ዝናብ‼️
የአፍሪካ ቀንድ ዝናብ መጠን እንደምጨምር ICPAC በካረታ ጠቁመዋል ፡፡
እንደ #ICPAC ዘገባ ከሆነ ታላቁ የአፍሪካ ቀንድ ከመስከረም 21 እስከ ታህሳስ 1 2019 ዓ.ም ባሉት ወራቶች ውስጥ ከመደበኛው በላይ እርጥበት አዘል የአየር ሁኔታ እንደሚያጋጥመው ይጠበቃል።
የኤልኒኖ መጠናከር እና አዎንታዊ የህንድ ውቅያኖስ ዲፖሌ በኢትዮጵያ፣ ሶማሊያ፣ ኬንያ፣ ታንዛኒያ፣ ሩዋንዳ እና ቡሩንዲ ክፍሎች ላይ የዝናብ መጠን እንዲጨምር አስተዋጽኦ ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል።
በአብዛኛው የክልሉ ክፍል ከአማካይ በላይ የሙቀት መጠን ሊኖር ይችላል፣ ICPAC ባለድርሻ አካላት ዝግጁነታቸውን እንዲያጠናክሩ አሳስቧል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
የአፍሪካ ቀንድ ዝናብ መጠን እንደምጨምር ICPAC በካረታ ጠቁመዋል ፡፡
እንደ #ICPAC ዘገባ ከሆነ ታላቁ የአፍሪካ ቀንድ ከመስከረም 21 እስከ ታህሳስ 1 2019 ዓ.ም ባሉት ወራቶች ውስጥ ከመደበኛው በላይ እርጥበት አዘል የአየር ሁኔታ እንደሚያጋጥመው ይጠበቃል።
የኤልኒኖ መጠናከር እና አዎንታዊ የህንድ ውቅያኖስ ዲፖሌ በኢትዮጵያ፣ ሶማሊያ፣ ኬንያ፣ ታንዛኒያ፣ ሩዋንዳ እና ቡሩንዲ ክፍሎች ላይ የዝናብ መጠን እንዲጨምር አስተዋጽኦ ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል።
በአብዛኛው የክልሉ ክፍል ከአማካይ በላይ የሙቀት መጠን ሊኖር ይችላል፣ ICPAC ባለድርሻ አካላት ዝግጁነታቸውን እንዲያጠናክሩ አሳስቧል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤9👍2
የባህር ወንበዴዎች የኤርትራ ባንዲራን የሚያውለበልብ መርከብን አገቱ፡፡ ‹‹ሲቡ ዋን›› የተሰኘው ነዳጅ ጫኝ መርከብ ርዝመቱ 177.9 ሜትር ሲሆን ስፋቱ ደግሞ 28 ሜትር ሲሆን በባህር ላይ የሚጓዘው የኤርትራን ባንዲራ እያውለበለበ ነው፡፡
መርከቡ በኦማን አካባቢ ከሚገኘው ሺናስ አንቺ ወደብ የተነሳው ነሀሴ 2 ቀን 2018 ነበር፡፡ የሚጓዘው ደግሞ ወደፖርት ሱዳን እንደነበር የመርከቦችን ጉዞ የሚያሳየው ማሪን ትራፊክ ገልጿል፡፡ በተያዘለት እቅድ መሰረት ይህ መርከብ በሚቀጥለው ሳምንት ማለትም ነሀሴ 22 ፖርት ሱዳን መድረስ ነበረበት፡፡ መርከቡ በትላንትናው እለት በየመን የባህር ጠረፍ አካባቢ ጉዞውን እያደረገ እያለ ግን ያልታሰበ ነገር ገጠመው፡፡
የኤደን ባህረ ሰላጤ ታጣቂ የባህር ወንበዴዎች መርከቡንና በአጠቃላይ በመርከቡ ውስጥ የነበሩትን 20 መርከበኞች በማገት ከጉዞው አደናቅፈውታል፡፡ በህንድ ውቅያኖስ የአውሮፓ ህብረት ፀረ መርከብ እገታ ሚሽን እንደገለፀው ይህንን ነዳጅ ጫኝ መርከብ ያገቱት 6 ታጣቂዎች ናቸው፡፡ ታጣቂዎቹ ሙካላ ከተሰኘው የየመን ወደብ ጥቂት ራቅ ብሎ በሚገኝ ቦታ መርከቡ ላይ በመውጣት እገታውን የፈፀሙ መሆኑን የገለፀው ሚሽኑ መርከቡ አሁን ወደሱማሊያ እየተጓዘ እንደሚገኝ አስታውቋል፡፡
‹‹ሲቡ ዋን›› ነዳጅ ጫኝ መርከብ የኤርትራን ባንዲራ የሚያውለበልብ ቢሆንም የመርከቡ ባለቤት ማን እንደሆነ ግን በይፋ አይታወቅም፡፡ መርከቡ በአሜሪካ እገዳ የተጣለበትን የኢራን ነዳጅ በህገ ወጥ መንገድ በማጓጓዝ ስራ ላይ የተሰማራ ነው፡፡
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
መርከቡ በኦማን አካባቢ ከሚገኘው ሺናስ አንቺ ወደብ የተነሳው ነሀሴ 2 ቀን 2018 ነበር፡፡ የሚጓዘው ደግሞ ወደፖርት ሱዳን እንደነበር የመርከቦችን ጉዞ የሚያሳየው ማሪን ትራፊክ ገልጿል፡፡ በተያዘለት እቅድ መሰረት ይህ መርከብ በሚቀጥለው ሳምንት ማለትም ነሀሴ 22 ፖርት ሱዳን መድረስ ነበረበት፡፡ መርከቡ በትላንትናው እለት በየመን የባህር ጠረፍ አካባቢ ጉዞውን እያደረገ እያለ ግን ያልታሰበ ነገር ገጠመው፡፡
የኤደን ባህረ ሰላጤ ታጣቂ የባህር ወንበዴዎች መርከቡንና በአጠቃላይ በመርከቡ ውስጥ የነበሩትን 20 መርከበኞች በማገት ከጉዞው አደናቅፈውታል፡፡ በህንድ ውቅያኖስ የአውሮፓ ህብረት ፀረ መርከብ እገታ ሚሽን እንደገለፀው ይህንን ነዳጅ ጫኝ መርከብ ያገቱት 6 ታጣቂዎች ናቸው፡፡ ታጣቂዎቹ ሙካላ ከተሰኘው የየመን ወደብ ጥቂት ራቅ ብሎ በሚገኝ ቦታ መርከቡ ላይ በመውጣት እገታውን የፈፀሙ መሆኑን የገለፀው ሚሽኑ መርከቡ አሁን ወደሱማሊያ እየተጓዘ እንደሚገኝ አስታውቋል፡፡
‹‹ሲቡ ዋን›› ነዳጅ ጫኝ መርከብ የኤርትራን ባንዲራ የሚያውለበልብ ቢሆንም የመርከቡ ባለቤት ማን እንደሆነ ግን በይፋ አይታወቅም፡፡ መርከቡ በአሜሪካ እገዳ የተጣለበትን የኢራን ነዳጅ በህገ ወጥ መንገድ በማጓጓዝ ስራ ላይ የተሰማራ ነው፡፡
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤23👍4🤪4👀1🙊1
ከኢትዮጵያ የተነሳ ድሮን ተመቷል-ሱዳን‼️
የሱዳኑ መከላከያ ሚኒስቴር "ከኢትዮጵያ የተነሳ የጠላት ድሮን በብሉ ናይል (ሰሜናዊ ናይል) ክልል ውስጥ በኩርሙክ አካባቢ ሲበር በመታየቱ መትተን ጥለነዋል" ሲል ጦሩ ገልጿል።
የሱዳን ጦር ዋና አዛዥ በዛሬው ዕለት ነሐሴ 17/2018 ዓ.ም እለት በሰማያዊ ናይል ግዛት በስተደቡብ አንድ ስትራቴጂካዊ ድሮን ከኢትዮጵያ ወደ ሱዳን የአየር ክልል በመግባቱ ተመቶ መውደቁን አስታውቋል።
የጦር ኃይሎች ኦፊሴላዊ ቃል አቀባይ ጽህፈት ቤት ባወጣው ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳመለከተው ድሮኑ የተመታው ከዲንዲሮ ደቡብ ምስራቅ በብሉ ናይል ግዛት ሲሆን ከኢትዮጵያ አቅጣጫ የሱዳንን ድንበር አቋርጦ ከገባ በኋላ ነው ብሏል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
የሱዳኑ መከላከያ ሚኒስቴር "ከኢትዮጵያ የተነሳ የጠላት ድሮን በብሉ ናይል (ሰሜናዊ ናይል) ክልል ውስጥ በኩርሙክ አካባቢ ሲበር በመታየቱ መትተን ጥለነዋል" ሲል ጦሩ ገልጿል።
የሱዳን ጦር ዋና አዛዥ በዛሬው ዕለት ነሐሴ 17/2018 ዓ.ም እለት በሰማያዊ ናይል ግዛት በስተደቡብ አንድ ስትራቴጂካዊ ድሮን ከኢትዮጵያ ወደ ሱዳን የአየር ክልል በመግባቱ ተመቶ መውደቁን አስታውቋል።
የጦር ኃይሎች ኦፊሴላዊ ቃል አቀባይ ጽህፈት ቤት ባወጣው ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳመለከተው ድሮኑ የተመታው ከዲንዲሮ ደቡብ ምስራቅ በብሉ ናይል ግዛት ሲሆን ከኢትዮጵያ አቅጣጫ የሱዳንን ድንበር አቋርጦ ከገባ በኋላ ነው ብሏል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
👍18❤7🤪6🤔1👀1
አዲስ ሪፖርተር - NEWS
Photo
የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ምን አሉ ?
(የ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት መግለጫ)
- የዘንድሮው ውጤት ከአምናው በጥሩ ደረጃ ተሻሽሏል።
- ተማሪዎችን ወደ ዩኒቨርስቲ አስገብቶ ማስፈተን በተጀመረበት የመጀመሪያ አመት ያለፉ 3.2% ፣ በሁለተኛው 2.9% ፣ በሶስተኛው 5.2% ፣ በአምናው አራተኛው ዓመት 8.9% ደረሰ አሁን በአምስተኛው ዓመት 12.8% ነው ያለፉት።
- ዘንድሮ በ2018 ብሔራዊ ፈተና የተመዘገበው ተማሪ ቁጥር 563,960 ሲሆን 550,210 ተማሪ ነው የተፈተነው።
- ፈተናውን ያለፈው ተማሪ ብዛት 70,544 ነው።
- ከተፈጥሮ ሳይንስ 16.6% አልፈዋል። ከማህበራዊ ሳንይስ 8.3% አልፈዋል።
#በፐርሰንት - ክልሎች ካስፈተኗቸው ተማሪዎች ምን ያህል ተማሪ አሳለፉ ? (ያሰፈተኗቸው ተማሪዎች ቁጥር ይለያያል)
1. አዲስ አበባ 32.3%
2. ሀረሪ 22.67%
3. አፋር 15.6%
4. አማራ 15.56%
5. ድሬዳዋ 11.29%
6. ትግራይ 11.2%
7. ኦሮሚያ 10.53%
8. ማዕከላዊ ኢትዮጵያ 9.23%
9. ሶማሌ 9.2%
10. ሲዳማ 6.95%
11. ቤኒሻንጉል ጉሙዝ 6.12%
12. ደቡብ ኢትዮጵያ 5.82%
13. ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ 4.92%
14. ጋምቤላ 3.74%
በቁጥር ምን ያህል ተማሪ ከየክልሉ አለፉ ? (ያስፈተኑት ቁጥር ይለያያል)
1. ኦሮሚያ ➡ 20,807 ተማሪዎች
2. አዲስ አበባ ➡ 18,646 ተማሪዎች
3. አማራ ➡ 15,225 ተማሪዎች
4. ትግራይ ➡ 3,146 ተማሪዎች
5. ደቡብ ኢትዮጵያ ➡ 3,011 ተማሪዎች
6. ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ➡ 2,800 ተማሪዎች
7. ሲዳማ ➡ 1,827 ተማሪዎች
8. ሶማሌ ➡ 1,616 ተማሪዎች
9. ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ➡ 835 ተማሪዎች
10. አፋር ➡ 705 ተማሪዎች
11. ሀረሪ ➡ 599 ተማሪዎች
12. ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ➡ 457 ተማሪዎች
13. ድሬዳዋ ➡ 410 ተማሪዎች
14. ጋምቤላ ➡ 280 ተማሪዎች
- ባለፈው ዓመት ምንም ተማሪ ያላሳለፉ ትምህርት ቤቶች 1,232 ነበሩ ዘንድሮ ምንም ተማሪ ያላሳለፉ 565 ናቸው።
- ከዚህ ቀደም ምንም ተማሪ ካላሳለፉ ትምህርት ቤቶች ውስጥ በኮፒዩተር ፈተና ወደ 4,500 ተማሪዎች አልፈዋል።
ምንም ተማሪ ያላሳለፉ ትምህርት ቤቶች በክልል ምን ያህል ናቸው ?
• ኦሮሚያ 156
• አማራ 98
• ደቡብ ኢትዮጵያ 86
• ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ 69
• ትግራይ 48
• ቤኒሻንጉል ጉሙዝ 29
• ማዕከላዊ ኢትዮጵያ 22
• አፋር 21
• ሲዳማ 16
• ሶማሌ 9
• ድሬዳዋ 5
• ሀረሪ 3
• ጋምቤላ 2
• አዲስ አበባ 1
- ሁሉንም ያስፈተኑትን ተማሪዎች ያሳለፉ 100% ያሳለፉ ትምህርት ቤቶች ባለፈው አመት 62 ነበሩ ዘንድሮ 88 ሆነዋል።
በክልሎች ምንም ያህል ትምህርት ቤቶች 100% አሳለፉ ?
• ኦሮሚያ 37
• አዲስ አበባ 24
• አማራ 8
• ደቡብ ኢትዮጵያ 4
• ትግራይ 4
• ማዕከላዊ ኢትዮጵያ 3
• ሲዳማ 2
• አፋር 1
• ድሬዳዋ 1
• ሀረሪ 1
• ሶማሌ 1
• ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ 1
- በኮምፕዩተር እና በወረቀት በተፈተኑ ተማሪዎች መካከል ያለው የማለፍ ምጣኔ ትልቅ ልዩነት አለው። ኦንላይ የተፈተኑ 18.3% አልፈዋል። በወረቀት የወሰዱ 4.2% ናቸው ያለፉት። አንዱ ቶሎ በወረቀት ከመፈተን መውጥቶ ኦላይን ለመስጠት እቅድ አለው 60% ነው ዘንድሮ ቀጣይ አመት 100% ኦንላይን ሁሉንም።
- የዘንድሮው ከፍተኛ ውጤት ስንት ነው ?
• በተፈጥሮ ሳይንስ •
🥇 ከወንድ 👉 591/600 ኦዳ ስፔሻል ቦርንዲግ ትምህርት ቤት አዳማ
🥇 ከሴት 👉 583/600 ከአገው ምድር ትምህርት ቤት እንጅባራ
• በማህበራዊ ሳንይንስ •
🥇 ከወንድ 👉 576/600 ዶዶላ ኢፋ ቦሩ ትምህርት ቤት
🥇 ከሴት 👉 569/600 አዲስ አበባ ቦሌ ሱፐርሆሊሴቪየር ትምህርት ቤት
- ስልክ ይዘው የገቡ 265 ተማሪዎች ከፈተናው ተሰርዘዋል።
- ኮምፒዩተር ላይ ባለ " ኢሬጉላተሪ " ተብለው ጉዳያቸው እየተጣራ ያለ አለ።
- ከዚህ በፊት ከነበረው መሻሻል እየታየ ስለሆነ በጣም ደስተኞች ነን።
- ዘንድሮም ወደ ሬሜዲያል የሚገቡ ተማሪዎች ይኖራሉ።
- ሬሜዲያል ሁሌ የሚኖር አይደለም። በሚያልፈው ተማሪ ብዛት ነው የሚወሰነው። ዘንድሮ 70 ሺህ ተማሪ ስላለፈ ዘንድሮ ሬሜዲያል የሚገባው ይቀንሳል።
📌 ተማሪዎች ውጤታቸውን ከነገ ሰኞ ወይም ከነገ ወዲያ ማክሰኞ ጀምሮ ውጤታቸው ማየት ይችላሉ። ቲክቫህ ኢትዮጵያ ተማሪዎች ውጤት የሚመለከቱባቸውን አማራጮች ተከታትሎ ያቀርባል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
(የ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት መግለጫ)
- የዘንድሮው ውጤት ከአምናው በጥሩ ደረጃ ተሻሽሏል።
- ተማሪዎችን ወደ ዩኒቨርስቲ አስገብቶ ማስፈተን በተጀመረበት የመጀመሪያ አመት ያለፉ 3.2% ፣ በሁለተኛው 2.9% ፣ በሶስተኛው 5.2% ፣ በአምናው አራተኛው ዓመት 8.9% ደረሰ አሁን በአምስተኛው ዓመት 12.8% ነው ያለፉት።
- ዘንድሮ በ2018 ብሔራዊ ፈተና የተመዘገበው ተማሪ ቁጥር 563,960 ሲሆን 550,210 ተማሪ ነው የተፈተነው።
- ፈተናውን ያለፈው ተማሪ ብዛት 70,544 ነው።
- ከተፈጥሮ ሳይንስ 16.6% አልፈዋል። ከማህበራዊ ሳንይስ 8.3% አልፈዋል።
#በፐርሰንት - ክልሎች ካስፈተኗቸው ተማሪዎች ምን ያህል ተማሪ አሳለፉ ? (ያሰፈተኗቸው ተማሪዎች ቁጥር ይለያያል)
1. አዲስ አበባ 32.3%
2. ሀረሪ 22.67%
3. አፋር 15.6%
4. አማራ 15.56%
5. ድሬዳዋ 11.29%
6. ትግራይ 11.2%
7. ኦሮሚያ 10.53%
8. ማዕከላዊ ኢትዮጵያ 9.23%
9. ሶማሌ 9.2%
10. ሲዳማ 6.95%
11. ቤኒሻንጉል ጉሙዝ 6.12%
12. ደቡብ ኢትዮጵያ 5.82%
13. ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ 4.92%
14. ጋምቤላ 3.74%
በቁጥር ምን ያህል ተማሪ ከየክልሉ አለፉ ? (ያስፈተኑት ቁጥር ይለያያል)
1. ኦሮሚያ ➡ 20,807 ተማሪዎች
2. አዲስ አበባ ➡ 18,646 ተማሪዎች
3. አማራ ➡ 15,225 ተማሪዎች
4. ትግራይ ➡ 3,146 ተማሪዎች
5. ደቡብ ኢትዮጵያ ➡ 3,011 ተማሪዎች
6. ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ➡ 2,800 ተማሪዎች
7. ሲዳማ ➡ 1,827 ተማሪዎች
8. ሶማሌ ➡ 1,616 ተማሪዎች
9. ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ➡ 835 ተማሪዎች
10. አፋር ➡ 705 ተማሪዎች
11. ሀረሪ ➡ 599 ተማሪዎች
12. ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ➡ 457 ተማሪዎች
13. ድሬዳዋ ➡ 410 ተማሪዎች
14. ጋምቤላ ➡ 280 ተማሪዎች
- ባለፈው ዓመት ምንም ተማሪ ያላሳለፉ ትምህርት ቤቶች 1,232 ነበሩ ዘንድሮ ምንም ተማሪ ያላሳለፉ 565 ናቸው።
- ከዚህ ቀደም ምንም ተማሪ ካላሳለፉ ትምህርት ቤቶች ውስጥ በኮፒዩተር ፈተና ወደ 4,500 ተማሪዎች አልፈዋል።
ምንም ተማሪ ያላሳለፉ ትምህርት ቤቶች በክልል ምን ያህል ናቸው ?
• ኦሮሚያ 156
• አማራ 98
• ደቡብ ኢትዮጵያ 86
• ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ 69
• ትግራይ 48
• ቤኒሻንጉል ጉሙዝ 29
• ማዕከላዊ ኢትዮጵያ 22
• አፋር 21
• ሲዳማ 16
• ሶማሌ 9
• ድሬዳዋ 5
• ሀረሪ 3
• ጋምቤላ 2
• አዲስ አበባ 1
- ሁሉንም ያስፈተኑትን ተማሪዎች ያሳለፉ 100% ያሳለፉ ትምህርት ቤቶች ባለፈው አመት 62 ነበሩ ዘንድሮ 88 ሆነዋል።
በክልሎች ምንም ያህል ትምህርት ቤቶች 100% አሳለፉ ?
• ኦሮሚያ 37
• አዲስ አበባ 24
• አማራ 8
• ደቡብ ኢትዮጵያ 4
• ትግራይ 4
• ማዕከላዊ ኢትዮጵያ 3
• ሲዳማ 2
• አፋር 1
• ድሬዳዋ 1
• ሀረሪ 1
• ሶማሌ 1
• ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ 1
- በኮምፕዩተር እና በወረቀት በተፈተኑ ተማሪዎች መካከል ያለው የማለፍ ምጣኔ ትልቅ ልዩነት አለው። ኦንላይ የተፈተኑ 18.3% አልፈዋል። በወረቀት የወሰዱ 4.2% ናቸው ያለፉት። አንዱ ቶሎ በወረቀት ከመፈተን መውጥቶ ኦላይን ለመስጠት እቅድ አለው 60% ነው ዘንድሮ ቀጣይ አመት 100% ኦንላይን ሁሉንም።
- የዘንድሮው ከፍተኛ ውጤት ስንት ነው ?
• በተፈጥሮ ሳይንስ •
🥇 ከወንድ 👉 591/600 ኦዳ ስፔሻል ቦርንዲግ ትምህርት ቤት አዳማ
🥇 ከሴት 👉 583/600 ከአገው ምድር ትምህርት ቤት እንጅባራ
• በማህበራዊ ሳንይንስ •
🥇 ከወንድ 👉 576/600 ዶዶላ ኢፋ ቦሩ ትምህርት ቤት
🥇 ከሴት 👉 569/600 አዲስ አበባ ቦሌ ሱፐርሆሊሴቪየር ትምህርት ቤት
- ስልክ ይዘው የገቡ 265 ተማሪዎች ከፈተናው ተሰርዘዋል።
- ኮምፒዩተር ላይ ባለ " ኢሬጉላተሪ " ተብለው ጉዳያቸው እየተጣራ ያለ አለ።
- ከዚህ በፊት ከነበረው መሻሻል እየታየ ስለሆነ በጣም ደስተኞች ነን።
- ዘንድሮም ወደ ሬሜዲያል የሚገቡ ተማሪዎች ይኖራሉ።
- ሬሜዲያል ሁሌ የሚኖር አይደለም። በሚያልፈው ተማሪ ብዛት ነው የሚወሰነው። ዘንድሮ 70 ሺህ ተማሪ ስላለፈ ዘንድሮ ሬሜዲያል የሚገባው ይቀንሳል።
📌 ተማሪዎች ውጤታቸውን ከነገ ሰኞ ወይም ከነገ ወዲያ ማክሰኞ ጀምሮ ውጤታቸው ማየት ይችላሉ። ቲክቫህ ኢትዮጵያ ተማሪዎች ውጤት የሚመለከቱባቸውን አማራጮች ተከታትሎ ያቀርባል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤27👍2
#NGAT
የሀገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ተመዝጋቢዎች Username፣ Password እና Entrance Ticket አሁን ላይ ማግኘት እንደምትችሉ ተገልጿል።
በመሆኑም ፕሮፋይላችሁ ላይ በመግባት 'Exam Credentials' በሚለው ስር 'Download Entry Ticket' የሚለውን በመጫን ወደ ፈተና ማዕከል መግቢያ ትኬትዎን አውርደው ፕሪንት ያድርጉ።
ፈተናው ከሚጀመርበት ሰዓት 30 ደቂቃ ቀድማችሁ መድረስ ይጠበቅባችኋል።
ሀገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ነሐሴ 20 እና 21/2018 ዓ.ም እንደሚሰጥ መገለፁ ይታወቃል፡፡
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
የሀገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ተመዝጋቢዎች Username፣ Password እና Entrance Ticket አሁን ላይ ማግኘት እንደምትችሉ ተገልጿል።
በመሆኑም ፕሮፋይላችሁ ላይ በመግባት 'Exam Credentials' በሚለው ስር 'Download Entry Ticket' የሚለውን በመጫን ወደ ፈተና ማዕከል መግቢያ ትኬትዎን አውርደው ፕሪንት ያድርጉ።
ፈተናው ከሚጀመርበት ሰዓት 30 ደቂቃ ቀድማችሁ መድረስ ይጠበቅባችኋል።
ሀገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ነሐሴ 20 እና 21/2018 ዓ.ም እንደሚሰጥ መገለፁ ይታወቃል፡፡
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤9👍3
ከጆኒ ጁጁትሱ ጋር ያደርገዋል ተብሎ በብዙዎች ዘንድ በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የትግል ውድድር ሊካሄድ ጥቂት ቀናት ሲቀሩት፣ ተወዳዳሪው ሴዶ ማርሻል አርት «ድግምትና መተት ተሰርቶብኛል» በሚል ምክንያት ከውድድሩ ማለፉን ባሰራጨው ተንቀሳቃሽ ምስል ይፋ አድርጓል።
ሴዶ ባስተላለፈው መልእክት፣ በተቃዋሚው ወገን በእንቁላል አማካኝነት ድግምት እንደተደረገበትና ንቃተ ህሊናንም ያሸነፈው በዚሁ ሁኔታ መሆኑን ገልጾ፣ በዚህ አይነት ሁኔታ ውስጥ ገብቶ መወዳደር እንደማይፈልግ አስታውቋል።
ውድድሩን ለሚከታተለው የኢትዮጵያ ህዝብ፣ ለትኬት ገዢዎች እና ለስፖንሰሮች ይቅርታ የጠየቀው ሴዶ፣ አዘጋጆቹ ሌላ ተወዳዳሪ ካቀረቡለት ለመግጠም ዝግጁ መሆኑን ጠቁሞ፣ የውድድር አዘጋጁን ኢቲኤፍሲ (ETFC) ቲሸርት በካሜራ ፊት አውልቆ በመጣል ከውድድሩ መውጣቱን አረጋግጧል።
ሴዶ ይህንን መልዕክት ያስተላለፈው፤ በቀልድ መልክ ይሁን በትክክለኛ ውድድሩን ለማቋረጥ፤ እስካሁን ከውድድሩ አዘጋጆች የታወቀ ነገር የለም።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
ሴዶ ባስተላለፈው መልእክት፣ በተቃዋሚው ወገን በእንቁላል አማካኝነት ድግምት እንደተደረገበትና ንቃተ ህሊናንም ያሸነፈው በዚሁ ሁኔታ መሆኑን ገልጾ፣ በዚህ አይነት ሁኔታ ውስጥ ገብቶ መወዳደር እንደማይፈልግ አስታውቋል።
ውድድሩን ለሚከታተለው የኢትዮጵያ ህዝብ፣ ለትኬት ገዢዎች እና ለስፖንሰሮች ይቅርታ የጠየቀው ሴዶ፣ አዘጋጆቹ ሌላ ተወዳዳሪ ካቀረቡለት ለመግጠም ዝግጁ መሆኑን ጠቁሞ፣ የውድድር አዘጋጁን ኢቲኤፍሲ (ETFC) ቲሸርት በካሜራ ፊት አውልቆ በመጣል ከውድድሩ መውጣቱን አረጋግጧል።
ሴዶ ይህንን መልዕክት ያስተላለፈው፤ በቀልድ መልክ ይሁን በትክክለኛ ውድድሩን ለማቋረጥ፤ እስካሁን ከውድድሩ አዘጋጆች የታወቀ ነገር የለም።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
🤣77❤19🤪4👍3
ከሚሰራበት ድርጅት የተቆራረጡ ፌሮ ብረቶችን በሁለት እግሮቹ አስሮ ይዞ የወጣው ግለሰብ ክስ ተመሰረተበት።
ወንጀሉ የተፈጸመው ሐምሌ 24/2018 ዓ/ም ከቀኑ 11:00 ሠዓት በንፍስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ1 ለቡ መብራት አካባቢ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪ አስታውቋል።
ተከሳሽ በሪሁን ሰፈፈ በተጠቀሰው አካባቢ ከሚገኝ አንድ ሪል ስቴት ውስጥ በቀን ሰራተኛነት ተቀጥሮ ሲሰራ የነበረ ሲሆን በስራ መውጫ ሰዓት የድርጅቱ ንብረት የሆነውን ቁርጥራጭ ፌሮ ብረት በሁለት እግሩ ከቁርጭምጭሚቱ በታች ፌስታል በመጠምጠም ከእግሮቹ ጋር አስሮ እና ሱሪውን ከላይ በመልበስ ይዞ ሊወጣ ሲል በድርጅቱ ጥበቃዎች ተይዞ ክስ እንደ ተመሰረተበት በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ፖሊስ ዋና መምሪያ የለቡ ፖሊስ መምሪያ ገልጿል።
ህይወታቸውን ለመቀየር ቀን ከሌሊት በታማኝነት የሚሰሩ የቀን ሰራተኞች እንዳሉ ሁሉ አንዳንዶች ደግሞ ወንጀልን ለመፈጸም አቅደው እና አስበው የሚንቀሳቀሱ እንደማይጠፉ ፖሊስ አስታውቋል።
አሰሪ ድርጅቶች ሰራተኞችን ተገቢ በሆነ መንገድ መቅጠር እና ቁጥጥር ማድረግ ይኖርባቸዋል ሲል የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ መልዕክቱን አስተላልፏል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
ወንጀሉ የተፈጸመው ሐምሌ 24/2018 ዓ/ም ከቀኑ 11:00 ሠዓት በንፍስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ1 ለቡ መብራት አካባቢ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪ አስታውቋል።
ተከሳሽ በሪሁን ሰፈፈ በተጠቀሰው አካባቢ ከሚገኝ አንድ ሪል ስቴት ውስጥ በቀን ሰራተኛነት ተቀጥሮ ሲሰራ የነበረ ሲሆን በስራ መውጫ ሰዓት የድርጅቱ ንብረት የሆነውን ቁርጥራጭ ፌሮ ብረት በሁለት እግሩ ከቁርጭምጭሚቱ በታች ፌስታል በመጠምጠም ከእግሮቹ ጋር አስሮ እና ሱሪውን ከላይ በመልበስ ይዞ ሊወጣ ሲል በድርጅቱ ጥበቃዎች ተይዞ ክስ እንደ ተመሰረተበት በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ፖሊስ ዋና መምሪያ የለቡ ፖሊስ መምሪያ ገልጿል።
ህይወታቸውን ለመቀየር ቀን ከሌሊት በታማኝነት የሚሰሩ የቀን ሰራተኞች እንዳሉ ሁሉ አንዳንዶች ደግሞ ወንጀልን ለመፈጸም አቅደው እና አስበው የሚንቀሳቀሱ እንደማይጠፉ ፖሊስ አስታውቋል።
አሰሪ ድርጅቶች ሰራተኞችን ተገቢ በሆነ መንገድ መቅጠር እና ቁጥጥር ማድረግ ይኖርባቸዋል ሲል የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ መልዕክቱን አስተላልፏል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
💔17❤6🤔4👍2😢1
“አይፎን 15” ካልገዛችሁልኝ ያለው ወጣት ራሱን ጨምሮ የቤተሰቡን ነፍስ ቀጥፏል።
በህንድ ማሃራሽትራ ግዛት ዕድሜው 18 ዓመት የሆነ ወጣት አዲስ “አይፎን 15” (iPhone 15) ስልክ እንዲገዛለት ያነሳው ጥያቄ ቤተሰቦቹ ባለመቀበላቸው፣ ከፍ ያለ ቦታ ላይ በመውጣት እራሱን ከገደል አፋፍ ላይ አቁሞ ቆይቷል።
ወላጆቹ ለሰዓታት ሲለምኑት እና ለማሳመን ሲሞክሩ ከቆዩ በኋላ አባቱ ሊያድኑት ወደ እሱ ሲጠጉ፣ ወጣቱ አባቱን ጨብጦ በመሳቡ ሁለቱም ከገደል ወድቀው ህይዎታቸው አልፏል።
ልጇን እና ባለቤቷን በድንገት ያጣችው እናቷም በደረሰባት ከፍተኛ ሀዘን እና ድንጋጤ ከተመሳሳይ የገደል አፋፍ ላይ እራሷን በመጣሏ የሷም ህይወት ማለፉ ተዘግቧል።
ይህ አሳዛኝ ክስተት በዛሬው ዕለት በርካቶች ሲመለከቱት፥ በወጣቶች የአዕምሮ ጤና ዙሪያ ያለውን ስጋት አጉልቶ ያሳየ ስለመሆኑ ተነግሯል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
በህንድ ማሃራሽትራ ግዛት ዕድሜው 18 ዓመት የሆነ ወጣት አዲስ “አይፎን 15” (iPhone 15) ስልክ እንዲገዛለት ያነሳው ጥያቄ ቤተሰቦቹ ባለመቀበላቸው፣ ከፍ ያለ ቦታ ላይ በመውጣት እራሱን ከገደል አፋፍ ላይ አቁሞ ቆይቷል።
ወላጆቹ ለሰዓታት ሲለምኑት እና ለማሳመን ሲሞክሩ ከቆዩ በኋላ አባቱ ሊያድኑት ወደ እሱ ሲጠጉ፣ ወጣቱ አባቱን ጨብጦ በመሳቡ ሁለቱም ከገደል ወድቀው ህይዎታቸው አልፏል።
ልጇን እና ባለቤቷን በድንገት ያጣችው እናቷም በደረሰባት ከፍተኛ ሀዘን እና ድንጋጤ ከተመሳሳይ የገደል አፋፍ ላይ እራሷን በመጣሏ የሷም ህይወት ማለፉ ተዘግቧል።
ይህ አሳዛኝ ክስተት በዛሬው ዕለት በርካቶች ሲመለከቱት፥ በወጣቶች የአዕምሮ ጤና ዙሪያ ያለውን ስጋት አጉልቶ ያሳየ ስለመሆኑ ተነግሯል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
😢34❤10👍2
አንድ የክርስቲያን እምነት ተከተይ የቁርዓን ውድድር አሸንፎ የዑምራ ጉዞ ተሸለመ
በግብፅ የሚኖር ሚና የተባለ የክርስቲያን እምነት ተከተይ በቁርዓን አፈጻጸም ውድድር ላይ ተሳታፊ በመሆን አሸናፊ መሆኑ የመገናኛ ብዙኃን እና የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎችን ትኩረትስቧል።
ሚና በውድድሩ የተሳተፈው ሙና የተባለችው ሙስሊም ጎረቤቱ ለውድድሩ ስታደርግ የነበረውን ጥረት ከተመለከተ በኋላ እሷን የመርዳት እና የማበረታታት አላማ ሰንቆ እንደነበር ተገልጿል።
የውድድሩ አሸናፊ በመሆን የተበረከተለትን የዑምራ (የመካ) ነፃ የጉዞ ሽልማት፣ እሱ በሃይማኖታዊ ምክንያት ሊጠቀምበት ስለማይችል ሙሉ በሙሉ ለጎረቤቱ ለሙና አበረክቶላታል።
ይህ አርአያነት ያለው የእርስ በርስ መከባበር እና የጎረቤትነት ፍቅር ድርጊት በግብፅ እና በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ ከፍተኛ አድናቆትን እያገኘ ይገኛል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
በግብፅ የሚኖር ሚና የተባለ የክርስቲያን እምነት ተከተይ በቁርዓን አፈጻጸም ውድድር ላይ ተሳታፊ በመሆን አሸናፊ መሆኑ የመገናኛ ብዙኃን እና የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎችን ትኩረትስቧል።
ሚና በውድድሩ የተሳተፈው ሙና የተባለችው ሙስሊም ጎረቤቱ ለውድድሩ ስታደርግ የነበረውን ጥረት ከተመለከተ በኋላ እሷን የመርዳት እና የማበረታታት አላማ ሰንቆ እንደነበር ተገልጿል።
የውድድሩ አሸናፊ በመሆን የተበረከተለትን የዑምራ (የመካ) ነፃ የጉዞ ሽልማት፣ እሱ በሃይማኖታዊ ምክንያት ሊጠቀምበት ስለማይችል ሙሉ በሙሉ ለጎረቤቱ ለሙና አበረክቶላታል።
ይህ አርአያነት ያለው የእርስ በርስ መከባበር እና የጎረቤትነት ፍቅር ድርጊት በግብፅ እና በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ ከፍተኛ አድናቆትን እያገኘ ይገኛል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤51🤣19👍5🎉2😎1
ቀን 18/12/18 የወጡ የስራ ማስታወቂያዎች
⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️
📞09 07 36 23 85
📞09 09 17 48 53
🇪🇹የስራ አይነት👉NGO phone opretor&reseption
✨ደመወዝ===350_400dollar
✨ፆታ===ወ/ሴት
✨ልምድ===0አመት
✨የት/ት ደረጃ===ድግ&ዲፕ
🇪🇹የስራ አይነት👉NGOበሁሉም ግማሽ ቀን/ሙሉ ቀን/አዳር/
✨ደመወዝ===200-600 dollar
✨ፆታ===ወ/ሴት
✨ ልምድ===0-5አመት
✨የት/ት ደረጃ= ከ12 ጀምሮ
🇪🇹position👉፡ቡና አሻጊ ለexport
✨ደመወዝ===13500+
✨ፆታ===ወ/ሴት
✨ልምድ===0አመት
✨የ/ት ደረጃ===10
🇪🇹position👉ውሀ ሽያጭ መኪና ላይ
✨ደመወዝ===13000+
✨ፆታ===ወ/ሴት
✨ልምድ===0አመት
✨የት/ት ደረጃ===8+
🇪🇹position👉ብስኩት ፋብሪካ
✨ደመወዝ===14500
✨ዖታ===ወ/ሴት
✨ልምድ===0አመት
✨የት/ት=== ደረጃ-10+
🇪🇹positionትኬት ቆራጭ/ለባስ/ለባቡር/
✨ደመወዝ===15000+
✨ፆታ===ወ/ሴት
✨ልምድ===አይጠይቅም
✨የት/ደረጃ===6-12
🇪🇹position👉ስልክ ኦፕሬተር/ለድርጅት/NGO/ኤጀንሲ/
✨ደመወዝ-15000+
✨ፆታ===ወ/ሴት
✨ልምድ===0አመት
✨የት/ት ደረጃ==8-12
🇪🇹position===ሞዴል አሰልጥኖ
✨ደመወዝ===15000+
✨ፆታ===ወ/ሴት
✨ልምድ===0አመት
✨የት/ት ደረጃ===10
🇪🇹position👉ፕላስቲክ ፋብሪካ
✨ደመወዝ===12500+
✨ፆታ===ወ/ሴት
✨ልምድ===0አመት
✨የት/ት ደረጃ===አይጠይቅም
🇪🇹potition👉ጉዳይ አስፈፃሚ ለድርጅቶች
✨ደመወዝ===15000+
✨ፆታ===ወ/ሴት
✨ልምድ0===0አመት
✨የት/ት ደረጃ==8-12
🇪🇹position👉ለስላሳ ፋብሪካ ውስጥ
✨ደመወዝ===14000
✨ፆታ===ወ/ሴት
✨ልምድ===0አመት
✨የት/ት ደረጃ===8ኛ-12
🇪🇹position👉እንግዳ ተቀባይ/reseption/
✨ደመወዝ===12000+
✨ፆታ===ወ/ሴት
✨ልምድ===0-1አመት
✨የት/ትደረጃ ==8-12
🇪🇹position👉አምፖል ማምረት
✨ደመወዝ===13,000
✨ፆታ===ወ/ሴት
✨ልምድ===0አመት
✨የት/ት ደረጃ===8+
🇪🇹position👉ሹፌር
✨ደመወዝ 14-22000
✨ፆታ===ወ
✨ልምድ=2አመት
✨የት/ት ደረጃ===ህዝብ1/ደረቅ/2/3/
🇪🇹position👉አካውንታት
✨ደመወዝ=14500+
✨ፆታ===ወ
✨ልምድ===0-5አመት
✨የት/ት ደረጃ===digree
🇪🇹position👉ሆስተስ
✨ደመወዝ===25000
✨ፆታ=/ሴት
✨ልምድ===0-አመት
✨የት/ት ደረጃ10-12
🇪🇹position👉ቴሌ ማርኬተር ሽያጭ
✨ደመወዝ===13500
✨ፆታ===ወ/ሴት
✨ልምድ===0-1አመት
✨የት/ት ደረጃ==8-12
🇪🇹position👉ቀለም ፍብሪካ
✨ደመወዝ===16000
✨ዖታ===ወ/ሴት
✨ልምድ===አይጠይቅም
✨የት/ት ደረጃ===አይጠይቅም
🇪🇹position👉 ጫኝ አውራጅ
✨ደመወዝ===10000+
✨ዖታ===ወ/
✨ልምድ===0-አመት
✨የት/ት ደረጃ==8-12
🇪🇹position===ማናጀር ለሆቴል
🔶ደመወዝ===18,000
✨ፆታ===ወ/ሴት
✨ልምድ===0-2
✨የት/ት ደረጃ===digree
ማሳሰቢያ ስራው አ/አ ነዋሪ ለሆናቹ ብቻ ነው
☎️ 📞0909174853
📞 0907362385
አድራሻ መገናኛ ደራርቱ ህፃ
ወደ 24 በሚወስደው መንገድ
መብራቱን ተሻግሮ ሰኒ ህንፃ 3 ፎቅ
ቢሮ ቁጥር 305
⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️
📞09 07 36 23 85
📞09 09 17 48 53
🇪🇹የስራ አይነት👉NGO phone opretor&reseption
✨ደመወዝ===350_400dollar
✨ፆታ===ወ/ሴት
✨ልምድ===0አመት
✨የት/ት ደረጃ===ድግ&ዲፕ
🇪🇹የስራ አይነት👉NGOበሁሉም ግማሽ ቀን/ሙሉ ቀን/አዳር/
✨ደመወዝ===200-600 dollar
✨ፆታ===ወ/ሴት
✨ ልምድ===0-5አመት
✨የት/ት ደረጃ= ከ12 ጀምሮ
🇪🇹position👉፡ቡና አሻጊ ለexport
✨ደመወዝ===13500+
✨ፆታ===ወ/ሴት
✨ልምድ===0አመት
✨የ/ት ደረጃ===10
🇪🇹position👉ውሀ ሽያጭ መኪና ላይ
✨ደመወዝ===13000+
✨ፆታ===ወ/ሴት
✨ልምድ===0አመት
✨የት/ት ደረጃ===8+
🇪🇹position👉ብስኩት ፋብሪካ
✨ደመወዝ===14500
✨ዖታ===ወ/ሴት
✨ልምድ===0አመት
✨የት/ት=== ደረጃ-10+
🇪🇹positionትኬት ቆራጭ/ለባስ/ለባቡር/
✨ደመወዝ===15000+
✨ፆታ===ወ/ሴት
✨ልምድ===አይጠይቅም
✨የት/ደረጃ===6-12
🇪🇹position👉ስልክ ኦፕሬተር/ለድርጅት/NGO/ኤጀንሲ/
✨ደመወዝ-15000+
✨ፆታ===ወ/ሴት
✨ልምድ===0አመት
✨የት/ት ደረጃ==8-12
🇪🇹position===ሞዴል አሰልጥኖ
✨ደመወዝ===15000+
✨ፆታ===ወ/ሴት
✨ልምድ===0አመት
✨የት/ት ደረጃ===10
🇪🇹position👉ፕላስቲክ ፋብሪካ
✨ደመወዝ===12500+
✨ፆታ===ወ/ሴት
✨ልምድ===0አመት
✨የት/ት ደረጃ===አይጠይቅም
🇪🇹potition👉ጉዳይ አስፈፃሚ ለድርጅቶች
✨ደመወዝ===15000+
✨ፆታ===ወ/ሴት
✨ልምድ0===0አመት
✨የት/ት ደረጃ==8-12
🇪🇹position👉ለስላሳ ፋብሪካ ውስጥ
✨ደመወዝ===14000
✨ፆታ===ወ/ሴት
✨ልምድ===0አመት
✨የት/ት ደረጃ===8ኛ-12
🇪🇹position👉እንግዳ ተቀባይ/reseption/
✨ደመወዝ===12000+
✨ፆታ===ወ/ሴት
✨ልምድ===0-1አመት
✨የት/ትደረጃ ==8-12
🇪🇹position👉አምፖል ማምረት
✨ደመወዝ===13,000
✨ፆታ===ወ/ሴት
✨ልምድ===0አመት
✨የት/ት ደረጃ===8+
🇪🇹position👉ሹፌር
✨ደመወዝ 14-22000
✨ፆታ===ወ
✨ልምድ=2አመት
✨የት/ት ደረጃ===ህዝብ1/ደረቅ/2/3/
🇪🇹position👉አካውንታት
✨ደመወዝ=14500+
✨ፆታ===ወ
✨ልምድ===0-5አመት
✨የት/ት ደረጃ===digree
🇪🇹position👉ሆስተስ
✨ደመወዝ===25000
✨ፆታ=/ሴት
✨ልምድ===0-አመት
✨የት/ት ደረጃ10-12
🇪🇹position👉ቴሌ ማርኬተር ሽያጭ
✨ደመወዝ===13500
✨ፆታ===ወ/ሴት
✨ልምድ===0-1አመት
✨የት/ት ደረጃ==8-12
🇪🇹position👉ቀለም ፍብሪካ
✨ደመወዝ===16000
✨ዖታ===ወ/ሴት
✨ልምድ===አይጠይቅም
✨የት/ት ደረጃ===አይጠይቅም
🇪🇹position👉 ጫኝ አውራጅ
✨ደመወዝ===10000+
✨ዖታ===ወ/
✨ልምድ===0-አመት
✨የት/ት ደረጃ==8-12
🇪🇹position===ማናጀር ለሆቴል
🔶ደመወዝ===18,000
✨ፆታ===ወ/ሴት
✨ልምድ===0-2
✨የት/ት ደረጃ===digree
ማሳሰቢያ ስራው አ/አ ነዋሪ ለሆናቹ ብቻ ነው
☎️ 📞0909174853
📞 0907362385
አድራሻ መገናኛ ደራርቱ ህፃ
ወደ 24 በሚወስደው መንገድ
መብራቱን ተሻግሮ ሰኒ ህንፃ 3 ፎቅ
ቢሮ ቁጥር 305
❤7👍3
#እንዲታወቅ
****
ከአያት 49 ወደ ፊጋ በሚወስደው መንገድ ላይ 72 ድልድይ አካባቢ የመንገድ ጥገና ሥራ ይካሄዳል።
በመሆኑም በተጠቀሰው ሥፍራ የሚካሄደውን የጥገና ሥራ በፍጥነት ለማከናወን፤ ከነገ ሰኞ ነሐሴ 18 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ መንገዱ በከፊል ለትራፊክ ዝግ ይደረጋል።
ስለሆነም አሸከርካሪዎች ጥንቃቄ በማድረግ ማለፍና እና አማራጭ መንገዶችን እንድትጠቀሙ ትጠየቃላችሁ።
@ የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
****
ከአያት 49 ወደ ፊጋ በሚወስደው መንገድ ላይ 72 ድልድይ አካባቢ የመንገድ ጥገና ሥራ ይካሄዳል።
በመሆኑም በተጠቀሰው ሥፍራ የሚካሄደውን የጥገና ሥራ በፍጥነት ለማከናወን፤ ከነገ ሰኞ ነሐሴ 18 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ መንገዱ በከፊል ለትራፊክ ዝግ ይደረጋል።
ስለሆነም አሸከርካሪዎች ጥንቃቄ በማድረግ ማለፍና እና አማራጭ መንገዶችን እንድትጠቀሙ ትጠየቃላችሁ።
@ የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤5👍4👌1
“አንዲት ጠብታ ነዳጅ በሆርሙዝ አታልፍም” ኢራን
ኢራን ጎረቤቶቿ “በአሜሪካ የኢኮኖሚ ጫና ዘመቻ ላይ ከተሳተፉ ሆርሙዝ ሰርጥን ሙሉ ለሙሉ እዘጋዋለሁ“ አለች።
ጎረቤት ሀገራት ከአሜሪካ ጋር ግንባር ፈጥረው ኢኮኖሚያዊ አደጋ የሚያመጡ ከሆነ “አንዲት ጠብት ነዳጅ ከፐርዢያ ባህረ ሰላጤ አያልፍም አታልፍም“ ብላለች።
አማራጭ መስመሮችን ሊጠቀሙ ቢችሉም ወታደራዊ ዕርምጃ እንደምትወስድም ኢራን ዝታለች።
ቴህራን ይህን ሀሳቧን ይፋ ያደረገችው የአሜሪካ ግምጃ ቤት ዋና ፀሐፊ ስኮት ቢሰንት ሀገራት አሜሪካን እንዲደግፉ እና በኢራን ላይ ብርቱ ምጣኔ ሀብታዊ ጫና ለመፍጠር ጥሪ ካቀረቡ በኃላ ነው ።
የዋሽንግተን አጋሮች እና ሌሎች ሀገራትም ዘመቻውን እንዲቀላቀሉ ራሳቸው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ማሳሰቢያ መስጠታቸው የሚዘነጋ አይደለም።
እንደቻይና ያሉ ሀገራት ደግሞ የአሜሪካን ጥሪ አንቀበለውም በሚል ውድቅ አድርገውታል።
ከቴህራን ጋር ንግድ የሚለዋወጡ ሀገራትም ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ዋይት ሀውስ አስጠንቅቋል።
የኢራን ከፍተኛው ብሄራዊ ደህንነት ምክር ቤት ሀኃላፊ ሞህሰን ረዛኢ ከአሜሪካ ጎን በምጣኔ ሀብታዊ ዘመቻው ላይ ለመሰለፉ የሚሞክሩ ሀገራት “አደብ ቢገዙ መልካም ነው “ሲሉም አስጠንቅቀዋል።
የትኛወም ሀገር በዚህ ጉዳይ ላይ እንዳይሳተፉ ብለዋል።
ከዋሽንግተን ጋር አብረው የሚሰሩ ካሉ ቴህራን እንደጠላት ትቆጥራቸዋለች ብለዋል ሞህሰን ረዛኢ ሲሉ አር ቲ እና አልጀዚራ አስነብበዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
ኢራን ጎረቤቶቿ “በአሜሪካ የኢኮኖሚ ጫና ዘመቻ ላይ ከተሳተፉ ሆርሙዝ ሰርጥን ሙሉ ለሙሉ እዘጋዋለሁ“ አለች።
ጎረቤት ሀገራት ከአሜሪካ ጋር ግንባር ፈጥረው ኢኮኖሚያዊ አደጋ የሚያመጡ ከሆነ “አንዲት ጠብት ነዳጅ ከፐርዢያ ባህረ ሰላጤ አያልፍም አታልፍም“ ብላለች።
አማራጭ መስመሮችን ሊጠቀሙ ቢችሉም ወታደራዊ ዕርምጃ እንደምትወስድም ኢራን ዝታለች።
ቴህራን ይህን ሀሳቧን ይፋ ያደረገችው የአሜሪካ ግምጃ ቤት ዋና ፀሐፊ ስኮት ቢሰንት ሀገራት አሜሪካን እንዲደግፉ እና በኢራን ላይ ብርቱ ምጣኔ ሀብታዊ ጫና ለመፍጠር ጥሪ ካቀረቡ በኃላ ነው ።
የዋሽንግተን አጋሮች እና ሌሎች ሀገራትም ዘመቻውን እንዲቀላቀሉ ራሳቸው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ማሳሰቢያ መስጠታቸው የሚዘነጋ አይደለም።
እንደቻይና ያሉ ሀገራት ደግሞ የአሜሪካን ጥሪ አንቀበለውም በሚል ውድቅ አድርገውታል።
ከቴህራን ጋር ንግድ የሚለዋወጡ ሀገራትም ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ዋይት ሀውስ አስጠንቅቋል።
የኢራን ከፍተኛው ብሄራዊ ደህንነት ምክር ቤት ሀኃላፊ ሞህሰን ረዛኢ ከአሜሪካ ጎን በምጣኔ ሀብታዊ ዘመቻው ላይ ለመሰለፉ የሚሞክሩ ሀገራት “አደብ ቢገዙ መልካም ነው “ሲሉም አስጠንቅቀዋል።
የትኛወም ሀገር በዚህ ጉዳይ ላይ እንዳይሳተፉ ብለዋል።
ከዋሽንግተን ጋር አብረው የሚሰሩ ካሉ ቴህራን እንደጠላት ትቆጥራቸዋለች ብለዋል ሞህሰን ረዛኢ ሲሉ አር ቲ እና አልጀዚራ አስነብበዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤9🤔8🥱2👍1
ዓመተ ምህርት (ዓ.ም) የሚለው የዘመን አቆጣጠር የኢትዮጵያ አቆጣጠር (ኢ.አ) እንዲባል ስምምነት መደረሱ ተገለጸ
ዓመት ምሕረት (ዓ.ም) የሚለው የዘመን አቆጣጠር እንዲቀር የተለያዩ ምክረ ሀሳቦች ሲቀርቡ የነበረ ሲሆን፣ ለ4ሺሕ ጉባያተኞች ተነቦ ኮሚሽኑ በተረከበው ሰነድ፣ ዓ.ም የሚለው ቀርቶ የኢትዮጵያ አቆጣጠር (ኢ.አ) እንዲባል ስምምነት መደረሱን ተመካካሪዎች ገልጸዋል። ሒጅራ እንደ ካላንደር ይካተት ተብሎ መያዙም ተገልጿል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
ዓመት ምሕረት (ዓ.ም) የሚለው የዘመን አቆጣጠር እንዲቀር የተለያዩ ምክረ ሀሳቦች ሲቀርቡ የነበረ ሲሆን፣ ለ4ሺሕ ጉባያተኞች ተነቦ ኮሚሽኑ በተረከበው ሰነድ፣ ዓ.ም የሚለው ቀርቶ የኢትዮጵያ አቆጣጠር (ኢ.አ) እንዲባል ስምምነት መደረሱን ተመካካሪዎች ገልጸዋል። ሒጅራ እንደ ካላንደር ይካተት ተብሎ መያዙም ተገልጿል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
💔38😡24👍15❤6🥰5😢4🎉4🙊3😍1🤪1
በረያ አዘቦ ከባድ የድሮን ጥቃት‼️
በዛሬው ዕለት ነሐሴ 18/2018 ዓ.ም በራያ አዘቦ ከአላማጣ ወደ ራያ ዓዘቦ መንገድ ካራ ዓዲ ሻቦ ➡️ ሩፋኤል ➡️ ዶውኣልጋ ወደ ፀሃይ መውጫ አቅጣጫ ራያ ዓዘቦ ልዩ ስሙ #ጋሳራ በተባለ ቦታ ከባድ የድሮን ድብደባ ተፈፅሟል።
ህወሃት ከአራት ቀን በፊት ከባድ መሳሪያዎችን በቅጠል ሸፍኖ አስቀምጧቸው እንደነበር ምንጮች ለአዩዘሀበሻ ገልፀዋል።
Via : አዩዘሀበሻ
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
በዛሬው ዕለት ነሐሴ 18/2018 ዓ.ም በራያ አዘቦ ከአላማጣ ወደ ራያ ዓዘቦ መንገድ ካራ ዓዲ ሻቦ ➡️ ሩፋኤል ➡️ ዶውኣልጋ ወደ ፀሃይ መውጫ አቅጣጫ ራያ ዓዘቦ ልዩ ስሙ #ጋሳራ በተባለ ቦታ ከባድ የድሮን ድብደባ ተፈፅሟል።
ህወሃት ከአራት ቀን በፊት ከባድ መሳሪያዎችን በቅጠል ሸፍኖ አስቀምጧቸው እንደነበር ምንጮች ለአዩዘሀበሻ ገልፀዋል።
Via : አዩዘሀበሻ
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤6👍4🤔1🤡1
የ12ኛ ክፍል ዉጤት ሲለቀቅ በፍጥነት መረጃ ምታገኙበት እንዲሁም ውጤታችሁን ያለሰርቨር መጨናነቅ እንድታዩ የሚያግዛችሁን ቻናል አሁኑኑ ይቀላቁ!👇👇
https://t.me/addlist/dLx_2YaQlwFmNjQ8
https://t.me/addlist/dLx_2YaQlwFmNjQ8
❤7
ትራምፕ ካናዳ የአሜሪካ ክፍለ ሀገር ሳትሆን የክፍለ ሀገርነት ጥቅሞችን ትፈልጋለች ሲሉ ወቀሱ
👉በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለው የንግድ ውጥረት ተባብሷል።
የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እሁድ ዕለት በካናዳ ላይ ጠንካራ ወቀሳ ያቀረቡ ሲሆን፤ ሀገሪቱ የአሜሪካ ክፍለ ሀገር ሳትሆን የክፍለ ሀገርነት ጥቅሞችን ትፈልጋለች ብለዋል።
ይህ አስተያየት የተሰጠው የካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ማርክ ካርኒ የተሰናከለውን የንግድ ድርድር ተከተሎ በአሜሪካ ምርቶች ላይ የአጸፋ ታሪፍ እንደሚጣሉ ካስታወቁ በኋላ ነው።
የካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ማርክ ካርኒ በሁለቱ የቆዩ ወዳጆች መካከል የተፈጠረው ክፍተት እየሰፋ በሄደበት ወቅት ከመጥፎ የንግድ ስምምነት ራሳቸውን ማግለላቸውን ገልጸው ቅዳሜ ዕለት በአሜሪካ ላይ የአጸፋ ታሪፍ መጣላቸውን ይፋ አድርገዋል።
በጎረቤታሞቹ ሀገራት መካከል በዋሽንግተን ሲካሄድ የነበረው ድርድር አርብ ዕለት ተቋርጧል። ይህም 20 ቢሊዮን ዶላር ግምት ባላቸው እና ወደ አሜሪካ ከሚላኩ የካናዳ ምርቶች ውስጥ 5.5 በመቶ ድርሻን በያዙ የካናዳ ዕቃዎች ላይ አዲሱ የአሜሪካ 50 በመቶ ታሪፍ ስራ ላይ እንዲውል አድርጓል።
ታሪፉ ከተጣለባቸው ምርቶች መካከል ከሆኪ እንጨት እስከ ሲሚንቶ ይገኙበታል።
ጥቃት ሲሰነዘርብህ በጦርነት ውስጥ ነህ ማለት ነው። እኛም ጥቃት ተሰንዝሮብናልሲሉ ካርኒ ተናግረዋል። ትራምፕ በማህበራዊ ገጻቸው ትሩዝ ሶሻል ላይ ባሰፈሩት መልእክት፥ ለብዙ ዓመታት በታላላቅ ገበሬዎቻችን ላይ ከፍተኛ ታሪፍ ሲያስከፍሉ ቆይተዋል። ከእንግዲህ ይህ ይበቃል ብለዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
👉በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለው የንግድ ውጥረት ተባብሷል።
የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እሁድ ዕለት በካናዳ ላይ ጠንካራ ወቀሳ ያቀረቡ ሲሆን፤ ሀገሪቱ የአሜሪካ ክፍለ ሀገር ሳትሆን የክፍለ ሀገርነት ጥቅሞችን ትፈልጋለች ብለዋል።
ይህ አስተያየት የተሰጠው የካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ማርክ ካርኒ የተሰናከለውን የንግድ ድርድር ተከተሎ በአሜሪካ ምርቶች ላይ የአጸፋ ታሪፍ እንደሚጣሉ ካስታወቁ በኋላ ነው።
የካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ማርክ ካርኒ በሁለቱ የቆዩ ወዳጆች መካከል የተፈጠረው ክፍተት እየሰፋ በሄደበት ወቅት ከመጥፎ የንግድ ስምምነት ራሳቸውን ማግለላቸውን ገልጸው ቅዳሜ ዕለት በአሜሪካ ላይ የአጸፋ ታሪፍ መጣላቸውን ይፋ አድርገዋል።
በጎረቤታሞቹ ሀገራት መካከል በዋሽንግተን ሲካሄድ የነበረው ድርድር አርብ ዕለት ተቋርጧል። ይህም 20 ቢሊዮን ዶላር ግምት ባላቸው እና ወደ አሜሪካ ከሚላኩ የካናዳ ምርቶች ውስጥ 5.5 በመቶ ድርሻን በያዙ የካናዳ ዕቃዎች ላይ አዲሱ የአሜሪካ 50 በመቶ ታሪፍ ስራ ላይ እንዲውል አድርጓል።
ታሪፉ ከተጣለባቸው ምርቶች መካከል ከሆኪ እንጨት እስከ ሲሚንቶ ይገኙበታል።
ጥቃት ሲሰነዘርብህ በጦርነት ውስጥ ነህ ማለት ነው። እኛም ጥቃት ተሰንዝሮብናልሲሉ ካርኒ ተናግረዋል። ትራምፕ በማህበራዊ ገጻቸው ትሩዝ ሶሻል ላይ ባሰፈሩት መልእክት፥ ለብዙ ዓመታት በታላላቅ ገበሬዎቻችን ላይ ከፍተኛ ታሪፍ ሲያስከፍሉ ቆይተዋል። ከእንግዲህ ይህ ይበቃል ብለዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤12🤩1