Addis Dimts abebe belew
12.1K subscribers
525 photos
183 videos
21 files
2.53K links
Download Telegram
ትናት ሽፍታ የነበረው ሁሉ እንዴት የጎንደር ፋኖ መሪ ይሆናል ጎንድር ድል የለም ጎጃም ተጠንቀቅ ዝግጅቱ ላንተ ነው እስኳድ ጋሽ መሳፍንት ስልጣን ሊይዝበት ዛሬ ጆተኒው ልዩነት አገኘው ብሎ ይመጣል ይሄን የሚረሳ የጎንደር አማራ የለም ነቀለ ጆተኒው ፡፡
👍56👏65
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ጨብጭቡ አመድኩን ነቀለ ከአረብ ሀገር ሴቶች ሳይቀር ሚሊየነር ትሆናላችሁ ብሎ አጭበርብሮ ከሀገር የጠፋውን ነቀለ በማጨብጨብ ሚሊየነር ትሆናላችሁ የሚለው አጭበርባሪው ነቀለ ዛሬ በሰው ደም ስራ ሳይሰራ ኑሮውን የሚኖረው ልዩነትን እንጀራው አድርጎ እየካፋፈለ ያለው ነቀለ ዛሬ ላይ ስዕል አድኖ ይዞ እየማለ በእመነት ስም የተደበቀ የዐማራውን አነድነት አንዱን ደግፎ አንዱን በማዋረድ የተጠመደው የብልፅግና ሰራዊት የማይሰሩትን እኛ ውስጥ ሁኖ እየሰራ ያለው የደም ነጋዴው ከአረብ ሀገር ሴቶች ሚሊየነር ትሆናላችሁ ብሎ ሲነቃበት ሀገር ጥሎ የጠፋውን ነቀለ ማጋለጡ ይቀጥላል .....
👍7011👏7🙏4💯4
Forwarded from Addis Dimts abebe belew (.)
👍232
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ይሄ እብድ ፋኖን ከሸኔ እያወዳደረ  ጎጃም ተጠንቀቅ ከጎንደር እያለ በስዕል አድኖ የተደበቀ  ይሁዳ  ማንነቱ ይገለጣል  .....
👍6011👏3
ሰላም የአዲስ ድምፅ ታዳሚዎች!!
ይህ ከእኔ ከራሴ ከአበበ በለው ነው ከአድሚኖች አደለም!!!

ዛሬ ልዩ ዝግጅት በተለመደው ሰዓታችን አቀርባለሁ፡በነገራችን ላይ ለአድሚኖቸ ደህንነት ሲባል እዚህ ፒጅ ላይ ሲፅፉ የሚወጣው በእኔ ስም ነው፡ይሄ የሆነው ለደህንነታቸው ሲባል ነው፡ብዙ የአዲስ ድምፅ ሰራተኞች በአገዛዙ እየታደኑ ስለሆነ በስማቸው አይፅፉም ፡የሚፅፉትን እና የሚያወጡትን መረጃም ስለማምንበት በስሜ ቢፅፉ ችግር ስሌለለው ነው ፡በስሜ ሚፅፉት፡ጥሩ ፅፈው ሲመሰገኑ ምስጋናው ለእኔ እንደሆነ ሁሉ የፃፉት ሲያስወቅስ ወቀሳውም የእኔ ነው፡ ከአሁን በኋላ ግን አንድ አንዶቹ በስማቸው እንዲፅፉ ለማድረግ እሞክራለሁ ምክኒያቱም እኔን ተክተው በቴሌቪዥን የሚቀርብ ዝግጅትም እንዲያቀርቡ ለማድረግ ስለፈለኩ በስማቸውም በቪዲዮወም እየወጡ ይተዋወቋችኋል።
የጎንደር ፋኖንን በሚመለከት ዛሬ እና ለቀጣይ ሶስት ቀናት በርከት ያለ ትንተና ማስረጃ እና መግለጫዎች በተከታታይ አቀርባለሁ። የአማራ ትግል ግድ የማይሰጣቸው አንድ ዩቱበር እና ሁለት ቴሌቪዥን ፕሮግራሞች ለአንድ አመት የአማራን ትግል ከአብይ ጎን ተሰልፈው የሚችሉትን ያህል በየቀኑ ሲከፋፍሉት እያያችሁ ነው፡በእነዚህ የጠላት ሚዲያወች የደረሰብን የአንድ አመት ትርምስ በታሪክ አይረሳም ዝርዝሩን ከዛሬ ጀምረው ይከታተሉን። እኛ አንድ ለማድረግ ህብረት ለመፍጠር የሰራነው በእጃችሁ ላይ ነው ፡ዛሬም ትላንትም የአማራን አንድነት እና አሸናፊነት በፅኑ ሰርተንበታል፡አንድም ፋኖ አንድም የአማራ ታጋይ አንድም ድርጅት ያላገዝነው አታገኙም፡ በአደባባይ ያዋረድነው ስሙን ጠርተን ጠላት ነው ይወገድ አባሩት አትከተሉት፡ያልነው አታገኙም በዚህም ስራችን እንኮራለን ፡በእነዚህ ተሳዳቢ ሰዎች ሲሰደቡ ያልተከላከልንላቸው ፋኖዎችም አታገኙም፡ዘመነ ፡ምሬ፡አሰግድ ኮለኔል ፈንታው እስክንድር መሳፍንት መከታው ሁሉም በየተራ በአንድ ተቀጣሪ ሰው ሲሰደቡ ለሁሉም መክተናል፡ምክኒያቱም እኛ አማራ ነን አማራ ካላሸነፈ ስለምንጠፋ በጣም ያሳስበናል ፡በእልህ ወይም በብስጭት ወይም ለጥቅም አንድንም ፋኖ አሳልፈን አንሰጥም።እኛ የሁሉም ነን ሁሉም የእኛ ናቸው።አንድ ነገር አትርሱ የጎንደር ከተማ ከንቲባ እና አስተዳዳሪ ፈቃድ ሰጥተው የመንግስት ድንኳን የመንግስት መኪና የመንግስት ወንበር እና ጠረጴዛ ፈቅደው ጎንደር ላይ ታላቅ የምስጋና ዝግጅት ለዘመድኩን በቀለ የዛሬ ወር አካባቢ መደረጉን አትርሱ።
👍71👏4819🙏10
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ሶስቱ ሚዲያዎች ምንድነው መገለጫቸው ከአንድነት ይልቅ ልዩነትን የሚያሰራጩ ሚዲያዎች እነማን ናቸው ?
👍849👏5💯3
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ነቀለ ከአሸባሪነት በ3 ቀን ውስጥ ካልሰረዛችሁኝ አወጣዋለሁ ያለውን መረጃ የደበቀው ከአሸባሪነት ስሙ ተነሳ ወይስ ተደራደረ? ማን ከማን ጋር እንደሚተኛ እለቃለሁ ብሎ የደበቀውን የብልግና መረጃ ለምን አለቀቀውም ተከፍሎት ወይስ ለብልፅግና ባለስልጣናት ውርደት አስቦ ብልገና ነው ካላችሁ በሰንበቱ ኢዲት አድርጎ በጣም ቀሽም ኢዲት

የወንድ ልጅ ብልት ተላላኩ ብሎ የሚለጥፍ ወረዳ ነው ጀረመን ላይ እንፈለግሀለን ስላሉት ብቻ ጥያቄው ብልግና ለነቀለ ኖርማል ነገር ነው በፔጁ ብዙ ነገር ይለጥፋል ማን ከማን ጋር እንደሚተኛ የብልፅግና ባለስልጣንት ብሎ የደበቀውን መረጃ ብልፅግና ውስጥ ልዩነት እንዳይመጣ አስቦ ነው ነቀለ ጠይቁ (ከአዲስ ድምፅ ቲም )
👍40💯337🙏3
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ጆተኒው መስቀል አስሮ በሀሰት የሰውን ስጋ የሚበላ ልዩ ፍጥረት ነው ነቀለ ፡፡ ስም አጥፊ ነው ከተጣላው አልመርጥልህም ይላል ውሸት እራሱ ነቀለ ነው (ከአዲስ ድምፅ ቲም )
💯42👍32👏1310
በእርግጥ በእናትና አባቱ እጅ አለማደጉን፣ አባቴ ከሚላቸው ግለሰብ ጋር ተጠግቶ በመቃብር ቤት ውስጥ ማደጉን፣ ባህታዊ ገ/መሰቀልን ተጠግቶ ባገኛት እውቅና መነሻነት አሁን ላለበት ደረጃ መድረሱ ይነገራል!

ይህ ግለሰብ ጠጋ ብለን ካየነው የስነምግባር ብቻ ሳይሆን የስነልቦና ችግርም አለበት! በበታችነት ስሜት እንደሚሰቃይ ትላልቅ ሰዎችን በመጠጋት፣ ትላልቅ አይነኬ ጉዳዮችን በመነካካት፣ ውዝግቦች በማስነሳት እውቅና ለማግ ኘት የሚያደርገው ጥረት ጉልህ ምስክር ነው!

አንዳንድ ማሳያዎች ልጥቀስ
1. ገና ሲጀምር ባህታዊ ገ/መስቀልን ተደግፎ ተነሳ ፣ ጥቂት ቆይቶ ነከሳቸው፣ እስከዛሬም ድረስ ጭቃ የቀባቸዋል።

2. የተሃድሶ እንቅስቃሴን በማጋለጥ ሂደት ተደግፎ የእውቅና ማማ ላይ ወጣ፣ ጥሩ ስራ አልሰራም ለማለት ሳይሆን ለመታወቅ የሚያደርገውን መጋጋጥ ለማሳየት ነው።

3. የኦዲዮቪዧል አሳታሚዎች ማህበርን ተጠግቶ ደግሞ እንደምንም ብሎ ሊቀመንበር ሆነ። ከነበረከት ጋር ፎቶ ተነሳ፣ መለስ ዜናዊን ጥያቄ ጠየቀ! በስመአብ ያን ለት ተኝቶ ያደረ አይመስለኝም!

4. አብይ አህመድን፣ ዳንኤል ክስረትን፣ሁሉነም የአማራ ፋኖ እመራሮች አንዴ እያጀገነ ፣ አንዴ ጭቃ እየቀባ አብሯቸው ፎቶ ተነሳ

5. በመጨረሻም የአማራ ፋኖ ትግል ፈጣሪ አልፋና ኦሜጋ እኔ ነኝ አለ! በመጀመሪያ እስክነድርን አነገሰ፣ እሰክንድር ቅዱስ ነው፣ ለሰው ልጀች ነፃነት የቀለጠ ሻማ ....ነው ፣ ዘመነ ካሴ ደግሞ የፋኖን ትግል ለመጥለፍ ከእስር የተፈታ ባንዳ ነው አለ። ትንሽ ቆይቶ ደግሞ እስክነድር እርኩስ ፀመነ ቅዱሰ ነው አለ። መከታው ቀዱስ ነው ገንዘብ ይዋጣለት አለ። ገነዘብ ተዋጣ። ትንሽ ቆይቶ ደግሞ መከታው እርኩስ አሰግድ ቅዱስ ነው አለ። ቀጠለ ደግሞ ምሬ ወዳጆ ቅዱስ ኮሎኔሉ ትግል የሸጡ ናቸው አለ። የጎንደር ፋኖን የሰሊጥ ፋኖ እሰኳድ ምናምን እያለ ጨቃ ቀባቸው! አንድም የተረፈ የፋኖ አመራር የለም!

እጅግ የሚገርመው ተከታዮቹ አብዛኞቹ፣ ባልቴቶች fact check ለማድረግ ጊዜውም አቅሙም የሌላቸው short memory ያላቸው ስለሆኑ ምንም ቢነግራቸው ለምን የማይሉ፣ የሀሜት ፣ የአሉባልታና የስድብ ሱስ የተጠናወታቸው ናቸው!

በእርግጥ የስነፅሁፍ፣ የንግግርና የማስተባበር ተሰጥኦ እንዳለው አለመመስከር ንፉግነት ነው!
ታዲያ የስነ ፅሁፍ ችሎታውን በመጠቀም በወቅታዊ ጉዳዮችን በመነሻነት በመያዝ ፣ በርካታ ማጣፈጫ ቅመሞችን በመጠቀም ፣ በመኳልና በማስዋብ እውነቱንም ውሸቱንም አሳምሮ በማቅረብ ተከታዮቹን ማማለል ችሏል።

ይህ ሰው መበለጥን እንደሞት ይቆጥራል። ትራምፕ በለው! በፍፁም ከሱ ፊት አያስኬድህም። እንደምንም ጎትቶ፣ ጭቃም ቢሆን ቀብቶ ከሱ ኋላ ያደርግሃል! ሃብታሙ አያሌውና አበበ በለውን ነክሶ የያዘበት ምክንያት ይኸው ነው! በፋኖ የአንድነት ትግል በተለይ የሃብታሙ አያሌው ሚና እየጎላ መምጣቱ እንቅልፍ ነሳው! ይኸው እስካሁን ጭቃ ይቀባቸዋል፣ የማይቆፍረው ገድጓድ የለም! በተለይ ምኒልክ ቴሌቭዥን መከፈት ከባድ የራስ ምታት እንደፈጠፈበት ለማፍረስ የሄደበት ርቀት ምስክር ነው። እነደውም በዚህ ስም የተመዘገበ ጣቢያ ስላለ በቅርቡ ይዘጋል ብሎ ፅፎ ነበር! ወፍ የለም!!!

ይህ ሰው አንድ ቀን በይፋ ከዳንኤል ክስረት የሚያስንቅ የአብይ አህመድ ቀኝ እጅ፣ ከአብይ አህመድ የከፋ የአማራ ህዝብ ጠላት ብሎም የቤተክርስቲያን ሌላው ይሁዳ ሆኖ ክንብንቡን አውልቆ በግልፅ ብቅ እንደሚል ቅንጣት ታክል ጥርጥር የለኝም!

ይህ ሰው የሚሞነጫጨራቸውን ነገሮች ሳያላምጡ ለሚውጡ ወዶ ገብ ግሪሳዎች እንጥረፍጣፊ የማገናዘቢያ አዕምሮ ካላቸው ይህ ቪድዮ በቂ የማንቂያ ደወል ነው!!!
👍386👏1