶስ እንላለን ፤
ይህም አርባው እግዚኦታ አይሁድ ጌታችንን 40 ግዜ
እንገርፋለን ብለው እያዛቡ ብዙ ግዜ የመግረፋቸው ምሳሌ
ሲሆን በመጨረሻ ካህኑ ብቻውን የሚላት እግዚኦታ ደግሞ
የአዳምና የሔዋን የንስሃ ምሳሌ ነው። 12 ግዜ እግዚኦ
መሐርነ ክርስቶስ ስንል ደግሞ ስለስምህ ብለህ ይቅር በለን
ስንል ነው።“አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ” የሚለውን
እያንዳንዱን ፊደል ስንቆጥር 12 ይሆናልና!!እንዲሁም 12ግዜ
በእንተእግዚትነ ማርያም መሐርነ ክርስቶስ ስነንል ደግሞ
ስለእናትህ ብለን ማረን ማለታችን ሲሆን*ቅድስት ድንግል
ማርያም*የሚለውን እያንዳንዱን ፊደል ስንቆጥር 12
ይሆናልና ነው
ወንጌል፦ የመጀመሪያው መልዕክት ሲነበብ ዲያቆኑ ፊቱን ወደ
ምዕራብ አዙሮ ያነባል; ሁለተኛው ዲያቆን ፊቱን ወደ ሰሜን
አዙሮ ያነባል; ንፍቅ ካህን ወደ ደቡብ ዙሮ የሐዋርያት ሥራን
ሲያነብ ዋናው ካህን ደግሞ ወደ ምሥራቅ ዙሮ ወንጌልን
ያነባል ፤ ይህም ግሩም የሆነ ምሳሌ አለው፦ አንድም ወንጌል
በአራቱም አቅጣጫ መሰበኩን ለመግለጽ ነው; አንድም ገነትን
የሚያጠጡ 4 ወንዞች አሉ; ኤፍራጠስ ጤግሮስ ጊዮን [ዓባይ]
እና ፊሶን ናቸው።
ገነትን አጠጥተው ለምለም እንደሚያደርጓት ጌታችን የተጠማ
ቢኖር የህይወትን ውሃ በነፃ ይጠጣና ይርካ እንዳለው ወንጌሉም
እንዲሁ ያለመልማል ሲሉ ነው።
ቤተክርስቲያን ከጣራዋ እስከ መሬቷ ሁሉም ሥርዓቷ
ያስተምራል ፤ ባህረ ጥበብ ቤተክርስቲያን እየተናገረች
ታስተምራለች ሳትናገር ዝም ብላም ታስተምራለች!!
❀ወስብሐት ለእግዚአብሔር ❀
❀ወለወላዲቱ ድንግል❀
❀ወለመስቀሉ ክቡር❀
©ኦርቶዶክስ ተዋህዶ
ይቀላቀሉ ☞
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
👉 @orthotek 👈
👉 @orthotek 👈
👉 @orthotek 👈
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
♥♥ስደቷ ፍቅር ነው♥♥
ከአረጋዊው ዮሴፍ ጋር _ ኤልሻዳይን አዝላ
ሰሎሜም ሳትቀር_ወጡ ከገሊላ
የአስራአምስት ዓመቷ_ድንግል ማርያም
በግብፁ በረሀ_ ገጠማት ድካም።
ዐፈሩ ረመጥ ነው_ እጅግ የሚያቃጥል
አሸዋ ድንጋዩ_ እንደ ብረት የሚግል
አየር እንፋሎቱ_ ልብን የሚሰውር
የነበረው ስቃይ_እንደምን ይዘርዘር?
ያስጨንቃል በጣም_የመከራሽ ነገር።
በትንቢተ ሆሴዕ _የተጻፈውን
ምስጢራዊ ትንቢት_ ሄደ ሊከውን
የድንግል ማርያም ልጅ_ ኢየሱስ መድኽን
እፁብ ድንቅ ያሰኛል_ የእግዚአብሔር ማዳን።
በፈጣን ደመና _ ወደ ግብጽ በረረ
በማለት ኢሳይያስ_ እውነት ተናገረ
ፈጣኗ ደመና _ ወለተ ኢያቄም
ማኅደረ መለኮት_ ነጻነቱ የአዳም።
ከሦስቱ አካል አንዱ_ ኢየሱስ ክርስቶስ
ተወልዷል በበረት_ ሞትን ሊደመስስ
በገባው ቃል ኪዳን_ በቀጠሮ መጣ
ከሲዖል ቁራኛ_ ነፍሳትን ሊያወጣ።
በከብቶቹ በረት_ ቢታይ በትሕትና
የሕይወት እንጀራ _ የሰማዩ መና
የዳዊት የሙሴ_የነቢያቱ ዜና
ተፈፅሞ ስናይ_ ዘመርን በበገና።
እረኞች በቦታው _ ከመላእክት ጋራ
ሥብሐት ለሥላሴ_ብለዋል በጋራ
ንጉሥ ተወለደ_ በዳዊት ከተማ
አስይ የምሥራች_ በዓለም ይሰማ
ነበር የዚያን ጊዜ_የደስታቸው ዓርማ።
መወለዱን የሰማው_ ሄሮድስ በውሸት ተነስቶ
ብዙ ሕጻናትን _ ቦታው አስጠርቶ
እርዳታ ልሰጥ ነው_ በሚለው ትዕዛዙ
የዋሓን እናቶች_ የሆዳቸውን ፍሬ ወደ እሱ አጋዙ።
ገስግሰው ሲደርሱ_ የሆነው ሌላ ነው
ለጨካኝ ሰራዊቱ_ ደም ለጠማቸው
የሕጻናቱን አንገት_ ቆራርጡት አላቸው
ለወንበር ለሥልጣን_ ስለ ተማረከ
የሥላሴን ፍጥፈት_ በሰይፉ አወከ።
የሰባ ሰገሎቹ_ ጥበብ ስላልገባው
የተወለዱትን _ በሙሉ አስጠራቸው
የተባለው ትንቢት_እንቅልፍ ስለ ነሳው
የነገሥታት ንጉሥን_አስቦ ሊያገኘው
ከዚህ ድንቁርና _ ሰውረን ማለት ነው።
የነፍሳቱ ደም_ ወረደ እንደ ጎርፍ
በዚያች ከተማ _ ቤተልሔም ደጃፍ
በከንቱ ሰዋቸው_ በመሰለው ነገር
ሕፃኑ ግን ሸሽቷል_ ወደ ሌላ ሀገር
የሥላሴ ጥበብ _ ከቶ አይመረመር።
ዛሬም በዚህ ዘመን_ አሉ ብዙ ሞኞች
በአለማዊ ጥበብ_ በባዶ ተሟጋች
ማመን አለማመን_የነሱ ድርሻቸው
እውነትን መመስከር_የልጅ ግዴታ ነው
ሂዱና አሰተምሩ_ መልሱ ነው የሚለው።
ስለኛ ተሰዳ _ተስፋን ለሰጠችን
በልጇ ቸርነት_ ስለተጎበኘን
እንደ ቅዱሳኑ_ ነይ ነይ እንላለን።
በአፀድ በቅጽሯ_ ጽዮንን ከበናል
የአባ ጽጌ ድንግል_ በረከት ደርሶናል
በሰማያዊው ስልት_ማኅሌት ቆመናል
አቤት ያለው ደስታ_ዓለምን ያስረሳል።
ዶግማ የማይሻር_ ከቶ የማይታደስ
ሕጉ አምላካዊ_በፍፁም የማይፈርስ
ቀኖና ፍትሐዊ_ጭንቀት የሚበጥስ
ትውፊት ታሪካዊ_ ለልጅ ልጅ የሚደርስ
የእውነት ቅብብሎሽ_አንዱም አይፋለስ
ከዚህ ውጪ የሆነ_ ልቡ እንዲመለስ
በዋሻ ገደሉ _ጤዛውን በመላስ
ተግተው ይቆማሉ_ እንዳለው ጳውሎስ።
በምድራችን ሰላም_እንዲሆን ደስታ
ትውልዱ እንዲጠግብ_ በአጋፔው ገበታ
በንሰሐ ታጥቦ_ ልቡ እንዲበረታ
ድንግል ሆይ አሳስቢ_ ለታቀፍሽው ጌታ ።
የቤሌሖር ልጁ_ ወድቆ እንዲሰበር
ዳጎናዊው መንገድ_በእውነት እንዲታጠር
የዲያቢሎስ ውጊያ_በቃልህ እንዲሞት
አስነሳልን አምላክ_ የበረታ አባት
ለመንጋው እራርቶ_የሚያፀና በእምነት።
ነኽምያን ላከው_ ያንጽ ቤተመቅደስ
የአምልኮ ሥፍራ_ለሁሉ እንዲዳረስ
ሳሙኤልን ስጠን_ ወንጌልን ሰባኪ
በፀጋው በጥበብ_ራዕይን አሳኪ።
አባታችን ሙሴ_ የማርያም ወንድም
ስማን አሳስብልን_ ለመድኃኒአለም
በኑፋቄ ባሕር_ ገብተን እንዳንሰጥም
ክፈልና አሻግረን_ ተጨንቀናል በጣም
በተሰጠን ፍቅ_ ለመኖር አልቻልንም።
ከውብ ዜማው ጋራ_ ቅዱስ ያሬድ ይምጣ
ምስጢር በማፋለስ_ ከሕግ እንዳንወጣ
እናንብብ እንጠይቅ_ እንማር ከአበው
ከእውነተኛው መምህር_ለኛ ከሚገደው
አምላክ ይሰውረን_ አሁን ከምንሰመው።
እመቤታችን ሆይ አዘክሪልን 👇👇👇👇👇👇👇👇
@Debre_medhanit
@Debre_medhanit
@Debre_medhanit
ከአረጋዊው ዮሴፍ ጋር _ ኤልሻዳይን አዝላ
ሰሎሜም ሳትቀር_ወጡ ከገሊላ
የአስራአምስት ዓመቷ_ድንግል ማርያም
በግብፁ በረሀ_ ገጠማት ድካም።
ዐፈሩ ረመጥ ነው_ እጅግ የሚያቃጥል
አሸዋ ድንጋዩ_ እንደ ብረት የሚግል
አየር እንፋሎቱ_ ልብን የሚሰውር
የነበረው ስቃይ_እንደምን ይዘርዘር?
ያስጨንቃል በጣም_የመከራሽ ነገር።
በትንቢተ ሆሴዕ _የተጻፈውን
ምስጢራዊ ትንቢት_ ሄደ ሊከውን
የድንግል ማርያም ልጅ_ ኢየሱስ መድኽን
እፁብ ድንቅ ያሰኛል_ የእግዚአብሔር ማዳን።
በፈጣን ደመና _ ወደ ግብጽ በረረ
በማለት ኢሳይያስ_ እውነት ተናገረ
ፈጣኗ ደመና _ ወለተ ኢያቄም
ማኅደረ መለኮት_ ነጻነቱ የአዳም።
ከሦስቱ አካል አንዱ_ ኢየሱስ ክርስቶስ
ተወልዷል በበረት_ ሞትን ሊደመስስ
በገባው ቃል ኪዳን_ በቀጠሮ መጣ
ከሲዖል ቁራኛ_ ነፍሳትን ሊያወጣ።
በከብቶቹ በረት_ ቢታይ በትሕትና
የሕይወት እንጀራ _ የሰማዩ መና
የዳዊት የሙሴ_የነቢያቱ ዜና
ተፈፅሞ ስናይ_ ዘመርን በበገና።
እረኞች በቦታው _ ከመላእክት ጋራ
ሥብሐት ለሥላሴ_ብለዋል በጋራ
ንጉሥ ተወለደ_ በዳዊት ከተማ
አስይ የምሥራች_ በዓለም ይሰማ
ነበር የዚያን ጊዜ_የደስታቸው ዓርማ።
መወለዱን የሰማው_ ሄሮድስ በውሸት ተነስቶ
ብዙ ሕጻናትን _ ቦታው አስጠርቶ
እርዳታ ልሰጥ ነው_ በሚለው ትዕዛዙ
የዋሓን እናቶች_ የሆዳቸውን ፍሬ ወደ እሱ አጋዙ።
ገስግሰው ሲደርሱ_ የሆነው ሌላ ነው
ለጨካኝ ሰራዊቱ_ ደም ለጠማቸው
የሕጻናቱን አንገት_ ቆራርጡት አላቸው
ለወንበር ለሥልጣን_ ስለ ተማረከ
የሥላሴን ፍጥፈት_ በሰይፉ አወከ።
የሰባ ሰገሎቹ_ ጥበብ ስላልገባው
የተወለዱትን _ በሙሉ አስጠራቸው
የተባለው ትንቢት_እንቅልፍ ስለ ነሳው
የነገሥታት ንጉሥን_አስቦ ሊያገኘው
ከዚህ ድንቁርና _ ሰውረን ማለት ነው።
የነፍሳቱ ደም_ ወረደ እንደ ጎርፍ
በዚያች ከተማ _ ቤተልሔም ደጃፍ
በከንቱ ሰዋቸው_ በመሰለው ነገር
ሕፃኑ ግን ሸሽቷል_ ወደ ሌላ ሀገር
የሥላሴ ጥበብ _ ከቶ አይመረመር።
ዛሬም በዚህ ዘመን_ አሉ ብዙ ሞኞች
በአለማዊ ጥበብ_ በባዶ ተሟጋች
ማመን አለማመን_የነሱ ድርሻቸው
እውነትን መመስከር_የልጅ ግዴታ ነው
ሂዱና አሰተምሩ_ መልሱ ነው የሚለው።
ስለኛ ተሰዳ _ተስፋን ለሰጠችን
በልጇ ቸርነት_ ስለተጎበኘን
እንደ ቅዱሳኑ_ ነይ ነይ እንላለን።
በአፀድ በቅጽሯ_ ጽዮንን ከበናል
የአባ ጽጌ ድንግል_ በረከት ደርሶናል
በሰማያዊው ስልት_ማኅሌት ቆመናል
አቤት ያለው ደስታ_ዓለምን ያስረሳል።
ዶግማ የማይሻር_ ከቶ የማይታደስ
ሕጉ አምላካዊ_በፍፁም የማይፈርስ
ቀኖና ፍትሐዊ_ጭንቀት የሚበጥስ
ትውፊት ታሪካዊ_ ለልጅ ልጅ የሚደርስ
የእውነት ቅብብሎሽ_አንዱም አይፋለስ
ከዚህ ውጪ የሆነ_ ልቡ እንዲመለስ
በዋሻ ገደሉ _ጤዛውን በመላስ
ተግተው ይቆማሉ_ እንዳለው ጳውሎስ።
በምድራችን ሰላም_እንዲሆን ደስታ
ትውልዱ እንዲጠግብ_ በአጋፔው ገበታ
በንሰሐ ታጥቦ_ ልቡ እንዲበረታ
ድንግል ሆይ አሳስቢ_ ለታቀፍሽው ጌታ ።
የቤሌሖር ልጁ_ ወድቆ እንዲሰበር
ዳጎናዊው መንገድ_በእውነት እንዲታጠር
የዲያቢሎስ ውጊያ_በቃልህ እንዲሞት
አስነሳልን አምላክ_ የበረታ አባት
ለመንጋው እራርቶ_የሚያፀና በእምነት።
ነኽምያን ላከው_ ያንጽ ቤተመቅደስ
የአምልኮ ሥፍራ_ለሁሉ እንዲዳረስ
ሳሙኤልን ስጠን_ ወንጌልን ሰባኪ
በፀጋው በጥበብ_ራዕይን አሳኪ።
አባታችን ሙሴ_ የማርያም ወንድም
ስማን አሳስብልን_ ለመድኃኒአለም
በኑፋቄ ባሕር_ ገብተን እንዳንሰጥም
ክፈልና አሻግረን_ ተጨንቀናል በጣም
በተሰጠን ፍቅ_ ለመኖር አልቻልንም።
ከውብ ዜማው ጋራ_ ቅዱስ ያሬድ ይምጣ
ምስጢር በማፋለስ_ ከሕግ እንዳንወጣ
እናንብብ እንጠይቅ_ እንማር ከአበው
ከእውነተኛው መምህር_ለኛ ከሚገደው
አምላክ ይሰውረን_ አሁን ከምንሰመው።
እመቤታችን ሆይ አዘክሪልን 👇👇👇👇👇👇👇👇
@Debre_medhanit
@Debre_medhanit
@Debre_medhanit
Agape【አጋፔ】♥♥♥ via @like
ዛሬ ከ12ቱ ሐዋርያት አንዱ የሆነው የሐዋርያው ቅዱስ ፊልጶስ እረፍቱ ነው።
የሐዋርያው ቅዱስ ምልጃና በረከት አይለየን።
ሰላም ያዋለን አምላካችን በሰላም ቀናችንን ፈፅሞ በሰላም ያሳድረን።
አሜን
የሐዋርያው ቅዱስ ምልጃና በረከት አይለየን።
ሰላም ያዋለን አምላካችን በሰላም ቀናችንን ፈፅሞ በሰላም ያሳድረን።
አሜን
+"+ እንኩዋን ለቅዱሳን ሰማዕታት "ሰርጊስ ወቴዎፍሎስ" ዓመታዊ የዕረፍት በዓል በሰላም አደረሳችሁ +"+
@AgapeEOTC
+"+ ቅዱሳን ባኮስ ወሰርጊስ +"+
=>ሰማዕትነት በክርስትና ለሃይማኖት የሚከፈል የመጨረሻው ዋጋ (መስዋዕትነት) ነው:: ሰው ለፈጣሪው ሰውነቱን ሊያስገዛ: ሃብት ንብረቱን ሊሰጥ ይችላል:: ከስጦታ በላይ ታላቅ ስጦታ ግን ራስን አሳልፎ መስጠት ነው::
+ራስን መስጠት በትዳርም ሆነ በምናኔ ውስጥ ይቻላል:: የመጨረሻ ደረጃው ግን ሰማዕትነት ነው:: "አማን መነኑ ሰማዕት ጣዕማ ለዝ ዓለም: ወተዓገሡ ሞተ መሪረ በእንተ መንግስተ ሰማያት" እንዳለው ቅዱስ ኤፍሬም ሶርያዊ ሰማዕትነት ማለት መራራውን ሞት ስለ ፍቅረ እግዚአብሔር ሲሉ መታገስ ነው::
+እርሱ ቅሉ መድኃኒታችን ክርስቶስ የሰማይና የምድር ጌታ ሲሆን ኃፍረተ መስቀልን ታግሦ ሙቶልን የለ! በዓለም ያሉ ብዙ እምነቶች ስለ መግደል በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ያስተምራሉ:: ክርስትና ግን መሞትን እንጂ መግደልን የሚመለከት ሕግ የለውም::
+እርሱ ባለቤቱ "ጠላቶቻችሁን ውደዱ:: የሚረግሟችሁን መርቁ:: ስለሚያሳድዷችሁ ጸልዩ::" ብሎናልና:: (ማቴ. 5:44) ነገር ግን ዕለት ዕለት ራሳችንን በሃይማኖትና በምግባር ካልኮተኮትነው ክርስትና በአንድ ጀምበር ፍጹም የሚኮንበት እምነት አይደለምና በፈተና መውደቅ ይመጣል::
+በተለይ የዘመኑ ክርስቲያን ወጣቶች ልናስተውል ይገባናል:: የቀደሙ ወጣት ሰማዕታት ዜና የሚነገረን እንድንጸና ነውና:: እስኪ ለዛሬ ደግሞ በአጭሩ የቅዱሳን ባኮስና ሰርጊስን ዜና እንካፈል::
+እነዚህ ቅዱሳን የዘመነ ሰማዕታት ፍሬዎች ናቸው:: ባኮስ እና ሰርጊስ (ሰርግዮስ) ከልጅነት ጀምሮ ባልንጀሮች ናቸው::
በ3ኛው መቶ ክ/ዘመን በሮም ግዛት ሥር መክስምያኖስና ዲዮቅልጢያኖስ እስከ ነገሡበት ዘመን ድረስ በአንጻሩም ቢሆን ሰላም ነበር::
+ታዲያ በዚህ የሰላም ጊዜ 2ቱ ቅዱሳን ሥራ አልፈቱም:: ጾምን: ጸሎትንና በጐ ምግባራትን ሁሉ ይከተሉ ነበር:: ለመከራ ዘመን ስንቅ የሚሆነን በሰላሙ ዘመን የተያዘ ስንቅ ነውና::
+በዚያው አንጻር ደግሞ ሠርቶ መብላት ይገባልና ሥራ ሲፈልጉ መክስምያኖስ ሠራዊት መሰብሰብ ጀመረ:: እነርሱም ከሠራዊቱ ዘንድ ተቆጥረው የምድራዊ ንጉሥ ጭፍሮች ሆኑ:: በእርግጥ በዘመናችን ለክርስትና አይመቹም ከሚባልላቸው ሥራዎች አንዱ ውትድርና ነው::
+ነገር ግን ብዙ ቅዱሳንን ስትመለከቷቸው ሙያቸው ይሔው ነበር:: ቅዱሳን ባኮስና ሰርጊስ ጊዜው የሰላምም ይሁን የጦርነት ይጾማሉ:: ይጸልያሉ:: ይመጸውታሉ:: እንዲህ እንዲህ እያሉም ዘመናት አለፉ::
+ከቆይታ በሁዋላ ግን ሰይጣን ያደረበት ንጉሡ መክስምያኖስ ጣዖት አመለከ:: አዋጅም አውጥቶ ክርስቲያኖችን ያሰቃይ: ይገድልም ያዘ:: ቅዱሳኑ ይህንን ሲሰሙ አዘኑ::
+ቁጭ ብለውም ተወያዩ:: በልባቸው ፍቅረ ክርስቶስ ይነድ ነበርና ወጣትነታቸው: መልካቸው:d ተወዳጅነታቸው ሁሉ ሊያታልላቸው አልቻለም:: እንደ አንድ ልብ መካሪ: እንደ አንድ ቃል ተናጋሪ ስለ ሃይማኖት ሊሰው ወሰኑ::
+በማግስቱም ንጉሡ ወደ ሾመው የቅርብ አለቃቸው ቀረቡና "የምንነግርህ ነገር አለን" አሉት:: "እሺ" ሲላቸው በወገባቸው ያለውን የክብር መታጠቀያና የክብር ልብሳቸውን በፊቱ ወረወሩለትና "እኛ የክርስቶስ ጭፍሮች ነንና ከዚህ በሁዋላ ላንተ: ለጣዖት አምላኪው አንታዘዝም" አሉት::
+መኮንኑ ነዶታልና አስገረፋቸው: አሳሰራቸው:: በረሃብና በጥም: በብዙ መክፈልተ ኩነኔም አሰቃያቸው::
እነርሱ ግን ጽኑዓን ነበሩና አልቻሏቸውም:: ጥቅምት 4 ቀን በሆነ ጊዜ ግን 2ቱን ለያዩዋቸው:: ቅዱስ ባኮስን ለብቻው ወስደው ትልቅ ድንጋይ በአንገቱ ላይ አሠሩበትና ባሕር ውስጥ አሰጠሙት::
+ነፍሱም ከስጋው ስትለይ ባሕር ወደ ዳር አስወጣችው:: በአካባባቢውም "ባባ" እና "ማማ" የሚባሉ ባሕታውያን ነበሩና እግዚአብሔር እንዲገንዙት አዘዛቸው:: ሲሔዱም ቅዱስ ሥጋውን አንበሳና ተኩላ ሲጠብቁት አግኝተው: በታላቅ ዝማሬ ገንዘው: በራሳቸው ተሸክመው ወስደው: በበዓታቸው ውስጥ ቀበሩት::
+ቅዱስ ሰርጊስን ደግሞ ለ6 ቀናት ካሠሩት በሁዋላ እጁንና እግሩን በእንጨት ላይ ቸንክረው: በእንስሳት ጭራ ላይ አስረው ሲጐትቱት ውለዋል:: አንገቱን በሰየፉት ጊዜም አንዲት ወጣት ደሙን ተቀብላ በረከትን አግኝታለች:: የመከራ ዘመን ካለፈ በሁዋላም ለቅዱሳኑ ቤተ ክርስቲያን ታንጾ በዚህች ቀን ተቀድሷል: ተአምራትም ታይተዋል::
@AgapeEOTC
+"+ ቅዱስ ቴዎፍሎስና ቤተሰቡ +"+
=>ቅዱስ ቴዎፍሎስ በ3ኛው መቶ ክ/ዘመን በሮም ግዛት ሥር ይኖር የነበረ ጽኑዕ ክርስቲያን ነው:: እግዚአብሔር ሲያድለው ደግሞ ጸንታ የምታጸና: በርትታ የምታበረታ ሚስትን ሰጠው:: ስሟም ዸጥሪቃ ይባላል::
+በክርስትናዋና በፈጣሪዋ ፍቅር ላይ ይሉኝታና ድርድርን የማታውቅ ብርቱ ሴት ናት:: 2ቱ ተጋብተው በሕጉና በሥርዓቱ ሲኖሩ እግዚአብሔር በረድኤት ጐበኛቸውና ቅድስት ዸጥሪቃ ጸነሰች:: በወለደችውም ጊዜ "ደማሊስ" ስትል በሃገራቸው ልሳን ስም አወጣችለት::
+ልክ ግን ከአራስነት አልጋዋ በተነሳችበት ወራት ያ የመከራ ዘመን (ዘመነ ሰማዕታት) ድንገት ደረሰ:: እሷም አካሏ አልጸናም: ልጇም ገና 5 ወሩ ነው:: ባሏ ቅዱስ ቴዎፍሎስ ደግሞ በጨካኙ ንጉሥ እጅ መውደቁን (መታሠሩን) ሰማች::
+ይኼ እጅግ ከባድ ፈተና ቢመስልም እርሷ ግን ልጇን አዝላ ወደ እሥር ቤት ሔደች:: ባሏንም "ወንድሜ! እኔና ልጅህን በክርስቶስ ዘንድ ስለምታገኘን ጽና:: ክብርህን እንዳትተው" አለችው:: እርሱም ደስ ብሎት ብዙ መከራን ተቀበለ::
+ግርፋቱ: እሳቱ ስለቱ ሁሉ ሲያልፍበት በተአምራቱ አሕዛብን ማረከ:: ቅዱስ መልአክም ከሰማይ ወርዶ ማርና ወተትን መገበው:: ከዚያም በዚህ ቀን ለአንበሳ ተሰጠ:: አንበሳውም ለቅዱሱ ሰግዶ: እግሩንም ስሞ: አንገቱን ተጭኖ ገደለው::
+ወዲያው ሚስቱ ቅድስት ዸጥሪቃ ተይዛ እርሷም ከነ ልጇ ለአንበሳ ተሰጠች:: በዚህ ጊዜ የ5 ወር ሕጻን ቅዱስ ደማሊስ አፉን ከፍቶ "እኔስ በሥላሴ አምናለሁና አንበሳን አልፈራም" ሲል እየሳቀ ጮኸ:: ወዲያውም እናትና ልጅን አንበሳው ገደላቸው:: ቅዱሱ ቤተሰብም ለክብር በቃ::
=>አምላከ ሰማዕታት ጽንዐታቸውን: ትእግስታቸውንም ያድለን:: ከበረከታቸውም ይክፈለን::
@AgapeEOTC
=>ኅዳር 19 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅዱስ ሰርጊስ ሰማዕት
2.ቅዱስ ቴዎፍሎስ ሰማዕት
3.ቅዱሳን ዸጥሪቃና ደማሊስ (የቅዱሱ ሚስትና ልጅ)
4.ቅዱስ በርተሎሜዎስ ሐዋርያ (ልደቱ)
=>ወርሐዊ በዓላት
1.ቅዱስ ገብርኤል ሊቀ መላእክት
2.ቅዱስ ኤስድሮስ ሰማዕት
3.አቡነ ዓቢየ እግዚእ ጻድቅ
4.አቡነ ስነ ኢየሱስ
5.አቡነ ዮሴፍ ብርሃነ ዓለም
6.ቅዱስ ይምርሐነ ክርስቶስ
=>+"+ እግዚአብሔር ለኛ የሰማዕትነትን ሥራ ይሰጠን ዘንድ ቅዱሳን ስለሚሆኑ ሰማዕታት እንማልዳለን:: +"+
(ሥርዓተ ቅዳሴ ቁ. 73)
<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>
@AgapeEOTC
+"+ ቅዱሳን ባኮስ ወሰርጊስ +"+
=>ሰማዕትነት በክርስትና ለሃይማኖት የሚከፈል የመጨረሻው ዋጋ (መስዋዕትነት) ነው:: ሰው ለፈጣሪው ሰውነቱን ሊያስገዛ: ሃብት ንብረቱን ሊሰጥ ይችላል:: ከስጦታ በላይ ታላቅ ስጦታ ግን ራስን አሳልፎ መስጠት ነው::
+ራስን መስጠት በትዳርም ሆነ በምናኔ ውስጥ ይቻላል:: የመጨረሻ ደረጃው ግን ሰማዕትነት ነው:: "አማን መነኑ ሰማዕት ጣዕማ ለዝ ዓለም: ወተዓገሡ ሞተ መሪረ በእንተ መንግስተ ሰማያት" እንዳለው ቅዱስ ኤፍሬም ሶርያዊ ሰማዕትነት ማለት መራራውን ሞት ስለ ፍቅረ እግዚአብሔር ሲሉ መታገስ ነው::
+እርሱ ቅሉ መድኃኒታችን ክርስቶስ የሰማይና የምድር ጌታ ሲሆን ኃፍረተ መስቀልን ታግሦ ሙቶልን የለ! በዓለም ያሉ ብዙ እምነቶች ስለ መግደል በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ያስተምራሉ:: ክርስትና ግን መሞትን እንጂ መግደልን የሚመለከት ሕግ የለውም::
+እርሱ ባለቤቱ "ጠላቶቻችሁን ውደዱ:: የሚረግሟችሁን መርቁ:: ስለሚያሳድዷችሁ ጸልዩ::" ብሎናልና:: (ማቴ. 5:44) ነገር ግን ዕለት ዕለት ራሳችንን በሃይማኖትና በምግባር ካልኮተኮትነው ክርስትና በአንድ ጀምበር ፍጹም የሚኮንበት እምነት አይደለምና በፈተና መውደቅ ይመጣል::
+በተለይ የዘመኑ ክርስቲያን ወጣቶች ልናስተውል ይገባናል:: የቀደሙ ወጣት ሰማዕታት ዜና የሚነገረን እንድንጸና ነውና:: እስኪ ለዛሬ ደግሞ በአጭሩ የቅዱሳን ባኮስና ሰርጊስን ዜና እንካፈል::
+እነዚህ ቅዱሳን የዘመነ ሰማዕታት ፍሬዎች ናቸው:: ባኮስ እና ሰርጊስ (ሰርግዮስ) ከልጅነት ጀምሮ ባልንጀሮች ናቸው::
በ3ኛው መቶ ክ/ዘመን በሮም ግዛት ሥር መክስምያኖስና ዲዮቅልጢያኖስ እስከ ነገሡበት ዘመን ድረስ በአንጻሩም ቢሆን ሰላም ነበር::
+ታዲያ በዚህ የሰላም ጊዜ 2ቱ ቅዱሳን ሥራ አልፈቱም:: ጾምን: ጸሎትንና በጐ ምግባራትን ሁሉ ይከተሉ ነበር:: ለመከራ ዘመን ስንቅ የሚሆነን በሰላሙ ዘመን የተያዘ ስንቅ ነውና::
+በዚያው አንጻር ደግሞ ሠርቶ መብላት ይገባልና ሥራ ሲፈልጉ መክስምያኖስ ሠራዊት መሰብሰብ ጀመረ:: እነርሱም ከሠራዊቱ ዘንድ ተቆጥረው የምድራዊ ንጉሥ ጭፍሮች ሆኑ:: በእርግጥ በዘመናችን ለክርስትና አይመቹም ከሚባልላቸው ሥራዎች አንዱ ውትድርና ነው::
+ነገር ግን ብዙ ቅዱሳንን ስትመለከቷቸው ሙያቸው ይሔው ነበር:: ቅዱሳን ባኮስና ሰርጊስ ጊዜው የሰላምም ይሁን የጦርነት ይጾማሉ:: ይጸልያሉ:: ይመጸውታሉ:: እንዲህ እንዲህ እያሉም ዘመናት አለፉ::
+ከቆይታ በሁዋላ ግን ሰይጣን ያደረበት ንጉሡ መክስምያኖስ ጣዖት አመለከ:: አዋጅም አውጥቶ ክርስቲያኖችን ያሰቃይ: ይገድልም ያዘ:: ቅዱሳኑ ይህንን ሲሰሙ አዘኑ::
+ቁጭ ብለውም ተወያዩ:: በልባቸው ፍቅረ ክርስቶስ ይነድ ነበርና ወጣትነታቸው: መልካቸው:d ተወዳጅነታቸው ሁሉ ሊያታልላቸው አልቻለም:: እንደ አንድ ልብ መካሪ: እንደ አንድ ቃል ተናጋሪ ስለ ሃይማኖት ሊሰው ወሰኑ::
+በማግስቱም ንጉሡ ወደ ሾመው የቅርብ አለቃቸው ቀረቡና "የምንነግርህ ነገር አለን" አሉት:: "እሺ" ሲላቸው በወገባቸው ያለውን የክብር መታጠቀያና የክብር ልብሳቸውን በፊቱ ወረወሩለትና "እኛ የክርስቶስ ጭፍሮች ነንና ከዚህ በሁዋላ ላንተ: ለጣዖት አምላኪው አንታዘዝም" አሉት::
+መኮንኑ ነዶታልና አስገረፋቸው: አሳሰራቸው:: በረሃብና በጥም: በብዙ መክፈልተ ኩነኔም አሰቃያቸው::
እነርሱ ግን ጽኑዓን ነበሩና አልቻሏቸውም:: ጥቅምት 4 ቀን በሆነ ጊዜ ግን 2ቱን ለያዩዋቸው:: ቅዱስ ባኮስን ለብቻው ወስደው ትልቅ ድንጋይ በአንገቱ ላይ አሠሩበትና ባሕር ውስጥ አሰጠሙት::
+ነፍሱም ከስጋው ስትለይ ባሕር ወደ ዳር አስወጣችው:: በአካባባቢውም "ባባ" እና "ማማ" የሚባሉ ባሕታውያን ነበሩና እግዚአብሔር እንዲገንዙት አዘዛቸው:: ሲሔዱም ቅዱስ ሥጋውን አንበሳና ተኩላ ሲጠብቁት አግኝተው: በታላቅ ዝማሬ ገንዘው: በራሳቸው ተሸክመው ወስደው: በበዓታቸው ውስጥ ቀበሩት::
+ቅዱስ ሰርጊስን ደግሞ ለ6 ቀናት ካሠሩት በሁዋላ እጁንና እግሩን በእንጨት ላይ ቸንክረው: በእንስሳት ጭራ ላይ አስረው ሲጐትቱት ውለዋል:: አንገቱን በሰየፉት ጊዜም አንዲት ወጣት ደሙን ተቀብላ በረከትን አግኝታለች:: የመከራ ዘመን ካለፈ በሁዋላም ለቅዱሳኑ ቤተ ክርስቲያን ታንጾ በዚህች ቀን ተቀድሷል: ተአምራትም ታይተዋል::
@AgapeEOTC
+"+ ቅዱስ ቴዎፍሎስና ቤተሰቡ +"+
=>ቅዱስ ቴዎፍሎስ በ3ኛው መቶ ክ/ዘመን በሮም ግዛት ሥር ይኖር የነበረ ጽኑዕ ክርስቲያን ነው:: እግዚአብሔር ሲያድለው ደግሞ ጸንታ የምታጸና: በርትታ የምታበረታ ሚስትን ሰጠው:: ስሟም ዸጥሪቃ ይባላል::
+በክርስትናዋና በፈጣሪዋ ፍቅር ላይ ይሉኝታና ድርድርን የማታውቅ ብርቱ ሴት ናት:: 2ቱ ተጋብተው በሕጉና በሥርዓቱ ሲኖሩ እግዚአብሔር በረድኤት ጐበኛቸውና ቅድስት ዸጥሪቃ ጸነሰች:: በወለደችውም ጊዜ "ደማሊስ" ስትል በሃገራቸው ልሳን ስም አወጣችለት::
+ልክ ግን ከአራስነት አልጋዋ በተነሳችበት ወራት ያ የመከራ ዘመን (ዘመነ ሰማዕታት) ድንገት ደረሰ:: እሷም አካሏ አልጸናም: ልጇም ገና 5 ወሩ ነው:: ባሏ ቅዱስ ቴዎፍሎስ ደግሞ በጨካኙ ንጉሥ እጅ መውደቁን (መታሠሩን) ሰማች::
+ይኼ እጅግ ከባድ ፈተና ቢመስልም እርሷ ግን ልጇን አዝላ ወደ እሥር ቤት ሔደች:: ባሏንም "ወንድሜ! እኔና ልጅህን በክርስቶስ ዘንድ ስለምታገኘን ጽና:: ክብርህን እንዳትተው" አለችው:: እርሱም ደስ ብሎት ብዙ መከራን ተቀበለ::
+ግርፋቱ: እሳቱ ስለቱ ሁሉ ሲያልፍበት በተአምራቱ አሕዛብን ማረከ:: ቅዱስ መልአክም ከሰማይ ወርዶ ማርና ወተትን መገበው:: ከዚያም በዚህ ቀን ለአንበሳ ተሰጠ:: አንበሳውም ለቅዱሱ ሰግዶ: እግሩንም ስሞ: አንገቱን ተጭኖ ገደለው::
+ወዲያው ሚስቱ ቅድስት ዸጥሪቃ ተይዛ እርሷም ከነ ልጇ ለአንበሳ ተሰጠች:: በዚህ ጊዜ የ5 ወር ሕጻን ቅዱስ ደማሊስ አፉን ከፍቶ "እኔስ በሥላሴ አምናለሁና አንበሳን አልፈራም" ሲል እየሳቀ ጮኸ:: ወዲያውም እናትና ልጅን አንበሳው ገደላቸው:: ቅዱሱ ቤተሰብም ለክብር በቃ::
=>አምላከ ሰማዕታት ጽንዐታቸውን: ትእግስታቸውንም ያድለን:: ከበረከታቸውም ይክፈለን::
@AgapeEOTC
=>ኅዳር 19 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅዱስ ሰርጊስ ሰማዕት
2.ቅዱስ ቴዎፍሎስ ሰማዕት
3.ቅዱሳን ዸጥሪቃና ደማሊስ (የቅዱሱ ሚስትና ልጅ)
4.ቅዱስ በርተሎሜዎስ ሐዋርያ (ልደቱ)
=>ወርሐዊ በዓላት
1.ቅዱስ ገብርኤል ሊቀ መላእክት
2.ቅዱስ ኤስድሮስ ሰማዕት
3.አቡነ ዓቢየ እግዚእ ጻድቅ
4.አቡነ ስነ ኢየሱስ
5.አቡነ ዮሴፍ ብርሃነ ዓለም
6.ቅዱስ ይምርሐነ ክርስቶስ
=>+"+ እግዚአብሔር ለኛ የሰማዕትነትን ሥራ ይሰጠን ዘንድ ቅዱሳን ስለሚሆኑ ሰማዕታት እንማልዳለን:: +"+
(ሥርዓተ ቅዳሴ ቁ. 73)
<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>
+"+ እንኩዋን ለቅዱሳን ሰማዕታት "ሰርጊስ ወቴዎፍሎስ" ዓመታዊ የዕረፍት በዓል በሰላም አደረሳችሁ +"+
@AgapeEOTC
+"+ ቅዱሳን ባኮስ ወሰርጊስ +"+
=>ሰማዕትነት በክርስትና ለሃይማኖት የሚከፈል የመጨረሻው ዋጋ (መስዋዕትነት) ነው:: ሰው ለፈጣሪው ሰውነቱን ሊያስገዛ: ሃብት ንብረቱን ሊሰጥ ይችላል:: ከስጦታ በላይ ታላቅ ስጦታ ግን ራስን አሳልፎ መስጠት ነው::
+ራስን መስጠት በትዳርም ሆነ በምናኔ ውስጥ ይቻላል:: የመጨረሻ ደረጃው ግን ሰማዕትነት ነው:: "አማን መነኑ ሰማዕት ጣዕማ ለዝ ዓለም: ወተዓገሡ ሞተ መሪረ በእንተ መንግስተ ሰማያት" እንዳለው ቅዱስ ኤፍሬም ሶርያዊ ሰማዕትነት ማለት መራራውን ሞት ስለ ፍቅረ እግዚአብሔር ሲሉ መታገስ ነው::
+እርሱ ቅሉ መድኃኒታችን ክርስቶስ የሰማይና የምድር ጌታ ሲሆን ኃፍረተ መስቀልን ታግሦ ሙቶልን የለ! በዓለም ያሉ ብዙ እምነቶች ስለ መግደል በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ያስተምራሉ:: ክርስትና ግን መሞትን እንጂ መግደልን የሚመለከት ሕግ የለውም::
+እርሱ ባለቤቱ "ጠላቶቻችሁን ውደዱ:: የሚረግሟችሁን መርቁ:: ስለሚያሳድዷችሁ ጸልዩ::" ብሎናልና:: (ማቴ. 5:44) ነገር ግን ዕለት ዕለት ራሳችንን በሃይማኖትና በምግባር ካልኮተኮትነው ክርስትና በአንድ ጀምበር ፍጹም የሚኮንበት እምነት አይደለምና በፈተና መውደቅ ይመጣል::
+በተለይ የዘመኑ ክርስቲያን ወጣቶች ልናስተውል ይገባናል:: የቀደሙ ወጣት ሰማዕታት ዜና የሚነገረን እንድንጸና ነውና:: እስኪ ለዛሬ ደግሞ በአጭሩ የቅዱሳን ባኮስና ሰርጊስን ዜና እንካፈል::
+እነዚህ ቅዱሳን የዘመነ ሰማዕታት ፍሬዎች ናቸው:: ባኮስ እና ሰርጊስ (ሰርግዮስ) ከልጅነት ጀምሮ ባልንጀሮች ናቸው::
በ3ኛው መቶ ክ/ዘመን በሮም ግዛት ሥር መክስምያኖስና ዲዮቅልጢያኖስ እስከ ነገሡበት ዘመን ድረስ በአንጻሩም ቢሆን ሰላም ነበር::
+ታዲያ በዚህ የሰላም ጊዜ 2ቱ ቅዱሳን ሥራ አልፈቱም:: ጾምን: ጸሎትንና በጐ ምግባራትን ሁሉ ይከተሉ ነበር:: ለመከራ ዘመን ስንቅ የሚሆነን በሰላሙ ዘመን የተያዘ ስንቅ ነውና::
+በዚያው አንጻር ደግሞ ሠርቶ መብላት ይገባልና ሥራ ሲፈልጉ መክስምያኖስ ሠራዊት መሰብሰብ ጀመረ:: እነርሱም ከሠራዊቱ ዘንድ ተቆጥረው የምድራዊ ንጉሥ ጭፍሮች ሆኑ:: በእርግጥ በዘመናችን ለክርስትና አይመቹም ከሚባልላቸው ሥራዎች አንዱ ውትድርና ነው::
+ነገር ግን ብዙ ቅዱሳንን ስትመለከቷቸው ሙያቸው ይሔው ነበር:: ቅዱሳን ባኮስና ሰርጊስ ጊዜው የሰላምም ይሁን የጦርነት ይጾማሉ:: ይጸልያሉ:: ይመጸውታሉ:: እንዲህ እንዲህ እያሉም ዘመናት አለፉ::
+ከቆይታ በሁዋላ ግን ሰይጣን ያደረበት ንጉሡ መክስምያኖስ ጣዖት አመለከ:: አዋጅም አውጥቶ ክርስቲያኖችን ያሰቃይ: ይገድልም ያዘ:: ቅዱሳኑ ይህንን ሲሰሙ አዘኑ::
+ቁጭ ብለውም ተወያዩ:: በልባቸው ፍቅረ ክርስቶስ ይነድ ነበርና ወጣትነታቸው: መልካቸው:d ተወዳጅነታቸው ሁሉ ሊያታልላቸው አልቻለም:: እንደ አንድ ልብ መካሪ: እንደ አንድ ቃል ተናጋሪ ስለ ሃይማኖት ሊሰው ወሰኑ::
+በማግስቱም ንጉሡ ወደ ሾመው የቅርብ አለቃቸው ቀረቡና "የምንነግርህ ነገር አለን" አሉት:: "እሺ" ሲላቸው በወገባቸው ያለውን የክብር መታጠቀያና የክብር ልብሳቸውን በፊቱ ወረወሩለትና "እኛ የክርስቶስ ጭፍሮች ነንና ከዚህ በሁዋላ ላንተ: ለጣዖት አምላኪው አንታዘዝም" አሉት::
+መኮንኑ ነዶታልና አስገረፋቸው: አሳሰራቸው:: በረሃብና በጥም: በብዙ መክፈልተ ኩነኔም አሰቃያቸው::
እነርሱ ግን ጽኑዓን ነበሩና አልቻሏቸውም:: ጥቅምት 4 ቀን በሆነ ጊዜ ግን 2ቱን ለያዩዋቸው:: ቅዱስ ባኮስን ለብቻው ወስደው ትልቅ ድንጋይ በአንገቱ ላይ አሠሩበትና ባሕር ውስጥ አሰጠሙት::
+ነፍሱም ከስጋው ስትለይ ባሕር ወደ ዳር አስወጣችው:: በአካባባቢውም "ባባ" እና "ማማ" የሚባሉ ባሕታውያን ነበሩና እግዚአብሔር እንዲገንዙት አዘዛቸው:: ሲሔዱም ቅዱስ ሥጋውን አንበሳና ተኩላ ሲጠብቁት አግኝተው: በታላቅ ዝማሬ ገንዘው: በራሳቸው ተሸክመው ወስደው: በበዓታቸው ውስጥ ቀበሩት::
+ቅዱስ ሰርጊስን ደግሞ ለ6 ቀናት ካሠሩት በሁዋላ እጁንና እግሩን በእንጨት ላይ ቸንክረው: በእንስሳት ጭራ ላይ አስረው ሲጐትቱት ውለዋል:: አንገቱን በሰየፉት ጊዜም አንዲት ወጣት ደሙን ተቀብላ በረከትን አግኝታለች:: የመከራ ዘመን ካለፈ በሁዋላም ለቅዱሳኑ ቤተ ክርስቲያን ታንጾ በዚህች ቀን ተቀድሷል: ተአምራትም ታይተዋል::
@AgapeEOTC
+"+ ቅዱስ ቴዎፍሎስና ቤተሰቡ +"+
=>ቅዱስ ቴዎፍሎስ በ3ኛው መቶ ክ/ዘመን በሮም ግዛት ሥር ይኖር የነበረ ጽኑዕ ክርስቲያን ነው:: እግዚአብሔር ሲያድለው ደግሞ ጸንታ የምታጸና: በርትታ የምታበረታ ሚስትን ሰጠው:: ስሟም ዸጥሪቃ ይባላል::
+በክርስትናዋና በፈጣሪዋ ፍቅር ላይ ይሉኝታና ድርድርን የማታውቅ ብርቱ ሴት ናት:: 2ቱ ተጋብተው በሕጉና በሥርዓቱ ሲኖሩ እግዚአብሔር በረድኤት ጐበኛቸውና ቅድስት ዸጥሪቃ ጸነሰች:: በወለደችውም ጊዜ "ደማሊስ" ስትል በሃገራቸው ልሳን ስም አወጣችለት::
+ልክ ግን ከአራስነት አልጋዋ በተነሳችበት ወራት ያ የመከራ ዘመን (ዘመነ ሰማዕታት) ድንገት ደረሰ:: እሷም አካሏ አልጸናም: ልጇም ገና 5 ወሩ ነው:: ባሏ ቅዱስ ቴዎፍሎስ ደግሞ በጨካኙ ንጉሥ እጅ መውደቁን (መታሠሩን) ሰማች::
+ይኼ እጅግ ከባድ ፈተና ቢመስልም እርሷ ግን ልጇን አዝላ ወደ እሥር ቤት ሔደች:: ባሏንም "ወንድሜ! እኔና ልጅህን በክርስቶስ ዘንድ ስለምታገኘን ጽና:: ክብርህን እንዳትተው" አለችው:: እርሱም ደስ ብሎት ብዙ መከራን ተቀበለ::
+ግርፋቱ: እሳቱ ስለቱ ሁሉ ሲያልፍበት በተአምራቱ አሕዛብን ማረከ:: ቅዱስ መልአክም ከሰማይ ወርዶ ማርና ወተትን መገበው:: ከዚያም በዚህ ቀን ለአንበሳ ተሰጠ:: አንበሳውም ለቅዱሱ ሰግዶ: እግሩንም ስሞ: አንገቱን ተጭኖ ገደለው::
+ወዲያው ሚስቱ ቅድስት ዸጥሪቃ ተይዛ እርሷም ከነ ልጇ ለአንበሳ ተሰጠች:: በዚህ ጊዜ የ5 ወር ሕጻን ቅዱስ ደማሊስ አፉን ከፍቶ "እኔስ በሥላሴ አምናለሁና አንበሳን አልፈራም" ሲል እየሳቀ ጮኸ:: ወዲያውም እናትና ልጅን አንበሳው ገደላቸው:: ቅዱሱ ቤተሰብም ለክብር በቃ::
=>አምላከ ሰማዕታት ጽንዐታቸውን: ትእግስታቸውንም ያድለን:: ከበረከታቸውም ይክፈለን::
@AgapeEOTC
=>ኅዳር 19 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅዱስ ሰርጊስ ሰማዕት
2.ቅዱስ ቴዎፍሎስ ሰማዕት
3.ቅዱሳን ዸጥሪቃና ደማሊስ (የቅዱሱ ሚስትና ልጅ)
4.ቅዱስ በርተሎሜዎስ ሐዋርያ (ልደቱ)
@AgapeEOTC
=>ወርሐዊ በዓላት
1.ቅዱስ ገብርኤል ሊቀ መላእክት
2.ቅዱስ ኤስድሮስ ሰማዕት
3.አቡነ ዓቢየ እግዚእ ጻድቅ
4.አቡነ ስነ ኢየሱስ
5.አቡነ ዮሴፍ ብርሃነ ዓለም
6.ቅዱስ ይምርሐነ ክርስቶስ
=>+"+ እግዚአብሔር ለኛ የሰማዕትነትን ሥራ ይሰጠን ዘንድ ቅዱሳን ስለሚሆኑ ሰማዕታት እንማልዳለን:: +"+
(ሥርዓተ ቅዳሴ ቁ. 73)
<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>
@AgapeEOTC
+"+ ቅዱሳን ባኮስ ወሰርጊስ +"+
=>ሰማዕትነት በክርስትና ለሃይማኖት የሚከፈል የመጨረሻው ዋጋ (መስዋዕትነት) ነው:: ሰው ለፈጣሪው ሰውነቱን ሊያስገዛ: ሃብት ንብረቱን ሊሰጥ ይችላል:: ከስጦታ በላይ ታላቅ ስጦታ ግን ራስን አሳልፎ መስጠት ነው::
+ራስን መስጠት በትዳርም ሆነ በምናኔ ውስጥ ይቻላል:: የመጨረሻ ደረጃው ግን ሰማዕትነት ነው:: "አማን መነኑ ሰማዕት ጣዕማ ለዝ ዓለም: ወተዓገሡ ሞተ መሪረ በእንተ መንግስተ ሰማያት" እንዳለው ቅዱስ ኤፍሬም ሶርያዊ ሰማዕትነት ማለት መራራውን ሞት ስለ ፍቅረ እግዚአብሔር ሲሉ መታገስ ነው::
+እርሱ ቅሉ መድኃኒታችን ክርስቶስ የሰማይና የምድር ጌታ ሲሆን ኃፍረተ መስቀልን ታግሦ ሙቶልን የለ! በዓለም ያሉ ብዙ እምነቶች ስለ መግደል በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ያስተምራሉ:: ክርስትና ግን መሞትን እንጂ መግደልን የሚመለከት ሕግ የለውም::
+እርሱ ባለቤቱ "ጠላቶቻችሁን ውደዱ:: የሚረግሟችሁን መርቁ:: ስለሚያሳድዷችሁ ጸልዩ::" ብሎናልና:: (ማቴ. 5:44) ነገር ግን ዕለት ዕለት ራሳችንን በሃይማኖትና በምግባር ካልኮተኮትነው ክርስትና በአንድ ጀምበር ፍጹም የሚኮንበት እምነት አይደለምና በፈተና መውደቅ ይመጣል::
+በተለይ የዘመኑ ክርስቲያን ወጣቶች ልናስተውል ይገባናል:: የቀደሙ ወጣት ሰማዕታት ዜና የሚነገረን እንድንጸና ነውና:: እስኪ ለዛሬ ደግሞ በአጭሩ የቅዱሳን ባኮስና ሰርጊስን ዜና እንካፈል::
+እነዚህ ቅዱሳን የዘመነ ሰማዕታት ፍሬዎች ናቸው:: ባኮስ እና ሰርጊስ (ሰርግዮስ) ከልጅነት ጀምሮ ባልንጀሮች ናቸው::
በ3ኛው መቶ ክ/ዘመን በሮም ግዛት ሥር መክስምያኖስና ዲዮቅልጢያኖስ እስከ ነገሡበት ዘመን ድረስ በአንጻሩም ቢሆን ሰላም ነበር::
+ታዲያ በዚህ የሰላም ጊዜ 2ቱ ቅዱሳን ሥራ አልፈቱም:: ጾምን: ጸሎትንና በጐ ምግባራትን ሁሉ ይከተሉ ነበር:: ለመከራ ዘመን ስንቅ የሚሆነን በሰላሙ ዘመን የተያዘ ስንቅ ነውና::
+በዚያው አንጻር ደግሞ ሠርቶ መብላት ይገባልና ሥራ ሲፈልጉ መክስምያኖስ ሠራዊት መሰብሰብ ጀመረ:: እነርሱም ከሠራዊቱ ዘንድ ተቆጥረው የምድራዊ ንጉሥ ጭፍሮች ሆኑ:: በእርግጥ በዘመናችን ለክርስትና አይመቹም ከሚባልላቸው ሥራዎች አንዱ ውትድርና ነው::
+ነገር ግን ብዙ ቅዱሳንን ስትመለከቷቸው ሙያቸው ይሔው ነበር:: ቅዱሳን ባኮስና ሰርጊስ ጊዜው የሰላምም ይሁን የጦርነት ይጾማሉ:: ይጸልያሉ:: ይመጸውታሉ:: እንዲህ እንዲህ እያሉም ዘመናት አለፉ::
+ከቆይታ በሁዋላ ግን ሰይጣን ያደረበት ንጉሡ መክስምያኖስ ጣዖት አመለከ:: አዋጅም አውጥቶ ክርስቲያኖችን ያሰቃይ: ይገድልም ያዘ:: ቅዱሳኑ ይህንን ሲሰሙ አዘኑ::
+ቁጭ ብለውም ተወያዩ:: በልባቸው ፍቅረ ክርስቶስ ይነድ ነበርና ወጣትነታቸው: መልካቸው:d ተወዳጅነታቸው ሁሉ ሊያታልላቸው አልቻለም:: እንደ አንድ ልብ መካሪ: እንደ አንድ ቃል ተናጋሪ ስለ ሃይማኖት ሊሰው ወሰኑ::
+በማግስቱም ንጉሡ ወደ ሾመው የቅርብ አለቃቸው ቀረቡና "የምንነግርህ ነገር አለን" አሉት:: "እሺ" ሲላቸው በወገባቸው ያለውን የክብር መታጠቀያና የክብር ልብሳቸውን በፊቱ ወረወሩለትና "እኛ የክርስቶስ ጭፍሮች ነንና ከዚህ በሁዋላ ላንተ: ለጣዖት አምላኪው አንታዘዝም" አሉት::
+መኮንኑ ነዶታልና አስገረፋቸው: አሳሰራቸው:: በረሃብና በጥም: በብዙ መክፈልተ ኩነኔም አሰቃያቸው::
እነርሱ ግን ጽኑዓን ነበሩና አልቻሏቸውም:: ጥቅምት 4 ቀን በሆነ ጊዜ ግን 2ቱን ለያዩዋቸው:: ቅዱስ ባኮስን ለብቻው ወስደው ትልቅ ድንጋይ በአንገቱ ላይ አሠሩበትና ባሕር ውስጥ አሰጠሙት::
+ነፍሱም ከስጋው ስትለይ ባሕር ወደ ዳር አስወጣችው:: በአካባባቢውም "ባባ" እና "ማማ" የሚባሉ ባሕታውያን ነበሩና እግዚአብሔር እንዲገንዙት አዘዛቸው:: ሲሔዱም ቅዱስ ሥጋውን አንበሳና ተኩላ ሲጠብቁት አግኝተው: በታላቅ ዝማሬ ገንዘው: በራሳቸው ተሸክመው ወስደው: በበዓታቸው ውስጥ ቀበሩት::
+ቅዱስ ሰርጊስን ደግሞ ለ6 ቀናት ካሠሩት በሁዋላ እጁንና እግሩን በእንጨት ላይ ቸንክረው: በእንስሳት ጭራ ላይ አስረው ሲጐትቱት ውለዋል:: አንገቱን በሰየፉት ጊዜም አንዲት ወጣት ደሙን ተቀብላ በረከትን አግኝታለች:: የመከራ ዘመን ካለፈ በሁዋላም ለቅዱሳኑ ቤተ ክርስቲያን ታንጾ በዚህች ቀን ተቀድሷል: ተአምራትም ታይተዋል::
@AgapeEOTC
+"+ ቅዱስ ቴዎፍሎስና ቤተሰቡ +"+
=>ቅዱስ ቴዎፍሎስ በ3ኛው መቶ ክ/ዘመን በሮም ግዛት ሥር ይኖር የነበረ ጽኑዕ ክርስቲያን ነው:: እግዚአብሔር ሲያድለው ደግሞ ጸንታ የምታጸና: በርትታ የምታበረታ ሚስትን ሰጠው:: ስሟም ዸጥሪቃ ይባላል::
+በክርስትናዋና በፈጣሪዋ ፍቅር ላይ ይሉኝታና ድርድርን የማታውቅ ብርቱ ሴት ናት:: 2ቱ ተጋብተው በሕጉና በሥርዓቱ ሲኖሩ እግዚአብሔር በረድኤት ጐበኛቸውና ቅድስት ዸጥሪቃ ጸነሰች:: በወለደችውም ጊዜ "ደማሊስ" ስትል በሃገራቸው ልሳን ስም አወጣችለት::
+ልክ ግን ከአራስነት አልጋዋ በተነሳችበት ወራት ያ የመከራ ዘመን (ዘመነ ሰማዕታት) ድንገት ደረሰ:: እሷም አካሏ አልጸናም: ልጇም ገና 5 ወሩ ነው:: ባሏ ቅዱስ ቴዎፍሎስ ደግሞ በጨካኙ ንጉሥ እጅ መውደቁን (መታሠሩን) ሰማች::
+ይኼ እጅግ ከባድ ፈተና ቢመስልም እርሷ ግን ልጇን አዝላ ወደ እሥር ቤት ሔደች:: ባሏንም "ወንድሜ! እኔና ልጅህን በክርስቶስ ዘንድ ስለምታገኘን ጽና:: ክብርህን እንዳትተው" አለችው:: እርሱም ደስ ብሎት ብዙ መከራን ተቀበለ::
+ግርፋቱ: እሳቱ ስለቱ ሁሉ ሲያልፍበት በተአምራቱ አሕዛብን ማረከ:: ቅዱስ መልአክም ከሰማይ ወርዶ ማርና ወተትን መገበው:: ከዚያም በዚህ ቀን ለአንበሳ ተሰጠ:: አንበሳውም ለቅዱሱ ሰግዶ: እግሩንም ስሞ: አንገቱን ተጭኖ ገደለው::
+ወዲያው ሚስቱ ቅድስት ዸጥሪቃ ተይዛ እርሷም ከነ ልጇ ለአንበሳ ተሰጠች:: በዚህ ጊዜ የ5 ወር ሕጻን ቅዱስ ደማሊስ አፉን ከፍቶ "እኔስ በሥላሴ አምናለሁና አንበሳን አልፈራም" ሲል እየሳቀ ጮኸ:: ወዲያውም እናትና ልጅን አንበሳው ገደላቸው:: ቅዱሱ ቤተሰብም ለክብር በቃ::
=>አምላከ ሰማዕታት ጽንዐታቸውን: ትእግስታቸውንም ያድለን:: ከበረከታቸውም ይክፈለን::
@AgapeEOTC
=>ኅዳር 19 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅዱስ ሰርጊስ ሰማዕት
2.ቅዱስ ቴዎፍሎስ ሰማዕት
3.ቅዱሳን ዸጥሪቃና ደማሊስ (የቅዱሱ ሚስትና ልጅ)
4.ቅዱስ በርተሎሜዎስ ሐዋርያ (ልደቱ)
@AgapeEOTC
=>ወርሐዊ በዓላት
1.ቅዱስ ገብርኤል ሊቀ መላእክት
2.ቅዱስ ኤስድሮስ ሰማዕት
3.አቡነ ዓቢየ እግዚእ ጻድቅ
4.አቡነ ስነ ኢየሱስ
5.አቡነ ዮሴፍ ብርሃነ ዓለም
6.ቅዱስ ይምርሐነ ክርስቶስ
=>+"+ እግዚአብሔር ለኛ የሰማዕትነትን ሥራ ይሰጠን ዘንድ ቅዱሳን ስለሚሆኑ ሰማዕታት እንማልዳለን:: +"+
(ሥርዓተ ቅዳሴ ቁ. 73)
<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>
#በስመ_አብ_ወወልድ_ወመንፈስ_ቅዱስ_አሐዱ_አምላክ_አሜን
"መሰናከያ ስላለመሆን"
በቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
ሊቁ ሌሎችን ማሰናከል እንዴት ከባድ እንደኾነ ሲናገር እግዚአብሔር በነቢዩ ኢሳይያስ ላይ አድሮ እንዲኽ ይላል፡- “ስሜ በእናንተ ምክንያት በአሕዛብ መካከል ኹልጊዜ ይሰደባልና ወዮታ አለባችኁ” /ኢሳ.52፡5/፡፡ እንዴት የሚያስደነግጥ ንግግር ነው?! ወዮታ በሐዘኔታ የሚነገር ሊያስቀሩትም ስለማይቻል ቅጣት መግለጫ ነው፡፡ በሌላ አገላለጽ ግድየለሾች በመኾን ስመ እግዚአብሔርን በአሕዛብ መካከል ለሚያሰድቡ ሰዎች ለሚቀበሉት ፍርድ ኃላፊነቱን የሚወስዱት እነርሱ ራሳቸው ናቸው፡፡ ስመ እግዚአብሔርን ለማያሰድቡ በምግባር በሃይማኖት ለሚያጌጡም ሹመት ሽልማታቸው እጅግ ብዙ ነው፡፡ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ያስተማረን እንዲኽ ብሎ ነው፡- “መልካሙን ሥራችኁን አይተው በሰማያት ያለውን አባታችኁን እንዲያከብሩ ብርሃናችኁ እንዲኹ በሰው ፊት ይብራ” /ማቴ.5፡16/፡፡ እንዲኽ ማለቱ ነው፡- “በእናንተ ምክንያት በአሕዛብ መካከል የእግዚአብሔር ስም እንደሚሰደብ ኹሉ በእናንተ መልካም መኾንም የእግዚአብሔር ስም ይከብራል፡፡ በጐ ምግባራችኁ አፍ አውጥቶ ሲናገርና እንደ ፀሐይ ደምቆ ሲታይ ከእናንተ አልፈው በሰማያት ያለውን አባታችኁን ያከብራሉ፡፡” እነርሱ እግዚአብሔርን ሲያከብሩት ደግሞ “ያከበሩኝን አከብራለኹ” ይላልና /1ኛ ሳሙ.2፡30/ የእኛ ሹመት ሽልማት ይበዛል፡፡
ስለዚኽ እጅግ የምወዳችኁ ልጆቼ! ምንም ነገር ብናደርግ ለእግዚአብሔር ክብር እናድርገው፡፡
እግዚአብሔር በማይከብርበት ሥራ አንገኝ፡፡ ለማንም ሰውም ማሰናከያ አንኹን፡፡ ለዚኽም ነው እኮ ብርሃነ ዓለም ቅዱስ ጳውሎስ፡- “መብል ወንድሜን የሚያሰናክለው ከኾነ ወንድሜን እንዳላሰናክለው ለዘለዓለም ከቶ ሥጋ አልበላም” ያለው፡፡ ጨምሮም እንዲኽ ብሏል፡- “ወንድሞችን እየበደላችኁ ደካማም የኾነውን ሕሊናቸውን እያቆሰላችኁ ክርስቶስን ትበድላላችኁ” /1ኛ ቆሮ.8፡12-13/፡፡ ኃይለ ቃሉ እጅግ ከባድ ማስጠንቀቂያን ያዘለ ነው፡፡ እንዲኽ ማለቱ ነው፡-“ወንድማችኁን ስታሰናክሉ ጉዳቱ ለዚያ ሰው ብቻ አይደለም፡፡ ለዚያ ሰው ደሙን ያፈሰሰለት ክርስቶስም ይሰደብበታል፡፡ እንዲኽ ከኾነ ታድያ እንዴት ወንድማችኁን ለማሰናከል ትፋጠናላችኁ?” ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ እንዲኽ ዓይነት ምክሩን የሚሰጠው በጣም ብዙ ቦታዎች ላይ ነው፡፡ ምክሩንም የሚሰጠው ከወንድማችን ጋር ያለንን አንድነት የምንጠብቀው እንዲኽ ርሱን ባለማሰናከል መኾኑን በማስረዳት ነው፡፡ ለፊልጵስዮስ ክርስቲያኖች ይኽን በማስመልከት ሲነግራቸው፡- “እያንዳንዱ ለራሱ የሚጠቅመውን አይመልከት፤ ለባልንጀራውም ደግሞ እንጂ” ብሏል / ፊል.2፡4/፡፡ በሌላ ቦታም፡- “ኹሉ ተፈቅዶልኛል፤ ኹሉ ግን የሚጠቅም አይደለም” ብሏል /1ኛ ቆሮ.10፡23/፡፡ እንግዲኽ የሐዋርያውን ኹኔታ ታስተውላላችኁን? “አንድ ነገር ሊፈቅድልኝ ይችላል፡፡ ያንን ነገር ባደርግ ሕሊናዬ ምንም አይወቅሰኝም፡፡ ነገር ግን ሕሊናዬ አይወቅሰኝም ወይም ተፈቅዶልኛል ብዬ የወንድሜን ኹኔታ ሳልመለከት ያንን ነገር
አላደርገውም፡፡ ያ ለእኔ የተፈቀደው ነገር የወንድሜ መንፈሳዊ ሕይወት የሚጐዳ ከኾነ በፍጹም አላደርገውም፡፡ እኔ ቀርቶብኝ ወንድሜ ወደ ክርስቶስ ቢቀርብልኝ ይሻለኛል፡፡” የሐዋርያውን ውስጣዊ ፍቅር
አስተዋላችኁ? ለራሱ ፍላጐት ቅድሚያ አይሰጥም፡፡ ትልቁ መንፈሳዊነት ለወንድማችን መንፈሳዊ እድገት የምናደርገው አስተዋጽኦ መኾኑን ነው እየነገረን ያለው፡፡
ስለዚኽ የምወዳችኁ ልጆቼ! ኹላችንም ይኽንን አውቀን ወንድማችንን በምንም ዓይነት መንገድ እንዳናሰናክለው እንጠንቀቅ ብዬ እለምናችኋለኹ፡፡ ወንድማችንን ማሰናከል በራሳችን ላይ ፍርድን መጨመር ነው፡፡ ኃጢአታችንን ማብዛት ነው፡፡ ቅጣታችንን ማብዛት ነው፡፡ደካማና በቀላሉ የሚሰናከል ሰው በአጠገባችን እያየን “ማንም ተሰናከለ አልተሰናከለ ለእኔ ምንድነው?” አንበል፡፡ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ያስተማረን እንደዚኽ አይደለም፡፡ ጌታችን ያስተማረን ብርሃናችን በሰው ኹሉ ፊት እንዲያበራ ነው፡፡ ብርሃናችን በሰው ፊት ሲያበራ እግዚአብሔር ይከብራል፡፡ እንዲኽ ካላደረግን ግን የጌታን ቃል ማቃለል ነው፡፡ የእግዚአብሔር ስም እንዲመሰገን ሳይኾን እንዲሰደብ ምክንያት እየኾንን ነው፡፡
@orthodox1
"መሰናከያ ስላለመሆን"
በቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
ሊቁ ሌሎችን ማሰናከል እንዴት ከባድ እንደኾነ ሲናገር እግዚአብሔር በነቢዩ ኢሳይያስ ላይ አድሮ እንዲኽ ይላል፡- “ስሜ በእናንተ ምክንያት በአሕዛብ መካከል ኹልጊዜ ይሰደባልና ወዮታ አለባችኁ” /ኢሳ.52፡5/፡፡ እንዴት የሚያስደነግጥ ንግግር ነው?! ወዮታ በሐዘኔታ የሚነገር ሊያስቀሩትም ስለማይቻል ቅጣት መግለጫ ነው፡፡ በሌላ አገላለጽ ግድየለሾች በመኾን ስመ እግዚአብሔርን በአሕዛብ መካከል ለሚያሰድቡ ሰዎች ለሚቀበሉት ፍርድ ኃላፊነቱን የሚወስዱት እነርሱ ራሳቸው ናቸው፡፡ ስመ እግዚአብሔርን ለማያሰድቡ በምግባር በሃይማኖት ለሚያጌጡም ሹመት ሽልማታቸው እጅግ ብዙ ነው፡፡ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ያስተማረን እንዲኽ ብሎ ነው፡- “መልካሙን ሥራችኁን አይተው በሰማያት ያለውን አባታችኁን እንዲያከብሩ ብርሃናችኁ እንዲኹ በሰው ፊት ይብራ” /ማቴ.5፡16/፡፡ እንዲኽ ማለቱ ነው፡- “በእናንተ ምክንያት በአሕዛብ መካከል የእግዚአብሔር ስም እንደሚሰደብ ኹሉ በእናንተ መልካም መኾንም የእግዚአብሔር ስም ይከብራል፡፡ በጐ ምግባራችኁ አፍ አውጥቶ ሲናገርና እንደ ፀሐይ ደምቆ ሲታይ ከእናንተ አልፈው በሰማያት ያለውን አባታችኁን ያከብራሉ፡፡” እነርሱ እግዚአብሔርን ሲያከብሩት ደግሞ “ያከበሩኝን አከብራለኹ” ይላልና /1ኛ ሳሙ.2፡30/ የእኛ ሹመት ሽልማት ይበዛል፡፡
ስለዚኽ እጅግ የምወዳችኁ ልጆቼ! ምንም ነገር ብናደርግ ለእግዚአብሔር ክብር እናድርገው፡፡
እግዚአብሔር በማይከብርበት ሥራ አንገኝ፡፡ ለማንም ሰውም ማሰናከያ አንኹን፡፡ ለዚኽም ነው እኮ ብርሃነ ዓለም ቅዱስ ጳውሎስ፡- “መብል ወንድሜን የሚያሰናክለው ከኾነ ወንድሜን እንዳላሰናክለው ለዘለዓለም ከቶ ሥጋ አልበላም” ያለው፡፡ ጨምሮም እንዲኽ ብሏል፡- “ወንድሞችን እየበደላችኁ ደካማም የኾነውን ሕሊናቸውን እያቆሰላችኁ ክርስቶስን ትበድላላችኁ” /1ኛ ቆሮ.8፡12-13/፡፡ ኃይለ ቃሉ እጅግ ከባድ ማስጠንቀቂያን ያዘለ ነው፡፡ እንዲኽ ማለቱ ነው፡-“ወንድማችኁን ስታሰናክሉ ጉዳቱ ለዚያ ሰው ብቻ አይደለም፡፡ ለዚያ ሰው ደሙን ያፈሰሰለት ክርስቶስም ይሰደብበታል፡፡ እንዲኽ ከኾነ ታድያ እንዴት ወንድማችኁን ለማሰናከል ትፋጠናላችኁ?” ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ እንዲኽ ዓይነት ምክሩን የሚሰጠው በጣም ብዙ ቦታዎች ላይ ነው፡፡ ምክሩንም የሚሰጠው ከወንድማችን ጋር ያለንን አንድነት የምንጠብቀው እንዲኽ ርሱን ባለማሰናከል መኾኑን በማስረዳት ነው፡፡ ለፊልጵስዮስ ክርስቲያኖች ይኽን በማስመልከት ሲነግራቸው፡- “እያንዳንዱ ለራሱ የሚጠቅመውን አይመልከት፤ ለባልንጀራውም ደግሞ እንጂ” ብሏል / ፊል.2፡4/፡፡ በሌላ ቦታም፡- “ኹሉ ተፈቅዶልኛል፤ ኹሉ ግን የሚጠቅም አይደለም” ብሏል /1ኛ ቆሮ.10፡23/፡፡ እንግዲኽ የሐዋርያውን ኹኔታ ታስተውላላችኁን? “አንድ ነገር ሊፈቅድልኝ ይችላል፡፡ ያንን ነገር ባደርግ ሕሊናዬ ምንም አይወቅሰኝም፡፡ ነገር ግን ሕሊናዬ አይወቅሰኝም ወይም ተፈቅዶልኛል ብዬ የወንድሜን ኹኔታ ሳልመለከት ያንን ነገር
አላደርገውም፡፡ ያ ለእኔ የተፈቀደው ነገር የወንድሜ መንፈሳዊ ሕይወት የሚጐዳ ከኾነ በፍጹም አላደርገውም፡፡ እኔ ቀርቶብኝ ወንድሜ ወደ ክርስቶስ ቢቀርብልኝ ይሻለኛል፡፡” የሐዋርያውን ውስጣዊ ፍቅር
አስተዋላችኁ? ለራሱ ፍላጐት ቅድሚያ አይሰጥም፡፡ ትልቁ መንፈሳዊነት ለወንድማችን መንፈሳዊ እድገት የምናደርገው አስተዋጽኦ መኾኑን ነው እየነገረን ያለው፡፡
ስለዚኽ የምወዳችኁ ልጆቼ! ኹላችንም ይኽንን አውቀን ወንድማችንን በምንም ዓይነት መንገድ እንዳናሰናክለው እንጠንቀቅ ብዬ እለምናችኋለኹ፡፡ ወንድማችንን ማሰናከል በራሳችን ላይ ፍርድን መጨመር ነው፡፡ ኃጢአታችንን ማብዛት ነው፡፡ ቅጣታችንን ማብዛት ነው፡፡ደካማና በቀላሉ የሚሰናከል ሰው በአጠገባችን እያየን “ማንም ተሰናከለ አልተሰናከለ ለእኔ ምንድነው?” አንበል፡፡ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ያስተማረን እንደዚኽ አይደለም፡፡ ጌታችን ያስተማረን ብርሃናችን በሰው ኹሉ ፊት እንዲያበራ ነው፡፡ ብርሃናችን በሰው ፊት ሲያበራ እግዚአብሔር ይከብራል፡፡ እንዲኽ ካላደረግን ግን የጌታን ቃል ማቃለል ነው፡፡ የእግዚአብሔር ስም እንዲመሰገን ሳይኾን እንዲሰደብ ምክንያት እየኾንን ነው፡፡
@orthodox1
*እንኳን ለሊቀ መላእክት ቅዱስ ገብርኤል* አብሳሪው መልአክ ቅዱስ ገብርኤል ወራዊ ክብረ በዓል አደረሳቹ አደረሰን።
@AgapeEOTC
↘ሊቀ መላእክት ቅዱስ ገብርኤል↙
✔❤‹‹እነሆ እኔ የተፈቱ በእሳቱም መካከል የሚመላለ አራት ሰዎች አያለው›› 《ት.ዳን 3፡25》
❤ የእግዚአብሔር መልአክ ሃያሉ ቅዱስ ገብርኤል
@AgapeEOTC
✔💟እግዚአብሔርን የሚያመለኩና የሚገዙ እንዲሁም ለእርሱ ከብርን በመስጠት ያሉ ሁሉ ከነገር እንኳን አንዳች እንደማይጎድላቸው በዘመናት መካከል ተመልክተናል፡፡ ይህም ደግሞ እውነት ነው፡፡ ደግሞም እግዚአብሔር ለሚወዱት የሚሆን ጠባቂ በዙሪያቸው ያቆማል፡፡
@AgapeEOTC
✔💟እስራኤልላውያን በምርኮ ወደ ባቢሎን ምድር ወረዱ በዚያም በግዞት ኑሮዋቸውን ሲገፎ ሰነበቱ፡፡ የባቢሎንም ምድር ንጉስ የነበረው ናቡ ከደነጾር ቁመቱ ስድሳ ክንድ ወርዱም ስድሳ ክንደ የሆነ ጣዖትን አሰርቶ ዱራ በሚባል ሜዳ ላይ አስቆመው በዚያም አንድ ትዕዛዝን አዘዘ በእርሱ ግዛት ስር የሚተዳደሩትን በሙሉ እንደዚህ አላቸው የመለከት ድምጽ በሰማችሁ ጊዜ ለዚህ እኔ ላቆምኩት ምስል ስገዱ የማይሰግድ ግን በዚህ በሚነደው እቶን እሳት ስር ይጣላል አለ፡፡
@AgapeEOTC
✔💟እንደተባለውም የመለከቱ ድምጽ በተሰማ ጊዜ ሁሉም በግንባሩ ተደፍቶ ለቆመው ምስል ሰገደ፡፡ ነገር ግን ከሕዝቡ መካከል ሶስት ሰዎች ሳይሰግዱ ዝም ብለው ቆሙ፡፡ አስተናባሪዎቹ ግን እንዲሰግዱ ለመኑዋቸው ልጆቹ ግን እንቢ አሏዋቸው፡፡ ይህን ባለማድረጋቸው ወደ ሚነደውና ድምጽም ወደሚያስፈራ እሳት አመላከቷዋቸው ነገር ግን ጸንተው ቆሙ ልጆቹ ‹‹አምላኩን የሚያውቅ ሕዝብ ይቃወሙታል›› ይላል መጽሐፍ ቅዱስ፡፡
@AgapeEOTC
✔💟በመሆኑም ልጆቹ ይህን በጽናት ተቃወሙት፡፡ አንሰግድም ብለውም በጽናት ቆሙ፡፡ ‹‹የምናመልክው አምላክ ከዚህ ከሚነደው እሳት ያድነናል ባያድነን እንኳን አንተ ላቆምከው ምስል አንሰግድም›› አሉት፡፡
@AgapeEOTC
✔💟ይህ ዓይነት ነገር ታላቅ እምነት ነው በዚህም ደግሞ ወንጌልን በኦሪት ያስተምሩናል፡፡ ይህም ማለት ‹‹ሳያዩ የሚያምኑ ብጹአን ናቸው›› እነዚህም ልጆች ሳያዩ አመኑ ደግሞም ቁርጥ ያለ መለስ መለሱ፡፡
@AgapeEOTC
✔💟በቅዱሱ አምላክ መታመን ማለት የእርሱን ጥበቃ የሚሆነውን ታላቅ ድህነት እናገኛለን ማለት ነው፡፡ ቅዱስ ዳዊት እንዲህ ይላል ‹‹የእግዚአብሔር መልአክ በሚፈሩት ሰዎች ዙሪያ ይሰፍራል ያድናቸውማል›› 《መዝ.33፡7》፡፡ ይህም በመሆኑ ታዳጊው አምላክ እነርሱን ለመታደግ ሲል መላእክትን ይልካል፡፡
@AgapeEOTC
✔💟በዚህም ሁኔታ ንጉሱ ናቡ ከደነጾር በቁጣ እንዲህ አለ ወደ እሳቱ ጨምሩዋቸው አለ፡፡ ወስደውም ወደ እሳቱ ጨመሩዋቸው ነገር ግን በዚህ መሀል አንድ ትልቅ ነገር ተከሰተ ከሚጣሉት ሶስቱ ልጆች ጋራ ቀድሞ የተገኘው አራተኛው የእግዚአብሔር መልአክ ነበር፡፡
@AgapeEOTC
✔💟እሳቱም መካከል በዝማሬ ተሞሉ፡፡ በዚያም የነበሩት ሁሉ በሆነው ነገር ተገረሙ፡፡ ንጉሱም እንዲህ አለ ‹‹እኔ የተፈቱ በእሳቱ ውስጥ የሚመላለሱ አራት ሰዎች አያለው ›› አለ አራተኛውንም ሲገልጸው ‹‹የአምላክን መልክ ይመስላል›› አለ፡፡
@AgapeEOTC
✔💟ከሊቃነ መላእክት መካከል አንዱ የሆነው ቅዱስ ገብረኤል በገነት አበቦች መካከል የተሾመው የአምላክ ባለሙዋል ነበር 《መ.ሔኖክ 10፡14》፡፡ ከእሳቱ ውስጥ የነበርው፡፡
@AgapeEOTC
✔💟ለአምላካቸው የሚታመኑትን የሚረዱና የሚያገለግሉ የአምላካችን የእግዚአብሔር አገልጋዮች ቅዱሳን መላእክት ሁሌም ቢሆን እኛን ለመርዳት ይፈጥናሉ፡፡ በመሆኑም መላእክት ፈጣንና ሰውን ለመታደግ የሚተጉ ናቸው፡፡
@AgapeEOTC
✔💟‹‹ቅዱሳን መላእክት አፈጣጠራቸው "እም ኀበ አልቦ ኀበቦ" 《ካለመኖር ወደ መኖር》አምጥቶ ነው፡ ነገር ግን በግብራቸው በእሳትና በነፋስ ተመስለዋል፡፡ ይህውም እሳት ረቂቅ ነው መላእክትም እንደዚሁ ረቂቃን ናቸው፡ ነፋስ ፈጣን ነው እንደዚሁ መላእክት ፈጣን ናቸው ለተልእኮና እኛን ለመርዳት ፈጣን ናቸው›› 《አክሲማሮስ》 መዝ. ‹‹መላእክቱን መንፈስ የሚያደርግ አገልጋዮቹን እሳት ነበልባል›› ይላል በመጽሐፍ ቅዱስ ስለ መላእክት ተፈጥሮ ሲነግረን እንዲሁም በአዲስ ኪዳን ሐዋሪያው ቅዱስ ጳውሎስ ደግሞ እንዲህ ይለናል፡ ‹‹ሁሉ መዳንን ይወረሱ ዘንድ ስላላቸው ለማገዝ የሚላኩ የሚያገለግሉም መናፍስት አይደሉምን ›› 《ዕብራውያን 1፡14》፡፡ አምላካችን ሁላችንንም ከዚህ ረድኤት በረከት ያካፍለን፡፡ ቅዱስ ገብርኤል ሁላችንንም ይጠብቀን አሜን ፡፡
@AgapeEOTC
✔💟በተጨማሪም ስለ መላእክት ከመጽሐፍ ቅዱስ ለማንበብ እነዚህን ጥቅሶች ተመለከቱ
@AgapeEOTC
↪❤ሰውን ይረዳሉ
《ዘፍ.16፡7》《 ዘፍ.18፡15》《ዘጸ.23፡20》《 መሳ6፡11》《 1ኛነገ.19፡5》《 2ኛነገ 6፡15》《 ዳን.8፡15-19》《 ዳን.3፡17》《 ት.ዘካ.1፡12》《 ማቴ.18፡10》《ሉቃ. 1፡26》《ሉቃ.13፡6》《ዩሐ.20፡11》《 ሐዋ.12፡6》《ራዕይ 12፡7》
@AgapeEOTC
↪❤ስግደት ይገባቸዋል
《ዘፍ.19፡1-2》《 ዘኁ.22፡31》《ኢያሱ 5፡12》《 መሳ.13፡2》《1ኛ ዜና 21፡1-7》《 ዳን.8፡15》
@AgapeEOTC
↘ሊቀ መላእክት ቅዱስ ገብርኤል↙
✔❤‹‹እነሆ እኔ የተፈቱ በእሳቱም መካከል የሚመላለ አራት ሰዎች አያለው›› 《ት.ዳን 3፡25》
❤ የእግዚአብሔር መልአክ ሃያሉ ቅዱስ ገብርኤል
@AgapeEOTC
✔💟እግዚአብሔርን የሚያመለኩና የሚገዙ እንዲሁም ለእርሱ ከብርን በመስጠት ያሉ ሁሉ ከነገር እንኳን አንዳች እንደማይጎድላቸው በዘመናት መካከል ተመልክተናል፡፡ ይህም ደግሞ እውነት ነው፡፡ ደግሞም እግዚአብሔር ለሚወዱት የሚሆን ጠባቂ በዙሪያቸው ያቆማል፡፡
@AgapeEOTC
✔💟እስራኤልላውያን በምርኮ ወደ ባቢሎን ምድር ወረዱ በዚያም በግዞት ኑሮዋቸውን ሲገፎ ሰነበቱ፡፡ የባቢሎንም ምድር ንጉስ የነበረው ናቡ ከደነጾር ቁመቱ ስድሳ ክንድ ወርዱም ስድሳ ክንደ የሆነ ጣዖትን አሰርቶ ዱራ በሚባል ሜዳ ላይ አስቆመው በዚያም አንድ ትዕዛዝን አዘዘ በእርሱ ግዛት ስር የሚተዳደሩትን በሙሉ እንደዚህ አላቸው የመለከት ድምጽ በሰማችሁ ጊዜ ለዚህ እኔ ላቆምኩት ምስል ስገዱ የማይሰግድ ግን በዚህ በሚነደው እቶን እሳት ስር ይጣላል አለ፡፡
@AgapeEOTC
✔💟እንደተባለውም የመለከቱ ድምጽ በተሰማ ጊዜ ሁሉም በግንባሩ ተደፍቶ ለቆመው ምስል ሰገደ፡፡ ነገር ግን ከሕዝቡ መካከል ሶስት ሰዎች ሳይሰግዱ ዝም ብለው ቆሙ፡፡ አስተናባሪዎቹ ግን እንዲሰግዱ ለመኑዋቸው ልጆቹ ግን እንቢ አሏዋቸው፡፡ ይህን ባለማድረጋቸው ወደ ሚነደውና ድምጽም ወደሚያስፈራ እሳት አመላከቷዋቸው ነገር ግን ጸንተው ቆሙ ልጆቹ ‹‹አምላኩን የሚያውቅ ሕዝብ ይቃወሙታል›› ይላል መጽሐፍ ቅዱስ፡፡
@AgapeEOTC
✔💟በመሆኑም ልጆቹ ይህን በጽናት ተቃወሙት፡፡ አንሰግድም ብለውም በጽናት ቆሙ፡፡ ‹‹የምናመልክው አምላክ ከዚህ ከሚነደው እሳት ያድነናል ባያድነን እንኳን አንተ ላቆምከው ምስል አንሰግድም›› አሉት፡፡
@AgapeEOTC
✔💟ይህ ዓይነት ነገር ታላቅ እምነት ነው በዚህም ደግሞ ወንጌልን በኦሪት ያስተምሩናል፡፡ ይህም ማለት ‹‹ሳያዩ የሚያምኑ ብጹአን ናቸው›› እነዚህም ልጆች ሳያዩ አመኑ ደግሞም ቁርጥ ያለ መለስ መለሱ፡፡
@AgapeEOTC
✔💟በቅዱሱ አምላክ መታመን ማለት የእርሱን ጥበቃ የሚሆነውን ታላቅ ድህነት እናገኛለን ማለት ነው፡፡ ቅዱስ ዳዊት እንዲህ ይላል ‹‹የእግዚአብሔር መልአክ በሚፈሩት ሰዎች ዙሪያ ይሰፍራል ያድናቸውማል›› 《መዝ.33፡7》፡፡ ይህም በመሆኑ ታዳጊው አምላክ እነርሱን ለመታደግ ሲል መላእክትን ይልካል፡፡
@AgapeEOTC
✔💟በዚህም ሁኔታ ንጉሱ ናቡ ከደነጾር በቁጣ እንዲህ አለ ወደ እሳቱ ጨምሩዋቸው አለ፡፡ ወስደውም ወደ እሳቱ ጨመሩዋቸው ነገር ግን በዚህ መሀል አንድ ትልቅ ነገር ተከሰተ ከሚጣሉት ሶስቱ ልጆች ጋራ ቀድሞ የተገኘው አራተኛው የእግዚአብሔር መልአክ ነበር፡፡
@AgapeEOTC
✔💟እሳቱም መካከል በዝማሬ ተሞሉ፡፡ በዚያም የነበሩት ሁሉ በሆነው ነገር ተገረሙ፡፡ ንጉሱም እንዲህ አለ ‹‹እኔ የተፈቱ በእሳቱ ውስጥ የሚመላለሱ አራት ሰዎች አያለው ›› አለ አራተኛውንም ሲገልጸው ‹‹የአምላክን መልክ ይመስላል›› አለ፡፡
@AgapeEOTC
✔💟ከሊቃነ መላእክት መካከል አንዱ የሆነው ቅዱስ ገብረኤል በገነት አበቦች መካከል የተሾመው የአምላክ ባለሙዋል ነበር 《መ.ሔኖክ 10፡14》፡፡ ከእሳቱ ውስጥ የነበርው፡፡
@AgapeEOTC
✔💟ለአምላካቸው የሚታመኑትን የሚረዱና የሚያገለግሉ የአምላካችን የእግዚአብሔር አገልጋዮች ቅዱሳን መላእክት ሁሌም ቢሆን እኛን ለመርዳት ይፈጥናሉ፡፡ በመሆኑም መላእክት ፈጣንና ሰውን ለመታደግ የሚተጉ ናቸው፡፡
@AgapeEOTC
✔💟‹‹ቅዱሳን መላእክት አፈጣጠራቸው "እም ኀበ አልቦ ኀበቦ" 《ካለመኖር ወደ መኖር》አምጥቶ ነው፡ ነገር ግን በግብራቸው በእሳትና በነፋስ ተመስለዋል፡፡ ይህውም እሳት ረቂቅ ነው መላእክትም እንደዚሁ ረቂቃን ናቸው፡ ነፋስ ፈጣን ነው እንደዚሁ መላእክት ፈጣን ናቸው ለተልእኮና እኛን ለመርዳት ፈጣን ናቸው›› 《አክሲማሮስ》 መዝ. ‹‹መላእክቱን መንፈስ የሚያደርግ አገልጋዮቹን እሳት ነበልባል›› ይላል በመጽሐፍ ቅዱስ ስለ መላእክት ተፈጥሮ ሲነግረን እንዲሁም በአዲስ ኪዳን ሐዋሪያው ቅዱስ ጳውሎስ ደግሞ እንዲህ ይለናል፡ ‹‹ሁሉ መዳንን ይወረሱ ዘንድ ስላላቸው ለማገዝ የሚላኩ የሚያገለግሉም መናፍስት አይደሉምን ›› 《ዕብራውያን 1፡14》፡፡ አምላካችን ሁላችንንም ከዚህ ረድኤት በረከት ያካፍለን፡፡ ቅዱስ ገብርኤል ሁላችንንም ይጠብቀን አሜን ፡፡
@AgapeEOTC
✔💟በተጨማሪም ስለ መላእክት ከመጽሐፍ ቅዱስ ለማንበብ እነዚህን ጥቅሶች ተመለከቱ
@AgapeEOTC
↪❤ሰውን ይረዳሉ
《ዘፍ.16፡7》《 ዘፍ.18፡15》《ዘጸ.23፡20》《 መሳ6፡11》《 1ኛነገ.19፡5》《 2ኛነገ 6፡15》《 ዳን.8፡15-19》《 ዳን.3፡17》《 ት.ዘካ.1፡12》《 ማቴ.18፡10》《ሉቃ. 1፡26》《ሉቃ.13፡6》《ዩሐ.20፡11》《 ሐዋ.12፡6》《ራዕይ 12፡7》
@AgapeEOTC
↪❤ስግደት ይገባቸዋል
《ዘፍ.19፡1-2》《 ዘኁ.22፡31》《ኢያሱ 5፡12》《 መሳ.13፡2》《1ኛ ዜና 21፡1-7》《 ዳን.8፡15》
< አስራት በኩራት >>
እባካችሁ ካነበባችሁ በዋላ ሌሎች አድርሱ
"‹‹ሰው እግዚአብሔርን ይሰርቃልን? እናንተ ግን እኔን ሰርቃችኋል።"
‹‹ሰው እግዚአብሔርን ይሰርቃልን? እናንተ ግን እኔን ሰርቃችኋል። እናንተም። የሰረቅንህ በምንድር ነው? ብላችኋል። በአሥራትና በበኵራት ነው›› ትንቢተ ሚልክያስ 3፥8
ብዙዎቻችን ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ለተለያዩ የልማት ሥራዎች ለምሳሌ ለሕንፃ ግንባታ ፣ ለአገልጋዮች ደሞዝ ፣ ወ.ዘ.ተ. አስተዋፅዎ ስንጠየቅ ደግሞ ጀመራቸው ብለን እናጉረመርማለን ፡፡
እውነት እንነጋገር ከተባለ እያንዳንዳችን በክርስቶስ ክርስቲያን በ40 ና በ 80 ቀናችን ተጠምቀን ተዋህዶ የሆንን ከምናገኘው ገቢ ከ 10 አንድ ብር ለ እግዚአብሔር መስጠት ያቃተን ለምንድን ነው?
እግዚአብሔር ፈጥሮን ሙሉ ጤንነት ሰጥቶን የመስራት ዕውቀትን አድሎን ሳለ ከምናገኘው አስራት በኩራት ማውጣት ያቃተን ለምንድን ነው?
በተቀጠርንበት የግልም ሆነ የመንግስት መስሪያ ቤት የስራ ግብር ተቆርጦብን ነው ደመወዝ የምንቀበለው መንግስት ማንኛውም ግለሰብ ከሚያገኘው ገቢ ለመንግስት ግብር የመክፈል ግዴታ አለበት ብሎ ስለሚያዝ የማይከፍል ካለ ቅጣት ስለሚጣልብን ነው የምንከፍለው፡፡
ታዲያ ከሁሉ በላይ ለሆነች ቅድስት ቤተ ክርስቲያን አስራት በኩራታችንን ብናወጣ ምንድን ነው ችግሩ? አብዛኞቻችን ስንጠየቅ ኑሮ ተወዷል ፣ እግዚያብሔር ችግሬን ያውቀዋል ወ.ዘ.ተ. ምክንያቶችን በመደርደር ለመሸሽ እንሞክራለን።
የሚገርመው ነገር ለስጋ ማስደሰቻ ለምሳሌ ለመዝናኛ ማለትም ለ ሻይ ቡና ፣ ለመጠጥ ስናወጣ እነዚህ ምክንያቶች ትዝ አይሉንም ዋጋቸውም ከዕለት ወደ ዕለት ሲጨምሩም መጠቀማችንን አናቆምም ታዲያ ለ እግዚአብሔር ስንባል ፡ ለምን?
እኛ አስራት በኩራታችንን ብናወጣ ቤተ ክርስቲያን አትለምንም ነበር ቢያንስ ለትልልቅ ፕሮጀክቶች ምን አልባት ካስፈለገ ካልሆነ በስተቀር ፡፡መንግስትም በፍቃደኝነት ከደሞዛችን የስራ ግብር ብንጠየቅ ስንቶቻችን ነን የምንከፍለው? የስራ ግብር ለምን ትከፍላላችሁ ተብለን ስንጠየቅ ለልማት ሥራዎች ነው እንላለን ታዲያ ለቤተ ክርሰቲያን ሲሆን ግን ያመናል ፡፡
እንደሌሎች የኛ ቤተክርስትያን ከውሮፓ ወይም ከአረቡ አለም በእርዳታ የምታገኝው ስባሪ ሳንቲም የለም።
ስለዚህ ሁላችንም የቤተክርስትያን ግዴታ አለብን ከምናገኝው አስር ከመቶ አስራት በኩራት በማውጣት ቤተክርስቲያናችንን እንደግፍ።
ስለ አስራት በኩራት ተጨማሪ ማስረጃዎች፡-
‹‹የምድርም አሥራት፥ ወይም የምድር ዘር ወይም የዛፍ ፍሬ ቢሆን፥ የእግዚአብሔር ነው ለእግዚአብሔር የተቀደሰ ነው›› ኦሪት ዘሌዋውያን 27፥30
‹‹ከማገኘውም ሁሉ አሥራት አወጣለሁ አለ›› የሉቃስ ወንጌል 18፥12
ከሰጠኸኝም ሁሉ ለአንተ ከአሥር እጅ አንዱን እሰጥሃለሁ›› ዘፍ 28፡22
እባካችሁ ካነበባችሁ በዋላ ሌሎች አድርሱ
"‹‹ሰው እግዚአብሔርን ይሰርቃልን? እናንተ ግን እኔን ሰርቃችኋል።"
‹‹ሰው እግዚአብሔርን ይሰርቃልን? እናንተ ግን እኔን ሰርቃችኋል። እናንተም። የሰረቅንህ በምንድር ነው? ብላችኋል። በአሥራትና በበኵራት ነው›› ትንቢተ ሚልክያስ 3፥8
ብዙዎቻችን ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ለተለያዩ የልማት ሥራዎች ለምሳሌ ለሕንፃ ግንባታ ፣ ለአገልጋዮች ደሞዝ ፣ ወ.ዘ.ተ. አስተዋፅዎ ስንጠየቅ ደግሞ ጀመራቸው ብለን እናጉረመርማለን ፡፡
እውነት እንነጋገር ከተባለ እያንዳንዳችን በክርስቶስ ክርስቲያን በ40 ና በ 80 ቀናችን ተጠምቀን ተዋህዶ የሆንን ከምናገኘው ገቢ ከ 10 አንድ ብር ለ እግዚአብሔር መስጠት ያቃተን ለምንድን ነው?
እግዚአብሔር ፈጥሮን ሙሉ ጤንነት ሰጥቶን የመስራት ዕውቀትን አድሎን ሳለ ከምናገኘው አስራት በኩራት ማውጣት ያቃተን ለምንድን ነው?
በተቀጠርንበት የግልም ሆነ የመንግስት መስሪያ ቤት የስራ ግብር ተቆርጦብን ነው ደመወዝ የምንቀበለው መንግስት ማንኛውም ግለሰብ ከሚያገኘው ገቢ ለመንግስት ግብር የመክፈል ግዴታ አለበት ብሎ ስለሚያዝ የማይከፍል ካለ ቅጣት ስለሚጣልብን ነው የምንከፍለው፡፡
ታዲያ ከሁሉ በላይ ለሆነች ቅድስት ቤተ ክርስቲያን አስራት በኩራታችንን ብናወጣ ምንድን ነው ችግሩ? አብዛኞቻችን ስንጠየቅ ኑሮ ተወዷል ፣ እግዚያብሔር ችግሬን ያውቀዋል ወ.ዘ.ተ. ምክንያቶችን በመደርደር ለመሸሽ እንሞክራለን።
የሚገርመው ነገር ለስጋ ማስደሰቻ ለምሳሌ ለመዝናኛ ማለትም ለ ሻይ ቡና ፣ ለመጠጥ ስናወጣ እነዚህ ምክንያቶች ትዝ አይሉንም ዋጋቸውም ከዕለት ወደ ዕለት ሲጨምሩም መጠቀማችንን አናቆምም ታዲያ ለ እግዚአብሔር ስንባል ፡ ለምን?
እኛ አስራት በኩራታችንን ብናወጣ ቤተ ክርስቲያን አትለምንም ነበር ቢያንስ ለትልልቅ ፕሮጀክቶች ምን አልባት ካስፈለገ ካልሆነ በስተቀር ፡፡መንግስትም በፍቃደኝነት ከደሞዛችን የስራ ግብር ብንጠየቅ ስንቶቻችን ነን የምንከፍለው? የስራ ግብር ለምን ትከፍላላችሁ ተብለን ስንጠየቅ ለልማት ሥራዎች ነው እንላለን ታዲያ ለቤተ ክርሰቲያን ሲሆን ግን ያመናል ፡፡
እንደሌሎች የኛ ቤተክርስትያን ከውሮፓ ወይም ከአረቡ አለም በእርዳታ የምታገኝው ስባሪ ሳንቲም የለም።
ስለዚህ ሁላችንም የቤተክርስትያን ግዴታ አለብን ከምናገኝው አስር ከመቶ አስራት በኩራት በማውጣት ቤተክርስቲያናችንን እንደግፍ።
ስለ አስራት በኩራት ተጨማሪ ማስረጃዎች፡-
‹‹የምድርም አሥራት፥ ወይም የምድር ዘር ወይም የዛፍ ፍሬ ቢሆን፥ የእግዚአብሔር ነው ለእግዚአብሔር የተቀደሰ ነው›› ኦሪት ዘሌዋውያን 27፥30
‹‹ከማገኘውም ሁሉ አሥራት አወጣለሁ አለ›› የሉቃስ ወንጌል 18፥12
ከሰጠኸኝም ሁሉ ለአንተ ከአሥር እጅ አንዱን እሰጥሃለሁ›› ዘፍ 28፡22
“አነ ውእቱ ገብርኤል ዘእቀውም በቅድመ
እግዚአብሔር”
"+.+.+.እኔ በእግዚአብሔር ፊት የምቆመው
ገብርኤል ነኝ.+.+.+"{ሉቃ1:1 9}
".+.+.+ ከዚህ በኃላ ታላቅ ስልጣን ያለው
ሌላ መላአክ ከሠማይ ሲወርድ አየሁ
ከክብሩም የተነሳ ምድር በራች.+.+.
+."{ራዕ1 8:1}
ገናናው መልአክ ቅዱስ ገብርኤል ቅዱስ ቂርቆስን እና እናቱ ቅድስት ኢየሉጣን ከሞት የታደገበት ዕለት ነው፡፡ እኛንም በምልጃው ከሞት ይታደገን፡፡ አሜን፡፡ኃያሉ መልአክ ቅዱስ ገብርኤል በአማላጅነቱ በጸሎቱ ለታመኑበት ፈጥኖ የሚደርስ በብለይ እና በሐዲስ ኪዳን በልዪልዩ ተልኮዎቹ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔርን ፈቃድ በመፈጸም የጸና ሰለሆነ ጥበብ በመግለጽ በማጽናት በማብሰር ከመከራ በማዳን ከእሳት ወላፈን በመታደግ ከአንበሳ መንጋጋ በማትረፍ እና ትዕቢተኞችን በመቅጣት
በመገሰጽ እውነተኛ ታዳጊ መልአክ ነው ።ሰለስቱ ደቂቅን እንደታደጋቸው እንደተራዳቸው ዛሬም በጸሎቱ ለሚታመኑ ዝክሩን ለሚያደርጉ ድረሳኑን የሚደግሙትን በጸሎት በመዝሙር በቅዳሴ በልዮ ልዮ መንፈሳዊ ክብረ በዓሉን ብናከብር አማላጅነቱን የተሰጠውን ጸጋ ብንመሰክር በበደላችን ምክንያት ከተግባረ ጽድቅ ለተሰደድን ስደተኞች ከባሕረ እሳት ለሰጠምን ኃጥያተኞች የምናመልከው የአባቶቻችን አምላክ መልአኩን ልኮ የእሳቱን ባሕር እንዲያሻግረን የሊቀ መላእክትየቅዱስ ገብርኤል አማላጅነቱ የሰለሰቱ ደቂቅ በረከታቸው ይደርብን አሜን!
ከመላእኩ ቅዱስ ገብርኤል እና ከእመቤታችን
ምልጃ ና በረከት ከእኛ አይለይ::
+.+.+.አሜን.+.+.+
እግዚአብሔር”
"+.+.+.እኔ በእግዚአብሔር ፊት የምቆመው
ገብርኤል ነኝ.+.+.+"{ሉቃ1:1 9}
".+.+.+ ከዚህ በኃላ ታላቅ ስልጣን ያለው
ሌላ መላአክ ከሠማይ ሲወርድ አየሁ
ከክብሩም የተነሳ ምድር በራች.+.+.
+."{ራዕ1 8:1}
ገናናው መልአክ ቅዱስ ገብርኤል ቅዱስ ቂርቆስን እና እናቱ ቅድስት ኢየሉጣን ከሞት የታደገበት ዕለት ነው፡፡ እኛንም በምልጃው ከሞት ይታደገን፡፡ አሜን፡፡ኃያሉ መልአክ ቅዱስ ገብርኤል በአማላጅነቱ በጸሎቱ ለታመኑበት ፈጥኖ የሚደርስ በብለይ እና በሐዲስ ኪዳን በልዪልዩ ተልኮዎቹ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔርን ፈቃድ በመፈጸም የጸና ሰለሆነ ጥበብ በመግለጽ በማጽናት በማብሰር ከመከራ በማዳን ከእሳት ወላፈን በመታደግ ከአንበሳ መንጋጋ በማትረፍ እና ትዕቢተኞችን በመቅጣት
በመገሰጽ እውነተኛ ታዳጊ መልአክ ነው ።ሰለስቱ ደቂቅን እንደታደጋቸው እንደተራዳቸው ዛሬም በጸሎቱ ለሚታመኑ ዝክሩን ለሚያደርጉ ድረሳኑን የሚደግሙትን በጸሎት በመዝሙር በቅዳሴ በልዮ ልዮ መንፈሳዊ ክብረ በዓሉን ብናከብር አማላጅነቱን የተሰጠውን ጸጋ ብንመሰክር በበደላችን ምክንያት ከተግባረ ጽድቅ ለተሰደድን ስደተኞች ከባሕረ እሳት ለሰጠምን ኃጥያተኞች የምናመልከው የአባቶቻችን አምላክ መልአኩን ልኮ የእሳቱን ባሕር እንዲያሻግረን የሊቀ መላእክትየቅዱስ ገብርኤል አማላጅነቱ የሰለሰቱ ደቂቅ በረከታቸው ይደርብን አሜን!
ከመላእኩ ቅዱስ ገብርኤል እና ከእመቤታችን
ምልጃ ና በረከት ከእኛ አይለይ::
+.+.+.አሜን.+.+.+
የ666 ትርጉም ምንድን ነው?
መጽሐፍ ቅዱስ ምን ይላል?
የመጽሐፍ ቅዱስ የመጨረሻ መጽሐፍ እንደሚጠቁመው ይህ ቁጥር፣ ከባሕር የወጣው እንዲሁም አሥር ቀንዶችና ሰባት ራሶች ያሉት አውሬ ቁጥር ወይም ስም ነው። (ራእይ 13:1, 17, 18) አውሬው “በነገድ፣ በሕዝብ፣ በቋንቋና በብሔር ሁሉ ላይ” ሥልጣን የተሰጠውን በዓለም ላይ ያለውን አጠቃላይ የፖለቲካ ሥርዓት የሚወክል ነው። (ራእይ 13:7) አውሬው 666 የተባለ ቁጥር የተሰጠው መሆኑ ደግሞ አውሬውን የሚወክለው የፖለቲካ ሥርዓት በአምላክ ዓይን ሲታይ በከፍተኛ ሁኔታ እንከን ያለበት መሆኑን ያመለክታል። እንዲህ የምንለው ለምንድን ነው?
@AgapeEOTC
ቁጥሩ መጠሪያ ብቻ አይደለም። አምላክ የሚሰጣቸው ስሞች ከመጠሪያነት ባለፈ ትርጉም ያላቸው ናቸው። ለምሳሌ አምላክ፣ የአብራም ስም (“አባት ተከበረ” ማለት ነው) ተቀይሮ አብርሃም (“የብዙ ሕዝቦች አባት” ማለት ነው) ተብሎ እንዲጠራ አድርጓል፤ አምላክ ይህን ስም የሰጠው አብርሃምን “የብዙ ሕዝቦች አባት” እንደሚያደርገው ቃል በገባለት ወቅት ነው። (ዘፍጥረት 17:5) በተመሳሳይም አምላክ ለአውሬው ያወጣው 666 የሚለው ስም አውሬው ምን ባሕርይ እንዳለው የሚያመለክት መግለጫ ነው።
@AgapeEOTC
ስድስት ቁጥር እንከንን ያመለክታል። በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ የተጠቀሱ ቁጥሮች አብዛኛውን ጊዜ ምሳሌያዊ ትርጉም አላቸው። ሰባት ቁጥር አንድ ነገር የተሟላ ወይም ፍጹም መሆኑን ያመለክታል። ስድስት ደግሞ ከሰባት በአንድ ስለሚያንስ አንድ ነገር በአምላክ ዓይን ሲታይ ጉድለት ወይም እንከን እንዳለበት ይጠቁማል፤ ቁጥሩ ከአምላክ ጠላቶች ጋር ተያይዞ የተሠራበት ወቅትም አለ።—1 ዜና መዋዕል 20:6፤ ዳንኤል 3:1
@AgapeEOTC
ሦስት ጊዜ መደጋገም አንድን ነገር ለማጉላት ይሠራበታል። በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ አንድን ነገር ለማጉላት ሐሳቡ ሦስት ጊዜ ተደጋግሞ የተጠቀሰባቸው ጊዜያት አሉ። (ራእይ 4:8፤ 8:13) በመሆኑም 666 በሚለው ቁጥር ላይ ስድስት ቁጥር ሦስት ጊዜ መደጋገሙ የሰዎች አገዛዝ በአምላክ ዓይን ሲታይ ከፍተኛ እንከን እንዳለበት የሚያጎላ ነው። እነዚህ ሰብዓዊ መንግሥታት ለሰው ልጆች ዘላቂ የሆነ ሰላም እንዲሁም ደኅንነት ማምጣት አልቻሉም፤ እነዚህ ነገሮች ሊያስገኝ የሚችለው የአምላክ መንግሥት ብቻ ነው።
@AgapeEOTC
የአውሬው ምልክት
መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚገልጸው ሰዎች ‘የአውሬውን ምልክት’ ይቀበላሉ፤ ይህም ሰዎች ለአውሬው አምልኮ እስከ ማቅረብ ድረስ ‘በአድናቆት እንደሚከተሉት’ የሚያሳይ ነው። (ራእይ 13:3, 4፤ 16:2) ይህን የሚያደርጉት ለአገራቸው፣ ለአገራቸው ባንዲራ ወይም አርማ እንዲሁም ለወታደራዊ ኃይሉ የአምልኮ ያህል ክብር በመስጠት ነው። ዚ ኢንሳይክሎፒዲያ ኦቭ ሪሊጅን “በዘመናችን ብሔራዊ ስሜት ራሱን የቻለ ዋና ሃይማኖት ሆኗል” ብሏል። *
@AgapeEOTC
ታዲያ ሰዎች የአውሬውን ምልክት በቀኝ እጃቸው ወይም በግምባራቸው ላይ የሚያደርጉት እንዴት ነው? (ራእይ 13:16) አምላክ ለእስራኤላውያን የሰጣቸውን ሕግጋት በተመለከተ “በእጆቻችሁ ላይ ምልክት አድርጋችሁ እሰሯቸው፣ በግምባራችሁም ላይ ይሁኑ” ብሏቸው ነበር። (ዘዳግም 11:18) ይህም ሲባል እስራኤላውያን ቃል በቃል በእጆቻቸውና በግምባራቸው ላይ ምልክት ያድርጉ ማለት አልነበረም፤ ከዚህ ይልቅ በድርጊታቸውም ሆነ በአስተሳሰባቸው በአምላክ ሕግጋት መመራት እንዳለባቸው የሚያሳስብ ነበር። በተመሳሳይም ሰዎች የአውሬውን ምልክት ያደርጋሉ ሲባል ሰውነታቸው ላይ 666 የሚል ምልክት እንደሚነቀሱ የሚያሳይ አይደለም፤ ሰዎች የአውሬውን ምልክት ማድረጋቸው የፖለቲካው ሥርዓት ሕይወታቸውን እንዲቆጣጠር መፍቀዳቸውን የሚጠቁም ነው። የአውሬውን ምልክት የሚያደርጉ ሰዎች የአምላክ ተቃዋሚዎች ናቸው።—ራእይ 14:9, 10፤ 19:19-21
«ወስብሃት ለእግዚአብሔር»
መጽሐፍ ቅዱስ ምን ይላል?
የመጽሐፍ ቅዱስ የመጨረሻ መጽሐፍ እንደሚጠቁመው ይህ ቁጥር፣ ከባሕር የወጣው እንዲሁም አሥር ቀንዶችና ሰባት ራሶች ያሉት አውሬ ቁጥር ወይም ስም ነው። (ራእይ 13:1, 17, 18) አውሬው “በነገድ፣ በሕዝብ፣ በቋንቋና በብሔር ሁሉ ላይ” ሥልጣን የተሰጠውን በዓለም ላይ ያለውን አጠቃላይ የፖለቲካ ሥርዓት የሚወክል ነው። (ራእይ 13:7) አውሬው 666 የተባለ ቁጥር የተሰጠው መሆኑ ደግሞ አውሬውን የሚወክለው የፖለቲካ ሥርዓት በአምላክ ዓይን ሲታይ በከፍተኛ ሁኔታ እንከን ያለበት መሆኑን ያመለክታል። እንዲህ የምንለው ለምንድን ነው?
@AgapeEOTC
ቁጥሩ መጠሪያ ብቻ አይደለም። አምላክ የሚሰጣቸው ስሞች ከመጠሪያነት ባለፈ ትርጉም ያላቸው ናቸው። ለምሳሌ አምላክ፣ የአብራም ስም (“አባት ተከበረ” ማለት ነው) ተቀይሮ አብርሃም (“የብዙ ሕዝቦች አባት” ማለት ነው) ተብሎ እንዲጠራ አድርጓል፤ አምላክ ይህን ስም የሰጠው አብርሃምን “የብዙ ሕዝቦች አባት” እንደሚያደርገው ቃል በገባለት ወቅት ነው። (ዘፍጥረት 17:5) በተመሳሳይም አምላክ ለአውሬው ያወጣው 666 የሚለው ስም አውሬው ምን ባሕርይ እንዳለው የሚያመለክት መግለጫ ነው።
@AgapeEOTC
ስድስት ቁጥር እንከንን ያመለክታል። በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ የተጠቀሱ ቁጥሮች አብዛኛውን ጊዜ ምሳሌያዊ ትርጉም አላቸው። ሰባት ቁጥር አንድ ነገር የተሟላ ወይም ፍጹም መሆኑን ያመለክታል። ስድስት ደግሞ ከሰባት በአንድ ስለሚያንስ አንድ ነገር በአምላክ ዓይን ሲታይ ጉድለት ወይም እንከን እንዳለበት ይጠቁማል፤ ቁጥሩ ከአምላክ ጠላቶች ጋር ተያይዞ የተሠራበት ወቅትም አለ።—1 ዜና መዋዕል 20:6፤ ዳንኤል 3:1
@AgapeEOTC
ሦስት ጊዜ መደጋገም አንድን ነገር ለማጉላት ይሠራበታል። በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ አንድን ነገር ለማጉላት ሐሳቡ ሦስት ጊዜ ተደጋግሞ የተጠቀሰባቸው ጊዜያት አሉ። (ራእይ 4:8፤ 8:13) በመሆኑም 666 በሚለው ቁጥር ላይ ስድስት ቁጥር ሦስት ጊዜ መደጋገሙ የሰዎች አገዛዝ በአምላክ ዓይን ሲታይ ከፍተኛ እንከን እንዳለበት የሚያጎላ ነው። እነዚህ ሰብዓዊ መንግሥታት ለሰው ልጆች ዘላቂ የሆነ ሰላም እንዲሁም ደኅንነት ማምጣት አልቻሉም፤ እነዚህ ነገሮች ሊያስገኝ የሚችለው የአምላክ መንግሥት ብቻ ነው።
@AgapeEOTC
የአውሬው ምልክት
መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚገልጸው ሰዎች ‘የአውሬውን ምልክት’ ይቀበላሉ፤ ይህም ሰዎች ለአውሬው አምልኮ እስከ ማቅረብ ድረስ ‘በአድናቆት እንደሚከተሉት’ የሚያሳይ ነው። (ራእይ 13:3, 4፤ 16:2) ይህን የሚያደርጉት ለአገራቸው፣ ለአገራቸው ባንዲራ ወይም አርማ እንዲሁም ለወታደራዊ ኃይሉ የአምልኮ ያህል ክብር በመስጠት ነው። ዚ ኢንሳይክሎፒዲያ ኦቭ ሪሊጅን “በዘመናችን ብሔራዊ ስሜት ራሱን የቻለ ዋና ሃይማኖት ሆኗል” ብሏል። *
@AgapeEOTC
ታዲያ ሰዎች የአውሬውን ምልክት በቀኝ እጃቸው ወይም በግምባራቸው ላይ የሚያደርጉት እንዴት ነው? (ራእይ 13:16) አምላክ ለእስራኤላውያን የሰጣቸውን ሕግጋት በተመለከተ “በእጆቻችሁ ላይ ምልክት አድርጋችሁ እሰሯቸው፣ በግምባራችሁም ላይ ይሁኑ” ብሏቸው ነበር። (ዘዳግም 11:18) ይህም ሲባል እስራኤላውያን ቃል በቃል በእጆቻቸውና በግምባራቸው ላይ ምልክት ያድርጉ ማለት አልነበረም፤ ከዚህ ይልቅ በድርጊታቸውም ሆነ በአስተሳሰባቸው በአምላክ ሕግጋት መመራት እንዳለባቸው የሚያሳስብ ነበር። በተመሳሳይም ሰዎች የአውሬውን ምልክት ያደርጋሉ ሲባል ሰውነታቸው ላይ 666 የሚል ምልክት እንደሚነቀሱ የሚያሳይ አይደለም፤ ሰዎች የአውሬውን ምልክት ማድረጋቸው የፖለቲካው ሥርዓት ሕይወታቸውን እንዲቆጣጠር መፍቀዳቸውን የሚጠቁም ነው። የአውሬውን ምልክት የሚያደርጉ ሰዎች የአምላክ ተቃዋሚዎች ናቸው።—ራእይ 14:9, 10፤ 19:19-21
«ወስብሃት ለእግዚአብሔር»
ሰባቱ ሊቃነ መላእክት
እግዚአብሔር አምላክ ቅዱሳን መላእክትን ክብሩንና አድህኖቱን በእነሱ ይገልጽ ዘንድ ፈጥሮአቸዋል፡፡ እነርሱንም በ10 ነገድ ሲያደርጋቸው 7 ሊቃነ መላእክትንም ሹሞላቸዋል፡፡ ሊቃነ መላእክት ለእግዚአብሔር ቅርብ እንደመሆናቸው የተለያየ ሥልጣንና ክብር አላቸው፡፡ እነዚህም ሊቃነ መላእክት ስለመሆናቸው ጦቢ 12፤15 ላይ ተጠቅሷል፡፡ ‹‹የቅዱሳንንም ጸሎት ከሚያሰርጉ ወደ ከበረ ወደ ገነትም ወደ እግዚአብሔር ጌትነትም ከሚያገቡ ከከበሩ ከሰባት አለቆች አንዱ አለቃ እኔ ሩፋኤል ነኝ አላቸው››፡፡
ቅዱስ ሚካኤል ፡- የስሙ ትርጓሜ ‹‹ማን እንደ እግዚአብሔር›› ማለት ነው፡፡
መጋቤ ብሉይ
አብፃሄ ምህረት (ምህረት አሰጪ)
መልዐከ ምክሩ ለልዑል
መግስፀ ሰይጣን ይሁዳ 1፤9
ተራድኦተ ሰብ (ሰውን ረጂ) 2ተኛ ነገ 19፤35
ፅድቅን መካሪ ዳን 10፤21
ህዳር 12 ሊቀ መላዕክት ሆኖ የተሾመበት
ሰኔ 12 አፎሚያንና ባህራንን የረዳበት
ቅዱስ ገብርኤል ፡- የስሙ ትርጓሜ ‹‹ሰው አምላክ ሆነ ፤ አምላክ ሰው ሆነ›› ማለት ነው፡፡
መልዐከ መብስር (ብስራታዊ መልዐክ) መሳ 13፤3 ሉቃ 1፤13 ሉቃ 1፤28 ሉቃ 2፤9
መጋቤ ሀዲስ
ጥበብን አስተማሪ ዳን 9፤21
አቃቤ ገነት (የገነት ጠባቂ) ዘፍ 3፤24
ታህሳስ 19 ሊቀ መላዕክት ሆኖ የተሾመበት
ታህሳስ 22 ቂርቆስና እየሉጣን የረዳበት ፤
ሐምሌ 19 ሰልስቱ ደቂቅን ያዳነበት፡፡
ቅዱስ ሩፋኤል
መላዕከ ሰላም ወጥእና (የሰው ልጅ ጤናና ሰላም ላይ የተሾመ) ሄኖክ 6፤3
ጦቢት 8፤2
ሰይጣናትን ያስራል ሄኖክ 3፤5
የሀጥያት ቁስል ይፈውሳል ሔኖክ 10፤13
ጳጉሜ 3 ሊቀ መላዕክት ሆኖ የተሾመበት
ቅዱስ ራጉኤል፡- የስሙ ትርጓሜ ‹‹የሀያላን ሀያል ፤ ፅኑ እግዚአብሔር›› ማለት ነው፡፡
ሰዳዴ አጋንንት (አጋንንትን ያሳድዳል) ሔኖክ 6፤4
መጋቤ ብርሀናት - ቅዱስ ራጉኤልና ቅዱስ ዑራኤል ህብረት አላቸው፡፡ ሁለቱም በብርሀናት ላይ ተሹመዋል፡፡
የአምላክ የፊቱ ነፀብራቅ ነው፡፡
መስከረም 1 ኢትዮጲያን ለመባረክ የተላከበት
ቅዱስ ፋኑኤል
አቃቤ ጻድቃን (የጻድቃን ጠባቂ ነው፡፡)
ሰይጣናትንን ያሳድዳል
መጋቢ ነው - ኤልያስን መግቦታል 1ኛ ነገ 19፤5-18
ታህሳስ 3 እመቤታችንን ለመመገብ የተላከበት
ቅዱስ ሳቁኤል፡- የስሙ ትርጓሜ ‹‹ቅሩበ እግዚአብሔር›› ማለት ነው፡፡
በደመናት ላይ ስልጣን አለው
የህንደኬ ነገስታትን ከጠላታቸው አድኖቸዋል፡፡
ቅዱስ አፍኒን
ፃድቃንን በገዳም ይጠብቃል፡፡
( ሌሎች ቅዱሳን መላዕክትና ስልጣናቸው
ቅዱስ ኡራኤል የስሙ ትርጓሜ ‹‹የፀሐይ ብርሐን ፤ መሳፍንተ እግዚአብሔር ነው፡፡››
የብርሀናት መላዕክት ነው
በነጎድጓድና በመብራቅ ላይ የተሾመ ነው ሔኖክ 6፤2 ሔኖክ 28፤13
ጥበብ ሰጪ ነው ፤ ለዕዝራ ፅዋ ብርሀንን ይዞለት መጥቷል፡፡
በስነስቅለት ግዜ የጌታን ደም ቀድቶ ወደ ዓለም ረጭቶ ዓለምን ቀድሷል፡፡
ቅዱስ ሰዳክያል
የፃድቃን ጠባቂ ነው
ቅዱስ ሰላትያል
ፅድቅን መካሪ ነው
ቅዱስ ሰራቃያል
አዕምሮቻቸውን ባጡ ህሙማን የአዕምሮ ፈውስ ይሆን ዘንድ የተሾመ መላዕክ ነው፡፡ ሔኖ 6፤6
ቅዱስ ዘጡኤል
አቃቤ ገነት (የገነት ጠባቂ ነው፡፡) - በሰሜን በኩል ያለውን የገነት በር ይጠብቃል ፤ ከቅዱስ ገብርኤል ጋር ህብረት አለው፡፡
ቅዱስ ኤይሩማኤል
አቃቤ ገነት (የገነት ጠባቂ ነው፡፡) - በደቡብ በኩል ያለውን የገነት በር ይጠብቃል ፤ ከቅዱስ ገብርኤል ጋር ህብረት አለው፡፡
እግዚአብሔር ይከፍታል (yoftahe):
1 ሃይማኖት ምንድን ነው?
2. የሃይማኖት ትርጉም
3. የሃይማኖት መገለጫዎች
4. የሃይማኖት መሰረት
5. ሀልዎተ እግዚአብሔር (የፈጣሪ መኖር)
6. ሥልጣን ያላቸው ነገሮች መኖር
7.የሃይማኖት አስፈላጊነት
8. ሃይማኖትና የሚያምኑ ፍጥረታት
9. ሃይማኖት ለእነማን ያስፈልጋል?
10. ምእመናን ምን አላቸው?
11. ሃይማኖት እንዴትና መቼ ተጀመረ
12.የክርስትና ሃይማኖት ባህርያት
13.ፈጣሪን ማመን
14.አስማተ አምላክ (የአምላክ ስሞች)
15. የእግዚአብሔር ባህርያት
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
መማር ወይም ማወቅ ይፈልጋሉ???
@MenuKemeEGEZIABEHAIR
@MenuKemeEGEZIABEHAIR
@MenuKemeEGEZIABEHAIR
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
ለራሶት ብቻ ሳይሆን ሌሎችም ይህንን የእግዚአብሔርን ቃል እንዲያገኙ Add አድርጓቸው
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
👉👉👉ፈጥነው ይቀላቀሉ
እግዚአብሔር አምላክ ቅዱሳን መላእክትን ክብሩንና አድህኖቱን በእነሱ ይገልጽ ዘንድ ፈጥሮአቸዋል፡፡ እነርሱንም በ10 ነገድ ሲያደርጋቸው 7 ሊቃነ መላእክትንም ሹሞላቸዋል፡፡ ሊቃነ መላእክት ለእግዚአብሔር ቅርብ እንደመሆናቸው የተለያየ ሥልጣንና ክብር አላቸው፡፡ እነዚህም ሊቃነ መላእክት ስለመሆናቸው ጦቢ 12፤15 ላይ ተጠቅሷል፡፡ ‹‹የቅዱሳንንም ጸሎት ከሚያሰርጉ ወደ ከበረ ወደ ገነትም ወደ እግዚአብሔር ጌትነትም ከሚያገቡ ከከበሩ ከሰባት አለቆች አንዱ አለቃ እኔ ሩፋኤል ነኝ አላቸው››፡፡
ቅዱስ ሚካኤል ፡- የስሙ ትርጓሜ ‹‹ማን እንደ እግዚአብሔር›› ማለት ነው፡፡
መጋቤ ብሉይ
አብፃሄ ምህረት (ምህረት አሰጪ)
መልዐከ ምክሩ ለልዑል
መግስፀ ሰይጣን ይሁዳ 1፤9
ተራድኦተ ሰብ (ሰውን ረጂ) 2ተኛ ነገ 19፤35
ፅድቅን መካሪ ዳን 10፤21
ህዳር 12 ሊቀ መላዕክት ሆኖ የተሾመበት
ሰኔ 12 አፎሚያንና ባህራንን የረዳበት
ቅዱስ ገብርኤል ፡- የስሙ ትርጓሜ ‹‹ሰው አምላክ ሆነ ፤ አምላክ ሰው ሆነ›› ማለት ነው፡፡
መልዐከ መብስር (ብስራታዊ መልዐክ) መሳ 13፤3 ሉቃ 1፤13 ሉቃ 1፤28 ሉቃ 2፤9
መጋቤ ሀዲስ
ጥበብን አስተማሪ ዳን 9፤21
አቃቤ ገነት (የገነት ጠባቂ) ዘፍ 3፤24
ታህሳስ 19 ሊቀ መላዕክት ሆኖ የተሾመበት
ታህሳስ 22 ቂርቆስና እየሉጣን የረዳበት ፤
ሐምሌ 19 ሰልስቱ ደቂቅን ያዳነበት፡፡
ቅዱስ ሩፋኤል
መላዕከ ሰላም ወጥእና (የሰው ልጅ ጤናና ሰላም ላይ የተሾመ) ሄኖክ 6፤3
ጦቢት 8፤2
ሰይጣናትን ያስራል ሄኖክ 3፤5
የሀጥያት ቁስል ይፈውሳል ሔኖክ 10፤13
ጳጉሜ 3 ሊቀ መላዕክት ሆኖ የተሾመበት
ቅዱስ ራጉኤል፡- የስሙ ትርጓሜ ‹‹የሀያላን ሀያል ፤ ፅኑ እግዚአብሔር›› ማለት ነው፡፡
ሰዳዴ አጋንንት (አጋንንትን ያሳድዳል) ሔኖክ 6፤4
መጋቤ ብርሀናት - ቅዱስ ራጉኤልና ቅዱስ ዑራኤል ህብረት አላቸው፡፡ ሁለቱም በብርሀናት ላይ ተሹመዋል፡፡
የአምላክ የፊቱ ነፀብራቅ ነው፡፡
መስከረም 1 ኢትዮጲያን ለመባረክ የተላከበት
ቅዱስ ፋኑኤል
አቃቤ ጻድቃን (የጻድቃን ጠባቂ ነው፡፡)
ሰይጣናትንን ያሳድዳል
መጋቢ ነው - ኤልያስን መግቦታል 1ኛ ነገ 19፤5-18
ታህሳስ 3 እመቤታችንን ለመመገብ የተላከበት
ቅዱስ ሳቁኤል፡- የስሙ ትርጓሜ ‹‹ቅሩበ እግዚአብሔር›› ማለት ነው፡፡
በደመናት ላይ ስልጣን አለው
የህንደኬ ነገስታትን ከጠላታቸው አድኖቸዋል፡፡
ቅዱስ አፍኒን
ፃድቃንን በገዳም ይጠብቃል፡፡
( ሌሎች ቅዱሳን መላዕክትና ስልጣናቸው
ቅዱስ ኡራኤል የስሙ ትርጓሜ ‹‹የፀሐይ ብርሐን ፤ መሳፍንተ እግዚአብሔር ነው፡፡››
የብርሀናት መላዕክት ነው
በነጎድጓድና በመብራቅ ላይ የተሾመ ነው ሔኖክ 6፤2 ሔኖክ 28፤13
ጥበብ ሰጪ ነው ፤ ለዕዝራ ፅዋ ብርሀንን ይዞለት መጥቷል፡፡
በስነስቅለት ግዜ የጌታን ደም ቀድቶ ወደ ዓለም ረጭቶ ዓለምን ቀድሷል፡፡
ቅዱስ ሰዳክያል
የፃድቃን ጠባቂ ነው
ቅዱስ ሰላትያል
ፅድቅን መካሪ ነው
ቅዱስ ሰራቃያል
አዕምሮቻቸውን ባጡ ህሙማን የአዕምሮ ፈውስ ይሆን ዘንድ የተሾመ መላዕክ ነው፡፡ ሔኖ 6፤6
ቅዱስ ዘጡኤል
አቃቤ ገነት (የገነት ጠባቂ ነው፡፡) - በሰሜን በኩል ያለውን የገነት በር ይጠብቃል ፤ ከቅዱስ ገብርኤል ጋር ህብረት አለው፡፡
ቅዱስ ኤይሩማኤል
አቃቤ ገነት (የገነት ጠባቂ ነው፡፡) - በደቡብ በኩል ያለውን የገነት በር ይጠብቃል ፤ ከቅዱስ ገብርኤል ጋር ህብረት አለው፡፡
እግዚአብሔር ይከፍታል (yoftahe):
1 ሃይማኖት ምንድን ነው?
2. የሃይማኖት ትርጉም
3. የሃይማኖት መገለጫዎች
4. የሃይማኖት መሰረት
5. ሀልዎተ እግዚአብሔር (የፈጣሪ መኖር)
6. ሥልጣን ያላቸው ነገሮች መኖር
7.የሃይማኖት አስፈላጊነት
8. ሃይማኖትና የሚያምኑ ፍጥረታት
9. ሃይማኖት ለእነማን ያስፈልጋል?
10. ምእመናን ምን አላቸው?
11. ሃይማኖት እንዴትና መቼ ተጀመረ
12.የክርስትና ሃይማኖት ባህርያት
13.ፈጣሪን ማመን
14.አስማተ አምላክ (የአምላክ ስሞች)
15. የእግዚአብሔር ባህርያት
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
መማር ወይም ማወቅ ይፈልጋሉ???
@MenuKemeEGEZIABEHAIR
@MenuKemeEGEZIABEHAIR
@MenuKemeEGEZIABEHAIR
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
ለራሶት ብቻ ሳይሆን ሌሎችም ይህንን የእግዚአብሔርን ቃል እንዲያገኙ Add አድርጓቸው
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
👉👉👉ፈጥነው ይቀላቀሉ
በፆም ሰአታችሁ ጊዜም ይሁን አይሁን ሶስት ነገሮችን በህሊናችሁ ትይዙ ዘንድ እመክራችሃለሁ፡፡
እነርሱም፦
✞ ክፉ ከመናገር መከልከልን
✞ ማንንም ሰው እንደ ጠላት ከማየት መቆጠብንና
✞ እንደ ልምድ አድርጋችሁ ከያዛችሁት መሃላ ትርቁ ዘንድ እመክራችሃለሁ።
ፆም የጤንነት እናት፣የፍቅር እህት፣የትህትና ወዳጅ ናት። ህመሞች አብዛኛውን ጊዜ ያለቅጥ ከመመገብ የሚመነጩ ናቸው።
(ቅዱስ ዮሀንስ አፈወርቅ)
እነርሱም፦
✞ ክፉ ከመናገር መከልከልን
✞ ማንንም ሰው እንደ ጠላት ከማየት መቆጠብንና
✞ እንደ ልምድ አድርጋችሁ ከያዛችሁት መሃላ ትርቁ ዘንድ እመክራችሃለሁ።
ፆም የጤንነት እናት፣የፍቅር እህት፣የትህትና ወዳጅ ናት። ህመሞች አብዛኛውን ጊዜ ያለቅጥ ከመመገብ የሚመነጩ ናቸው።
(ቅዱስ ዮሀንስ አፈወርቅ)
Forwarded from ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ለዘላለም ትኑር ! ®
💧 ድንቁርና በሃጢአት እንድነውድቅ ስለሚያደርግ እውነትንም በግልጽ የምናይበትን ችሎታን ስለማይሰጥ ጨለማ ነው። እውቀት ግን የድንቁርናን ጨለማ አስወግዶ እውቀትን ሰለሚያጎናጽፈን ብርሃን ነው።
💧 ልብህን በእርጋታ አኑረው፤የሁሉም መጨረሻ እና የሁሉም አገልጋይ ለመሆን በጣም ትጋ ለከንቱ ንግግር (ወሬ) ዘገምተኛና ሰነፍ ሁን። ነገር ግን የቅዱሳት መጻህፍትን ቃል በማወቅ በመስማት ድህነትን የሚሰጡ ናቸውና ብልህ ሁን ። /ታላቁባስልዮስ የቂሳሪያ ሊቀ ጳጳስ/
መልካም ዕለተ ሰንበት ይሁንልን አሜን
💧 ልብህን በእርጋታ አኑረው፤የሁሉም መጨረሻ እና የሁሉም አገልጋይ ለመሆን በጣም ትጋ ለከንቱ ንግግር (ወሬ) ዘገምተኛና ሰነፍ ሁን። ነገር ግን የቅዱሳት መጻህፍትን ቃል በማወቅ በመስማት ድህነትን የሚሰጡ ናቸውና ብልህ ሁን ። /ታላቁባስልዮስ የቂሳሪያ ሊቀ ጳጳስ/
መልካም ዕለተ ሰንበት ይሁንልን አሜን
Forwarded from ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ለዘላለም ትኑር ! ®
አንድ አምላክ በሚሆን በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም
አሜን
ኅዳር 20-የሠራዊት አለቃ የነበረው ሰማዕቱ ቅዱስ ቴዎድሮስ
ቤተ ክርስቲያኑ የከበረችበት ዕለት ነው፡፡ ዳግመኛም ዛሬ
ከወንጌላዊው ቅዱስ ማርቆስ ቀጥለው 2ኛ ሆነው
በእስክንድርያ የተሾሙት አባ አንያኖስ ዕረፍታቸው ነው፡፡
ቅዱስ ቴዎድሮስ ሊቀ ሠራዊት፡- የሠራዊት አለቃ የተሰኘውና
በዲዮቅልጥያኖስ ዘመን በሰማዕትነት ያረፈው ቴዎድሮስ
ዋነኛው ነው፡፡ አባቱ ዮሐንስ ግብፃዊ ሲሆን ወደ አንጾኪያ
ከሠራዊት ጋር ሄዶ የአንዱን ልጅ አገባ፡፡ እርሷም ጣዖት አምላኪ
ነበረች፡፡ ይህ ቅዱስ ቴዎድሮስ ከተወለደም በኋላ ወደ ጣዖቷ
አቅርባ አምኮቷን ልታስተምረው በፈለገች ጊዜ አባቱ ክርስትናን
አስተማረው፡፡ በዚህም ጊዜ ባሏን አባረረችውና ልጇን
አስቀረች፡፡
ቅዱስ ቴዎድሮስም ባደገ ጊዜ ወደ እውነተኛው መንገድ
ይመራው ዘንድ ወደ እግዚአብሔር ዘወትር ይጸልይ ነበር፡፡
የክርስትና ጥምቀትንም ሲጠመቅ እናቱ አዘነች፡፡ ሲጎለምስም
ንጉሡ ዲዮቅልጥያኖስ የሠራዊቱ አለቃ አድርጎ ሾመው፡፡
ከምሥራቃዊው ቴዎድሮስ ጋር ሆነውም የፋርስን ሰዎች
ወግተው ድል አደረጓቸው፡፡ የፋርስና የበርበር ሰዎችም
በሮማውያን ላይ ተነሡባቸውና ብዙ ከተሞችን አጠፉ፡፡ ንጉሡ
ዲዮቅልጥያኖስም በዚህ ጊዜ ፈራ፡፡ ቅዱስ ቴዎድሮስንም ጠርቶ
‹‹ምን እናድርግ የጦር መሳሪያውንና ሠራዊቱን ሁሉ ይዘህ
ውጣ›› ብሎ አዘዘው፡፡ ቴዎድሮስም ‹‹የአንተን ሠራዊትና የጦር
መሣርያ ይዤ አልገጥማቸውም፣ በጌታዬ በክርስቶስ ስም
አሸንፋቸዋለሁ፣ ያለ አንድ የራሴ ጦርና ፈረስ በቀር
አልፈልግም›› አለው፡፡ ንጉሡም ጨንቆት ነበርና ‹‹በል
የወደድከውን አድርግ›› አለው፡፡
በማግሥቱም ቴዎድሮስ ወደ ጦርነቱ ሲወጣ ንጉሡ
ዲዮቅልጥያኖስን ‹‹ሠራዊቱን ይዘህ እዚሁ ቆመህ ጠብቅ እኔ
በጌታዬ ኃይል የምሠራውን ታያለህ›› ብሎት ሄደና ከጸለየ በኋላ
ጦርነቱን ብቻውን ጀመረ፡፡ ንጉሡም ከሠራዊቱ ጋር ከሩቅ ሆኖ
ያየው ነበር፡፡ ቴዎድሮስ የበርበርን ሰዎች ፈረሰኛም ሆነ እግረኛ
ምንም ሳያስቀር በእግዚአብሔር ኃይል አጠፋቸው፡፡
የመኳንንቶቻቸውንም ቸብቸቦ ቆርጦ ለንጉሡ አቀረበለት፡፡
የአንጾኪያ ሰዎችም ወጥተው የበርበርን አገር ማረኩ፡፡
አውኪስጦስ በሚባል አገር የሚኖሩ ሰዎች ያመልኩት የነበረ
ታላቅ ዘንዶ ነበርና ለእርሱ በየዕለቱ ሁለት ሁለት ሴቶች ልጆችን
እንዲበላቸው ይሰጡት ነበር፡፡፡ ሁለት ልጆችም የነበሯት አንዲት
ክርስቲያን ነበረችና ልጆቿን ወስደው ለዘንዶው አቀረቧቸው፡፡
ቅዱስ ቴዎድሮስም ወደዚያች አገር በደረሰ ጊዜ እናታቸው
አልቅሳ ነገረችው፡፡ ከፈረሱም ወርዶ ወደ ምሥራቅ ዞሮ ከጸለየ
በኋላ ሕዝቡም ሁሉ እየተመለከቱት ወደ ዘንዶው ቀርቦ በጦሩ
ወግቶ ገደለውና ለልጆቹን አዳናቸው፡፡ እርዝመቱም 24 ክንድ
ሆነ፡፡
ከዚህ በኋላ ወደ ግብፅ ሄዶ አባቱን አገኘውና ተመልሶ ወደ
አንጾኪያ ሲመጣ ንጉሡ ዲዮቅልጥያኖስ በክርስቶስ ማመኑን
ክዶ ይልቁንም ክርስቲያኖችን ሲያሰቃይ አገኘው፡፡ ከዚህም
አስቀድሞ የአውኪስጦስ ሰዎች ዘንዶውን ስለገደለው ከሰውት
በንጉሡ ፊት አቆሙት፡፡ ንጉሡንም ስለ ባዕድ አምልኮው እጅግ
አድርጎ ዘለፈው፡፡ ንጉሡም በንዴት ጽኑ ሥቃይን አሠቃየው፡፡
እጆቹንና እግሮቹን ከግንድ ጋር ቸነከሩት፡፡ ቅዱስ ሚካኤልም
ተገልጦለት ከቁስሉ ፈውሶት ሰማዕትነቱን በትዕግስት
እንዲፈጽም በመንገር አረጋጋው፡፡ ሕዝቡም ተሰብስቦ ንጉሡን
ሰደቡት፡፡‹‹ከጠላቶቻችንና ከጠላቶችህ እጅ ያዳነንን ቴዎድሮስን
ታሠቃያለህን? አንተ ከሀዲ ርጉም ነህ..›› እያሉም ረገሙት፡፡
‹‹በቴዎድሮስም አምላክ አምነናል›› ባሉት ሁሉንም ሰየፋቸው፡፡
የብረት አልጋም አምጥቶ ቅዱስ ቴዎድሮስን በላዩ አስተኝቶ
ከሥር እሳት አነደደበት፡፡ ጌታችንም ፈወሰውና በሚቀጥለው ቀን
ሄዶ በንጉሡ ፊት ቆመና ስለአምላኩ ክብር ሲመሰክር የጦር
ሠራዊቱም ሁሉ በእግዚአብሔር አመኑ፡፡ ንጉሡም ብዙ
ካሠቃየው በኋላ በመጨረሻ ሐምሌ 20 ቀን አንገቱን በሰይፍ
ቆረጠውና የሰማዕትነቱ ፍጻሜ ሆነ፡፡ ከአንገቱ ደም ውኃና ወተት
ፈሰሰ፡፡ ሥጋውንም በእሳት አቃጥላለሁ ቢል እሳቱ ከቶ ሥጋውን
አላቃጥል ብሎ እምቢ ብሎታል፡፡
በአገራችን በስሙ የተሠሩ አብያተክርስቲያናት አሉ፡፡ ቢሾፍቱ
መስመር የረር በዓታ ጽላቱ ይገኛል፡፡ በየዓመቱ ግንቦት 21 ቀን
ግብፅ በደብረ ምጥማቅ እመቤታችን ለሕዝበ ክርስቲያኑም
ለአሕዛቡም ተገልጻ ስትታያቸው ሕዝቡም የተለያየ ጥያቄ
ይጠይቃት ነበር፡፡ ግማሹ ‹‹አባታችን አዳምን አሳይን›› ሲሏት
አዳምን ከገነት አምጥታ ታሳያቸዋለች፡፡ አዳምን ወይም ሄዋንን
ካሏትም አምጥታ ታሳቸው ነበር፡፡ ዳዊትን ሲሏት ከነበገናው
አምጥታ ታሳያቸዋለች፡፡ የጠየቋትን ነቢያት፣ ጻድቃንና
ሰማዕታትን ሁሉ ከገነት እየጠራች እንዳሳየቻቸው ተአምረ
ማርያም ላይ ተጽፏል፡፡ እመቤታችን ‹‹ሰማዕታትን አሳይን››
ባሏት ጊዜ ታላላቆቹን ሰማዕታት ማለትም ቅዱስ ጊዮርጊስን፣
ቅዱስ መርቆርዮስንና ይህንን ቅዱስ ቴዎድሮስ ሊቀ ሠራዊትን
ነው ከገነት አምጥታ ያሳየቻቸው፡፡ ስለዚህም ቴዎድሮስ ሊቀ
ሠራዊት በ3ኛ ደረጃ ያለ ታላቅ ሰማዕት እንደሆነ አባቶቻችን
ይናገራሉ፡፡ ዛሬ ኅዳር 20 ቅዳሴ ቤቱ የከበረችበት ዓመታዊ
በዓሉ ነው፡፡ በረከቱ ይደርብን በጸሎቱ ይማረን፡፡
//////////////////////////
አቡነ አንያኖስ፡- የዚህም ቅዱስ ወላጆቹ አረማውያውን ናቸው፡፡
እርሱም ጫማ ሰፊ ነበረ፡፡ ወንጌላዊው ቅዱስ ማርቆስ
በጌታችን ትእዛዝ በ60 ዓ.ም ወደ ሰሜን አፍሪካ መጥቶ
እስክንድርያ ደረሰ፡፡ በሀገሪቱም አምልኮተ ጣኦት በስፋት
ተንሰራፍቶ ስለነበር ቅዱስ ማርቆስ ወንጌልን እንዴት አድርጎ
መስበክ እንዳለበት እያሰበ በከተማዋ ሲዘዋወር እግሩ ተደናቅፎ
ጫማው ተቆረጠበትና ለዚህ አንያኖስ ለተባለው ጫማ ሰፊ
ሰጠው፡፡ ጫማ ሰፊው አንያኖስም ሲሰፋ መስፊያው እጁን
ስለወጋው ‹‹ኤስታኦስ›› ብሎ በዮናናውያን ቋንቋ ጮኸ፡፡
ትርጉሙም ‹‹አንድ አምላክ›› ማለት ነው፡፡ ያን ጊዜም ቅዱስ
ማርቆስ የእግዚአብሔር ስም ሲጠራ ሰምቶ ደስ አለውና
አንያኖስን ‹‹ለመሆኑ አሁን የጠራሃውን አምላክ
ታውቀዋለህን?›› ብሎ ጠየቀው፡፡ ጫማ ሰፊው አንያኖስም
‹‹ሲሉ እሰማለሁ እንጂ አላውቀውም›› አለው፡፡
ከዚህም በኋላ ቅዱስ ማርቆስ አፈር አንስቶ በምራቁ ጭቃ
አድርጎ የአንያኖስን የቆሰለች እጁን ቀባውና ወዲያው
በተአምራት ፈወሰው፡፡ አንያኖስ ይህን ተአምር ባየጊዜ እጅግ
ተደሰተ፡፡ ቅዱስ ማርቆስም ወንጌልን ሰበከለት፡፡ አንያኖስም
ወንጌላዊውን ወደ ቤቱ ወሰደውና ለቤተሰቡም ጭምር
ወንጌልን ይሰብክ ዘንድ ጋበዘው፡፡ ቅዱስ ማርቆስም ለአንያኖስ
ቤተሰቦች ዓለም ከተፈጠረ ጀምሮ እስከ ዳግም ምጽዓት ድረስ
ያለውን የሃይማኖትን ትምህርት አስተማራቸው፡፡ ይልቁንም
ደግሞ ጌታችንን መከራና ፍጽምት የሆነች ወንጌልን
ሰበከላቸው፡፡ አንያኖስና ቤተሰቡም አምነው ተጠመቁ፡፡
የመንፈስ ቅዱስም ጸጋ በላያቸው ወረደ፡፡ በዚያውም በግብፅ
የመጀመሪያዋ ቤተ ክርስቲያን በአንያኖስ ቤት ተመሠረተች፡፡
ከዚህም በኋላ ቅዱስ አንያኖስ ሁልጊዜ ከቅዱስ ማርቆስ እግር
ሥር ቁጭ ብሎ መማር ጀመረ፡፡ ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያንንም
ሁሉ ተምሮ ጨረሰ፡፡ ቅዱስ ማርቆስም በግብጽ ተዘዋውሮ
ካስተማረ በኋላ ወደ ሰሜን አፍሪካና ወደ ሌሎች አምስት
ሀገሮች ሄዶ ወንጌልን ለማስተማር በተነሣ ጊዜ እጆቹን
በአንያኖስ ላይ ጭኖ በግብጽ አገር ለወገኖቹ ወንጌልን ይሰብክ
ዘንድ ሊቀ ጵጵስና ሾመው፡፡ ቅዱስ አንያኖስም ብዙዎችን
አስተምሮ አጠመቃቸው፡፡ በቀናች ሃይማኖትም አጸናቸው፡፡
በግብፅ የመጀመሪያዋ ቤተ ክርስቲያን የሆነችው መኖሪያ
አሜን
ኅዳር 20-የሠራዊት አለቃ የነበረው ሰማዕቱ ቅዱስ ቴዎድሮስ
ቤተ ክርስቲያኑ የከበረችበት ዕለት ነው፡፡ ዳግመኛም ዛሬ
ከወንጌላዊው ቅዱስ ማርቆስ ቀጥለው 2ኛ ሆነው
በእስክንድርያ የተሾሙት አባ አንያኖስ ዕረፍታቸው ነው፡፡
ቅዱስ ቴዎድሮስ ሊቀ ሠራዊት፡- የሠራዊት አለቃ የተሰኘውና
በዲዮቅልጥያኖስ ዘመን በሰማዕትነት ያረፈው ቴዎድሮስ
ዋነኛው ነው፡፡ አባቱ ዮሐንስ ግብፃዊ ሲሆን ወደ አንጾኪያ
ከሠራዊት ጋር ሄዶ የአንዱን ልጅ አገባ፡፡ እርሷም ጣዖት አምላኪ
ነበረች፡፡ ይህ ቅዱስ ቴዎድሮስ ከተወለደም በኋላ ወደ ጣዖቷ
አቅርባ አምኮቷን ልታስተምረው በፈለገች ጊዜ አባቱ ክርስትናን
አስተማረው፡፡ በዚህም ጊዜ ባሏን አባረረችውና ልጇን
አስቀረች፡፡
ቅዱስ ቴዎድሮስም ባደገ ጊዜ ወደ እውነተኛው መንገድ
ይመራው ዘንድ ወደ እግዚአብሔር ዘወትር ይጸልይ ነበር፡፡
የክርስትና ጥምቀትንም ሲጠመቅ እናቱ አዘነች፡፡ ሲጎለምስም
ንጉሡ ዲዮቅልጥያኖስ የሠራዊቱ አለቃ አድርጎ ሾመው፡፡
ከምሥራቃዊው ቴዎድሮስ ጋር ሆነውም የፋርስን ሰዎች
ወግተው ድል አደረጓቸው፡፡ የፋርስና የበርበር ሰዎችም
በሮማውያን ላይ ተነሡባቸውና ብዙ ከተሞችን አጠፉ፡፡ ንጉሡ
ዲዮቅልጥያኖስም በዚህ ጊዜ ፈራ፡፡ ቅዱስ ቴዎድሮስንም ጠርቶ
‹‹ምን እናድርግ የጦር መሳሪያውንና ሠራዊቱን ሁሉ ይዘህ
ውጣ›› ብሎ አዘዘው፡፡ ቴዎድሮስም ‹‹የአንተን ሠራዊትና የጦር
መሣርያ ይዤ አልገጥማቸውም፣ በጌታዬ በክርስቶስ ስም
አሸንፋቸዋለሁ፣ ያለ አንድ የራሴ ጦርና ፈረስ በቀር
አልፈልግም›› አለው፡፡ ንጉሡም ጨንቆት ነበርና ‹‹በል
የወደድከውን አድርግ›› አለው፡፡
በማግሥቱም ቴዎድሮስ ወደ ጦርነቱ ሲወጣ ንጉሡ
ዲዮቅልጥያኖስን ‹‹ሠራዊቱን ይዘህ እዚሁ ቆመህ ጠብቅ እኔ
በጌታዬ ኃይል የምሠራውን ታያለህ›› ብሎት ሄደና ከጸለየ በኋላ
ጦርነቱን ብቻውን ጀመረ፡፡ ንጉሡም ከሠራዊቱ ጋር ከሩቅ ሆኖ
ያየው ነበር፡፡ ቴዎድሮስ የበርበርን ሰዎች ፈረሰኛም ሆነ እግረኛ
ምንም ሳያስቀር በእግዚአብሔር ኃይል አጠፋቸው፡፡
የመኳንንቶቻቸውንም ቸብቸቦ ቆርጦ ለንጉሡ አቀረበለት፡፡
የአንጾኪያ ሰዎችም ወጥተው የበርበርን አገር ማረኩ፡፡
አውኪስጦስ በሚባል አገር የሚኖሩ ሰዎች ያመልኩት የነበረ
ታላቅ ዘንዶ ነበርና ለእርሱ በየዕለቱ ሁለት ሁለት ሴቶች ልጆችን
እንዲበላቸው ይሰጡት ነበር፡፡፡ ሁለት ልጆችም የነበሯት አንዲት
ክርስቲያን ነበረችና ልጆቿን ወስደው ለዘንዶው አቀረቧቸው፡፡
ቅዱስ ቴዎድሮስም ወደዚያች አገር በደረሰ ጊዜ እናታቸው
አልቅሳ ነገረችው፡፡ ከፈረሱም ወርዶ ወደ ምሥራቅ ዞሮ ከጸለየ
በኋላ ሕዝቡም ሁሉ እየተመለከቱት ወደ ዘንዶው ቀርቦ በጦሩ
ወግቶ ገደለውና ለልጆቹን አዳናቸው፡፡ እርዝመቱም 24 ክንድ
ሆነ፡፡
ከዚህ በኋላ ወደ ግብፅ ሄዶ አባቱን አገኘውና ተመልሶ ወደ
አንጾኪያ ሲመጣ ንጉሡ ዲዮቅልጥያኖስ በክርስቶስ ማመኑን
ክዶ ይልቁንም ክርስቲያኖችን ሲያሰቃይ አገኘው፡፡ ከዚህም
አስቀድሞ የአውኪስጦስ ሰዎች ዘንዶውን ስለገደለው ከሰውት
በንጉሡ ፊት አቆሙት፡፡ ንጉሡንም ስለ ባዕድ አምልኮው እጅግ
አድርጎ ዘለፈው፡፡ ንጉሡም በንዴት ጽኑ ሥቃይን አሠቃየው፡፡
እጆቹንና እግሮቹን ከግንድ ጋር ቸነከሩት፡፡ ቅዱስ ሚካኤልም
ተገልጦለት ከቁስሉ ፈውሶት ሰማዕትነቱን በትዕግስት
እንዲፈጽም በመንገር አረጋጋው፡፡ ሕዝቡም ተሰብስቦ ንጉሡን
ሰደቡት፡፡‹‹ከጠላቶቻችንና ከጠላቶችህ እጅ ያዳነንን ቴዎድሮስን
ታሠቃያለህን? አንተ ከሀዲ ርጉም ነህ..›› እያሉም ረገሙት፡፡
‹‹በቴዎድሮስም አምላክ አምነናል›› ባሉት ሁሉንም ሰየፋቸው፡፡
የብረት አልጋም አምጥቶ ቅዱስ ቴዎድሮስን በላዩ አስተኝቶ
ከሥር እሳት አነደደበት፡፡ ጌታችንም ፈወሰውና በሚቀጥለው ቀን
ሄዶ በንጉሡ ፊት ቆመና ስለአምላኩ ክብር ሲመሰክር የጦር
ሠራዊቱም ሁሉ በእግዚአብሔር አመኑ፡፡ ንጉሡም ብዙ
ካሠቃየው በኋላ በመጨረሻ ሐምሌ 20 ቀን አንገቱን በሰይፍ
ቆረጠውና የሰማዕትነቱ ፍጻሜ ሆነ፡፡ ከአንገቱ ደም ውኃና ወተት
ፈሰሰ፡፡ ሥጋውንም በእሳት አቃጥላለሁ ቢል እሳቱ ከቶ ሥጋውን
አላቃጥል ብሎ እምቢ ብሎታል፡፡
በአገራችን በስሙ የተሠሩ አብያተክርስቲያናት አሉ፡፡ ቢሾፍቱ
መስመር የረር በዓታ ጽላቱ ይገኛል፡፡ በየዓመቱ ግንቦት 21 ቀን
ግብፅ በደብረ ምጥማቅ እመቤታችን ለሕዝበ ክርስቲያኑም
ለአሕዛቡም ተገልጻ ስትታያቸው ሕዝቡም የተለያየ ጥያቄ
ይጠይቃት ነበር፡፡ ግማሹ ‹‹አባታችን አዳምን አሳይን›› ሲሏት
አዳምን ከገነት አምጥታ ታሳያቸዋለች፡፡ አዳምን ወይም ሄዋንን
ካሏትም አምጥታ ታሳቸው ነበር፡፡ ዳዊትን ሲሏት ከነበገናው
አምጥታ ታሳያቸዋለች፡፡ የጠየቋትን ነቢያት፣ ጻድቃንና
ሰማዕታትን ሁሉ ከገነት እየጠራች እንዳሳየቻቸው ተአምረ
ማርያም ላይ ተጽፏል፡፡ እመቤታችን ‹‹ሰማዕታትን አሳይን››
ባሏት ጊዜ ታላላቆቹን ሰማዕታት ማለትም ቅዱስ ጊዮርጊስን፣
ቅዱስ መርቆርዮስንና ይህንን ቅዱስ ቴዎድሮስ ሊቀ ሠራዊትን
ነው ከገነት አምጥታ ያሳየቻቸው፡፡ ስለዚህም ቴዎድሮስ ሊቀ
ሠራዊት በ3ኛ ደረጃ ያለ ታላቅ ሰማዕት እንደሆነ አባቶቻችን
ይናገራሉ፡፡ ዛሬ ኅዳር 20 ቅዳሴ ቤቱ የከበረችበት ዓመታዊ
በዓሉ ነው፡፡ በረከቱ ይደርብን በጸሎቱ ይማረን፡፡
//////////////////////////
አቡነ አንያኖስ፡- የዚህም ቅዱስ ወላጆቹ አረማውያውን ናቸው፡፡
እርሱም ጫማ ሰፊ ነበረ፡፡ ወንጌላዊው ቅዱስ ማርቆስ
በጌታችን ትእዛዝ በ60 ዓ.ም ወደ ሰሜን አፍሪካ መጥቶ
እስክንድርያ ደረሰ፡፡ በሀገሪቱም አምልኮተ ጣኦት በስፋት
ተንሰራፍቶ ስለነበር ቅዱስ ማርቆስ ወንጌልን እንዴት አድርጎ
መስበክ እንዳለበት እያሰበ በከተማዋ ሲዘዋወር እግሩ ተደናቅፎ
ጫማው ተቆረጠበትና ለዚህ አንያኖስ ለተባለው ጫማ ሰፊ
ሰጠው፡፡ ጫማ ሰፊው አንያኖስም ሲሰፋ መስፊያው እጁን
ስለወጋው ‹‹ኤስታኦስ›› ብሎ በዮናናውያን ቋንቋ ጮኸ፡፡
ትርጉሙም ‹‹አንድ አምላክ›› ማለት ነው፡፡ ያን ጊዜም ቅዱስ
ማርቆስ የእግዚአብሔር ስም ሲጠራ ሰምቶ ደስ አለውና
አንያኖስን ‹‹ለመሆኑ አሁን የጠራሃውን አምላክ
ታውቀዋለህን?›› ብሎ ጠየቀው፡፡ ጫማ ሰፊው አንያኖስም
‹‹ሲሉ እሰማለሁ እንጂ አላውቀውም›› አለው፡፡
ከዚህም በኋላ ቅዱስ ማርቆስ አፈር አንስቶ በምራቁ ጭቃ
አድርጎ የአንያኖስን የቆሰለች እጁን ቀባውና ወዲያው
በተአምራት ፈወሰው፡፡ አንያኖስ ይህን ተአምር ባየጊዜ እጅግ
ተደሰተ፡፡ ቅዱስ ማርቆስም ወንጌልን ሰበከለት፡፡ አንያኖስም
ወንጌላዊውን ወደ ቤቱ ወሰደውና ለቤተሰቡም ጭምር
ወንጌልን ይሰብክ ዘንድ ጋበዘው፡፡ ቅዱስ ማርቆስም ለአንያኖስ
ቤተሰቦች ዓለም ከተፈጠረ ጀምሮ እስከ ዳግም ምጽዓት ድረስ
ያለውን የሃይማኖትን ትምህርት አስተማራቸው፡፡ ይልቁንም
ደግሞ ጌታችንን መከራና ፍጽምት የሆነች ወንጌልን
ሰበከላቸው፡፡ አንያኖስና ቤተሰቡም አምነው ተጠመቁ፡፡
የመንፈስ ቅዱስም ጸጋ በላያቸው ወረደ፡፡ በዚያውም በግብፅ
የመጀመሪያዋ ቤተ ክርስቲያን በአንያኖስ ቤት ተመሠረተች፡፡
ከዚህም በኋላ ቅዱስ አንያኖስ ሁልጊዜ ከቅዱስ ማርቆስ እግር
ሥር ቁጭ ብሎ መማር ጀመረ፡፡ ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያንንም
ሁሉ ተምሮ ጨረሰ፡፡ ቅዱስ ማርቆስም በግብጽ ተዘዋውሮ
ካስተማረ በኋላ ወደ ሰሜን አፍሪካና ወደ ሌሎች አምስት
ሀገሮች ሄዶ ወንጌልን ለማስተማር በተነሣ ጊዜ እጆቹን
በአንያኖስ ላይ ጭኖ በግብጽ አገር ለወገኖቹ ወንጌልን ይሰብክ
ዘንድ ሊቀ ጵጵስና ሾመው፡፡ ቅዱስ አንያኖስም ብዙዎችን
አስተምሮ አጠመቃቸው፡፡ በቀናች ሃይማኖትም አጸናቸው፡፡
በግብፅ የመጀመሪያዋ ቤተ ክርስቲያን የሆነችው መኖሪያ
Forwarded from ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ለዘላለም ትኑር ! ®
ቤቱም
ከእስክንርያ ከተማ ውጭ ትገኛለች፡፡ ዛሬ የታላቁ ሰማዕት
የቅዱስ ሰርጊስ ቤተ ክርስቲያን ሆናለች፡፡
ቅዱስ ማርቆስም ወደ ሌሎች ሀገሮች ሄዶ ወንጌልን ሰብኮ ከ2
ዓመትም በኋላ ወደ እስክንድርያ ቢመለስ በቅዱስ አንያኖስ
ትምህርት ክርስቲያኖችን ጸንተው ቤተ ክርስቲያን ሠርተው
አገኛቸው፡፡ ወንጌላዊውም የትንሳኤን በዓል ለማክበር ቤተ
ክርስቲያን ውስጥ ገብቶ እየቀደሰ እያለ ጣዖት አምላኪዎች
ሰብረው ገብተው ይዘውት አንገቱን አሥረው ቀኑን ሙሉ
ከተማውን እየጎተቱት ሲያዞሩት ውለው በ68 ዓ.ም ሚያዝያ 30
ቀን ሰማዕትነቱን በዚያው ሲፈጽም በእርሱ ወንበር ቅዱስ
አንያኖስ ተተክቶ ምእመናንን የሚጠብቅ ሆነ፡፡ ቅዱስ አንያኖስ
እግዚአብሔርን እያገለገለ በወንጌላዊው በቅዱስ ማርቆስ
ወንበር 12 ዓመት ከኖረ በኋላ በዚህች ዕለት በሰላም ዐረፈ፡፡
በረከቱ ይደርብን በጸሎቱ ይማረን፡፡
ለልዑል እግዚአብሔር ምስጋና ይሁን! እኛንም በአማላጅነታቸው
የምንታመን የተዋሕዶ ልጆች የሆንን ሁላችንን ዛሬ ኅዳር 20
ቀን በዓመታዊ በዓላቸው አስበናቸው የምንውለውን የሠራዊት
አለቃ የቅዱስ ቴዎድሮስንና የአቡነ አንያኖስን ረድኤት
በረከታቸውን ያሳድርብን፣ በጸሎታቸው ይማረን፡፡
(ስንክሳር ዘወርሃ ኅዳር፣ ባለ 270ው ተአምረ ማርያም፣
መዝገበ ቅዱሳን)
ከእስክንርያ ከተማ ውጭ ትገኛለች፡፡ ዛሬ የታላቁ ሰማዕት
የቅዱስ ሰርጊስ ቤተ ክርስቲያን ሆናለች፡፡
ቅዱስ ማርቆስም ወደ ሌሎች ሀገሮች ሄዶ ወንጌልን ሰብኮ ከ2
ዓመትም በኋላ ወደ እስክንድርያ ቢመለስ በቅዱስ አንያኖስ
ትምህርት ክርስቲያኖችን ጸንተው ቤተ ክርስቲያን ሠርተው
አገኛቸው፡፡ ወንጌላዊውም የትንሳኤን በዓል ለማክበር ቤተ
ክርስቲያን ውስጥ ገብቶ እየቀደሰ እያለ ጣዖት አምላኪዎች
ሰብረው ገብተው ይዘውት አንገቱን አሥረው ቀኑን ሙሉ
ከተማውን እየጎተቱት ሲያዞሩት ውለው በ68 ዓ.ም ሚያዝያ 30
ቀን ሰማዕትነቱን በዚያው ሲፈጽም በእርሱ ወንበር ቅዱስ
አንያኖስ ተተክቶ ምእመናንን የሚጠብቅ ሆነ፡፡ ቅዱስ አንያኖስ
እግዚአብሔርን እያገለገለ በወንጌላዊው በቅዱስ ማርቆስ
ወንበር 12 ዓመት ከኖረ በኋላ በዚህች ዕለት በሰላም ዐረፈ፡፡
በረከቱ ይደርብን በጸሎቱ ይማረን፡፡
ለልዑል እግዚአብሔር ምስጋና ይሁን! እኛንም በአማላጅነታቸው
የምንታመን የተዋሕዶ ልጆች የሆንን ሁላችንን ዛሬ ኅዳር 20
ቀን በዓመታዊ በዓላቸው አስበናቸው የምንውለውን የሠራዊት
አለቃ የቅዱስ ቴዎድሮስንና የአቡነ አንያኖስን ረድኤት
በረከታቸውን ያሳድርብን፣ በጸሎታቸው ይማረን፡፡
(ስንክሳር ዘወርሃ ኅዳር፣ ባለ 270ው ተአምረ ማርያም፣
መዝገበ ቅዱሳን)
Forwarded from MarkdownBot
🛎🛎🛎🛎🛎🛎🛎🛎🛎🛎🛎
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ስርዓትና ትውፊት የጠበቁ መንፈሳዊ ቻናሎችን ይቀላቀሉ👇👇👇👇
ቁጣ ፍቅርን ከማጣት የተነሳ በሕሊና ተፀንሶ በአእምሮ ተዘጋጅቶ በአንደበት የሚወለድ ሰውን የሚያስቀይም ክፉ ንግግር ነው
በሰሜን ሸዋ ሰላሌ ሀገረ ስብከት በበርህ ወረዳ የዳሌ አቡነ ተክለሃይማኖትና ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ምዕራፈ ቅዱሳን ሰንበት ትምህርት ቤት
የመፅሐፍ ቅዱስ ጥያቄና መልስ የመፅሐፍ ቅዱስ እውቀቶን የሚገመግሙበት የሚያዳብሩበት እንዲሁም ያሌወቁትን ነገርየሚያውቁበት ቻናል
ማንበብ ሙሉ ሰው ያደርጋል የሀይማኖት ትምህርት ማንበብ ደግሞ በዕምነት ላይ ዕውቀትን ጨምሮ ከምንፍቅና በሽታ ይሰውረናል! ካለማወቅ የሚመጣን የምንፍቅና በሽታን በማንበብ መከላከል ከፈለጉ ይቀላቀሉን
ድንግል አታማልድም ቅዱሳን መላእክት ቅዱሳን ሰማዕታት ፃድቃን ነቢያት አያማልዱም አያድኑም የሚል ካለ እግዚአብሔርን አያድንም እንዳለ ማወቅ አለበት
ይህ ቻናል ስለ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሃይማኖታችን የምንማማርበት የምናውቅበት አስተምሯአዊ ቻናል ነው
መንፈሳዊ ቻናል ካለወት መንፈሳዊ promo join
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ስርዓትና ትውፊት የጠበቁ መንፈሳዊ ቻናሎችን ይቀላቀሉ👇👇👇👇
ቁጣ ፍቅርን ከማጣት የተነሳ በሕሊና ተፀንሶ በአእምሮ ተዘጋጅቶ በአንደበት የሚወለድ ሰውን የሚያስቀይም ክፉ ንግግር ነው
በሰሜን ሸዋ ሰላሌ ሀገረ ስብከት በበርህ ወረዳ የዳሌ አቡነ ተክለሃይማኖትና ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ምዕራፈ ቅዱሳን ሰንበት ትምህርት ቤት
የመፅሐፍ ቅዱስ ጥያቄና መልስ የመፅሐፍ ቅዱስ እውቀቶን የሚገመግሙበት የሚያዳብሩበት እንዲሁም ያሌወቁትን ነገርየሚያውቁበት ቻናል
ማንበብ ሙሉ ሰው ያደርጋል የሀይማኖት ትምህርት ማንበብ ደግሞ በዕምነት ላይ ዕውቀትን ጨምሮ ከምንፍቅና በሽታ ይሰውረናል! ካለማወቅ የሚመጣን የምንፍቅና በሽታን በማንበብ መከላከል ከፈለጉ ይቀላቀሉን
ድንግል አታማልድም ቅዱሳን መላእክት ቅዱሳን ሰማዕታት ፃድቃን ነቢያት አያማልዱም አያድኑም የሚል ካለ እግዚአብሔርን አያድንም እንዳለ ማወቅ አለበት
ይህ ቻናል ስለ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሃይማኖታችን የምንማማርበት የምናውቅበት አስተምሯአዊ ቻናል ነው
መንፈሳዊ ቻናል ካለወት መንፈሳዊ promo join