በአዲግራት ከተማ ደረጃውን ያልጠበቀ የአልኮል መጠጥ ሲያሰራጩ የነበሩ ግለሰቦች በእስራት ተቀጡ።
የዓዲግራት ከተማ ፍርድ ቤት ደረጃውን ያልጠበቀና ፈቃድ ሳይኖረው የታሸገ የአልኮል መጠጥ (አረቄ) ለህብረተሰቡ ሲያሰራጩ የነበሩ ሦስት ግለሰቦች እያንዳንዳቸው በ8 ዓመት ከ6 ወር ፅኑ እስራት እና በ25 ሺህ ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጡ መወሰኑን ብስራት ከአዲግራት ከተማ የኮሚኒኬሽን ፅሕፈት ቤት ያገኘው መረጃ ያሳያል።
ሐምሌ 28 ቀን 2018 ዓ.ም በዋለው ችሎት ጥፋተኛ ተብለው የተፈረደባቸው ግለሰቦች የዓዲግራት ከተማ ነዋሪ የሆኑት አንደኛ ተከሳሽ ኢንጂነር ዑቅባይ በርሀ ይፍጠር፣ ሁለተኛ ተከሳሽ ፅዱቅ በርሀ ይፍጠር እና ሦስተኛ ተከሳሽ ሊቀ ሁሩያን ጋይም አስገለ አለማየሁ ናቸው። ተከሳሾቹ ጥር 15 ቀን 2017 ዓ.ም በመኖሪያ ቤት ውስጥ አረቄ በማዘጋጀትና የተለያዩ ስቲከሮችን በመጠቀም አሽገው ለህብረተሰቡ ሲያሰራጩ መቆየታቸው በምስክርነት እና በቤተ-ሙከራ በተረጋገጠ ማስረጃ ተረጋግጧል።
ድርጊቱ ከህብረተሰቡ በደረሰ ጥቆማ መነሻነት በዓዲግራት ከተማ የጤና ቁጥጥር መስሪያ ቤት የስራ ሃላፊ አቶ ወለገብርኤል ገብሩ እና በከተማዋ ፖሊስ ጥረት አደገኛነቱ ተረጋግጦ ወደ ፍርድ ቤት ቀርቧል።
የዓዲግራት ከተማ ዓቃቤ ህግ የተጣለውን የፅኑ እስራት ውሳኔ የተቀበለው ቢሆንም በገንዘብ መቀጮው መጠን ላይ ግን ይግባኝ ማለቱን ፍርድ ቤቱ አስታውቋል።
የፍርድ ሂደቱን ሲከታተሉ የነበሩ የጤና ቁጥጥር አካላት ህብረተሰቡ ጊዜያቸው ያለፈባቸውን እንዲሁም በህገ-ወጥ መንገድ የሚዘዋወሩ መድኃኒቶችን፣ ሳሙናዎችን፣ ቅቤ፣ ማርና ሌሎች ለምግብነት የሚውሉ ምርቶችን ሲገዛ ከፍተኛ ጥንቃቄ እንዲያደርግና ተመሳሳይ ህገ-ወጥ ድርጊቶችን ሲመለከት ለሚመለከተው አካል ጥቆማ እንዲሰጥ ጥሪ አቅርበዋል።
@Addis_Reporter
የዓዲግራት ከተማ ፍርድ ቤት ደረጃውን ያልጠበቀና ፈቃድ ሳይኖረው የታሸገ የአልኮል መጠጥ (አረቄ) ለህብረተሰቡ ሲያሰራጩ የነበሩ ሦስት ግለሰቦች እያንዳንዳቸው በ8 ዓመት ከ6 ወር ፅኑ እስራት እና በ25 ሺህ ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጡ መወሰኑን ብስራት ከአዲግራት ከተማ የኮሚኒኬሽን ፅሕፈት ቤት ያገኘው መረጃ ያሳያል።
ሐምሌ 28 ቀን 2018 ዓ.ም በዋለው ችሎት ጥፋተኛ ተብለው የተፈረደባቸው ግለሰቦች የዓዲግራት ከተማ ነዋሪ የሆኑት አንደኛ ተከሳሽ ኢንጂነር ዑቅባይ በርሀ ይፍጠር፣ ሁለተኛ ተከሳሽ ፅዱቅ በርሀ ይፍጠር እና ሦስተኛ ተከሳሽ ሊቀ ሁሩያን ጋይም አስገለ አለማየሁ ናቸው። ተከሳሾቹ ጥር 15 ቀን 2017 ዓ.ም በመኖሪያ ቤት ውስጥ አረቄ በማዘጋጀትና የተለያዩ ስቲከሮችን በመጠቀም አሽገው ለህብረተሰቡ ሲያሰራጩ መቆየታቸው በምስክርነት እና በቤተ-ሙከራ በተረጋገጠ ማስረጃ ተረጋግጧል።
ድርጊቱ ከህብረተሰቡ በደረሰ ጥቆማ መነሻነት በዓዲግራት ከተማ የጤና ቁጥጥር መስሪያ ቤት የስራ ሃላፊ አቶ ወለገብርኤል ገብሩ እና በከተማዋ ፖሊስ ጥረት አደገኛነቱ ተረጋግጦ ወደ ፍርድ ቤት ቀርቧል።
የዓዲግራት ከተማ ዓቃቤ ህግ የተጣለውን የፅኑ እስራት ውሳኔ የተቀበለው ቢሆንም በገንዘብ መቀጮው መጠን ላይ ግን ይግባኝ ማለቱን ፍርድ ቤቱ አስታውቋል።
የፍርድ ሂደቱን ሲከታተሉ የነበሩ የጤና ቁጥጥር አካላት ህብረተሰቡ ጊዜያቸው ያለፈባቸውን እንዲሁም በህገ-ወጥ መንገድ የሚዘዋወሩ መድኃኒቶችን፣ ሳሙናዎችን፣ ቅቤ፣ ማርና ሌሎች ለምግብነት የሚውሉ ምርቶችን ሲገዛ ከፍተኛ ጥንቃቄ እንዲያደርግና ተመሳሳይ ህገ-ወጥ ድርጊቶችን ሲመለከት ለሚመለከተው አካል ጥቆማ እንዲሰጥ ጥሪ አቅርበዋል።
@Addis_Reporter
❤11👍4👌1
የኢትዮጵያ መንግሥትና ህወሓት ለተጨማሪ ዉጊያ እየተዘጋጁ መሆናቸዉ ተነገረ‼️
የኢትዮጵያ መንግሥት ጦርና ህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ ታጣቂዎች ለተጨማሪ ዉጊያ የሚያደርጉት ዝግጅት መቀጠሉን የተለያዩ ወገኖች አስታወቁ።የአዉሮጳ የሰላም ተቋም መገናኛ ዘዴዎችንና ሌሎች ምንጮችን ጠቅሶ እንደዘገበዉ የመቀሌና የአዲስ አበባ ግንኙነት ይበልጥ እየተበላሸ ነዉ።ሁለቱ ወገኖች የሚያደርጉት የጦር ኃይል ንቅናቄም ሌላ ጦርነት ሊጫር ይችላል የሚለዉን ሥጋት አንሮታል።ሁለቱ ወገኖች ልዩነታቸዉን ሰላማዊ፣ ሁሉን አካታችና ገንቢ በሆነ ዉይይት እንዲፈቱ ተቋሙ ጠይቋል።
የአይን ምሥክሮች በበኩላቸዉ የትግራይ ኃይል የሚባለዉ የታጣቂዎች ስብስብ በርካታ ተዋጊዎችን ወደ ምዕራብ ትግራይ እያዘመተ ነዉ።እንደሚሉት የትግራይ ተዋጊዎች ትግራይ ክልልን ከአፋርና ከአማራ ክልሎች ጋር በሚያዋስነዉ ድንበር አካባቢም ምሽግ እየቆፈሩ መሆኑንም የዓይን ምሥክሮች አስታዉቀዋል። የኢትዮጵያ መከላከያ ጦር ባንፃሩ አማራና አፋር ክልሎች ከፍተኛ የወታደራዊ ንቅናቄ እያደረገ መሆኑን የዓይን ምሥክሮች ተናግረዋል።
ከአፋር ክልል በደረሰን መረጃ መሠረት በክልሉ የዞን አራት ተለያዩ ወረዳዎችና ቀበሌዎች ተጨማሪ ወታደሮች ሠፍረዋል።ነዋሪዎቹ በሥም በዘረዘሯቸዉ ወረዳና ቀበሌዎች ወታደሮችን ከቦታ ቦታ ማንቀሳቀሱና ተጨማሪ ኃይል ማስሩ እስከ ትናንት ማታ ድረስ ቀጥሎ ነበር።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
የኢትዮጵያ መንግሥት ጦርና ህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ ታጣቂዎች ለተጨማሪ ዉጊያ የሚያደርጉት ዝግጅት መቀጠሉን የተለያዩ ወገኖች አስታወቁ።የአዉሮጳ የሰላም ተቋም መገናኛ ዘዴዎችንና ሌሎች ምንጮችን ጠቅሶ እንደዘገበዉ የመቀሌና የአዲስ አበባ ግንኙነት ይበልጥ እየተበላሸ ነዉ።ሁለቱ ወገኖች የሚያደርጉት የጦር ኃይል ንቅናቄም ሌላ ጦርነት ሊጫር ይችላል የሚለዉን ሥጋት አንሮታል።ሁለቱ ወገኖች ልዩነታቸዉን ሰላማዊ፣ ሁሉን አካታችና ገንቢ በሆነ ዉይይት እንዲፈቱ ተቋሙ ጠይቋል።
የአይን ምሥክሮች በበኩላቸዉ የትግራይ ኃይል የሚባለዉ የታጣቂዎች ስብስብ በርካታ ተዋጊዎችን ወደ ምዕራብ ትግራይ እያዘመተ ነዉ።እንደሚሉት የትግራይ ተዋጊዎች ትግራይ ክልልን ከአፋርና ከአማራ ክልሎች ጋር በሚያዋስነዉ ድንበር አካባቢም ምሽግ እየቆፈሩ መሆኑንም የዓይን ምሥክሮች አስታዉቀዋል። የኢትዮጵያ መከላከያ ጦር ባንፃሩ አማራና አፋር ክልሎች ከፍተኛ የወታደራዊ ንቅናቄ እያደረገ መሆኑን የዓይን ምሥክሮች ተናግረዋል።
ከአፋር ክልል በደረሰን መረጃ መሠረት በክልሉ የዞን አራት ተለያዩ ወረዳዎችና ቀበሌዎች ተጨማሪ ወታደሮች ሠፍረዋል።ነዋሪዎቹ በሥም በዘረዘሯቸዉ ወረዳና ቀበሌዎች ወታደሮችን ከቦታ ቦታ ማንቀሳቀሱና ተጨማሪ ኃይል ማስሩ እስከ ትናንት ማታ ድረስ ቀጥሎ ነበር።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤19👍5
በኦሮሚያ ክልል በሸገር ከተማ ለገጣፎ ለገዳዲ ክ/ከተማ ከሰሞኑ የወጣቶች አፈሳ በከፍተኛ ሁኔታ እየተፈፀመ መሆኑን የአካባቢው ነዋሪዎች ገልፀውልናል።
በዚህ የተነሳ ወጥቶ መግባት አስቸጋሪ ሆኗል ያሉ ሲሆን የተወሰኑ ወጣቶች ገንዘብ እየከፈሉ እየተለቀቁ ነው ብለዋል።
Via : አዩዘሀበሻ
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
በዚህ የተነሳ ወጥቶ መግባት አስቸጋሪ ሆኗል ያሉ ሲሆን የተወሰኑ ወጣቶች ገንዘብ እየከፈሉ እየተለቀቁ ነው ብለዋል።
Via : አዩዘሀበሻ
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤14👍6🤪5😢3💯2
ሲፒጄ የኢትዮጵያ ባለሥልጣናት ገለልተኛ የዜና ክፍሎችን “ለመበተን ዘመቻ” እያካሄዱ ነው ሲል ከሰሰ!
ጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ቡድኑ በሐሙስ ዕለት ባወጣው መግለጫ፣ እነዚህ ተከታታይ ክስተቶች በኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙ ግንባር ቀደም ነጻ የመገናኛ ብዙኃን ተቋማት መካከል በአንዱ ላይ የሚደረገውን ጫና በከፍተኛ ሁኔታ ማባበሳቸውን ገልጻል።
የሲፒጄ የአፍሪካ ፕሮግራም አስተባባሪ ሙቶኪ ሙሞ “በአዲስ ስታንዳርድ እና በዮናስ ከድር ላይ የተፈጸሙት እነዚህ ጥቃቶች የኢትዮጵያ ባለሥልጣናት የአገሪቱን ነጻ የዜና ድርጅቶች ለመበተን የሚያካሂዱት ዘመቻ አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን ያሳያሉ” ብለዋል።
አስተባባሪዋ ባለሥልጣናቱ “የተቋሙን ቁሳቁሶች በአፋጣኝ እንዲመልሱ፣ ከቢሮው በግዳጅ የማስወጣት ሂደትን እንዲያስቆሙ፣ ማንኛውንም ተጨማሪ ትንኮሳ እንዲያቆሙ እና ለዮናስ እስርና ጥቃት ተጠያቂ የሆኑ አካላት ላይ እርምጃ እንዲወሰድ እንዲያደርጉ” አሳስበዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
ጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ቡድኑ በሐሙስ ዕለት ባወጣው መግለጫ፣ እነዚህ ተከታታይ ክስተቶች በኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙ ግንባር ቀደም ነጻ የመገናኛ ብዙኃን ተቋማት መካከል በአንዱ ላይ የሚደረገውን ጫና በከፍተኛ ሁኔታ ማባበሳቸውን ገልጻል።
የሲፒጄ የአፍሪካ ፕሮግራም አስተባባሪ ሙቶኪ ሙሞ “በአዲስ ስታንዳርድ እና በዮናስ ከድር ላይ የተፈጸሙት እነዚህ ጥቃቶች የኢትዮጵያ ባለሥልጣናት የአገሪቱን ነጻ የዜና ድርጅቶች ለመበተን የሚያካሂዱት ዘመቻ አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን ያሳያሉ” ብለዋል።
አስተባባሪዋ ባለሥልጣናቱ “የተቋሙን ቁሳቁሶች በአፋጣኝ እንዲመልሱ፣ ከቢሮው በግዳጅ የማስወጣት ሂደትን እንዲያስቆሙ፣ ማንኛውንም ተጨማሪ ትንኮሳ እንዲያቆሙ እና ለዮናስ እስርና ጥቃት ተጠያቂ የሆኑ አካላት ላይ እርምጃ እንዲወሰድ እንዲያደርጉ” አሳስበዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤13👍3
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ – የሚፈልጓቸውን አዳዲስ ዜናዎችን በአጭሩ እና በጥልቀት ከኛ ዘንድ ያንብቡ።
🔸 ትኩስ ትኩስ እና የሚፈልጓቸውን መረጃዎችን በፎቶ እና በቪዲዮ ይመልከቱ።
🔸 ለውድ ጊዜዎት ዋጋ እንሰጣለን።እርሶም ዋጋ ከሰጡ ፣ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይቀላለሉ: ያልተነገረውን እንናገራለን፤ያልተሰማውን እናበስራለን።
አሁኑኑ ይቀላቀሉን : https://t.me/+C_9-IRD5_Ws0MDgy
@sputnik_ethiopia
🔸 ትኩስ ትኩስ እና የሚፈልጓቸውን መረጃዎችን በፎቶ እና በቪዲዮ ይመልከቱ።
🔸 ለውድ ጊዜዎት ዋጋ እንሰጣለን።እርሶም ዋጋ ከሰጡ ፣ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይቀላለሉ: ያልተነገረውን እንናገራለን፤ያልተሰማውን እናበስራለን።
አሁኑኑ ይቀላቀሉን : https://t.me/+C_9-IRD5_Ws0MDgy
@sputnik_ethiopia
❤6👍2
የከባድ መሳሪያ ተኩስ‼️
በራያ ግንባር የሚንቀሳቀሰውና ከሰሞኑ ከባድ መሳሪያዎችን እና ተጨማሪ ታጣቂዎችን ሲያጠጋ የነበረው የህወሃት አርሚ 33 እና 44 ዓዲጉደም ➡️ ደቡብ ወጀራት ➡️ኮንካ ➡️ጎነቕ ➡️ቶንሳ ➡️ንፋሮ መጋለ መስመር በዓዲቀይሕ ወደ ገራርሳ እና ቶንሳ አሁን ዛሬ ነሐሴ 1/2018 ዓ.ም ከምሽቱ 1:00 ላይ በትግራይ ሰላም ሰራዊት ላይ የከባድ መሳሪያ ተኩስ መጀመሩን ምንጮቻችን ገልፀዋል።
እራሱን 'የትግራይ ሰላም ሰራዊት' በሚል የተደራጀው ታጣቂ ሀይል ወደ መቀሌ ለመግባት ዝግጁ መሆኑን ከሳምንት በፊት አሳውቆ ነበር።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
በራያ ግንባር የሚንቀሳቀሰውና ከሰሞኑ ከባድ መሳሪያዎችን እና ተጨማሪ ታጣቂዎችን ሲያጠጋ የነበረው የህወሃት አርሚ 33 እና 44 ዓዲጉደም ➡️ ደቡብ ወጀራት ➡️ኮንካ ➡️ጎነቕ ➡️ቶንሳ ➡️ንፋሮ መጋለ መስመር በዓዲቀይሕ ወደ ገራርሳ እና ቶንሳ አሁን ዛሬ ነሐሴ 1/2018 ዓ.ም ከምሽቱ 1:00 ላይ በትግራይ ሰላም ሰራዊት ላይ የከባድ መሳሪያ ተኩስ መጀመሩን ምንጮቻችን ገልፀዋል።
እራሱን 'የትግራይ ሰላም ሰራዊት' በሚል የተደራጀው ታጣቂ ሀይል ወደ መቀሌ ለመግባት ዝግጁ መሆኑን ከሳምንት በፊት አሳውቆ ነበር።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
👍15❤7👀6🕊2🥱1🤪1
በአርባምንጭ ከተማ የኮሪደር ልማት የመብራት ምሰሶ ላይ ጉዳት ያደረሰው አሽከርካሪ 1 ሚሊዮን ብር ተቀጣ
በአርባምንጭ ከተማ በኮሪደር ልማት ሥራ የተተከለ ዘመናዊ የመንገድ ዳር መብራት ምሰሶ (ፖል) በመግጨት ውድመት ያደረሰ አሽከርካሪ በቁጥጥር ሥር ውሎ 1 ሚሊዮን ብር እንዲቀጣና የወደመውን ሀብት በራሱ ወጪ ወደ ነበረበት እንዲመልስ ተወሰነ።
በከተማዋ ሲቀላ ክፍለ ከተማ አሽከርካሪው ተሽከርካሪ ለማንቀሳቀስ ባልተፈቀደ ቦታ ላይ በማሽከርከር በከፍተኛ ወጪ የተተከለውን ስማርት የመብራት ምሰሶ በመግጨት ከፍተኛ ጉዳት ማድረሱ ተገልጿል።
ድርጊቱ ከተፈጸመ በኋላ የአርባምንጭ ከተማ ደንብ አስከባሪ ጽሕፈት ቤት ከከተማው ትራፊክ ፖሊስ ጋር ባደረጉት የተቀናጀ ክትትል ጥፋተኛውን አሽከርካሪ በቁጥጥር ሥር ማዋል ተችሏል።
የከተማው ደንብ አስከባሪ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ሰራዊት ገዛኸኝ እንዳስታወቁት፣ በቸልተኝነት በሚፈጸሙ ጥፋቶች የመንግሥትና የሕዝብ ሀብት እንዳይባክን እና አስተማሪ ሕጋዊ እርምጃ ለመውሰድ ሲባል የተሰበረውንና የወደመውን ስማርት የመብራት ምሰሶ በራሱ ወጪ ወደ ነበረበት እንዲመልስ።
ጥፋተኛውን በቁጥጥር ሥር ለማዋል ከነዋሪዎች የተገኘው የጥቆማ ትብብር ከፍተኛ ሚና እንደነበረው የገለጹት አቶ ሰራዊት፣ ለኅብረተሰቡ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ኃላፊው አክለውም ለከተማዋ እድገትና ለነዋሪዎች ምቾት በከፍተኛ ወጪ የተገነቡ የኮሪደር ልማት ሥራዎችንና ሌሎች መሠረተ ልማቶችን በሚያበላሹ ወይም ሕግ በሚተላለፉ አካላት ላይ የሚወሰደው ሕጋዊ እርምጃ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አሳስበዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
በአርባምንጭ ከተማ በኮሪደር ልማት ሥራ የተተከለ ዘመናዊ የመንገድ ዳር መብራት ምሰሶ (ፖል) በመግጨት ውድመት ያደረሰ አሽከርካሪ በቁጥጥር ሥር ውሎ 1 ሚሊዮን ብር እንዲቀጣና የወደመውን ሀብት በራሱ ወጪ ወደ ነበረበት እንዲመልስ ተወሰነ።
በከተማዋ ሲቀላ ክፍለ ከተማ አሽከርካሪው ተሽከርካሪ ለማንቀሳቀስ ባልተፈቀደ ቦታ ላይ በማሽከርከር በከፍተኛ ወጪ የተተከለውን ስማርት የመብራት ምሰሶ በመግጨት ከፍተኛ ጉዳት ማድረሱ ተገልጿል።
ድርጊቱ ከተፈጸመ በኋላ የአርባምንጭ ከተማ ደንብ አስከባሪ ጽሕፈት ቤት ከከተማው ትራፊክ ፖሊስ ጋር ባደረጉት የተቀናጀ ክትትል ጥፋተኛውን አሽከርካሪ በቁጥጥር ሥር ማዋል ተችሏል።
የከተማው ደንብ አስከባሪ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ሰራዊት ገዛኸኝ እንዳስታወቁት፣ በቸልተኝነት በሚፈጸሙ ጥፋቶች የመንግሥትና የሕዝብ ሀብት እንዳይባክን እና አስተማሪ ሕጋዊ እርምጃ ለመውሰድ ሲባል የተሰበረውንና የወደመውን ስማርት የመብራት ምሰሶ በራሱ ወጪ ወደ ነበረበት እንዲመልስ።
ጥፋተኛውን በቁጥጥር ሥር ለማዋል ከነዋሪዎች የተገኘው የጥቆማ ትብብር ከፍተኛ ሚና እንደነበረው የገለጹት አቶ ሰራዊት፣ ለኅብረተሰቡ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ኃላፊው አክለውም ለከተማዋ እድገትና ለነዋሪዎች ምቾት በከፍተኛ ወጪ የተገነቡ የኮሪደር ልማት ሥራዎችንና ሌሎች መሠረተ ልማቶችን በሚያበላሹ ወይም ሕግ በሚተላለፉ አካላት ላይ የሚወሰደው ሕጋዊ እርምጃ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አሳስበዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
🤣16🤯14❤10😢5👍3🙉2🥰1🤪1
አቃቢ ህግ አቅርቦት የነበረው አቤቱታ ውድቅ ተደረገ
በ'ፊንቴክ ኢንቨስትመንት' የማጭበርበር ወንጀል የተጠረጠሩ አርቲስቶች የዋስትና መብታቸው ተነስቶ ጉዳያቸውን በእስር ላይ ሆነው እንዲከታተሉ አቃቢ ህግ አቅርቦት የነበረው አቤቱታ ውድቅ እንዲደረግ እና በከባድ ማስጠንቀቂያ እንዲታለፉ ብይን ተሰጠ።
አቃቢ ህግ በከፍተኛ የኢንቨስትመንት ማጭበርበር ወንጀል ተከሰው ጉዳያቸው በፍርድ ቤት እየታየ የሚገኙ ተከሳሾች እና ጠበቃቸው፣ የተከሰሱበት የክስ መዝገቡ በክርክር ሂደት ላይ የሚገኝ እና በችሎት ውሳኔ ያልተሰጠበት ሆኖ እያለ በሚዲያ ላይ በመቅረብ ከክሱ አውድ ውጪ የሆነ ማብራሪያ በመስጠታቸው የፍትሕ ሂደቱን ተጽዕኖ ውስጥ ለመክተት እና ምስክሮችን ላይ ተጽዕኖ ለማድረግ ሞክረዋል በሚል የዋስትና መብታቸው ተነስቶ ከማረሚያ ቤት ሆነው ጉዳያቸውን እንዲከታተሉ የሚል አቤቱታ አቅርቦ ነበር።
በተጨማሪም ዘገባው የተጫነበት ሚዲያ ይቅርታ እንዲጠይቅ እና ቪዲዮውን እንዲያወርድ ፣ በወንጀል ህግ አንቀጽ 457 ስር በቀጥታ እንዲቀጡ እንዲወሰን የሚሉ አቤቱታዎችንም አቃቢ ህግ አካቷል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
በ'ፊንቴክ ኢንቨስትመንት' የማጭበርበር ወንጀል የተጠረጠሩ አርቲስቶች የዋስትና መብታቸው ተነስቶ ጉዳያቸውን በእስር ላይ ሆነው እንዲከታተሉ አቃቢ ህግ አቅርቦት የነበረው አቤቱታ ውድቅ እንዲደረግ እና በከባድ ማስጠንቀቂያ እንዲታለፉ ብይን ተሰጠ።
አቃቢ ህግ በከፍተኛ የኢንቨስትመንት ማጭበርበር ወንጀል ተከሰው ጉዳያቸው በፍርድ ቤት እየታየ የሚገኙ ተከሳሾች እና ጠበቃቸው፣ የተከሰሱበት የክስ መዝገቡ በክርክር ሂደት ላይ የሚገኝ እና በችሎት ውሳኔ ያልተሰጠበት ሆኖ እያለ በሚዲያ ላይ በመቅረብ ከክሱ አውድ ውጪ የሆነ ማብራሪያ በመስጠታቸው የፍትሕ ሂደቱን ተጽዕኖ ውስጥ ለመክተት እና ምስክሮችን ላይ ተጽዕኖ ለማድረግ ሞክረዋል በሚል የዋስትና መብታቸው ተነስቶ ከማረሚያ ቤት ሆነው ጉዳያቸውን እንዲከታተሉ የሚል አቤቱታ አቅርቦ ነበር።
በተጨማሪም ዘገባው የተጫነበት ሚዲያ ይቅርታ እንዲጠይቅ እና ቪዲዮውን እንዲያወርድ ፣ በወንጀል ህግ አንቀጽ 457 ስር በቀጥታ እንዲቀጡ እንዲወሰን የሚሉ አቤቱታዎችንም አቃቢ ህግ አካቷል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤11👍4
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#ማስጠንቀቂያ ፦ ይህ ቪዲዮ አስደንጋጭ እና ለአንዳንድ ተመልካቾች ሊረብሽ የሚችል ምስል ይዟል። ከመመልከትዎ በፊት ጥንቃቄ ያድርጉ።
በታይላንድ ደቡባዊ ክፍል በሚገኝ ግዛት እየተካሄደ በነበረ የእግር ኳስ ውድድር ላይ አንድ እግር ኳስ ተጫዋች በመብረቅ ተመትቶ ህይወቱን አጥቷል።
ጨዋታው በከባድ ዝናብ እየተካሄደ ባለበት ወቅት ነው መብረቅ በሜዳው ላይ በመውረድ ተጫዋቹን የመታው።
ከአደጋው በኋላ ተመልካቾች እንዲሁም የድንገተኛ አደጋ ሰራተኞች እርዳታ ቢያደርጉም፣ ወደ ሆስፒታል ቢወስዱም ህይወቱን ማትረፍ አልተቻለም።
ባለሥልጣናት በአደጋው ተጨማሪ 12 ሰዎች በቃጠሎ መቁሰላቸውን ገልጸዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
በታይላንድ ደቡባዊ ክፍል በሚገኝ ግዛት እየተካሄደ በነበረ የእግር ኳስ ውድድር ላይ አንድ እግር ኳስ ተጫዋች በመብረቅ ተመትቶ ህይወቱን አጥቷል።
ጨዋታው በከባድ ዝናብ እየተካሄደ ባለበት ወቅት ነው መብረቅ በሜዳው ላይ በመውረድ ተጫዋቹን የመታው።
ከአደጋው በኋላ ተመልካቾች እንዲሁም የድንገተኛ አደጋ ሰራተኞች እርዳታ ቢያደርጉም፣ ወደ ሆስፒታል ቢወስዱም ህይወቱን ማትረፍ አልተቻለም።
ባለሥልጣናት በአደጋው ተጨማሪ 12 ሰዎች በቃጠሎ መቁሰላቸውን ገልጸዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
😢32❤12👍2🤯1
ብዙ ስፍራዎች ኤርትራ ውስጥ በአፋን ኦሮሞ ይጠራሉ- ጠ/ሚኒስትር አብይ አህመድ ለኦቢኤን።
📌በ1512 ዓ.ም የባሕረ ነጋሽ (የዛሬዋ ኤርትራ) ንጉሥ የነበረው 'ዶሪ' ኦሮሞ እንደነበር፣ በተጨማሪም 'ባሬንቱ' የተሰኘው ትልቅ ከተማ እና እንደ አምባ ሶይራና አምባ ደብራ ያሉ ተራራዎች ስያሜያቸው የኦሮሞ ሥረ-መሠረት እንዳለው አስረድተዋል።
📌በ1499 ዘርፀድንግል የኦሮሞ ሰራዊትን ይዞ እስከ ምፅዋ ታግሏል ብለዋል።
📌ኦሮሞ ደሙን ያላፈሰሰበት አጥንቱን ያልከሰከሰበት የኢትዮጵያ ግዛት የለም ብለዋል።
📌ኦሮሞ በታሪኩ የተቃወመው የተበላሸ አስተዳደርን እንጂ ኢትዮጵያን አይደለም ብለዋል።
📌ኦሮሞ ነፃ ወጥቷል፤ ግራ፣ ቀኝ፣ ኋላ፣ ፊት ማየት አያስፈልግም። ኦሮሞን ነፃ ለማውጣት ዛሬ መታገል ሞኝነት ነው"ሲሉ ተደምጠዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
📌በ1512 ዓ.ም የባሕረ ነጋሽ (የዛሬዋ ኤርትራ) ንጉሥ የነበረው 'ዶሪ' ኦሮሞ እንደነበር፣ በተጨማሪም 'ባሬንቱ' የተሰኘው ትልቅ ከተማ እና እንደ አምባ ሶይራና አምባ ደብራ ያሉ ተራራዎች ስያሜያቸው የኦሮሞ ሥረ-መሠረት እንዳለው አስረድተዋል።
📌በ1499 ዘርፀድንግል የኦሮሞ ሰራዊትን ይዞ እስከ ምፅዋ ታግሏል ብለዋል።
📌ኦሮሞ ደሙን ያላፈሰሰበት አጥንቱን ያልከሰከሰበት የኢትዮጵያ ግዛት የለም ብለዋል።
📌ኦሮሞ በታሪኩ የተቃወመው የተበላሸ አስተዳደርን እንጂ ኢትዮጵያን አይደለም ብለዋል።
📌ኦሮሞ ነፃ ወጥቷል፤ ግራ፣ ቀኝ፣ ኋላ፣ ፊት ማየት አያስፈልግም። ኦሮሞን ነፃ ለማውጣት ዛሬ መታገል ሞኝነት ነው"ሲሉ ተደምጠዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
🥱33🙉18🤪15❤10👍8🤣4😱1👀1🙊1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🌟ህልምዎን እውን ያርጉ!! ከአይሩሳሌም እና እህቷ ልምድ ይውሰዱ!!!🌟
ከሁለት ዓመት በፊት አይሩሳሌም የአላቡጋ ስታርት ዓለም አቀፍ ፕሮግራምን ተቀላቀለች፣ እዚያም የሩሲያ ቋንቋን ተምራ፣ ስኬታማ የባሪስታ ባለሙያ ከመሆኗም በተጨማሪ በአሁኑ ወቅት የራሷን ሬስቶራንት ለመክፈት አቅዳለች። በዚህ ስኬቷ በመነሳሳት እህቷም ፕሮግራሙን በመጠቀም በሩሲያ ውስጥ ስልጠና እና ሥራ ማግኘት ችላለች። እህትማማቾቹ ልምዳቸውን ሲያጋሩ እንደሚገልጹት ፕሮግራሙ ታላቅ የእድገት እድሎችን የሚሰጥና እንደ የጊዜ አያያዝ እና አመራር ያሉ እና ሌሎችም የግል እድገት ክህሎቶችን ለማዳበር እድል የሚፈጥር ነው።
የራስዎን ሰራ ለመጀመር ዝግጁ ነዎት?
ከ18 እስከ 22 ዓመት ዕድሜ ያላቸው ወጣት ኢትዮጵያዊ ሴቶች ለዚህ ህይወትን የሚቀይር ፕሮግራም ለማመልከት ብቁ ናቸው።
ሙሉ የጥቅማጥቅም ፓኬጁ ጥሩ ደሞዝ፣ ነፃ የአየር ትኬቶች፣ የህክምና መድን እና ልዩ የሩሲያ ቋንቋ ኮርሶችን የሚያካትት ሲሆን በስምንት የተለያዩ የስራ መስኮች ላይ ማመልከት ይቻላል።
ጊዜ ሳያጠፉ ዛሬውኑ በአላቡጋ ስታርት ማመልከቻ ፖርታል https://start-alabuga.com ላይ ያመልክቱ።
ከሁለት ዓመት በፊት አይሩሳሌም የአላቡጋ ስታርት ዓለም አቀፍ ፕሮግራምን ተቀላቀለች፣ እዚያም የሩሲያ ቋንቋን ተምራ፣ ስኬታማ የባሪስታ ባለሙያ ከመሆኗም በተጨማሪ በአሁኑ ወቅት የራሷን ሬስቶራንት ለመክፈት አቅዳለች። በዚህ ስኬቷ በመነሳሳት እህቷም ፕሮግራሙን በመጠቀም በሩሲያ ውስጥ ስልጠና እና ሥራ ማግኘት ችላለች። እህትማማቾቹ ልምዳቸውን ሲያጋሩ እንደሚገልጹት ፕሮግራሙ ታላቅ የእድገት እድሎችን የሚሰጥና እንደ የጊዜ አያያዝ እና አመራር ያሉ እና ሌሎችም የግል እድገት ክህሎቶችን ለማዳበር እድል የሚፈጥር ነው።
የራስዎን ሰራ ለመጀመር ዝግጁ ነዎት?
ከ18 እስከ 22 ዓመት ዕድሜ ያላቸው ወጣት ኢትዮጵያዊ ሴቶች ለዚህ ህይወትን የሚቀይር ፕሮግራም ለማመልከት ብቁ ናቸው።
ሙሉ የጥቅማጥቅም ፓኬጁ ጥሩ ደሞዝ፣ ነፃ የአየር ትኬቶች፣ የህክምና መድን እና ልዩ የሩሲያ ቋንቋ ኮርሶችን የሚያካትት ሲሆን በስምንት የተለያዩ የስራ መስኮች ላይ ማመልከት ይቻላል።
ጊዜ ሳያጠፉ ዛሬውኑ በአላቡጋ ስታርት ማመልከቻ ፖርታል https://start-alabuga.com ላይ ያመልክቱ።
❤7
#የጉድሀገር
የጆኒ እና ሴዶ MMA ፍልሚያ መግቢያ ትኬት VVIP 100 ሺ ብር መሆኑ ተገለፀ።
የቲኬት ዓይነቶች እና ዋጋ፦
1. VVIP Ringside - 100,000 የኢትዮጵይ ብር
* ልዩ የሪንግ አጠገብ መቀመጫ
* ያልተገደበ የምግብ እና የመጠጥ አገልግሎት
* ወደ ተወዳዳሪዎች ልብስ መቀየሪያ ክፍል የመግባት እድል
2. VVIP Premium - 50,000 የኢትዮጵይ ብር
* 2ኛ ተከታታይ ረድፍ መቀመጫ
* 2 የምግብ እና 10 የመጠጥ ኩፖኖች
3. VVIP Normal - 30,000 የኢትዮጵይ ብር
* ከ 3ኛ እስከ 5ኛ ረድፍ መቀመጫዎች
* 2 የምግብ እና 7 የመጠጥ ኩፖኖች
4. VIP - 20,000 የኢትዮጵይ ብር
* 1 የምግብ እና 4 የመጠጥ ኩፖኖች
5. Regular - 10,000 የኢትዮጵይ ብር
6. Early Bird - 4,000 የኢትዮጵይ ብር
ጉርሻ page
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
የጆኒ እና ሴዶ MMA ፍልሚያ መግቢያ ትኬት VVIP 100 ሺ ብር መሆኑ ተገለፀ።
የቲኬት ዓይነቶች እና ዋጋ፦
1. VVIP Ringside - 100,000 የኢትዮጵይ ብር
* ልዩ የሪንግ አጠገብ መቀመጫ
* ያልተገደበ የምግብ እና የመጠጥ አገልግሎት
* ወደ ተወዳዳሪዎች ልብስ መቀየሪያ ክፍል የመግባት እድል
2. VVIP Premium - 50,000 የኢትዮጵይ ብር
* 2ኛ ተከታታይ ረድፍ መቀመጫ
* 2 የምግብ እና 10 የመጠጥ ኩፖኖች
3. VVIP Normal - 30,000 የኢትዮጵይ ብር
* ከ 3ኛ እስከ 5ኛ ረድፍ መቀመጫዎች
* 2 የምግብ እና 7 የመጠጥ ኩፖኖች
4. VIP - 20,000 የኢትዮጵይ ብር
* 1 የምግብ እና 4 የመጠጥ ኩፖኖች
5. Regular - 10,000 የኢትዮጵይ ብር
6. Early Bird - 4,000 የኢትዮጵይ ብር
ጉርሻ page
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
🤣65❤12👍4👀2🤪1🙊1😡1
በሽብር ወንጀል ተጠርጥረው ባለፈው ሰኞ በፖሊስ ቁጥጥር ስር የዋሉት የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) አባላት አቶ አበበ አካሉ እና አቶ ይስሀቅ ወልዳይ እንዲሁም የፓርቲው ጠበቃ አቶ አበራ ንጉስ ላይ ፍርድ ቤት የ12 ቀናት ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ፈቀደ።
የምርመራ ጊዜውን የፈቀደው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት፣ ልደታ ምድብ፣ 1ኛ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት ነው። ችሎቱ ለዛሬ ቀጥሮ ተጠርጣሪዎች ባቀረቡት የዋስትና ጥያቄ ላይ ውሳኔ ለመስጠት ነበር።
ፍርድ ቤቱ ውሳኔውን ከማስተላለፉ አስቀድሞ፤ ፖሊስ በጊዜ ቀጠሮ ማመልከቻው ያካተተውን እና ተጠርጣሪዎች ከተለያዩ መገናኛ ብዙሃን ጋር ያደረጓቸውን ቃለ ምልልሶች ሊንኮች በትላንትናው ዕለት እንዲያቀርቡ ትዕዛዝ መስጠቱ ይታወሳል።
የፌደራል ፖሊስ ከትላንት በስቲያ ረቡዕ ለፍርድ ቤቱ ባቀረበው ማመልከቻ ላይ ተጠርጣሪዎቹ “የብሔር እና የሃይማኖት ግጭትን ለመፍጠር በማሰብ በውጭ ሀገር በሚገኙ መገናኛ ብዙኃን ሀሰተኛ ፕሮፓጋንዳ ሲያሰራጩ ነበር” የሚል ውንጀላ አቅርቦ ነበር።
ከመገናኛ ብዙሃኑ መካከል በፖሊስ ማመልከቻ ላይ በስም የተጠቀሱት አንከር ሚዲያ፣ ኢትዮ ፎረም እና ኢትዮ 360 መገናኛ ብዙሃን ናቸው።
ከመገናኛ ብዙሃን ጋር የተደረጉ ቃለ ምልልሶችን በተመለከተ ፍርድ ቤቱ በሰጠው ትዕዛዝ መሰረት፤ ፖሊስ ሊንኮቹን ለችሎቱ ማቅረቡን የተጠርጣሪዎቹ ጠበቃ አቶ ሰለሞን ገዛኸኝ ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ገልጸዋል።
ተጠርጣሪዎቹ ከተለያዩ መገናኛ ብዙሃን ጋር አድርገዋቸዋል የተባሉትን ቃለ ምልልሶች ያደመጠው ፍርድ ቤቱ፤ ንግግሮቹ በሽብር ወንጀል ለመጠርጠር “መነሻ ይሆናሉ” ማለቱን አቶ ሰለሞን አስረድተዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
የምርመራ ጊዜውን የፈቀደው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት፣ ልደታ ምድብ፣ 1ኛ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት ነው። ችሎቱ ለዛሬ ቀጥሮ ተጠርጣሪዎች ባቀረቡት የዋስትና ጥያቄ ላይ ውሳኔ ለመስጠት ነበር።
ፍርድ ቤቱ ውሳኔውን ከማስተላለፉ አስቀድሞ፤ ፖሊስ በጊዜ ቀጠሮ ማመልከቻው ያካተተውን እና ተጠርጣሪዎች ከተለያዩ መገናኛ ብዙሃን ጋር ያደረጓቸውን ቃለ ምልልሶች ሊንኮች በትላንትናው ዕለት እንዲያቀርቡ ትዕዛዝ መስጠቱ ይታወሳል።
የፌደራል ፖሊስ ከትላንት በስቲያ ረቡዕ ለፍርድ ቤቱ ባቀረበው ማመልከቻ ላይ ተጠርጣሪዎቹ “የብሔር እና የሃይማኖት ግጭትን ለመፍጠር በማሰብ በውጭ ሀገር በሚገኙ መገናኛ ብዙኃን ሀሰተኛ ፕሮፓጋንዳ ሲያሰራጩ ነበር” የሚል ውንጀላ አቅርቦ ነበር።
ከመገናኛ ብዙሃኑ መካከል በፖሊስ ማመልከቻ ላይ በስም የተጠቀሱት አንከር ሚዲያ፣ ኢትዮ ፎረም እና ኢትዮ 360 መገናኛ ብዙሃን ናቸው።
ከመገናኛ ብዙሃን ጋር የተደረጉ ቃለ ምልልሶችን በተመለከተ ፍርድ ቤቱ በሰጠው ትዕዛዝ መሰረት፤ ፖሊስ ሊንኮቹን ለችሎቱ ማቅረቡን የተጠርጣሪዎቹ ጠበቃ አቶ ሰለሞን ገዛኸኝ ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ገልጸዋል።
ተጠርጣሪዎቹ ከተለያዩ መገናኛ ብዙሃን ጋር አድርገዋቸዋል የተባሉትን ቃለ ምልልሶች ያደመጠው ፍርድ ቤቱ፤ ንግግሮቹ በሽብር ወንጀል ለመጠርጠር “መነሻ ይሆናሉ” ማለቱን አቶ ሰለሞን አስረድተዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
😡8❤7👍2😢2🎉1
ሸረሪና‼️
ባሳለፍነው ሳምንት ሐምሌ 25/2018 ዓ.ም ከንጋቱ 11:45 ጀምሮ በሱዳን ድንበር ሸረሪና አካባቢ የሚንቀሳቀሰው የህወሓት አርሚ 70 (በዋናነት ኮር 131) ሁመራን ለመቆጣጠር በመከላከያ ሠራዊት ላይ ተኩስ መክፈቱን ተከትሎ የመከላከያ ሰራዊት በወሰደው የአፀፋ ምላሽ አንድ ሙሉ የተከማቸ የመሳሪያ ዲፖን በቁጥጥር ሥር አውሏል፣በርካታ ታጣቂዎች ተማርከዋል፣በርካታ ታጣቂዎች ህይወታቸውን አጥተዋል፣በርካታ ሎጀስቲክ ወድሟል።
ሸረሪና እና አካባቢው ሙሉ ለሙሉ በመከላከያ ሠራዊት ቁጥጥር ሥር ውሏል።
አሁን ላይ በአካባቢው ከፍተኛ አሰሳ እየተካሄደ ሲሆን በተለይ የመሳሪያ ማከማቻዎች በቁጥጥር ሥር እየዋሉ ይገኛሉ።
ከላይ የሚታዩት ምስሎች ከስፍራው የደረሱን ምስሎች ሲሆኑ በመከላከያ ሠራዊት የተማረኩ የአርሚ 70 ታጣቂዎችን፣ መሳሪያዎችን እንዲሁም ተሽከርካሪዎችን የሚሳይ ነው።
Via : አዩዘሀበሻ
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
ባሳለፍነው ሳምንት ሐምሌ 25/2018 ዓ.ም ከንጋቱ 11:45 ጀምሮ በሱዳን ድንበር ሸረሪና አካባቢ የሚንቀሳቀሰው የህወሓት አርሚ 70 (በዋናነት ኮር 131) ሁመራን ለመቆጣጠር በመከላከያ ሠራዊት ላይ ተኩስ መክፈቱን ተከትሎ የመከላከያ ሰራዊት በወሰደው የአፀፋ ምላሽ አንድ ሙሉ የተከማቸ የመሳሪያ ዲፖን በቁጥጥር ሥር አውሏል፣በርካታ ታጣቂዎች ተማርከዋል፣በርካታ ታጣቂዎች ህይወታቸውን አጥተዋል፣በርካታ ሎጀስቲክ ወድሟል።
ሸረሪና እና አካባቢው ሙሉ ለሙሉ በመከላከያ ሠራዊት ቁጥጥር ሥር ውሏል።
አሁን ላይ በአካባቢው ከፍተኛ አሰሳ እየተካሄደ ሲሆን በተለይ የመሳሪያ ማከማቻዎች በቁጥጥር ሥር እየዋሉ ይገኛሉ።
ከላይ የሚታዩት ምስሎች ከስፍራው የደረሱን ምስሎች ሲሆኑ በመከላከያ ሠራዊት የተማረኩ የአርሚ 70 ታጣቂዎችን፣ መሳሪያዎችን እንዲሁም ተሽከርካሪዎችን የሚሳይ ነው።
Via : አዩዘሀበሻ
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤28👍12😢2🤣2🤔1👀1🤪1💊1🙊1