የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ነሐሴ 20 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፡-
✅ከጠዋቱ 11፡00-11፡00
👉ኢዮ ጠቢብ ሆስፒታል፣ አበበ ቢቂላ ስታድየም፣ መድሀኒዓለም ት/ቤት ጀርባ፣ መድሀኒዓለም ኮንዶሚኔም፣ ቦናት እና አካባቢው፣
👉ሸጎሌ ቴሌ፣ ሩፋኤል ፊናንስ፣ አንበሳ ጋራጅ፣ ጳውሎስ ሆስፒታል ጀርባ፣ ውሃ ጋኑ አካባቢ ( ጎማ አደባባይ) እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 3፡30-10፡30
👉ሱሉልታ መሀል ከተማ ፣ኢንዱስትሪ መንደር ፣ ወሌ ፣ ጎሮ አርባ፣ አቢሲኒያ ባንክ፣ ዳሽን ባንክ፣ ሱሉልታ መዘጋጃ፣ ኪዳነ ምህረት መውጫ ፣ ሱሉልታ ቄራ ፣ ሱሉልታ ስላሴ፣ አለሙ ማደያ እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 2፡00-9፡30
👉 ብሄረ ጽጌ፣ ሳሪስ ነጋ ቦንገር ፣ ስላሴ ቤተክርስቲያን፣ቀይ አፈር፣ ቡራዩ ፣ አኔ ዲማ፣ ወታቤቻ ፣ ሀሙስ ገበያ እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 2፡00-11፡00
👉 መካኒሳ አርሴማ ቤተክርስቲያን፣ ጀርመን አደባባይ ፣ ጀሞ ሚካኤል፣ አፍሪካ ህንጻ ፣ ዱላ ማርያም ፣
👉 ጭሮ ቤካ፣ ኮራ፣ ኮሞና፣ ጮሮራ፣አንጫር፣ ቦሮዳ፣ ድንድር ፣ ሲዳማ ክልል ይርጋለም፣ ለኩ እና አካባቢያቸው የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል፡፡
ስለሆነም በአካባቢው የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን ይህንኑ በመገንዘብ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ በአክብሮት እናሳውቃለን፡፡
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
ነገ ነሐሴ 20 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፡-
✅ከጠዋቱ 11፡00-11፡00
👉ኢዮ ጠቢብ ሆስፒታል፣ አበበ ቢቂላ ስታድየም፣ መድሀኒዓለም ት/ቤት ጀርባ፣ መድሀኒዓለም ኮንዶሚኔም፣ ቦናት እና አካባቢው፣
👉ሸጎሌ ቴሌ፣ ሩፋኤል ፊናንስ፣ አንበሳ ጋራጅ፣ ጳውሎስ ሆስፒታል ጀርባ፣ ውሃ ጋኑ አካባቢ ( ጎማ አደባባይ) እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 3፡30-10፡30
👉ሱሉልታ መሀል ከተማ ፣ኢንዱስትሪ መንደር ፣ ወሌ ፣ ጎሮ አርባ፣ አቢሲኒያ ባንክ፣ ዳሽን ባንክ፣ ሱሉልታ መዘጋጃ፣ ኪዳነ ምህረት መውጫ ፣ ሱሉልታ ቄራ ፣ ሱሉልታ ስላሴ፣ አለሙ ማደያ እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 2፡00-9፡30
👉 ብሄረ ጽጌ፣ ሳሪስ ነጋ ቦንገር ፣ ስላሴ ቤተክርስቲያን፣ቀይ አፈር፣ ቡራዩ ፣ አኔ ዲማ፣ ወታቤቻ ፣ ሀሙስ ገበያ እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 2፡00-11፡00
👉 መካኒሳ አርሴማ ቤተክርስቲያን፣ ጀርመን አደባባይ ፣ ጀሞ ሚካኤል፣ አፍሪካ ህንጻ ፣ ዱላ ማርያም ፣
👉 ጭሮ ቤካ፣ ኮራ፣ ኮሞና፣ ጮሮራ፣አንጫር፣ ቦሮዳ፣ ድንድር ፣ ሲዳማ ክልል ይርጋለም፣ ለኩ እና አካባቢያቸው የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል፡፡
ስለሆነም በአካባቢው የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን ይህንኑ በመገንዘብ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ በአክብሮት እናሳውቃለን፡፡
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤5👍3
በምሥራቅ ጉራጌ ዞን ሶዶ ወረዳ ጢያ፣ ሱተን እና ኧሽከዲየ ቀበሌዎች የጸጥታ ችግር መከሰቱ ተገለጸ።
በጢያ፣ ሱተን እና ኧሽከዲየ ቀበሌዎች የጸጥታ ችግር መከሰቱን፤ በዚህም ከባድ የጦር መሣሪያ ተኩስ እንደሚሰማና ነዋሪዎች ቀያቸውን ለቀው እየሸሹ መሆኑ ከአካባቢው የደረሱን መረጃዎች ያሳያሉ፡፡
የወረዳው የጸጥታ ኃይል በአጥቂዎቹ ጫና ወደ ቡኢ ከተማ ማፈግፈጉን እና አንዳንድ ነዋሪዎችም አካባቢውን ለቀው ወደ ቡኢ ከተማ መግባታቸውን የአካባቢው ምንጮች ይገልጻሉ።
በተለይ "አቅም-አጠር አረጋውያን፣ እናቶች፣ ሕፃናትና ሕሙማን በግጭቱ መካከል ቀርተዋል" የሚል መረጃ የተሰማ ሲሆን መረጃውም ከፍተኛ ስጋት ፈጥሯል።
በክስተቱ እስካሁን ምን ያህል የሰው ሕይወት መጥፋቱ ወይም የደረሰውን የጉዳት መጠን ማወቅ ያልተቻለ ሲሆን ሁኔታውን በተመለከተ በይፋ የወጣ መንግሥታዊ መረጃም የለም፡፡ ሆኖም የጸጥታ ችግሩ በፍጥነት እንዲቀረፍና በአካባቢው የሚገኙ ንጹሐን ዜጎች ደህንነታቸው እንዲጠበቅ ነዋሪዎች እየጠየቁ ነው፡፡
የፌዴራል መንግሥትና የክልሉ የጸጥታ ተቋማት እንዲሁም የሰብዓዊ መብት ጥበቃ ድርጅቶች በአካባቢው የሚገኙ ንጹሐንን ለመጠበቅ ፈጣን እርምጃ ይውሰዱ የሚል ጥሪም ቀርቧል።
በዚህ ቀጣና ቀደም ብሎም መሰል የጸጥታ ችግሮች ሲከሰቱ መቆየታቸው የሚታወቅ ሲሆን አሁን የተፈጠረው የጸጥታ መደፍረስ ችግሩ በተለያየ ጊዜና ቦታ መከሰቱን እንደቀጠለ ለመሆኑ ማሳያ ነው፡፡
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
በጢያ፣ ሱተን እና ኧሽከዲየ ቀበሌዎች የጸጥታ ችግር መከሰቱን፤ በዚህም ከባድ የጦር መሣሪያ ተኩስ እንደሚሰማና ነዋሪዎች ቀያቸውን ለቀው እየሸሹ መሆኑ ከአካባቢው የደረሱን መረጃዎች ያሳያሉ፡፡
የወረዳው የጸጥታ ኃይል በአጥቂዎቹ ጫና ወደ ቡኢ ከተማ ማፈግፈጉን እና አንዳንድ ነዋሪዎችም አካባቢውን ለቀው ወደ ቡኢ ከተማ መግባታቸውን የአካባቢው ምንጮች ይገልጻሉ።
በተለይ "አቅም-አጠር አረጋውያን፣ እናቶች፣ ሕፃናትና ሕሙማን በግጭቱ መካከል ቀርተዋል" የሚል መረጃ የተሰማ ሲሆን መረጃውም ከፍተኛ ስጋት ፈጥሯል።
በክስተቱ እስካሁን ምን ያህል የሰው ሕይወት መጥፋቱ ወይም የደረሰውን የጉዳት መጠን ማወቅ ያልተቻለ ሲሆን ሁኔታውን በተመለከተ በይፋ የወጣ መንግሥታዊ መረጃም የለም፡፡ ሆኖም የጸጥታ ችግሩ በፍጥነት እንዲቀረፍና በአካባቢው የሚገኙ ንጹሐን ዜጎች ደህንነታቸው እንዲጠበቅ ነዋሪዎች እየጠየቁ ነው፡፡
የፌዴራል መንግሥትና የክልሉ የጸጥታ ተቋማት እንዲሁም የሰብዓዊ መብት ጥበቃ ድርጅቶች በአካባቢው የሚገኙ ንጹሐንን ለመጠበቅ ፈጣን እርምጃ ይውሰዱ የሚል ጥሪም ቀርቧል።
በዚህ ቀጣና ቀደም ብሎም መሰል የጸጥታ ችግሮች ሲከሰቱ መቆየታቸው የሚታወቅ ሲሆን አሁን የተፈጠረው የጸጥታ መደፍረስ ችግሩ በተለያየ ጊዜና ቦታ መከሰቱን እንደቀጠለ ለመሆኑ ማሳያ ነው፡፡
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤16👍4🤔2😢1
በኩዌት ኢትዮጵያዊት ሴት በባሏ አሰቃቂ ግድያ ተፈጸመባት
እንደ ኩዌት ታይምስ ዘገባ ከሆነ በኩዌት ጃህራ ግዛት ውስጥ በሚገኝ አንድ መኖሪያ ቤት ውስጥ አንዲት ኢትዮጵያዊት ሴት በገዛ ኢትዮጵያዊ ባለቤቷ በቢላዋ ሶስት ቦታ ተወግታ ህይወቷ አልፏል።
ተጠርጣሪው ባለቤት ወንጀሉን ከፈጸመ በኋላ ከአካባቢው መሰወሩን አቃቤ ህግ እና የወንጀል ምርመራ ቡድን ባደረጉት የመጀመሪያ ደረጃ ማረጋገጫ ታውቋል።
ዘገባው እንደሚያመለክተው የፖሊስ እና የአምቡላንስ ሰራተኞች ጥቆማው እንደደረሳቸው ወዲያውኑ ቦታው ላይ ቢደርሱም የሴቲቱን ህይወት ማዳን አልተቻለም።
የአስከሬን ምርመራ ለማካሄድ እና የሟቿን አካል ለማንሳት አቃቤ ህግ እና የፎረንሲክ ባለሙያዎች በቦታው ተገኝተዋል።
የአካባቢው ፖሊስ የድርጊቱን መንስኤ ለማወቅ እና ከአካባቢው ያመለከተውን ተጠርጣሪ ባለቤት አድኖ ለመያዝ ሰፊ የምርመራ ስራ እየሰራ ይገኛል።
የወንጀሉ አሰቃቂነት በቦታው በነበሩ ነዋሪዎች ዘንድ ትልቅ ድንጋጤን ፈጥሯል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
እንደ ኩዌት ታይምስ ዘገባ ከሆነ በኩዌት ጃህራ ግዛት ውስጥ በሚገኝ አንድ መኖሪያ ቤት ውስጥ አንዲት ኢትዮጵያዊት ሴት በገዛ ኢትዮጵያዊ ባለቤቷ በቢላዋ ሶስት ቦታ ተወግታ ህይወቷ አልፏል።
ተጠርጣሪው ባለቤት ወንጀሉን ከፈጸመ በኋላ ከአካባቢው መሰወሩን አቃቤ ህግ እና የወንጀል ምርመራ ቡድን ባደረጉት የመጀመሪያ ደረጃ ማረጋገጫ ታውቋል።
ዘገባው እንደሚያመለክተው የፖሊስ እና የአምቡላንስ ሰራተኞች ጥቆማው እንደደረሳቸው ወዲያውኑ ቦታው ላይ ቢደርሱም የሴቲቱን ህይወት ማዳን አልተቻለም።
የአስከሬን ምርመራ ለማካሄድ እና የሟቿን አካል ለማንሳት አቃቤ ህግ እና የፎረንሲክ ባለሙያዎች በቦታው ተገኝተዋል።
የአካባቢው ፖሊስ የድርጊቱን መንስኤ ለማወቅ እና ከአካባቢው ያመለከተውን ተጠርጣሪ ባለቤት አድኖ ለመያዝ ሰፊ የምርመራ ስራ እየሰራ ይገኛል።
የወንጀሉ አሰቃቂነት በቦታው በነበሩ ነዋሪዎች ዘንድ ትልቅ ድንጋጤን ፈጥሯል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤13😢13👍4
በደቡብ ሱዳን ሁለት የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪዎች ተገደሉ፤ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አስቸኳይ ምርመራ ጠየቀ
ትናንት ሰኞ በደቡብ ሱዳን በተፈጸመ የደፈጣ ጥቃት ሁለት የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪዎች መገደላቸውን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አስታወቀ።
ሮይተርስ እንደዘገበው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰላም ማስከበር ተልዕኮ (UNMISS) ባወጣው መግለጫ፣ ጥቃቱ የተፈጸመው ሰላም አስከባሪዎቹ መደበኛ የተሽከርካሪ ጥበቃ እና ቅኝት በማድረግ ላይ በነበሩበት ወቅት መሆኑን ገልጿል።
በዚሁ ጥቃት አሰቃቂ ድርጊት የተሰማውን ጥልቅ ኀዘን የገለጸው ድርጅቱ፣ ድርጊቱን የፈጸሙ አካላት በፍጥነት ተለይተው ለሕግ እንዲቀርቡ እና አጣዳፊ ምርመራ እንዲደረግ ጥብቅ ጥሪ አቅርቧል።
እንደ ተባበሩት መንግሥታት ድርጅት መረጃ ከሆነ፣ በዚህ ዓመት (2026) ብቻ በዓለም አቀፍ ደረጃ በሰላም ማስከበር ተልዕኮ ላይ የነበሩ ዘጠኝ የሰላም አስከባሪዎች ሕይወታቸውን አጥተዋል።
ደቡብ ሱዳን ውስጥ ባለው አለመረጋጋት ምክንያት የሰላም አስከባሪዎች ለከፍተኛ አደጋ እየተጋለጡ ሲሆን፣ ድርጅቱ በአካባቢው ሰላምና ደኅንነት ለማስከበር የሚያደርገውን ጥረት አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
ትናንት ሰኞ በደቡብ ሱዳን በተፈጸመ የደፈጣ ጥቃት ሁለት የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪዎች መገደላቸውን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አስታወቀ።
ሮይተርስ እንደዘገበው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰላም ማስከበር ተልዕኮ (UNMISS) ባወጣው መግለጫ፣ ጥቃቱ የተፈጸመው ሰላም አስከባሪዎቹ መደበኛ የተሽከርካሪ ጥበቃ እና ቅኝት በማድረግ ላይ በነበሩበት ወቅት መሆኑን ገልጿል።
በዚሁ ጥቃት አሰቃቂ ድርጊት የተሰማውን ጥልቅ ኀዘን የገለጸው ድርጅቱ፣ ድርጊቱን የፈጸሙ አካላት በፍጥነት ተለይተው ለሕግ እንዲቀርቡ እና አጣዳፊ ምርመራ እንዲደረግ ጥብቅ ጥሪ አቅርቧል።
እንደ ተባበሩት መንግሥታት ድርጅት መረጃ ከሆነ፣ በዚህ ዓመት (2026) ብቻ በዓለም አቀፍ ደረጃ በሰላም ማስከበር ተልዕኮ ላይ የነበሩ ዘጠኝ የሰላም አስከባሪዎች ሕይወታቸውን አጥተዋል።
ደቡብ ሱዳን ውስጥ ባለው አለመረጋጋት ምክንያት የሰላም አስከባሪዎች ለከፍተኛ አደጋ እየተጋለጡ ሲሆን፣ ድርጅቱ በአካባቢው ሰላምና ደኅንነት ለማስከበር የሚያደርገውን ጥረት አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
😢14❤8👍3
የዓለም የልደት ምጣኔ በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ከሚያስፈልገው ዝቅተኛ ደረጃ በታች ወደቀ
በዓለም ታሪክ በጦርነትም ሆነ በወረርሽኝ ወቅት አጋጥሞ የማያውቅ የልደት ምጣኔ ቅናሽ መመዝገቡን የ ZME Science ጥናት ይፋ አደረገ።
የሕዝብ ቁጥርን ሳይቀንስ በተረጋጋ ሁኔታ ለማስቀጠል በአማካይ ለአንዲት ሴት 2.1 – 2.2 ልጅ መውለድ የሚያስፈልግ ቢሆንም፣ አሁን ያለው መረጃ ግን ከዚያ በእጅጉ የወረደ ነው።
እንደ አዲሱ መረጃ፣ በታይዋን 0.69፣ በደቡብ ኮሪያ 0.8፣ በሲንጋፖር 0.87 እና በቻይና 0.93 ልጅ ብቻ ይወለዳል።
በሩሲያም የልደት ምጣኔው 1.4 አካባቢ ይገኛል።
በዚሁ ሁኔታ ከቀጠለ የዓለም ሕዝብ ቁጥር በ 2056 ዓ.ም (እ.ኤ.አ) 9 ቢሊዮን አካባቢ ደርሶ ከፍተኛው ቦታ ላይ ይደርሳል ተብሏል።
ከዚያ በኋላ ግን ዓለም አቀፍ የሰራተኛ እጥረት የሚያጋጥም ሲሆን፣ በጡረታ እና በጤና ስርአቶች ላይ ደግሞ የገንዘብና የግብአት ጫና ከፍተኛ ይሆናል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
በዓለም ታሪክ በጦርነትም ሆነ በወረርሽኝ ወቅት አጋጥሞ የማያውቅ የልደት ምጣኔ ቅናሽ መመዝገቡን የ ZME Science ጥናት ይፋ አደረገ።
የሕዝብ ቁጥርን ሳይቀንስ በተረጋጋ ሁኔታ ለማስቀጠል በአማካይ ለአንዲት ሴት 2.1 – 2.2 ልጅ መውለድ የሚያስፈልግ ቢሆንም፣ አሁን ያለው መረጃ ግን ከዚያ በእጅጉ የወረደ ነው።
እንደ አዲሱ መረጃ፣ በታይዋን 0.69፣ በደቡብ ኮሪያ 0.8፣ በሲንጋፖር 0.87 እና በቻይና 0.93 ልጅ ብቻ ይወለዳል።
በሩሲያም የልደት ምጣኔው 1.4 አካባቢ ይገኛል።
በዚሁ ሁኔታ ከቀጠለ የዓለም ሕዝብ ቁጥር በ 2056 ዓ.ም (እ.ኤ.አ) 9 ቢሊዮን አካባቢ ደርሶ ከፍተኛው ቦታ ላይ ይደርሳል ተብሏል።
ከዚያ በኋላ ግን ዓለም አቀፍ የሰራተኛ እጥረት የሚያጋጥም ሲሆን፣ በጡረታ እና በጤና ስርአቶች ላይ ደግሞ የገንዘብና የግብአት ጫና ከፍተኛ ይሆናል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤6👍5😢2
ቀን 20/12/2018
አስቸኳይ ክፍት የስራ ማስታወቂያ
09 09 17 48 53/09 07 36 23 85
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
👉 የስራ መደብ:# NGO
👉የት/ደረጃ ዲፕሎማ / ድግሪ
👉የስራ ልምድ ፡- 0አመት
👉ደሞዝ:- 40.000_50.000
👉ፆታ:- ወ/ሴ
👉የሰራ ቦታ አአ/ክልል
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
👉የስራው መደብ =- ሀውስ ኪፒግ
👉የትምርት ደረጃ 8 +
👉የስራ ልምድ 0-3
👉ደሞዝ 7000+
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
👉የስራው መደብ =- ሆስተስ
👉የትምርት ደረጃ 10 +
👉የስራ ልምድ 0 አመት
👉ደሞዝ 15000 / 20000
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
👉የስራው መደብ =-መስተግዶ
👉የትምርት ደረጃ 8/10/12
👉የስራ ልምድ 0/2
👉ጾታ ወንድ /ሴት
👉ደሞዝ ማራኪ
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
የስራው መደብ /ፓስታ ፋብሪካ=-የእሸጋ ሰራተኛ
👉 የስራ ልምድ ፡- 0 አመት
👉ደሞዝ:- 17000
👉ፆታ:- ወ/ሴ
👉የሰራ ቦታ አአ/
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
👉የስራ መደብ ፡ ስልክ ኦፕሬተር
👉የት ደረጃ ፡ 10/12/ዲፕ
👉የስራ ልምድ ፡ 0 -አመት
👉ደሞዝ ፡ 15000+
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
👉የስራ መደብ:- #ሹፌር ደ/1 2 ህ/1/ሞተረኛ
👉የሰራ ልምድ :- 2-10አመት
👉የት/ት ደረጃ :- 8/10/12
👉ደሞዝ:- 7000_17000
👉ፆታ :- ወንድ
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
👉የስራ መደብ:- #ትኬተር/ለባስ/
👉የሰራ ልምድ :- 0አመት
👉የት/ት ደረጃ :- 10/12/ዲፕሎማ
👉ደሞዝ:- 0አመት
👉ደሞወዝ :- 9000~20,000
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
👉የስራ መደብ፦ሽያጭ /ለፈርኒቸር
👉የት/ደረጃ፦10/12/diploma/
👉ደሞዝ:-8000_30000+
👉የስራ ልምድ: 0አመት
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
👉የስራ መደብ :markting
👉የት ደረጃ ፡- degree
👉የስራ ልምድ ፡- 0~5 አመት
👉ደሞዝ :-13000+
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
👉የስራ መደብ ፡ Accountant
👉የት ደረጃ ፡ Degree/"Dip
👉ፆታ: ሴ
👉የስራ ልምድ ፡ 0 - 8አመት
👉ደሞዝ ፡ 8,000-16,000
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
👉የስራ መደብ ፡ IT
👉የት/ደረጃ ፡- degree /dip
👉የስራ ልምድ ፡- 0 -2አመት
👉ፆታ:- ሴ/ወ
👉ደሞዝ:- 8000-15000
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
👉የስራ መደብ፦ካሸር
👉የት/ደረጃ፦10 +
👉የሰራ ልምድ 0~3 አመት
👉ደሞዝ:- 7000-12000
👉ፆታ፦ሴ
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
👉የስራ መደብ፦#nurse//ላብራቶሪ/ጠቅላላ
👉 ለክሊኒክ እና ለሆስፒታል
👉የት/ደረጃ፦ዲፕልማ / ዲግሪ
👉የስራ ልምድ: 0~8አመት
👉ደሞዝ:- በስምምነት
👉ፆታ፦ሴት/ወንድ
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
👉የስራው መደብ ቡቲክ ሴልስ
👉የት ደረጃ ፡ 8
👉ፆታ: ሴ
👉የስራ ልምድ ፡ 0-1
👉ደሞዝ :7000-20,000
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
👉የስራው መደብ =- የጥፍር እና አይላሽ
👉የትምርት ደረጃ 8+
👉የስራ ልምድ 0 -1 አመት
👉ደሞዝ 10000-25000
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
👉የስራው መደብ=- ፀሀፊ
👉የትምርት ደረጃ ዲፕሎም
👉የስራ ልምድ ያላት
👉ፆታ ሴት
👉ደሞዝ 8000/13000
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
👉የስራው አይነት =- ባርቴንደር
👉የትምርት ደረጃ 8/10/12
👉የስራ ልድ 1/3
👉ፆታ ሴት
👉ደሞዝ 10000+
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
👉የስራው መደብ =- ብስኩት ፋብሪካ
👉የትምርት ደረጃ 8/10/12
👉የስራ ልምድ 0 አመት
👉ደሞዝ 16000
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
👉የስራ መደብ፦ሼፍ ዋና / እረዳት
👉የት/ደረጃ፦ ሰርተፍኬት
👉ደሞዝ:-9000-35000
👉ፆታ፦ወንድ/ሴት
👉የስራ ልምድ ፡ 0_5አመት
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
👉የስራ መደብ ፡ እሪል እስቴት ሴልስ
👉የት ደረጃ ፡ ዲፕ/ዲግሪ
👉የስራ ልምድ ፡ 0-2
👉ደሞዝ ፡ 9000-50000
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
👉የስራ መደብ ፡ ሁለገብ ሰራተኛ
👉የደረጃ ፡- 8_10
👉የስራ ልምድ ፡- 0አመት
👉ደሞወዝ :- 10000
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
👉የስራ መደብ ፡ reception
👉የት ደረጃ ፡ 10/12
👉የስራ ልምድ ፡ 0-2
👉ደሞዝ 8000/15000
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
👉የስራ መደብ፦#ተላላኪና ፅዳት ለባንክ
👉የት/ደረጃ፦8/12 /ዲፕ
👉 የሰራ ልምድ 0 አመት
👉ደሞዝ:- በስምምነት
👉የስራ ቦታ: በሰፈር አቅራብያ
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
👉የስራ መደብ ፡ ጉዳይ አስፈፃሚ ፖስተኛ
👉የት ደረጃ ፡ 10/12/"Dip
👉ፆታ: ሴ/ወ
👉የስራ ልምድ ፡ 0-2አመት
👉ደሞዝ ፡ 15000+
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
👉መረጃና መዝገበ አያያዝ
👉 የት ደረጃ ፡ dip-degree
👉የስራ ልምድ ፡ 0_1አመት
👉ደሞዝ ፡ 13500
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
ለበለጠ መረጃ 👇👇👇👇
አድራሻ:- መገናኛ ደራርቱ ህንፃ ወደ 24 በሚወስደው መንገድ መብራቱን ተሻግሮ ሰኒ ህንፃ 3 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 305 👇👇👇👇👇
☎️ 09 07 36 23 85
☎️ 09 09 17 48 53
አስቸኳይ ክፍት የስራ ማስታወቂያ
09 09 17 48 53/09 07 36 23 85
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
👉 የስራ መደብ:# NGO
👉የት/ደረጃ ዲፕሎማ / ድግሪ
👉የስራ ልምድ ፡- 0አመት
👉ደሞዝ:- 40.000_50.000
👉ፆታ:- ወ/ሴ
👉የሰራ ቦታ አአ/ክልል
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
👉የስራው መደብ =- ሀውስ ኪፒግ
👉የትምርት ደረጃ 8 +
👉የስራ ልምድ 0-3
👉ደሞዝ 7000+
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
👉የስራው መደብ =- ሆስተስ
👉የትምርት ደረጃ 10 +
👉የስራ ልምድ 0 አመት
👉ደሞዝ 15000 / 20000
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
👉የስራው መደብ =-መስተግዶ
👉የትምርት ደረጃ 8/10/12
👉የስራ ልምድ 0/2
👉ጾታ ወንድ /ሴት
👉ደሞዝ ማራኪ
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
የስራው መደብ /ፓስታ ፋብሪካ=-የእሸጋ ሰራተኛ
👉 የስራ ልምድ ፡- 0 አመት
👉ደሞዝ:- 17000
👉ፆታ:- ወ/ሴ
👉የሰራ ቦታ አአ/
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
👉የስራ መደብ ፡ ስልክ ኦፕሬተር
👉የት ደረጃ ፡ 10/12/ዲፕ
👉የስራ ልምድ ፡ 0 -አመት
👉ደሞዝ ፡ 15000+
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
👉የስራ መደብ:- #ሹፌር ደ/1 2 ህ/1/ሞተረኛ
👉የሰራ ልምድ :- 2-10አመት
👉የት/ት ደረጃ :- 8/10/12
👉ደሞዝ:- 7000_17000
👉ፆታ :- ወንድ
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
👉የስራ መደብ:- #ትኬተር/ለባስ/
👉የሰራ ልምድ :- 0አመት
👉የት/ት ደረጃ :- 10/12/ዲፕሎማ
👉ደሞዝ:- 0አመት
👉ደሞወዝ :- 9000~20,000
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
👉የስራ መደብ፦ሽያጭ /ለፈርኒቸር
👉የት/ደረጃ፦10/12/diploma/
👉ደሞዝ:-8000_30000+
👉የስራ ልምድ: 0አመት
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
👉የስራ መደብ :markting
👉የት ደረጃ ፡- degree
👉የስራ ልምድ ፡- 0~5 አመት
👉ደሞዝ :-13000+
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
👉የስራ መደብ ፡ Accountant
👉የት ደረጃ ፡ Degree/"Dip
👉ፆታ: ሴ
👉የስራ ልምድ ፡ 0 - 8አመት
👉ደሞዝ ፡ 8,000-16,000
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
👉የስራ መደብ ፡ IT
👉የት/ደረጃ ፡- degree /dip
👉የስራ ልምድ ፡- 0 -2አመት
👉ፆታ:- ሴ/ወ
👉ደሞዝ:- 8000-15000
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
👉የስራ መደብ፦ካሸር
👉የት/ደረጃ፦10 +
👉የሰራ ልምድ 0~3 አመት
👉ደሞዝ:- 7000-12000
👉ፆታ፦ሴ
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
👉የስራ መደብ፦#nurse//ላብራቶሪ/ጠቅላላ
👉 ለክሊኒክ እና ለሆስፒታል
👉የት/ደረጃ፦ዲፕልማ / ዲግሪ
👉የስራ ልምድ: 0~8አመት
👉ደሞዝ:- በስምምነት
👉ፆታ፦ሴት/ወንድ
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
👉የስራው መደብ ቡቲክ ሴልስ
👉የት ደረጃ ፡ 8
👉ፆታ: ሴ
👉የስራ ልምድ ፡ 0-1
👉ደሞዝ :7000-20,000
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
👉የስራው መደብ =- የጥፍር እና አይላሽ
👉የትምርት ደረጃ 8+
👉የስራ ልምድ 0 -1 አመት
👉ደሞዝ 10000-25000
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
👉የስራው መደብ=- ፀሀፊ
👉የትምርት ደረጃ ዲፕሎም
👉የስራ ልምድ ያላት
👉ፆታ ሴት
👉ደሞዝ 8000/13000
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
👉የስራው አይነት =- ባርቴንደር
👉የትምርት ደረጃ 8/10/12
👉የስራ ልድ 1/3
👉ፆታ ሴት
👉ደሞዝ 10000+
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
👉የስራው መደብ =- ብስኩት ፋብሪካ
👉የትምርት ደረጃ 8/10/12
👉የስራ ልምድ 0 አመት
👉ደሞዝ 16000
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
👉የስራ መደብ፦ሼፍ ዋና / እረዳት
👉የት/ደረጃ፦ ሰርተፍኬት
👉ደሞዝ:-9000-35000
👉ፆታ፦ወንድ/ሴት
👉የስራ ልምድ ፡ 0_5አመት
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
👉የስራ መደብ ፡ እሪል እስቴት ሴልስ
👉የት ደረጃ ፡ ዲፕ/ዲግሪ
👉የስራ ልምድ ፡ 0-2
👉ደሞዝ ፡ 9000-50000
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
👉የስራ መደብ ፡ ሁለገብ ሰራተኛ
👉የደረጃ ፡- 8_10
👉የስራ ልምድ ፡- 0አመት
👉ደሞወዝ :- 10000
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
👉የስራ መደብ ፡ reception
👉የት ደረጃ ፡ 10/12
👉የስራ ልምድ ፡ 0-2
👉ደሞዝ 8000/15000
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
👉የስራ መደብ፦#ተላላኪና ፅዳት ለባንክ
👉የት/ደረጃ፦8/12 /ዲፕ
👉 የሰራ ልምድ 0 አመት
👉ደሞዝ:- በስምምነት
👉የስራ ቦታ: በሰፈር አቅራብያ
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
👉የስራ መደብ ፡ ጉዳይ አስፈፃሚ ፖስተኛ
👉የት ደረጃ ፡ 10/12/"Dip
👉ፆታ: ሴ/ወ
👉የስራ ልምድ ፡ 0-2አመት
👉ደሞዝ ፡ 15000+
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
👉መረጃና መዝገበ አያያዝ
👉 የት ደረጃ ፡ dip-degree
👉የስራ ልምድ ፡ 0_1አመት
👉ደሞዝ ፡ 13500
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
ለበለጠ መረጃ 👇👇👇👇
አድራሻ:- መገናኛ ደራርቱ ህንፃ ወደ 24 በሚወስደው መንገድ መብራቱን ተሻግሮ ሰኒ ህንፃ 3 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 305 👇👇👇👇👇
☎️ 09 07 36 23 85
☎️ 09 09 17 48 53
❤16👍5
ኢራን የዶናልድ ትራምፕ ትንሹ ልጅን የሆነውን ባሮን ትራምፕን ለገደለ የ10 ሚሊዮን ዶላር እከፍላለው አለች
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ትንሹ ልጅ የሆነውን ባሮን ትራምፕን ለመግደል የታለመ ሴራ የሚያሳይ ቪዲዮ በኢራን መንግስታዊ ቴሌቪዥን ከተሰራጨ በኋላ የአሜሪካ ሚስጥራዊ አገልግሎት (Secret Service) ጉዳዩን ማጣራት ጀምሯል።
በቴሌቪዥን የተሰራጨው ባለ 3 ደቂቃ ቪዲዮ የ20 ዓመቱ ባሮን ትራምፕ እንቅስቃሴ በቅርብ እንደሚከታተል የገለፀ ሲሆን፣ እሱን ለገደለ ሰው የ10 ሚሊዮን ዶላር የጉርሻ ክፍያ እንደተዘጋጀ ገልጿል።
የድርጅቱ ቃል አቀባይ ኔት ሄሪንግ እንደተናገሩት፣ ኤጀንሲው ስለ ቪዲዮው መኖር የሚያውቅ ሲሆን ከደህንነት ጥበቃ ጋር በተያያዘ ስጋት የሚፈጥሩ ማናቸውንም ነገሮች ይመረምራል።
ይህ ማስፈራሪያ የመጣው አሜሪካ እና እስራኤል በየካቲት ወር በኢራን ላይ ጥቃት ካሰነዘሩ በኋላ ሁለቱ ሀገራት በጦርነት ውስጥ ባሉበት ወቅት ነው።
የኢራን መንፈሳዊ መሪ አያቶላ አሊ ኻመኔይ በአሜሪካ ጥቃት ከተገደሉ ወዲህ የኢራን መገናኛ ብዙኃን በትራምፕ እና በቤተሰቦቻቸው ላይ ያተኮሩ የተለያዩ የማስፈራሪያ መልእክቶችን ሲያስተላልፉ ቆይተዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ትንሹ ልጅ የሆነውን ባሮን ትራምፕን ለመግደል የታለመ ሴራ የሚያሳይ ቪዲዮ በኢራን መንግስታዊ ቴሌቪዥን ከተሰራጨ በኋላ የአሜሪካ ሚስጥራዊ አገልግሎት (Secret Service) ጉዳዩን ማጣራት ጀምሯል።
በቴሌቪዥን የተሰራጨው ባለ 3 ደቂቃ ቪዲዮ የ20 ዓመቱ ባሮን ትራምፕ እንቅስቃሴ በቅርብ እንደሚከታተል የገለፀ ሲሆን፣ እሱን ለገደለ ሰው የ10 ሚሊዮን ዶላር የጉርሻ ክፍያ እንደተዘጋጀ ገልጿል።
የድርጅቱ ቃል አቀባይ ኔት ሄሪንግ እንደተናገሩት፣ ኤጀንሲው ስለ ቪዲዮው መኖር የሚያውቅ ሲሆን ከደህንነት ጥበቃ ጋር በተያያዘ ስጋት የሚፈጥሩ ማናቸውንም ነገሮች ይመረምራል።
ይህ ማስፈራሪያ የመጣው አሜሪካ እና እስራኤል በየካቲት ወር በኢራን ላይ ጥቃት ካሰነዘሩ በኋላ ሁለቱ ሀገራት በጦርነት ውስጥ ባሉበት ወቅት ነው።
የኢራን መንፈሳዊ መሪ አያቶላ አሊ ኻመኔይ በአሜሪካ ጥቃት ከተገደሉ ወዲህ የኢራን መገናኛ ብዙኃን በትራምፕ እና በቤተሰቦቻቸው ላይ ያተኮሩ የተለያዩ የማስፈራሪያ መልእክቶችን ሲያስተላልፉ ቆይተዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤22🤣11👍4🥰1
በናይጄሪያ የ101 ዓመቷ አያት በአደንዛዥ ዕፅ ንግድ ታሰሩ
በናይጄሪያ ደቡብ ምዕራብ ክፍል በምትገኘው ግዛት ነዋሪ የሆኑ የ101 ዓመቷ ኤስተር ኦጉንማቦ የተባሉ አረጋዊት ማሪዋና (ካናቢስ) ሲሸጡ በመገኘታቸው በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውለዋል።
የናይጄሪያ የዕፅ ተቆጣጣሪ ኤጀንሲ (NDLEA) እንዳስታወቀው፣ አያት ኤስተር በአካባቢው ለሚገኙ ነዋሪዎች በትንሽ በትንሹ የታሸገ 'ስከንክ' የተባለ የማሪዋና አይነት ሲሸጡ ተደርሶባቸዋል።
አረጋዊቷ ለፖሊስ በሰጡት ቃል፤ ቀደም ሲል የነበራቸው የሸቀጣ ሸቀጥ ሱቃቸው በእሳት ከተቃጠለባቸው በኋላ ገቢ ለማግኘት ሲሉ ወደ እፅ ንግዱ መግባታቸውን ተናግረዋል።
እንደ ኤጀንሲው ገለጻ፣ በሌጎስ የምትኖረው ሴት ልጃቸው በየአራት ቀኑ ዕፁን አዘጋጅታ የምታቀርብላቸው ሲሆን፣ እሷም ለምርመራ በቁጥጥር ስር ውላለች።
የዕፅ ተቆጣጣሪ ኤጀንሲው ስራ አስፈፃሚ ሞሐመድ ማርዋ አረጋዊቷን በእድሜያቸው ምክንያት በዋስ እንዲፈቱና የምክር አገልግሎት እንዲሰጣቸው አዝዘዋል።
ሆኖም በዋስ መፈታታቸው ከህጋዊ ተጠያቂነት እንደማያድናቸውና ክስ ሊመሰረትባቸው እንደሚችል ተገልጿል ሲል የሀገሪቱ መገናኛ ብዙሃን ሰሞኑ ዘግበዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
በናይጄሪያ ደቡብ ምዕራብ ክፍል በምትገኘው ግዛት ነዋሪ የሆኑ የ101 ዓመቷ ኤስተር ኦጉንማቦ የተባሉ አረጋዊት ማሪዋና (ካናቢስ) ሲሸጡ በመገኘታቸው በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውለዋል።
የናይጄሪያ የዕፅ ተቆጣጣሪ ኤጀንሲ (NDLEA) እንዳስታወቀው፣ አያት ኤስተር በአካባቢው ለሚገኙ ነዋሪዎች በትንሽ በትንሹ የታሸገ 'ስከንክ' የተባለ የማሪዋና አይነት ሲሸጡ ተደርሶባቸዋል።
አረጋዊቷ ለፖሊስ በሰጡት ቃል፤ ቀደም ሲል የነበራቸው የሸቀጣ ሸቀጥ ሱቃቸው በእሳት ከተቃጠለባቸው በኋላ ገቢ ለማግኘት ሲሉ ወደ እፅ ንግዱ መግባታቸውን ተናግረዋል።
እንደ ኤጀንሲው ገለጻ፣ በሌጎስ የምትኖረው ሴት ልጃቸው በየአራት ቀኑ ዕፁን አዘጋጅታ የምታቀርብላቸው ሲሆን፣ እሷም ለምርመራ በቁጥጥር ስር ውላለች።
የዕፅ ተቆጣጣሪ ኤጀንሲው ስራ አስፈፃሚ ሞሐመድ ማርዋ አረጋዊቷን በእድሜያቸው ምክንያት በዋስ እንዲፈቱና የምክር አገልግሎት እንዲሰጣቸው አዝዘዋል።
ሆኖም በዋስ መፈታታቸው ከህጋዊ ተጠያቂነት እንደማያድናቸውና ክስ ሊመሰረትባቸው እንደሚችል ተገልጿል ሲል የሀገሪቱ መገናኛ ብዙሃን ሰሞኑ ዘግበዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤10🤣6👍4😎3😢2
ኢትዮጵያ የዓለም ጤና ድርጅት የአፍሪካ ቀጠና ኮሚቴ ሊቀመንበርነትን ተረከበች
ኢትዮጵያ በዓለም ጤና ድርጅት (WHO) የአፍሪካ ቀጠና ኮሚቴ ሊቀመንበር በመሆን ተመረጠች። የጤና ሚኒስትሯ ዶ/ር መቅደስ ዳባ ሀገሪቱን በመወከል የሊቀመንበርነት ስልጣኑን ከማሊ የጤና እና ማህበራዊ ልማት ሚኒስትር ከኮሎኔል አሳ ባዲያሎ ቱሬ መረከባቸው ተነግሯል።
በ76ኛው የዓለም ጤና ድርጅት የአፍሪካ ቀጣና ጉባኤ ላይ የተረከበው ይህ ኃላፊነት፣ አህጉራዊ የጤና ፖሊሲዎችን በመምራት ረገድ ለኢትዮጵያ ትልቅ አቅም የሚሰጥ ነው ተብሏል።
በዚሁ ጉባኤ የኒጀር የህዝብ ጤና እና ንፅህና ሚኒስትር ዶ/ር ጋርባ ሃኪሚ እንዲሁም የዚምባብዌ የጤና እና ህፃናት እንክብካቤ ሚኒስትር ዶ/ር ዳግላስ ሞምቦሾራ የኮሚቴው ምክትል ሊቀመንበር በመሆን አጽድቀዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
ኢትዮጵያ በዓለም ጤና ድርጅት (WHO) የአፍሪካ ቀጠና ኮሚቴ ሊቀመንበር በመሆን ተመረጠች። የጤና ሚኒስትሯ ዶ/ር መቅደስ ዳባ ሀገሪቱን በመወከል የሊቀመንበርነት ስልጣኑን ከማሊ የጤና እና ማህበራዊ ልማት ሚኒስትር ከኮሎኔል አሳ ባዲያሎ ቱሬ መረከባቸው ተነግሯል።
በ76ኛው የዓለም ጤና ድርጅት የአፍሪካ ቀጣና ጉባኤ ላይ የተረከበው ይህ ኃላፊነት፣ አህጉራዊ የጤና ፖሊሲዎችን በመምራት ረገድ ለኢትዮጵያ ትልቅ አቅም የሚሰጥ ነው ተብሏል።
በዚሁ ጉባኤ የኒጀር የህዝብ ጤና እና ንፅህና ሚኒስትር ዶ/ር ጋርባ ሃኪሚ እንዲሁም የዚምባብዌ የጤና እና ህፃናት እንክብካቤ ሚኒስትር ዶ/ር ዳግላስ ሞምቦሾራ የኮሚቴው ምክትል ሊቀመንበር በመሆን አጽድቀዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤12👍1🥱1
የዋጋ ግሽበት በሐምሌ ወር ወደ 15.3 በመቶ ከፍ ማለቱን የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት አስታወቀ!
በ2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ የዋጋ ግሽበት በሐምሌ ወር ብቻ ወደ 15.3 በመቶ ከፍ ማለቱን የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት አስታወቀ።አገልግሎቱ ባወጣው የወርሃዊ የዋጋ ንረት መረጃ፣ በሐምሌ ወር የተመዘገበው የዋጋ ግሽበት ከባለፈው አመት ጋር ከነበረው 13.7 በመቶ ጋር ሲነጻጸር ጭማሪ አድርጓል። ሰኔ ወር ላይ የነበረው 14.8 በመቶ ነበር።
በዚህ ወር የምግብ ዋጋ ንረት 15.7 በመቶ ሲሆን፣ የምግብ ያልሆኑ ዕቃዎችና አገልግሎቶች የዋጋ ንረት ደግሞ 14.8 በመቶ ደርሷል ሲል አገልግሎቱ ገልጿል።የዋጋ ንረቱ በ2018 ዓ.ም. መጀመሪያ ወራት ላይ በመቀነስ ዝቅተኛ ደረጃ ላይ ከደረሰ በኋላ ከሚያዝያ ወር ጀምሮ ዳግም እየጨመረ የመጣ ሲሆን በመጋቢት ወር የነበረው የዋጋ ንረት ከወራት ዝቅተኛ ደረጃዎች አንዱ ሲሆን፣ በቀጣዮቹ ወራት ግን ጭማሪ ታይቷል።
በተለይም የምግብ ዋጋ ጭማሪ ለአጠቃላይ የዋጋ ንረቱ መጨመር ዋነኛ አስተዋጽዖ ካደረጉ ምክንያቶች መካከል ሲሆን የምግብ ዋጋ ንረት 15.7 በመቶ መድረሱ የዋጋ ጭማሪው በቤተሰቦች የዕለት ተዕለት ወጪ ላይ ጫና መፍጠሩን ያሳያል።
ባለፈው አመት ከነበረው የዋጋ ግሽበት ከ13.7 በመቶ ጀምሮ በዓመቱ መካከል እስከ 9 በመቶ አካባቢ ዝቅ ብሎ ነበር።ይሁን እንጂ ነገር ዳግም በመጨመር በሰኔ 14.8 በመቶ እና በሐምሌ 15.3 በመቶ ደርሷል። በመሆኑም የቅርብ ወራት የዋጋ ንረት አዝማሚያ በኢትዮጵያ የእቃና የአገልግሎት ዋጋ ጭማሪው እንደገና እየተፋጠነ መምጣቱን ያሳያል ሲል የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ገልጿል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
በ2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ የዋጋ ግሽበት በሐምሌ ወር ብቻ ወደ 15.3 በመቶ ከፍ ማለቱን የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት አስታወቀ።አገልግሎቱ ባወጣው የወርሃዊ የዋጋ ንረት መረጃ፣ በሐምሌ ወር የተመዘገበው የዋጋ ግሽበት ከባለፈው አመት ጋር ከነበረው 13.7 በመቶ ጋር ሲነጻጸር ጭማሪ አድርጓል። ሰኔ ወር ላይ የነበረው 14.8 በመቶ ነበር።
በዚህ ወር የምግብ ዋጋ ንረት 15.7 በመቶ ሲሆን፣ የምግብ ያልሆኑ ዕቃዎችና አገልግሎቶች የዋጋ ንረት ደግሞ 14.8 በመቶ ደርሷል ሲል አገልግሎቱ ገልጿል።የዋጋ ንረቱ በ2018 ዓ.ም. መጀመሪያ ወራት ላይ በመቀነስ ዝቅተኛ ደረጃ ላይ ከደረሰ በኋላ ከሚያዝያ ወር ጀምሮ ዳግም እየጨመረ የመጣ ሲሆን በመጋቢት ወር የነበረው የዋጋ ንረት ከወራት ዝቅተኛ ደረጃዎች አንዱ ሲሆን፣ በቀጣዮቹ ወራት ግን ጭማሪ ታይቷል።
በተለይም የምግብ ዋጋ ጭማሪ ለአጠቃላይ የዋጋ ንረቱ መጨመር ዋነኛ አስተዋጽዖ ካደረጉ ምክንያቶች መካከል ሲሆን የምግብ ዋጋ ንረት 15.7 በመቶ መድረሱ የዋጋ ጭማሪው በቤተሰቦች የዕለት ተዕለት ወጪ ላይ ጫና መፍጠሩን ያሳያል።
ባለፈው አመት ከነበረው የዋጋ ግሽበት ከ13.7 በመቶ ጀምሮ በዓመቱ መካከል እስከ 9 በመቶ አካባቢ ዝቅ ብሎ ነበር።ይሁን እንጂ ነገር ዳግም በመጨመር በሰኔ 14.8 በመቶ እና በሐምሌ 15.3 በመቶ ደርሷል። በመሆኑም የቅርብ ወራት የዋጋ ንረት አዝማሚያ በኢትዮጵያ የእቃና የአገልግሎት ዋጋ ጭማሪው እንደገና እየተፋጠነ መምጣቱን ያሳያል ሲል የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ገልጿል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤9😢5👍1🙉1
በኢትዮጵያ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ታሪክ
ከጠቅላላ 600 / 20.67 ብቻ በማስመዝገብ እጅግ አነጋጋሪ የሆነ ዝቅተኛ ውጤት ያስመዘገበው የ22 አመቱ ተፈታኝ
በዘንድሮው 2018 ዓ/ም በአገር አቀፍ ደረጃ ይፋ የተደረገውን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤት ተከትሎ፣ በማኅበራዊ ሚዲያ ገጾች ላይ ሰፊ አጀንዳ የሆነና በርካታ ተከታታዮችን ያስገረመ የውጤት ዝርዝር ይፋ ሆኗል።
በማኅበራዊ ሚዲያ የመረጃ ገጾች (ጉርሻ ፔጅን ጨምሮ) ከተሰራጩት የውጤት ሰነዶች ማረጋገጥ እንደተቻለው፣ በሶሻል ሳይንስ (Social Science) ዘርፍ ፈተናውን የወሰደው የ22 ዓመት ወንድ ተፈታኝ፣ ከጠቅላላ 600 ነጥብ 20.67 ብቻ በማስመዝገብ በአማካይ 3.45% አስመዝግቧል።
ይህም በኢትዮጵያ የትምህርት ታሪክ ውስጥ በታችኛ ደረጃ ከተመዘገቡት ውጤቶች መካከል እጅግ አነስተኛው እና ያልተለመደው ተብሎ ተጠቅሷል።
ለሕዝብ ይፋ የተደረገው የተፈታኙ የትምህርት ዓይነቶች ውጤት ዝርዝር የሚከተለውን ይመስላል፦
1ኛ. እንግሊዝኛ (English): 8.00
2ኛ. የተፈጥሮ ዝንባሌ ፈተና (Scholastic Aptitude Test): 5.00
3ኛ. ታሪክ (History): 4.00
4ኛ. ጂኦግራፊ (Geography): 2.00
5ኛ. ሒሳብ (Mathematics): 1.67
6ኛ. ኢኮኖሚክስ (Economics): 0.00
የተፈታኙ ግላዊ መብትና ለማክበር ስሙ ያልተጠቀሰው ይህ ተማሪ ያስመዘገበው እጅግ ዝቅተኛ ውጤት፣ በማኅበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎችና በትምህርት ባለሙያዎች ዘንድ ሰፊ መነጋገሪያ ሆኗል። ብዙዎች እራሱን ወደ ሚዲያ እንዲወጣ እየጠየቁ ይገኛሉ ።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
ከጠቅላላ 600 / 20.67 ብቻ በማስመዝገብ እጅግ አነጋጋሪ የሆነ ዝቅተኛ ውጤት ያስመዘገበው የ22 አመቱ ተፈታኝ
በዘንድሮው 2018 ዓ/ም በአገር አቀፍ ደረጃ ይፋ የተደረገውን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤት ተከትሎ፣ በማኅበራዊ ሚዲያ ገጾች ላይ ሰፊ አጀንዳ የሆነና በርካታ ተከታታዮችን ያስገረመ የውጤት ዝርዝር ይፋ ሆኗል።
በማኅበራዊ ሚዲያ የመረጃ ገጾች (ጉርሻ ፔጅን ጨምሮ) ከተሰራጩት የውጤት ሰነዶች ማረጋገጥ እንደተቻለው፣ በሶሻል ሳይንስ (Social Science) ዘርፍ ፈተናውን የወሰደው የ22 ዓመት ወንድ ተፈታኝ፣ ከጠቅላላ 600 ነጥብ 20.67 ብቻ በማስመዝገብ በአማካይ 3.45% አስመዝግቧል።
ይህም በኢትዮጵያ የትምህርት ታሪክ ውስጥ በታችኛ ደረጃ ከተመዘገቡት ውጤቶች መካከል እጅግ አነስተኛው እና ያልተለመደው ተብሎ ተጠቅሷል።
ለሕዝብ ይፋ የተደረገው የተፈታኙ የትምህርት ዓይነቶች ውጤት ዝርዝር የሚከተለውን ይመስላል፦
1ኛ. እንግሊዝኛ (English): 8.00
2ኛ. የተፈጥሮ ዝንባሌ ፈተና (Scholastic Aptitude Test): 5.00
3ኛ. ታሪክ (History): 4.00
4ኛ. ጂኦግራፊ (Geography): 2.00
5ኛ. ሒሳብ (Mathematics): 1.67
6ኛ. ኢኮኖሚክስ (Economics): 0.00
የተፈታኙ ግላዊ መብትና ለማክበር ስሙ ያልተጠቀሰው ይህ ተማሪ ያስመዘገበው እጅግ ዝቅተኛ ውጤት፣ በማኅበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎችና በትምህርት ባለሙያዎች ዘንድ ሰፊ መነጋገሪያ ሆኗል። ብዙዎች እራሱን ወደ ሚዲያ እንዲወጣ እየጠየቁ ይገኛሉ ።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤31🤔7👍3🙉2⚡1👌1🤡1
#ታርጋቸውን አሳውቁ‼️
በ9417 ላይ እየደወላችሁ የታርጋ ቁጥራቸውን ጥቀሱ!
👉ከታሪፍ በላይ የሚያስከፍሉ እስከ 200 አሽከርካሪዎች በየቀኑ እርምጃ እየተወሰደባቸው ነው
የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ አላግባብ ታሪፍ በሚጨምሩና መስመር በሚያሳጥሩ አሽከርካሪዎች ላይ የ5 ሺህ ብር ቅጣት ሊጥል ነው።
ከ15 ሺህ በላይ የህዝብ ትራንስፖርቶች ቢኖሩም፣ ጥቂት የማይባሉ ግን ህዝቡን እያማረሩ ይገኛሉ።
መንግሥት ጥብቅ እርምጃ ለመውሰድ ተዘጋጅቷል።
9417 ደውሉ፣ የታርጋ ቁጥራቸውን አሳውቁ!"
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
በ9417 ላይ እየደወላችሁ የታርጋ ቁጥራቸውን ጥቀሱ!
👉ከታሪፍ በላይ የሚያስከፍሉ እስከ 200 አሽከርካሪዎች በየቀኑ እርምጃ እየተወሰደባቸው ነው
የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ አላግባብ ታሪፍ በሚጨምሩና መስመር በሚያሳጥሩ አሽከርካሪዎች ላይ የ5 ሺህ ብር ቅጣት ሊጥል ነው።
ከ15 ሺህ በላይ የህዝብ ትራንስፖርቶች ቢኖሩም፣ ጥቂት የማይባሉ ግን ህዝቡን እያማረሩ ይገኛሉ።
መንግሥት ጥብቅ እርምጃ ለመውሰድ ተዘጋጅቷል።
9417 ደውሉ፣ የታርጋ ቁጥራቸውን አሳውቁ!"
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤28👍3🤔2🤪1
12ኛ ክፍል ፈተና የወደቀች ልጅ ራሷን አጠፍች❗
ዛሬ በሲዳማ ክልል በምስራቃዊ ሲዳማ ዞን በንሳ ዳዬ አንድት ሴት ልጅ ከ12ኛ (entrance) ተፈታኝ ባለማለፏ ምክንያት ተበሳጭታ #ቦኖራ ተብሎ በሚጠራው ጥልቅ ወንዝ ውስጥ እራሷን አጥፍታለች።
ነፍስ ይማር❗
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
ዛሬ በሲዳማ ክልል በምስራቃዊ ሲዳማ ዞን በንሳ ዳዬ አንድት ሴት ልጅ ከ12ኛ (entrance) ተፈታኝ ባለማለፏ ምክንያት ተበሳጭታ #ቦኖራ ተብሎ በሚጠራው ጥልቅ ወንዝ ውስጥ እራሷን አጥፍታለች።
ነፍስ ይማር❗
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
😢53💔17❤3👍1😱1🙏1
ኢዜማ በአዲስ አበባ ጉዳይ ላይ የተዋቀረውን ኮሚቴን ውድቅ ማድረጉን ዛሬ በሰጠው መግለጫ አስታወቀ።
የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ ፓርቲ (ኢዜማ) ዛሬ ረቡዕ በሰጠው መግለጫ፤ በአዲስ አበባ ጉዳይ ምክረ ሃሳብ እንዲያዘጋጅ የተሰየመው አስማሚ ኮሚቴ አሰራር የኮሚሽኑን ሕጋዊ ማዕቀፍ የጠበቀ አይደለም ብሏል።
የፓርቲው መሪ አቶ እዮብ መስፍን እንደገለጹት፤ የኮሚቴው አወቃቀርና አካሄድ የኮሚሽኑን ሕግ ያልተከተለ በመሆኑ ፓርቲው አጠቃላይ ሂደቱን ውድቅ በማድረግ ለሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ ቅሬታ አቅርቧል።
ኢዜማአክሎም በአዲስ አበባ ጉዳይ ላይ ካለው ተቃውሞ በተጨማሪ፤ በምክክሩ ወቅት የቀረቡ 400 ያህል ምክረ ሃሳቦችና የውይይት ቃለ ጉባኤዎች ለሕዝብ ግልጽ እንዲሆኑ ጥሪ አቅርቧል።"
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ ፓርቲ (ኢዜማ) ዛሬ ረቡዕ በሰጠው መግለጫ፤ በአዲስ አበባ ጉዳይ ምክረ ሃሳብ እንዲያዘጋጅ የተሰየመው አስማሚ ኮሚቴ አሰራር የኮሚሽኑን ሕጋዊ ማዕቀፍ የጠበቀ አይደለም ብሏል።
የፓርቲው መሪ አቶ እዮብ መስፍን እንደገለጹት፤ የኮሚቴው አወቃቀርና አካሄድ የኮሚሽኑን ሕግ ያልተከተለ በመሆኑ ፓርቲው አጠቃላይ ሂደቱን ውድቅ በማድረግ ለሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ ቅሬታ አቅርቧል።
ኢዜማአክሎም በአዲስ አበባ ጉዳይ ላይ ካለው ተቃውሞ በተጨማሪ፤ በምክክሩ ወቅት የቀረቡ 400 ያህል ምክረ ሃሳቦችና የውይይት ቃለ ጉባኤዎች ለሕዝብ ግልጽ እንዲሆኑ ጥሪ አቅርቧል።"
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
👍12❤3
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ በአርሶ አደር ይዞታዎች ላይ ሲሰጥ የነበረውን የይዞታ ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት አገልግሎት ላይ ጥሎት የነበረውን እገዳ ማንሳቱን አስታወቀ።
ቢሮው ለሁሉም የቢሮው የስራ ዘርፎች እና ለክፍለ ከተማ መሬት ልማትና አስተዳደር ጽህፈት ቤቶች ባስተላለፈው መመሪያ እንዳመለከተው ፣ በአርሶ አደር ይዞታዎች ላይ የሚሰጡ የይዞታ ማረጋገጫ የምስክር ወረቀቶች ለሶስተኛ ወገን እንዳይተላለፉና እንዳይዘዋወሩ ቀደም ሲል እገዳ ተጥሎ ቆይቷል።
ይህ እገዳ የተጣለው አርሶ አደሩን ከኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ቀውሶች ለመጠበቅና የይዞታ ዋስትናውን ለማረጋገጥ በታለመ መመሪያ መሰረት እንደነበር ተገልጿል።
ይሁን እንጂ እገዳው በቆየባቸው ጊዜያት በመልካም አስተዳደር ዙሪያ ክፍተቶች ሲታዩ መቆየታቸውንና ከባለይዞታዎች ቅሬታዎችና አቤቱታዎች ሲቀርቡ እንደነበር ቢሮው ጠቁሟል።
እነዚህን የመልካም አስተዳደር ችግሮች ለመፍታት እና ለቀረቡ ቅሬታዎች ምላሽ ለመስጠት ሲባል፣ ከነሐሴ 14 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ እገዳው እንዲነሳ ቢሮው ወስኗል።
በመሆኑም የሚመለከታቸው አካላት ስራውን በከፍተኛ ጥንቃቄና በዲሲፕሊን እንዲያከናውኑ ቢሮው ጥብቅ ማሳሰቢያ ሰጥቷል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ልማት እና አስተዳደር ቢሮ ለአርሶ አደሮች የሚሰጥ የመኖሪያ ቤት ፣ የድርጅትና የግብርና መጠቀሚያ የይዞታ ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ላይ እግድ ጥሎ የነበረው ከጥር 5/2018 ዓም ጀምሮ ነበር።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
ቢሮው ለሁሉም የቢሮው የስራ ዘርፎች እና ለክፍለ ከተማ መሬት ልማትና አስተዳደር ጽህፈት ቤቶች ባስተላለፈው መመሪያ እንዳመለከተው ፣ በአርሶ አደር ይዞታዎች ላይ የሚሰጡ የይዞታ ማረጋገጫ የምስክር ወረቀቶች ለሶስተኛ ወገን እንዳይተላለፉና እንዳይዘዋወሩ ቀደም ሲል እገዳ ተጥሎ ቆይቷል።
ይህ እገዳ የተጣለው አርሶ አደሩን ከኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ቀውሶች ለመጠበቅና የይዞታ ዋስትናውን ለማረጋገጥ በታለመ መመሪያ መሰረት እንደነበር ተገልጿል።
ይሁን እንጂ እገዳው በቆየባቸው ጊዜያት በመልካም አስተዳደር ዙሪያ ክፍተቶች ሲታዩ መቆየታቸውንና ከባለይዞታዎች ቅሬታዎችና አቤቱታዎች ሲቀርቡ እንደነበር ቢሮው ጠቁሟል።
እነዚህን የመልካም አስተዳደር ችግሮች ለመፍታት እና ለቀረቡ ቅሬታዎች ምላሽ ለመስጠት ሲባል፣ ከነሐሴ 14 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ እገዳው እንዲነሳ ቢሮው ወስኗል።
በመሆኑም የሚመለከታቸው አካላት ስራውን በከፍተኛ ጥንቃቄና በዲሲፕሊን እንዲያከናውኑ ቢሮው ጥብቅ ማሳሰቢያ ሰጥቷል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ልማት እና አስተዳደር ቢሮ ለአርሶ አደሮች የሚሰጥ የመኖሪያ ቤት ፣ የድርጅትና የግብርና መጠቀሚያ የይዞታ ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ላይ እግድ ጥሎ የነበረው ከጥር 5/2018 ዓም ጀምሮ ነበር።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤2