አዲስ ሪፖርተር - NEWS
36.1K subscribers
17K photos
415 videos
21 files
3.01K links
🔖 ይህ የአዲስ ሪፖርተር የቴሌግራም ገፅ ነው !

=> በቻናሉ
📌 ፈጣን ፥
📌 ትኩስ ፥
📌 ወቅታዊ እና
📌 አዳዲስ መረጃዎች እንደወረዱ በቅፅበት ፥ በትኩሱ ይደርሳችኋል !

🔖 ይወዳጁን ፤ በእርግጥም ይወዱታል !
For promotion @Addisreporter_bot

#ADDIS ABABA, ETHIOPIA
Download Telegram
#NGAT

የሀገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ተመዝጋቢዎች Username፣ Password እና Entrance Ticket አሁን ላይ ማግኘት እንደምትችሉ ተገልጿል።

በመሆኑም ፕሮፋይላችሁ ላይ በመግባት 'Exam Credentials' በሚለው ስር 'Download Entry Ticket' የሚለውን በመጫን ወደ ፈተና ማዕከል መግቢያ ትኬትዎን አውርደው ፕሪንት ያድርጉ።

ፈተናው ከሚጀመርበት ሰዓት 30 ደቂቃ ቀድማችሁ መድረስ ይጠበቅባችኋል። 

ሀገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ነሐሴ 20 እና 21/2018 ዓ.ም እንደሚሰጥ መገለፁ ይታወቃል፡፡

@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
9👍3
ከጆኒ ጁጁትሱ ጋር ያደርገዋል ተብሎ በብዙዎች ዘንድ በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የትግል ውድድር ሊካሄድ ጥቂት ቀናት ሲቀሩት፣ ተወዳዳሪው ሴዶ ማርሻል አርት «ድግምትና መተት ተሰርቶብኛል» በሚል ምክንያት ከውድድሩ ማለፉን ባሰራጨው ተንቀሳቃሽ ምስል ይፋ አድርጓል።

ሴዶ ባስተላለፈው መልእክት፣ በተቃዋሚው ወገን በእንቁላል አማካኝነት ድግምት እንደተደረገበትና ንቃተ ህሊናንም ያሸነፈው በዚሁ ሁኔታ መሆኑን ገልጾ፣ በዚህ አይነት ሁኔታ ውስጥ ገብቶ መወዳደር እንደማይፈልግ አስታውቋል።

ውድድሩን ለሚከታተለው የኢትዮጵያ ህዝብ፣ ለትኬት ገዢዎች እና ለስፖንሰሮች ይቅርታ የጠየቀው ሴዶ፣ አዘጋጆቹ ሌላ ተወዳዳሪ ካቀረቡለት ለመግጠም ዝግጁ መሆኑን ጠቁሞ፣ የውድድር አዘጋጁን ኢቲኤፍሲ (ETFC) ቲሸርት በካሜራ ፊት አውልቆ በመጣል ከውድድሩ መውጣቱን አረጋግጧል።

ሴዶ ይህንን መልዕክት ያስተላለፈው፤ በቀልድ መልክ ይሁን በትክክለኛ ውድድሩን ለማቋረጥ፤ እስካሁን ከውድድሩ አዘጋጆች የታወቀ ነገር የለም።

@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
🤣7719🤪4👍3
ከሚሰራበት ድርጅት የተቆራረጡ ፌሮ ብረቶችን በሁለት እግሮቹ አስሮ  ይዞ የወጣው ግለሰብ ክስ ተመሰረተበት።

ወንጀሉ የተፈጸመው ሐምሌ 24/2018 ዓ/ም ከቀኑ 11:00 ሠዓት በንፍስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ  ወረዳ1 ለቡ መብራት አካባቢ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪ አስታውቋል።

ተከሳሽ በሪሁን ሰፈፈ በተጠቀሰው አካባቢ ከሚገኝ አንድ ሪል ስቴት ውስጥ  በቀን ሰራተኛነት ተቀጥሮ ሲሰራ የነበረ ሲሆን በስራ መውጫ ሰዓት የድርጅቱ ንብረት የሆነውን ቁርጥራጭ ፌሮ ብረት በሁለት እግሩ ከቁርጭምጭሚቱ በታች ፌስታል በመጠምጠም ከእግሮቹ ጋር አስሮ እና ሱሪውን ከላይ በመልበስ ይዞ ሊወጣ ሲል በድርጅቱ ጥበቃዎች ተይዞ ክስ እንደ ተመሰረተበት በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ፖሊስ ዋና መምሪያ የለቡ ፖሊስ መምሪያ ገልጿል።

ህይወታቸውን ለመቀየር ቀን ከሌሊት በታማኝነት የሚሰሩ የቀን ሰራተኞች እንዳሉ ሁሉ አንዳንዶች ደግሞ ወንጀልን ለመፈጸም አቅደው እና አስበው የሚንቀሳቀሱ እንደማይጠፉ ፖሊስ አስታውቋል።

አሰሪ ድርጅቶች ሰራተኞችን ተገቢ በሆነ መንገድ መቅጠር እና ቁጥጥር ማድረግ ይኖርባቸዋል ሲል የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ መልዕክቱን አስተላልፏል።

@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
💔176🤔4👍2😢1
“አይፎን 15” ካልገዛችሁልኝ ያለው ወጣት ራሱን ጨምሮ የቤተሰቡን ነፍስ ቀጥፏል።

በህንድ ማሃራሽትራ ግዛት ዕድሜው 18 ዓመት የሆነ ወጣት አዲስ “አይፎን 15” (iPhone 15) ስልክ እንዲገዛለት ያነሳው ጥያቄ ቤተሰቦቹ ባለመቀበላቸው፣ ከፍ ያለ ቦታ ላይ በመውጣት እራሱን ከገደል አፋፍ ላይ አቁሞ ቆይቷል።

ወላጆቹ ለሰዓታት ሲለምኑት እና ለማሳመን ሲሞክሩ ከቆዩ በኋላ አባቱ ሊያድኑት ወደ እሱ ሲጠጉ፣ ወጣቱ አባቱን ጨብጦ በመሳቡ ሁለቱም ከገደል ወድቀው ህይዎታቸው አልፏል።

ልጇን እና ባለቤቷን በድንገት ያጣችው እናቷም በደረሰባት ከፍተኛ ሀዘን እና ድንጋጤ ከተመሳሳይ የገደል አፋፍ ላይ እራሷን በመጣሏ የሷም ህይወት ማለፉ ተዘግቧል።

ይህ አሳዛኝ ክስተት በዛሬው ዕለት በርካቶች ሲመለከቱት፥ በወጣቶች የአዕምሮ ጤና ዙሪያ ያለውን ስጋት አጉልቶ ያሳየ ስለመሆኑ ተነግሯል።

@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
😢3410👍2
አንድ የክርስቲያን እምነት ተከተይ የቁርዓን ውድድር አሸንፎ የዑምራ ጉዞ ተሸለመ

​በግብፅ የሚኖር ሚና የተባለ የክርስቲያን እምነት ተከተይ በቁርዓን አፈጻጸም ውድድር ላይ ተሳታፊ በመሆን አሸናፊ መሆኑ የመገናኛ ብዙኃን እና የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎችን ትኩረትስቧል።

​ሚና በውድድሩ የተሳተፈው ሙና የተባለችው ሙስሊም ጎረቤቱ ለውድድሩ ስታደርግ የነበረውን ጥረት ከተመለከተ በኋላ እሷን የመርዳት እና የማበረታታት አላማ ሰንቆ እንደነበር ተገልጿል።

የውድድሩ አሸናፊ በመሆን የተበረከተለትን የዑምራ (የመካ) ነፃ የጉዞ ሽልማት፣ እሱ በሃይማኖታዊ ምክንያት ሊጠቀምበት ስለማይችል ሙሉ በሙሉ ለጎረቤቱ ለሙና አበረክቶላታል።

​ይህ አርአያነት ያለው የእርስ በርስ መከባበር እና የጎረቤትነት ፍቅር ድርጊት በግብፅ እና በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ ከፍተኛ አድናቆትን እያገኘ ይገኛል።

@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
51🤣19👍5🎉2😎1
ቀን 18/12/18 የወጡ የስራ ማስታወቂያዎች
⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️
📞09 07 36 23 85
📞09 09 17 48 53
🇪🇹የስራ አይነት👉NGO phone opretor&reseption
    ደመወዝ===350_400dollar
    ፆታ===ወ/ሴት
    ልምድ===0አመት
    የት/ት ደረጃ===ድግ&ዲፕ
🇪🇹የስራ አይነት👉NGOበሁሉም ግማሽ ቀን/ሙሉ ቀን/አዳር/
    ደመወዝ===200-600 dollar
    ፆታ===ወ/ሴት
   ልምድ===0-5አመት
    የት/ት ደረጃ= ከ12 ጀምሮ
🇪🇹position👉፡ቡና አሻጊ ለexport
     ደመወዝ===13500+
     ፆታ===ወ/ሴት
     ልምድ===0አመት
     የ/ት ደረጃ===10
🇪🇹position👉ውሀ ሽያጭ መኪና ላይ
    ደመወዝ===13000+
    ፆታ===ወ/ሴት
    ልምድ===0አመት
    የት/ት ደረጃ===8+
🇪🇹position👉ብስኩት ፋብሪካ
    ደመወዝ===14500
    ዖታ===ወ/ሴት
   ልምድ===0አመት
   የት/ት=== ደረጃ-10+
🇪🇹positionትኬት ቆራጭ/ለባስ/ለባቡር/
     ደመወዝ===15000+
     ፆታ===ወ/ሴት
     ልምድ===አይጠይቅም
     የት/ደረጃ===6-12
🇪🇹position👉ስልክ ኦፕሬተር/ለድርጅት/NGO/ኤጀንሲ/
     ደመወዝ-15000+
     ፆታ===ወ/ሴት
     ልምድ===0አመት
     የት/ት ደረጃ==8-12
🇪🇹position===ሞዴል አሰልጥኖ
      ደመወዝ===15000+
      ፆታ===ወ/ሴት
      ልምድ===0አመት
      የት/ት ደረጃ===10
🇪🇹position👉ፕላስቲክ ፋብሪካ
     ደመወዝ===12500+
     ፆታ===ወ/ሴት
     ልምድ===0አመት
     የት/ት ደረጃ===አይጠይቅም
🇪🇹potition👉ጉዳይ አስፈፃሚ ለድርጅቶች
     ደመወዝ===15000+
     ፆታ===ወ/ሴት
     ልምድ0===0አመት
     የት/ት ደረጃ==8-12
🇪🇹position👉ለስላሳ ፋብሪካ ውስጥ
     ደመወዝ===14000
     ፆታ===ወ/ሴት
     ልምድ===0አመት
     የት/ት ደረጃ===8ኛ-12
🇪🇹position👉እንግዳ ተቀባይ/reseption/
ደመወዝ===12000+
ፆታ===ወ/ሴት
ልምድ===0-1አመት
የት/ትደረጃ ==8-12
🇪🇹position👉አምፖል ማምረት
   ደመወዝ===13,000
   ፆታ===ወ/ሴት
   ልምድ===0አመት
   የት/ት ደረጃ===8+
🇪🇹position👉ሹፌር
    ደመወዝ 14-22000
    ፆታ===ወ
    ልምድ=2አመት
    የት/ት ደረጃ===ህዝብ1/ደረቅ/2/3/
🇪🇹position👉አካውንታት
   ደመወዝ=14500+
   ፆታ===ወ
   ልምድ===0-5አመት
   የት/ት ደረጃ===digree
🇪🇹position👉ሆስተስ
   ደመወዝ===25000
   ፆታ=/ሴት
   ልምድ===0-አመት
   የት/ት ደረጃ10-12
🇪🇹position👉ቴሌ ማርኬተር ሽያጭ
    ደመወዝ===13500
    ፆታ===ወ/ሴት
    ልምድ===0-1አመት
    የት/ት ደረጃ==8-12
🇪🇹position👉ቀለም ፍብሪካ
    ደመወዝ===16000
    ዖታ===ወ/ሴት
    ልምድ===አይጠይቅም
    የት/ት ደረጃ===አይጠይቅም
🇪🇹position👉 ጫኝ አውራጅ
     ደመወዝ===10000+
     ዖታ===ወ/
     ልምድ===0-አመት
     የት/ት ደረጃ==8-12
🇪🇹position===ማናጀር ለሆቴል
    🔶ደመወዝ===18,000
    ፆታ===ወ/ሴት
    ልምድ===0-2
    የት/ት ደረጃ===digree
ማሳሰቢያ ስራው አ/አ ነዋሪ ለሆናቹ ብቻ ነው
☎️ 📞0909174853
     📞 0907362385
     አድራሻ መገናኛ ደራርቱ ህፃ
    ወደ 24 በሚወስደው መንገድ
  መብራቱን ተሻግሮ ሰኒ ህንፃ 3 ፎቅ
      ቢሮ ቁጥር 305
   
7👍3
#እንዲታወቅ
****
ከአያት 49 ወደ ፊጋ በሚወስደው መንገድ ላይ 72  ድልድይ አካባቢ የመንገድ ጥገና ሥራ ይካሄዳል።

በመሆኑም በተጠቀሰው ሥፍራ የሚካሄደውን የጥገና ሥራ በፍጥነት ለማከናወን፤ ከነገ ሰኞ ነሐሴ 18 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ መንገዱ በከፊል ለትራፊክ ዝግ ይደረጋል።

ስለሆነም አሸከርካሪዎች ጥንቃቄ በማድረግ ማለፍና እና አማራጭ መንገዶችን እንድትጠቀሙ  ትጠየቃላችሁ።
@ የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን

@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
5👍4👌1
“አንዲት ጠብታ ነዳጅ በሆርሙዝ አታልፍም” ኢራን

ኢራን ጎረቤቶቿ “በአሜሪካ የኢኮኖሚ ጫና ዘመቻ ላይ ከተሳተፉ ሆርሙዝ ሰርጥን ሙሉ ለሙሉ እዘጋዋለሁ“ አለች።

ጎረቤት ሀገራት ከአሜሪካ ጋር ግንባር ፈጥረው ኢኮኖሚያዊ አደጋ የሚያመጡ ከሆነ “አንዲት ጠብት ነዳጅ ከፐርዢያ ባህረ ሰላጤ አያልፍም አታልፍም“ ብላለች።

አማራጭ መስመሮችን ሊጠቀሙ ቢችሉም ወታደራዊ ዕርምጃ እንደምትወስድም ኢራን ዝታለች።

ቴህራን ይህን ሀሳቧን ይፋ ያደረገችው የአሜሪካ ግምጃ ቤት ዋና ፀሐፊ ስኮት ቢሰንት ሀገራት አሜሪካን እንዲደግፉ እና በኢራን ላይ ብርቱ ምጣኔ ሀብታዊ ጫና ለመፍጠር ጥሪ ካቀረቡ በኃላ ነው ።

የዋሽንግተን አጋሮች እና ሌሎች ሀገራትም ዘመቻውን እንዲቀላቀሉ ራሳቸው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ማሳሰቢያ መስጠታቸው የሚዘነጋ አይደለም።

እንደቻይና ያሉ ሀገራት ደግሞ የአሜሪካን ጥሪ አንቀበለውም በሚል ውድቅ አድርገውታል።

ከቴህራን ጋር ንግድ የሚለዋወጡ ሀገራትም ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ዋይት ሀውስ አስጠንቅቋል።

የኢራን ከፍተኛው ብሄራዊ ደህንነት ምክር ቤት ሀኃላፊ ሞህሰን ረዛኢ ከአሜሪካ ጎን በምጣኔ ሀብታዊ ዘመቻው ላይ ለመሰለፉ የሚሞክሩ ሀገራት “አደብ ቢገዙ መልካም ነው “ሲሉም አስጠንቅቀዋል።

የትኛወም ሀገር በዚህ ጉዳይ ላይ እንዳይሳተፉ ብለዋል።

ከዋሽንግተን ጋር አብረው የሚሰሩ ካሉ ቴህራን እንደጠላት ትቆጥራቸዋለች  ብለዋል ሞህሰን ረዛኢ ሲሉ አር ቲ እና አልጀዚራ አስነብበዋል።

@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
9🤔8🥱2👍1
ዓመተ ምህርት (ዓ.ም) የሚለው የዘመን አቆጣጠር የኢትዮጵያ አቆጣጠር (ኢ.አ) እንዲባል ስምምነት መደረሱ ተገለጸ

ዓመት ምሕረት (ዓ.ም) የሚለው የዘመን አቆጣጠር እንዲቀር የተለያዩ ምክረ ሀሳቦች ሲቀርቡ የነበረ ሲሆን፣ ለ4ሺሕ ጉባያተኞች ተነቦ ኮሚሽኑ በተረከበው ሰነድ፣ ዓ.ም የሚለው ቀርቶ የኢትዮጵያ አቆጣጠር (ኢ.አ) እንዲባል ስምምነት መደረሱን ተመካካሪዎች ገልጸዋል። ሒጅራ እንደ ካላንደር ይካተት ተብሎ መያዙም ተገልጿል።

@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
💔38😡22👍156🥰5😢4🎉4🙊3😍1🤪1
በረያ አዘቦ ከባድ የድሮን ጥቃት‼️
በዛሬው ዕለት ነሐሴ 18/2018 ዓ.ም በራያ አዘቦ ከአላማጣ ወደ ራያ ዓዘቦ መንገድ ካራ ዓዲ ሻቦ ➡️ ሩፋኤል ➡️ ዶውኣልጋ ወደ ፀሃይ መውጫ አቅጣጫ ራያ ዓዘቦ ልዩ ስሙ #ጋሳራ በተባለ ቦታ ከባድ የድሮን ድብደባ ተፈፅሟል።
ህወሃት ከአራት ቀን በፊት ከባድ መሳሪያዎችን በቅጠል ሸፍኖ አስቀምጧቸው እንደነበር ምንጮች ገልፀዋል።

@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
5👍5🤔1
በረያ አዘቦ ከባድ የድሮን ጥቃት‼️
በዛሬው ዕለት ነሐሴ 18/2018 ዓ.ም በራያ አዘቦ ከአላማጣ ወደ ራያ ዓዘቦ መንገድ ካራ ዓዲ ሻቦ ➡️ ሩፋኤል ➡️ ዶውኣልጋ ወደ ፀሃይ መውጫ አቅጣጫ ራያ ዓዘቦ ልዩ ስሙ #ጋሳራ በተባለ ቦታ ከባድ የድሮን ድብደባ ተፈፅሟል።
ህወሃት ከአራት ቀን በፊት ከባድ መሳሪያዎችን በቅጠል ሸፍኖ አስቀምጧቸው እንደነበር ምንጮች ለአዩዘሀበሻ ገልፀዋል።

Via : አዩዘሀበሻ

@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
6👍4🤔1🤡1
የ12ኛ ክፍል ዉጤት ሲለቀቅ በፍጥነት መረጃ ምታገኙበት እንዲሁም ውጤታችሁን ያለሰርቨር መጨናነቅ እንድታዩ የሚያግዛችሁን ቻናል አሁኑኑ ይቀላቁ!👇👇

https://t.me/addlist/dLx_2YaQlwFmNjQ8
7
ትራምፕ ካናዳ የአሜሪካ ክፍለ ሀገር ሳትሆን የክፍለ ሀገርነት ጥቅሞችን ትፈልጋለች ሲሉ ወቀሱ

👉በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለው የንግድ ውጥረት ተባብሷል


የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እሁድ ዕለት በካናዳ ላይ ጠንካራ ወቀሳ ያቀረቡ ሲሆን፤ ሀገሪቱ የአሜሪካ ክፍለ ሀገር ሳትሆን የክፍለ ሀገርነት ጥቅሞችን ትፈልጋለች ብለዋል።

ይህ አስተያየት የተሰጠው የካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ማርክ ካርኒ የተሰናከለውን የንግድ ድርድር ተከተሎ በአሜሪካ ምርቶች ላይ የአጸፋ ታሪፍ እንደሚጣሉ ካስታወቁ በኋላ ነው።

የካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ማርክ ካርኒ በሁለቱ የቆዩ ወዳጆች መካከል የተፈጠረው ክፍተት እየሰፋ በሄደበት ወቅት ከመጥፎ የንግድ ስምምነት ራሳቸውን ማግለላቸውን ገልጸው ቅዳሜ ዕለት በአሜሪካ ላይ የአጸፋ ታሪፍ መጣላቸውን ይፋ አድርገዋል።

በጎረቤታሞቹ ሀገራት መካከል በዋሽንግተን ሲካሄድ የነበረው ድርድር አርብ ዕለት ተቋርጧል።   ይህም 20 ቢሊዮን ዶላር ግምት ባላቸው እና ወደ አሜሪካ ከሚላኩ የካናዳ ምርቶች ውስጥ 5.5 በመቶ ድርሻን በያዙ የካናዳ ዕቃዎች ላይ አዲሱ  የአሜሪካ  50 በመቶ ታሪፍ ስራ ላይ እንዲውል አድርጓል።
ታሪፉ ከተጣለባቸው ምርቶች መካከል ከሆኪ እንጨት እስከ ሲሚንቶ ይገኙበታል።

ጥቃት ሲሰነዘርብህ በጦርነት ውስጥ ነህ ማለት ነው። እኛም ጥቃት ተሰንዝሮብናልሲሉ ካርኒ ተናግረዋል። ትራምፕ በማህበራዊ ገጻቸው ትሩዝ ሶሻል ላይ ባሰፈሩት መልእክት፥ ለብዙ ዓመታት በታላላቅ ገበሬዎቻችን ላይ ከፍተኛ ታሪፍ ሲያስከፍሉ ቆይተዋል። ከእንግዲህ ይህ ይበቃል ብለዋል።

@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
9🤩1