አክሱም ዩኒቨርሲቲ ስለ ተማሪዎችና መምህራን ዝውውር የተወራውን አስተባበለ!
አክሱም ዩኒቨርሲቲ በትግራይ ክልል ባለው የጸጥታ ስጋት ምክንያት ተማሪዎቹና መምህራኑ የዝውውር ጥያቄ አቅርበዋል ተብሎ በማህበራዊ ሚዲያ ሲሰራጭ የነበረው መረጃ "ከእውነት የራቀ እና ምንም አይነት መነሻ የሌለው ፈጠራ ነው" ሲል አስተባበለ። ተማሪዎችና መምህራን ባልተረጋገጠ መረጃ እንዳይሸበሩ ያሳሰበው ዩኒቨርሲቲው፣ የተወራው ወሬ መሠረት የሌለው መሆኑን አረጋግጧል።
ሰሞኑን በመቀለ፣ አክሱም፣ አዲግራት እና ራያ ዩኒቨርሲቲዎች የሚገኙ ተማሪዎችና መምህራን በትምህርት ሚኒስቴር አማካይነት ወደ ሌሎች የአገሪቱ ዩኒቨርሲቲዎች እንዲዛወሩ ጥያቄ አቅርበዋል የሚሉ መረጃዎች መሰራጨታቸው አይዘነጋም፡፡
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
አክሱም ዩኒቨርሲቲ በትግራይ ክልል ባለው የጸጥታ ስጋት ምክንያት ተማሪዎቹና መምህራኑ የዝውውር ጥያቄ አቅርበዋል ተብሎ በማህበራዊ ሚዲያ ሲሰራጭ የነበረው መረጃ "ከእውነት የራቀ እና ምንም አይነት መነሻ የሌለው ፈጠራ ነው" ሲል አስተባበለ። ተማሪዎችና መምህራን ባልተረጋገጠ መረጃ እንዳይሸበሩ ያሳሰበው ዩኒቨርሲቲው፣ የተወራው ወሬ መሠረት የሌለው መሆኑን አረጋግጧል።
ሰሞኑን በመቀለ፣ አክሱም፣ አዲግራት እና ራያ ዩኒቨርሲቲዎች የሚገኙ ተማሪዎችና መምህራን በትምህርት ሚኒስቴር አማካይነት ወደ ሌሎች የአገሪቱ ዩኒቨርሲቲዎች እንዲዛወሩ ጥያቄ አቅርበዋል የሚሉ መረጃዎች መሰራጨታቸው አይዘነጋም፡፡
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤6👍4🤪2🤔1
በትግራይ ክልል ግጭት በማገርሸቱ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት ያለው ስጋት ዳግም አሳሳቢ መሆኑን አምነስቲ ኢንተርናሽናል አስታወቀ‼️
በሀገር የመከላከያ ሠራዊት እና በትግራይ ኃይሎች መካከል አዲስ ግጭት መቀስቀሱን ተከትሎ የክልሉ ነዋሪዎች ዳግም ለከፍተኛ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት የመጋለጥ ስጋት እንደደገነባቸው አምነስቲ ኢንተርናሽናል አስታወቀ።
የአምነስቲ ኢንተርናሽናል የምስራቅ እና ደቡብ አፍሪካ ቀጣና ዳይሬክተር ቲገሬ ቻጉታህ እንደገለጹት ማህበረሰቡ ቀደም ሲል ከደረሱበት አሰቃቂ ጥቃቶች ሳያገግምና ተጠያቂነት ሳይረጋገጥ አዲስ ግጭት ውስጥ መግባቱ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት ስጋቱን ይበልጥ ከፍ እንዲል አድርጎታል ብለዋል።
በትግራይ ክልል ያገረሸው ግጭት ከአማራ እና ኦሮሚያ ክልሎች ውጊያዎች ጋር ተደማምሮ በሀገሪቱ ከፍተኛ የመብት ጥሰቶች እየደረሰ መሆኑን የገለጸው አምነስቲ ቀጣናዊ እና ዓለም አቀፋዊ የሰብአዊ መብቶች መርማሪ አካላትን ሥራ በአስቸኳይ መመለስ እንደሚገባ አሳስበዋል።
ከዚህ ቀደም በነበረው ጦርነት፤ የጦር ወንጀል እና በሰብአዊነት ላይ የተፈጸሙ ወንጀሎችን ጨምሮ በርካታ ጥሰቶች መመዝገባቸውን ያስታወሰው ተቋሙ በጥፋተኞች ላይ ምርመራ እና ክስ ያለማቅረብ አካሄድ ልማዳዊ ሊሆን አይገባም ብሏል።
የፌደራል መንግሥት እና የትግራይ ባለስልጣናት ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ድንጋጌዎችን እንዲያከብሩ፣ ሰላማዊ ሰዎችን እንዲጠብቁ፣ እንዲሁም ለነጻ የሰብአዊ መብት ተከታታዮች፣ ለሰብአዊ እርዳታ አቅራቢዎች እና ለገለልተኛ መገናኛ ብዙሃን ያልተገደበ እንቅስቃሴ ፈቃድ እንዲሰጡ ጥሪ አቅርቧል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
በሀገር የመከላከያ ሠራዊት እና በትግራይ ኃይሎች መካከል አዲስ ግጭት መቀስቀሱን ተከትሎ የክልሉ ነዋሪዎች ዳግም ለከፍተኛ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት የመጋለጥ ስጋት እንደደገነባቸው አምነስቲ ኢንተርናሽናል አስታወቀ።
የአምነስቲ ኢንተርናሽናል የምስራቅ እና ደቡብ አፍሪካ ቀጣና ዳይሬክተር ቲገሬ ቻጉታህ እንደገለጹት ማህበረሰቡ ቀደም ሲል ከደረሱበት አሰቃቂ ጥቃቶች ሳያገግምና ተጠያቂነት ሳይረጋገጥ አዲስ ግጭት ውስጥ መግባቱ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት ስጋቱን ይበልጥ ከፍ እንዲል አድርጎታል ብለዋል።
በትግራይ ክልል ያገረሸው ግጭት ከአማራ እና ኦሮሚያ ክልሎች ውጊያዎች ጋር ተደማምሮ በሀገሪቱ ከፍተኛ የመብት ጥሰቶች እየደረሰ መሆኑን የገለጸው አምነስቲ ቀጣናዊ እና ዓለም አቀፋዊ የሰብአዊ መብቶች መርማሪ አካላትን ሥራ በአስቸኳይ መመለስ እንደሚገባ አሳስበዋል።
ከዚህ ቀደም በነበረው ጦርነት፤ የጦር ወንጀል እና በሰብአዊነት ላይ የተፈጸሙ ወንጀሎችን ጨምሮ በርካታ ጥሰቶች መመዝገባቸውን ያስታወሰው ተቋሙ በጥፋተኞች ላይ ምርመራ እና ክስ ያለማቅረብ አካሄድ ልማዳዊ ሊሆን አይገባም ብሏል።
የፌደራል መንግሥት እና የትግራይ ባለስልጣናት ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ድንጋጌዎችን እንዲያከብሩ፣ ሰላማዊ ሰዎችን እንዲጠብቁ፣ እንዲሁም ለነጻ የሰብአዊ መብት ተከታታዮች፣ ለሰብአዊ እርዳታ አቅራቢዎች እና ለገለልተኛ መገናኛ ብዙሃን ያልተገደበ እንቅስቃሴ ፈቃድ እንዲሰጡ ጥሪ አቅርቧል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤7👍2🤣2
አዲስ ሪፖርተር - NEWS
Photo
#እንድታውቁት
በየዓመቱ የበጀት ዓመቱ ሲጠናቀቅ የዳኝነት አገልግሎት ክብደትና ውስብስብነት ከግምት ውስጥ በማስገባት የፌዴራል የመጀመሪያ፣ ከፍተኛና ጠቅላይ ፍርድ ቤቶች ከነሐሴ 1 እስከ መስከረም 30 ለ2 ወራት በከፊል ዝግ ሆነው የሚቆዩ መሆኑ ይታወቃል።
ይህንን ተከትሎ የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ዝግ ሆኖ በሚቆይበት የክረምት ወራት በተረኛ ችሎት የሚያስተናግዳቸውን አስቸኳይ ጉዳዮች አሳውቋል።
ፍርድ ቤቱ ይፋ ባደረገው መረጃ እንዳመለከተው፣ አገልግሎቱ የሚሰጠው በፌዴራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁጥር 1234/13 አንቀጽ 38 ንዑስ አንቀጽ 3 በተደነገገው መሠረት ነው።
ይህም መሰረታዊ የመብት ጥሰት እንዳይከሰት እና አፋጣኝ ውሳኔ ካልተሰጠባቸው ሊካስ የማይችል ጉዳት ሊያስከትሉ የሚችሉ ጉዳዮችን ለመፍታት የታለመ እንደሆነ ተገልጿል።
በዚሁ መሠረት በክረምቱ የተረኛ ችሎት የሚታዩ የፍትሐብሔር ጉዳዮች ዝርዝር፦
• አስቸኳይ የእግድ አቤቱታዎች እና የልጅ ቀለብ ጥያቄዎች፣
• አካል ነጻ ለማውጣት እና እንቅስቃሴን ገዳቢ በሆኑ ጉዳዮች ላይ የሚቀረቡ አቤቱታዎች፣
• የሠራተኞች የደመወዝ ክፍያ አፈጻጸም ጉዳዮች፣
• ከግልግል ዳኝነት ትዕዛዞች ጋር ተያይዞ የሚቀርቡ አስቸኳይ የማኅተም አገልግሎት ጥያቄዎች፣
• እንዲሁም ሌሎች መደበኛ የሥራ ጊዜን መጠበቅ የማይችሉ አጣዳፊ ጉዳዮች በዳኛው ውሳኔ የሚስተናገዱ ይሆናል።
በወንጀል ጉዳዮች በኩል ደግሞ የሚከተሉት ነጥቦች ተለይተዋል፦
• የዋስትና እና የአምክሮ ጥያቄዎች፣
• እስረኛ ያለባቸው የክስ መዛግብት፣
• የጊዜ ቀጠሮ ጉዳዮች (በአራዳ ምድብ ችሎት)፣
• በተሰብሮ የሚቀርቡ አቤቱታዎች እና ለመሰየም የሚቀርቡ ጥያቄዎች፣
• ሌሎች ጊዜ የማይሰጡ አንገብጋቢ የወንጀል ጉዳዮች ይስተናገዳሉ።
ፍርድ ቤቱ በከፊል ዝግ በሆነባቸው በእነዚህ ሁለት ወራት፣ ለዳኞች ተራ ወጥቶ አገልግሎቱ እንደሚሰጥ የገለጸ ሲሆን፤ የፍርድ ቤቱ ማኅበረሰብም ሆነ ተገልጋዩ ለሥራው መሳካት አስፈላጊውን ትብብር እንዲያደርጉ ጥሪውን አቅርቧል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
በየዓመቱ የበጀት ዓመቱ ሲጠናቀቅ የዳኝነት አገልግሎት ክብደትና ውስብስብነት ከግምት ውስጥ በማስገባት የፌዴራል የመጀመሪያ፣ ከፍተኛና ጠቅላይ ፍርድ ቤቶች ከነሐሴ 1 እስከ መስከረም 30 ለ2 ወራት በከፊል ዝግ ሆነው የሚቆዩ መሆኑ ይታወቃል።
ይህንን ተከትሎ የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ዝግ ሆኖ በሚቆይበት የክረምት ወራት በተረኛ ችሎት የሚያስተናግዳቸውን አስቸኳይ ጉዳዮች አሳውቋል።
ፍርድ ቤቱ ይፋ ባደረገው መረጃ እንዳመለከተው፣ አገልግሎቱ የሚሰጠው በፌዴራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁጥር 1234/13 አንቀጽ 38 ንዑስ አንቀጽ 3 በተደነገገው መሠረት ነው።
ይህም መሰረታዊ የመብት ጥሰት እንዳይከሰት እና አፋጣኝ ውሳኔ ካልተሰጠባቸው ሊካስ የማይችል ጉዳት ሊያስከትሉ የሚችሉ ጉዳዮችን ለመፍታት የታለመ እንደሆነ ተገልጿል።
በዚሁ መሠረት በክረምቱ የተረኛ ችሎት የሚታዩ የፍትሐብሔር ጉዳዮች ዝርዝር፦
• አስቸኳይ የእግድ አቤቱታዎች እና የልጅ ቀለብ ጥያቄዎች፣
• አካል ነጻ ለማውጣት እና እንቅስቃሴን ገዳቢ በሆኑ ጉዳዮች ላይ የሚቀረቡ አቤቱታዎች፣
• የሠራተኞች የደመወዝ ክፍያ አፈጻጸም ጉዳዮች፣
• ከግልግል ዳኝነት ትዕዛዞች ጋር ተያይዞ የሚቀርቡ አስቸኳይ የማኅተም አገልግሎት ጥያቄዎች፣
• እንዲሁም ሌሎች መደበኛ የሥራ ጊዜን መጠበቅ የማይችሉ አጣዳፊ ጉዳዮች በዳኛው ውሳኔ የሚስተናገዱ ይሆናል።
በወንጀል ጉዳዮች በኩል ደግሞ የሚከተሉት ነጥቦች ተለይተዋል፦
• የዋስትና እና የአምክሮ ጥያቄዎች፣
• እስረኛ ያለባቸው የክስ መዛግብት፣
• የጊዜ ቀጠሮ ጉዳዮች (በአራዳ ምድብ ችሎት)፣
• በተሰብሮ የሚቀርቡ አቤቱታዎች እና ለመሰየም የሚቀርቡ ጥያቄዎች፣
• ሌሎች ጊዜ የማይሰጡ አንገብጋቢ የወንጀል ጉዳዮች ይስተናገዳሉ።
ፍርድ ቤቱ በከፊል ዝግ በሆነባቸው በእነዚህ ሁለት ወራት፣ ለዳኞች ተራ ወጥቶ አገልግሎቱ እንደሚሰጥ የገለጸ ሲሆን፤ የፍርድ ቤቱ ማኅበረሰብም ሆነ ተገልጋዩ ለሥራው መሳካት አስፈላጊውን ትብብር እንዲያደርጉ ጥሪውን አቅርቧል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤17👍3
የ6ኛ ክፍል ሚኒስትሪ ፈተናን 81 ትምህርት ቤቶች አንድም ተማሪ አላሳለፉም ተባለ
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ትምህርት ቢሮ የ2018 ዓ.ም የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል ማለፊያ ነጥብ ክልላዊ ፈተና 50 እና ከዚያ በላይ መሆኑን ገልጿል።ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ደግሞ 48 እና ከዛ በላይ ማለፊያ ነጥብ ተቆርጦለታል።የ8ኛ ክፍል ፈተናን ለመውሰድ የተመዘገቡ ተማሪዎች 86 ሺህ 502 እንደሆኑ የተገለፀ ሲሆን 78 ሺህ 203 የሚሆኑት ፈተናውን ወስደዋል።
ከእነዚህ ውስጥ ወደ ቀጣይ ክፍል ያለፋት 47 ሺህ 307 ተማሪዎች መሆናቸውን የጂንካ ከተማ አስተዳደር የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች የህዝብና ሚዲያ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ የሱፍ አህመድ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።በዚህም መሠረት ክልላዊ ውጤት ከመቶ አንፃር ሲታይ 60 ነጥብ 4 መሆኑ ተገልጿል።በተመሳሳይ የ6ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ለመውሰድ የተመዘገቡ ተፈታኞች 126 ሺህ 224 ናቸው። ፈተና የወሰዱት ደግሞ 110 ሺህ 566 ከእነዚህ ደግሞ ማለፊያ ነጥብ አስመዝግበው ወደ ቀጣይ 7ኛ ክፍል የተዛወሩ 70 ሺህ 584 መሆናቸውን አቶ የሱፍ ነግረውናል።
በዚህም ክልላዊ ውጤት በመቶ ሲገለፅ 63 ነጥብ 8 እንደሆነ ተገልጿል። 540 ትምህርት ቤቶች የ8ኛ ክፍል ተማሪዎቻቸውን ሙሉ በሙሉ አሳልፈዋል።በተመሳሳይ የ6ኛ ክፍል ፈተናን አስመልክቶ 476 ትምህርት ቤቶች ሙሉ በሙሉ ተማሪዎቻቸውን ሲያሳልፉ 81 ትምህርት ቤቶች ደግሞ አንድም ተማሪ አላሳለፉም።
በአጠቃላይ ክልላዊ ውጤቱ ከአምና የትምህርት ዘመን ውጤት ጋር ሲነፃፀር የ8ኛ ክፍል በ3 በመቶ ያነሰ አፈፃፀምን አስመዝግቧል ። አምና በነበረው ክልላዊ ውጤት 63 በመቶ የሆነ ውጤት ተመዝግቦበት እንደነበር ተገልጿል።በተመሳሳይ የ6ኛ ክፍል የአምና ክልላዊ ውጤትን በተመለከተ 56 በመቶ አፈፃፀም የታየበት እንደነበር የተነገረ ሲሆን በ2018 በጀት አመት ደግሞ 63 ነጥብ 84 በመቶ መሆኑን አቶ የሱፍ አህመድ ጨምረው ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ትምህርት ቢሮ የ2018 ዓ.ም የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል ማለፊያ ነጥብ ክልላዊ ፈተና 50 እና ከዚያ በላይ መሆኑን ገልጿል።ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ደግሞ 48 እና ከዛ በላይ ማለፊያ ነጥብ ተቆርጦለታል።የ8ኛ ክፍል ፈተናን ለመውሰድ የተመዘገቡ ተማሪዎች 86 ሺህ 502 እንደሆኑ የተገለፀ ሲሆን 78 ሺህ 203 የሚሆኑት ፈተናውን ወስደዋል።
ከእነዚህ ውስጥ ወደ ቀጣይ ክፍል ያለፋት 47 ሺህ 307 ተማሪዎች መሆናቸውን የጂንካ ከተማ አስተዳደር የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች የህዝብና ሚዲያ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ የሱፍ አህመድ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።በዚህም መሠረት ክልላዊ ውጤት ከመቶ አንፃር ሲታይ 60 ነጥብ 4 መሆኑ ተገልጿል።በተመሳሳይ የ6ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ለመውሰድ የተመዘገቡ ተፈታኞች 126 ሺህ 224 ናቸው። ፈተና የወሰዱት ደግሞ 110 ሺህ 566 ከእነዚህ ደግሞ ማለፊያ ነጥብ አስመዝግበው ወደ ቀጣይ 7ኛ ክፍል የተዛወሩ 70 ሺህ 584 መሆናቸውን አቶ የሱፍ ነግረውናል።
በዚህም ክልላዊ ውጤት በመቶ ሲገለፅ 63 ነጥብ 8 እንደሆነ ተገልጿል። 540 ትምህርት ቤቶች የ8ኛ ክፍል ተማሪዎቻቸውን ሙሉ በሙሉ አሳልፈዋል።በተመሳሳይ የ6ኛ ክፍል ፈተናን አስመልክቶ 476 ትምህርት ቤቶች ሙሉ በሙሉ ተማሪዎቻቸውን ሲያሳልፉ 81 ትምህርት ቤቶች ደግሞ አንድም ተማሪ አላሳለፉም።
በአጠቃላይ ክልላዊ ውጤቱ ከአምና የትምህርት ዘመን ውጤት ጋር ሲነፃፀር የ8ኛ ክፍል በ3 በመቶ ያነሰ አፈፃፀምን አስመዝግቧል ። አምና በነበረው ክልላዊ ውጤት 63 በመቶ የሆነ ውጤት ተመዝግቦበት እንደነበር ተገልጿል።በተመሳሳይ የ6ኛ ክፍል የአምና ክልላዊ ውጤትን በተመለከተ 56 በመቶ አፈፃፀም የታየበት እንደነበር የተነገረ ሲሆን በ2018 በጀት አመት ደግሞ 63 ነጥብ 84 በመቶ መሆኑን አቶ የሱፍ አህመድ ጨምረው ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤17👍4
የጦርነት ዝግጅቱ ቀጥሏል‼️
ህወሓት በራያ ግንባር በተለይ በትምህርት ቤቶች ውስጥ መድፎችን እና ዙ-23 መሳሪያዎችን እያስጠጋ መሆኑን የአካባቢው ነዋሪዎች ለአዩዘሀበሻ ገልፀዋል።
ከዚህ በተጨማሪ በመሆኒ በዛሬው ዕለት ሐምሌ 28 ተጨማሪ ሰራዊት ማራገፉን እና የጦርነት ዝግጅቱ መቀጠሉን ገልፀዋል።
በተያያዘ ዜና ወታደራዊ አመራሩ በጦር ኃይሎች እና ግንባሮች ውስጥ የሞባይል ስልኮችን እና የሳተላይት ስልኮችን አጠቃቀም በጥብቅ ለመቆጣጠር መመሪያዎችን አውጥቷል።
🔴በስልክ (ሞባይል ስልክ) የሚደረጉ የተለያዩ ግንኙነቶች የሰራዊቱን እና የወታደራዊ መረጃዎችን ሚስጥሮች አሳልፈው በመስጠት አደጋን ስለሚፈጥሩ የሞባይል ስልክ ሙሉ ለሙሉ መከልከሉን ለአመራሮች በደብዳቤ አሳውቋል።
📍ከተፈቀደላቸው የጦር ሀይሎች በስተቀር ማንም ሰው የሳተላይት ስልክ ግንኙነቶች ማድረግ አይፈቀድለትም ተብሏል።
📍ይህንን መመሪያ የማያከብር ማንኛውም ወታደራዊ አካል ጥብቅ ወታደራዊ ዲሲፕሊን ቅጣት ይጣልበታል ተብሏል።
👉የአውሮፓ ህብረት አሁን ላይ በትግራይ ክልል የተከሰተው ውጥረት እንዳሳሰበው ገልፆ ሁለቱ አካላት ወደ ሰላም እንዲመጡ ጥሪ አቅርቧል።
Via : አዩዘሀበሻ
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
ህወሓት በራያ ግንባር በተለይ በትምህርት ቤቶች ውስጥ መድፎችን እና ዙ-23 መሳሪያዎችን እያስጠጋ መሆኑን የአካባቢው ነዋሪዎች ለአዩዘሀበሻ ገልፀዋል።
ከዚህ በተጨማሪ በመሆኒ በዛሬው ዕለት ሐምሌ 28 ተጨማሪ ሰራዊት ማራገፉን እና የጦርነት ዝግጅቱ መቀጠሉን ገልፀዋል።
በተያያዘ ዜና ወታደራዊ አመራሩ በጦር ኃይሎች እና ግንባሮች ውስጥ የሞባይል ስልኮችን እና የሳተላይት ስልኮችን አጠቃቀም በጥብቅ ለመቆጣጠር መመሪያዎችን አውጥቷል።
🔴በስልክ (ሞባይል ስልክ) የሚደረጉ የተለያዩ ግንኙነቶች የሰራዊቱን እና የወታደራዊ መረጃዎችን ሚስጥሮች አሳልፈው በመስጠት አደጋን ስለሚፈጥሩ የሞባይል ስልክ ሙሉ ለሙሉ መከልከሉን ለአመራሮች በደብዳቤ አሳውቋል።
📍ከተፈቀደላቸው የጦር ሀይሎች በስተቀር ማንም ሰው የሳተላይት ስልክ ግንኙነቶች ማድረግ አይፈቀድለትም ተብሏል።
📍ይህንን መመሪያ የማያከብር ማንኛውም ወታደራዊ አካል ጥብቅ ወታደራዊ ዲሲፕሊን ቅጣት ይጣልበታል ተብሏል።
👉የአውሮፓ ህብረት አሁን ላይ በትግራይ ክልል የተከሰተው ውጥረት እንዳሳሰበው ገልፆ ሁለቱ አካላት ወደ ሰላም እንዲመጡ ጥሪ አቅርቧል።
Via : አዩዘሀበሻ
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤22🤪11👍4🤯1
አዲስ ሪፖርተር - NEWS
Photo
ኢትዮጵያን ሊፈታተኑ የሚሞክሩ ኃይሎችን ድባቅ የሚመታ ጀግና አየር ኃይል ተገንብቷል - ሌ/ጄ ይልማ መርዳሳ‼️
ኢትዮጵያን ሊፈታተኑ የሚሞክሩ ኃይሎችን ድባቅ የሚመታ ጀግና አየር ኃይል ተገንብቷል አሉ የኢፌዴሪ አየር ኃይል አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ፡፡
የአየር ኃይሉ የ3ኛ አየር ምድብ ላስመዘገበው የላቀ የግዳጅና የሥራ አፈጻጸም ስኬት በድሬዳዋ ከተማ በሚገኘው የምድቡ ጠቅላይ መምሪያ የእውቅናና የምስጋና መርሐ ግብር ተካሂዷል፡፡
ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፥ መከላከያ ሠራዊት በሰው ኃይልና በቴክኖሎጂ ከፍተኛ ለውጥ እያደረገ ይገኛል፡፡
አሁን የምንገኝበት ዘመን የውጊያ አካሄድና ስልት ለመገመት በሚያዳግት መልኩ በፍጥነት እየተቀያየረ ነው ያሉት አዛዡ፥ ኢትዮጵያ በምትገኝበት ቀጣናም ያለው የኃይል አሰላለፍ ተለዋዋጭና ኢ-ተገማች መሆኑን ጠቁመዋል።
የኢፌዴሪ አየር ኃይልም ይህንን ታሳቢ በማድረግ የዘመኑን ቴክኖሎጂ መጠቀም የሚችል የሰው ኃይል በማብቃት፣ በርካታ ፓይለቶችን፣ ቴክኒሽያኖችንና የአስተዳደር ባለሙያዎች እያፈራ መሆኑንና የዘመኑን የውጊያ ቴክኖሎጂዎች እየታጠቀ እንደሚገኝ አረጋግጠዋል።
3ኛ አየር ምድብም የሪፎርሙ አካል በመሆን በርካታ ሥራዎችን በማከናወን ልዩ ታሪክ ያለው መሆኑንም አንስተዋል።
ምድቡ ኮሎኔል በዛብህ ጴጥሮስ እና ኮሎኔል ባጫ ሁንዴን የመሳሰሉ በርካታ ጀግኖችን ያፈራ መሆኑን አስታውሰው፥ አሁንም ያንን የጀግንነት ታሪክ እያደሰ በርካታ ተተኪ ወጣት በራሪዎችን በአጭር ጊዜ፣ በጥራትና በብዛት እያፈራ ይገኛል ነው ያሉት።
የሚለወጠውን የውጊያ አውድና የኃይል አሰላለፍ በመገንዘብ አመራሩና ሠራዊቱ ራሱን ከጊዜው ጋር ማዘመን እንዳለበት አስገንዝበዋል።
ኢትዮጵያን ሊፈታተኑ የሚሞክሩ ጠላቶችን መመከትና ድባቅ መምታት የሚያስችል ጀግና ተቋም መገንባቱን ገልጸው፥ የምድቡ አመራሮችና የሠራዊት አባላት ግዳጃቸውን በጀግንነትና በስኬት በመወጣታቸው ሊኮሩ ይገባል ብለዋል፡፡
በቀጣይም ታላላቅ ተልዕኮዎች እንደሚጠበቁ በመረዳት በሁሉም ረገድ ዝግጁነትን ማጠናከር እንደሚያስፈልግ ገልፀዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
ኢትዮጵያን ሊፈታተኑ የሚሞክሩ ኃይሎችን ድባቅ የሚመታ ጀግና አየር ኃይል ተገንብቷል አሉ የኢፌዴሪ አየር ኃይል አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ፡፡
የአየር ኃይሉ የ3ኛ አየር ምድብ ላስመዘገበው የላቀ የግዳጅና የሥራ አፈጻጸም ስኬት በድሬዳዋ ከተማ በሚገኘው የምድቡ ጠቅላይ መምሪያ የእውቅናና የምስጋና መርሐ ግብር ተካሂዷል፡፡
ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፥ መከላከያ ሠራዊት በሰው ኃይልና በቴክኖሎጂ ከፍተኛ ለውጥ እያደረገ ይገኛል፡፡
አሁን የምንገኝበት ዘመን የውጊያ አካሄድና ስልት ለመገመት በሚያዳግት መልኩ በፍጥነት እየተቀያየረ ነው ያሉት አዛዡ፥ ኢትዮጵያ በምትገኝበት ቀጣናም ያለው የኃይል አሰላለፍ ተለዋዋጭና ኢ-ተገማች መሆኑን ጠቁመዋል።
የኢፌዴሪ አየር ኃይልም ይህንን ታሳቢ በማድረግ የዘመኑን ቴክኖሎጂ መጠቀም የሚችል የሰው ኃይል በማብቃት፣ በርካታ ፓይለቶችን፣ ቴክኒሽያኖችንና የአስተዳደር ባለሙያዎች እያፈራ መሆኑንና የዘመኑን የውጊያ ቴክኖሎጂዎች እየታጠቀ እንደሚገኝ አረጋግጠዋል።
3ኛ አየር ምድብም የሪፎርሙ አካል በመሆን በርካታ ሥራዎችን በማከናወን ልዩ ታሪክ ያለው መሆኑንም አንስተዋል።
ምድቡ ኮሎኔል በዛብህ ጴጥሮስ እና ኮሎኔል ባጫ ሁንዴን የመሳሰሉ በርካታ ጀግኖችን ያፈራ መሆኑን አስታውሰው፥ አሁንም ያንን የጀግንነት ታሪክ እያደሰ በርካታ ተተኪ ወጣት በራሪዎችን በአጭር ጊዜ፣ በጥራትና በብዛት እያፈራ ይገኛል ነው ያሉት።
የሚለወጠውን የውጊያ አውድና የኃይል አሰላለፍ በመገንዘብ አመራሩና ሠራዊቱ ራሱን ከጊዜው ጋር ማዘመን እንዳለበት አስገንዝበዋል።
ኢትዮጵያን ሊፈታተኑ የሚሞክሩ ጠላቶችን መመከትና ድባቅ መምታት የሚያስችል ጀግና ተቋም መገንባቱን ገልጸው፥ የምድቡ አመራሮችና የሠራዊት አባላት ግዳጃቸውን በጀግንነትና በስኬት በመወጣታቸው ሊኮሩ ይገባል ብለዋል፡፡
በቀጣይም ታላላቅ ተልዕኮዎች እንደሚጠበቁ በመረዳት በሁሉም ረገድ ዝግጁነትን ማጠናከር እንደሚያስፈልግ ገልፀዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤32🤣29👍5💯2🤩1🤪1
የሰሜን ኮሪያ ሚሳይል በዩክሬን ላይ ጥቃት ሰነዘረ‼️
የሩሲያ ወታደራዊ ኃይሎች ከሰሜን ኮሪያ ያገኙትን አጭር ርቀት ተኳሽ ባሊስቲክ ሚሳይል በዩክሬን ላይ እንደገና መተኮስ መጀመራቸውን የዩክሬን የመከላከያ ባለሥልጣናት አስታወቁ።
በጥቃቱ በዲኒፕሮፔትሮቭስክ ክልል ራዱሽኔ መንደር የሚገኝ የቮሮኖቭ ቤተሰብ መኖሪያ ቤት በሙሉ ሙሉ በሙሉ የወደመ ሲሆን የበርካታ ሲቪሎች ሕይወት አልፏል።
የዩክሬን ራዳር ሥርዓቶች እንደመዘገቡት ጥቃቱ በሰሜን ኮሪያ ሰራሹ KN-23 ወይም KN-24 ሚሳይል አማካኝነት ከሩሲያ ብሪያንስክ ክልል የተተኮሰ ነው።ይህ ጥቃት ሩሲያ ከፒዮንግያንግ አዲስ የጦር መሣሪያ አቅርቦት ማግኘቷንና ሁለቱ ሀገራት ወታደራዊ ትብብራቸውን ማጠናከራቸውን ያሳያል።
እነዚህ ሚሳይሎች ከሩሲያው 'እስካንደር' ጋር ተመሳሳይ ዝቅተኛ የጉዞ መስመር ያላቸው በመሆናቸው ለመምታት የላቀ የፓትሪዮት አየር መከላከያ ይፈልጋሉ።
ይህም ለሰሜን ኮሪያ የጦር መሣሪያዎቿን በእውነተኛ የውጊያ ሜዳ ላይ እንድትፈትሽ እድል ሲሰጥ፣ ለሩሲያ ደግሞ የዩክሬንን የጦር መሣሪያ እጥረት በመጠቀም ከፍተኛ ጥቃት ለመሰንዘር ያስችላታል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
የሩሲያ ወታደራዊ ኃይሎች ከሰሜን ኮሪያ ያገኙትን አጭር ርቀት ተኳሽ ባሊስቲክ ሚሳይል በዩክሬን ላይ እንደገና መተኮስ መጀመራቸውን የዩክሬን የመከላከያ ባለሥልጣናት አስታወቁ።
በጥቃቱ በዲኒፕሮፔትሮቭስክ ክልል ራዱሽኔ መንደር የሚገኝ የቮሮኖቭ ቤተሰብ መኖሪያ ቤት በሙሉ ሙሉ በሙሉ የወደመ ሲሆን የበርካታ ሲቪሎች ሕይወት አልፏል።
የዩክሬን ራዳር ሥርዓቶች እንደመዘገቡት ጥቃቱ በሰሜን ኮሪያ ሰራሹ KN-23 ወይም KN-24 ሚሳይል አማካኝነት ከሩሲያ ብሪያንስክ ክልል የተተኮሰ ነው።ይህ ጥቃት ሩሲያ ከፒዮንግያንግ አዲስ የጦር መሣሪያ አቅርቦት ማግኘቷንና ሁለቱ ሀገራት ወታደራዊ ትብብራቸውን ማጠናከራቸውን ያሳያል።
እነዚህ ሚሳይሎች ከሩሲያው 'እስካንደር' ጋር ተመሳሳይ ዝቅተኛ የጉዞ መስመር ያላቸው በመሆናቸው ለመምታት የላቀ የፓትሪዮት አየር መከላከያ ይፈልጋሉ።
ይህም ለሰሜን ኮሪያ የጦር መሣሪያዎቿን በእውነተኛ የውጊያ ሜዳ ላይ እንድትፈትሽ እድል ሲሰጥ፣ ለሩሲያ ደግሞ የዩክሬንን የጦር መሣሪያ እጥረት በመጠቀም ከፍተኛ ጥቃት ለመሰንዘር ያስችላታል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤18👍6🤯1
የታጠቁ ኃይሎች አራት ኪሎ ባዶ ሁኖ "ኑና ቤተመንግሥት ግቡ" ቢባሉ ወደ አዲስ አበባ አይመጡም‼️
👉 የመከላከያ ከፍተኛ መኮንን የነበሩት እና በአሁኑ ወቅት በኬንያ የኢትዮጵያ አምባሳደር የሆኑት ጀነራል አምባሳደር #ባጫ_ደበሌ ከቢቢሲ አማርኛ (BBC News Amharic) ጋር ያደረጉት ሰፊ ቃለ-መጠይቅ በቅርብ ቀን እንደሚለቀቅ የተገለፀ ሲሆን፤ ቢቢሲ ከቃለ-መጠይቁ አጠር አድርጎ ያወጣው አነስተኛ የቪዲዮ ምስል ቀጣዩን አቅጣጫ ጠቋሚ በመሆኑ በድጋሚ የብዙዎችን ትኩረት ስቧል።
በዚህ አጭር መግለጫቸው በሀገሪቱ በተለያዩ አካባቢዎች እየተካሄዱ ያሉ የታጠቁ ግጭቶች ከመጨራረስ ውጭ ምንም ዓይነት ትርጉም ያለው ፖለቲካዊ ለውጥ ሊያመጡ እንደማይችሉ ያስገነዘቡት ጀነራል አምባሳደሩ፤ የትጥቅ ትግል የሚያካሂዱ አካላትን አቅም አስመልከተው ሲናገሩም "አራት ኪሎ ክፍት ሆኖ ኑና ግቡ ቢባሉም እንኳን #ፋኖም ሆነ #ኦላ (ጃል መሮ) አይመጡም፤ መጥተውም የሚያደርጉት ነገር የለም" ሲሉ ገልፀዋል።
አክለውም፤ "እንደ #ዘመነ_ካሴ ያሉ የውጊያ መሪዎች መጥተው አራት ኪሎ የመግባትና ሀገር የመምራት አቅም የላቸውም" ሲሉ ተናግረዋል።
በመጨረሻም በጦርነት ውስጥ አሸናፊና ተሸናፊ የሚባል ነገር እንደሌለ የጠቆሙት ጀነራል አምባሳደሩ፣ "የታጠቁ ኃይሎች ገንዘብ ከፈለጉ ከመንግስት ይውሰዱና ህዝቡን ይተውት" ሲሉ ተናግረዋል።
ይህ ካልሆነ ግን የትግሉ መጨረሻ የህዝብና የሀገር መጨራረስ ብቻ ሆኖ እንደሚቀርና ማንኛውም ወገን የፖለቲካ ማተርፊያ እንደማያገኝበት አፅንኦት ሰጥተው ተናግረዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
👉 የመከላከያ ከፍተኛ መኮንን የነበሩት እና በአሁኑ ወቅት በኬንያ የኢትዮጵያ አምባሳደር የሆኑት ጀነራል አምባሳደር #ባጫ_ደበሌ ከቢቢሲ አማርኛ (BBC News Amharic) ጋር ያደረጉት ሰፊ ቃለ-መጠይቅ በቅርብ ቀን እንደሚለቀቅ የተገለፀ ሲሆን፤ ቢቢሲ ከቃለ-መጠይቁ አጠር አድርጎ ያወጣው አነስተኛ የቪዲዮ ምስል ቀጣዩን አቅጣጫ ጠቋሚ በመሆኑ በድጋሚ የብዙዎችን ትኩረት ስቧል።
በዚህ አጭር መግለጫቸው በሀገሪቱ በተለያዩ አካባቢዎች እየተካሄዱ ያሉ የታጠቁ ግጭቶች ከመጨራረስ ውጭ ምንም ዓይነት ትርጉም ያለው ፖለቲካዊ ለውጥ ሊያመጡ እንደማይችሉ ያስገነዘቡት ጀነራል አምባሳደሩ፤ የትጥቅ ትግል የሚያካሂዱ አካላትን አቅም አስመልከተው ሲናገሩም "አራት ኪሎ ክፍት ሆኖ ኑና ግቡ ቢባሉም እንኳን #ፋኖም ሆነ #ኦላ (ጃል መሮ) አይመጡም፤ መጥተውም የሚያደርጉት ነገር የለም" ሲሉ ገልፀዋል።
አክለውም፤ "እንደ #ዘመነ_ካሴ ያሉ የውጊያ መሪዎች መጥተው አራት ኪሎ የመግባትና ሀገር የመምራት አቅም የላቸውም" ሲሉ ተናግረዋል።
በመጨረሻም በጦርነት ውስጥ አሸናፊና ተሸናፊ የሚባል ነገር እንደሌለ የጠቆሙት ጀነራል አምባሳደሩ፣ "የታጠቁ ኃይሎች ገንዘብ ከፈለጉ ከመንግስት ይውሰዱና ህዝቡን ይተውት" ሲሉ ተናግረዋል።
ይህ ካልሆነ ግን የትግሉ መጨረሻ የህዝብና የሀገር መጨራረስ ብቻ ሆኖ እንደሚቀርና ማንኛውም ወገን የፖለቲካ ማተርፊያ እንደማያገኝበት አፅንኦት ሰጥተው ተናግረዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
🤪39🤣23❤22👍8👀2
የደረጃ ‹‹ለ›› ግብር ከፋዮች እስከ ሐምሌ 30 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ በኦንላይን ክፍያ መፈጸም ይጠበቅባቸዋል
አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 29/2018 (ኢዜአ) ፦የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ መልዕክት የደረሳቸው የደረጃ ‹‹ለ›› ግብር ከፋዮች እስከ ሐምሌ 30 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ በኦንላይን ክፍያቸውን በመፈጸም የዜግነት ግዴታቸውን እንዲወጡ ጥሪ አቀረበ።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ሰውነት አየለ በሰጡት መግለጫ፣ቢሮው የግብር ስርዓቱን በማዘመን እና ፍትሃዊ አሰባሰብን በመዘርጋት ገቢን በጥራት እየሰበሰበ ይገኛል ብለዋል።
ከተማ አስተዳደሩ ከሚሰበስበው ገቢ 72 በመቶውን ለዘላቂ ልማት፣ ለሰው ተኮር ፕሮጀክቶች እና ለኮሪደር ልማት በማዋል የመዲናዋን ገጽታና ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት እያጎለበተ ይገኛልም ብለዋል።
በከተማዋ በተለያዩ የንግድ ዘርፎች የተሰማሩ ከ456 ሺህ በላይ የደረጃ «ለ» ግብር ከፋዮች አዲስ በተሻሻለው የገቢ ግብር አዋጅ መሰረት ግዴታቸውን መወጣት እንደሚጠበቅባቸው አስገንዝበዋል።
ከደረጃ ‹‹ለ›› ግብር ከፋዮች በዘንድሮ በጀት ዓመት 9.2 ቢሊዮን ብር ለመሰብሰብ መታቀዱን ገልጸዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 29/2018 (ኢዜአ) ፦የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ መልዕክት የደረሳቸው የደረጃ ‹‹ለ›› ግብር ከፋዮች እስከ ሐምሌ 30 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ በኦንላይን ክፍያቸውን በመፈጸም የዜግነት ግዴታቸውን እንዲወጡ ጥሪ አቀረበ።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ሰውነት አየለ በሰጡት መግለጫ፣ቢሮው የግብር ስርዓቱን በማዘመን እና ፍትሃዊ አሰባሰብን በመዘርጋት ገቢን በጥራት እየሰበሰበ ይገኛል ብለዋል።
ከተማ አስተዳደሩ ከሚሰበስበው ገቢ 72 በመቶውን ለዘላቂ ልማት፣ ለሰው ተኮር ፕሮጀክቶች እና ለኮሪደር ልማት በማዋል የመዲናዋን ገጽታና ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት እያጎለበተ ይገኛልም ብለዋል።
በከተማዋ በተለያዩ የንግድ ዘርፎች የተሰማሩ ከ456 ሺህ በላይ የደረጃ «ለ» ግብር ከፋዮች አዲስ በተሻሻለው የገቢ ግብር አዋጅ መሰረት ግዴታቸውን መወጣት እንደሚጠበቅባቸው አስገንዝበዋል።
ከደረጃ ‹‹ለ›› ግብር ከፋዮች በዘንድሮ በጀት ዓመት 9.2 ቢሊዮን ብር ለመሰብሰብ መታቀዱን ገልጸዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤12👍2😡2😢1
የኤቦላ ቫይረስ በአሳሳቢ ሁኔታ እየተሰራጨ ነው ሲል ድንበር የለሽ የሐኪሞች ቡድን አሳወቀ
የዛሬ ሁለት ወራት ተኩል ገደማ በኮንጎ የተከሰተው የኤቦላ ቫይረስ ወረርሽኝ በአሳሳቢና ባልተጠበቀ ሁኔታ በሀገሪቱ እየተሰራጨ ነው ሲል ድንበር የለሽ የሐኪሞች ቡድን በምህፃሩ MSF አስታወቀ።
ድርጅቱ እንደሚለው በሽታውን ለመከላከል የህክምና ባለሞያዎች ያላሰለሰ ጥረት እያደረጉ ቢሆንም፤ ወረርሽኙ ከመቼውም ጊዜ በበለጠ በአሳሳቢ ሁኔታ እየተሰራጨ ይገኛል።
እስካሁን ከ3 ሺህ 600 በላይ ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው በላቦራቶሪ ተረጋገጧል፤ ቁጥራቸው 1 ሺህ 500 የሚጠጋ ሰዎችም ሞተዋል።
በአሁኑ ጊዜ ዋናው ተግዳሮት ባለሥልጣናት በበሽታው ከተያዙ ሰዎች ጋር ግንኙነት ያላቸውን ሰዎች መለየት እንደተሳናቸው መሆኑ ነው።
ቡንያ በተባለው አካባቢ የሚገኝ የህክምና ማዕከል ውስጥ ከሚገኙት በሽተኞች ውስጥ 90 በመቶው ከዚህ ቀደም በኤቦላ ቫይረስ ከተያዙ ሰዎች ጋር ንክኪ እንዳላቸው የሚታወቅ ነገር የለም።
የዓለም የጤና ድርጅት ዋና ኃላፊ ዶክተር ቴዎድሮስ አድሃኖም ከመንግሥት ኃላፊዎችና ከሰብአዊ ድርጅቶች ጋር ለመነጋገር ዛሬ ወደ ኮንጎ ኪንሻሳ ሄደዋል።
ዶክተር ቴዎድሮስ የኤቦላ ወረርሽኝ ከተሰከሰተ ወዲህ ወደ ኮንጎ ሲጓዙ የዛሬው ለሁለተኛ ጊዜ ነው።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
የዛሬ ሁለት ወራት ተኩል ገደማ በኮንጎ የተከሰተው የኤቦላ ቫይረስ ወረርሽኝ በአሳሳቢና ባልተጠበቀ ሁኔታ በሀገሪቱ እየተሰራጨ ነው ሲል ድንበር የለሽ የሐኪሞች ቡድን በምህፃሩ MSF አስታወቀ።
ድርጅቱ እንደሚለው በሽታውን ለመከላከል የህክምና ባለሞያዎች ያላሰለሰ ጥረት እያደረጉ ቢሆንም፤ ወረርሽኙ ከመቼውም ጊዜ በበለጠ በአሳሳቢ ሁኔታ እየተሰራጨ ይገኛል።
እስካሁን ከ3 ሺህ 600 በላይ ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው በላቦራቶሪ ተረጋገጧል፤ ቁጥራቸው 1 ሺህ 500 የሚጠጋ ሰዎችም ሞተዋል።
በአሁኑ ጊዜ ዋናው ተግዳሮት ባለሥልጣናት በበሽታው ከተያዙ ሰዎች ጋር ግንኙነት ያላቸውን ሰዎች መለየት እንደተሳናቸው መሆኑ ነው።
ቡንያ በተባለው አካባቢ የሚገኝ የህክምና ማዕከል ውስጥ ከሚገኙት በሽተኞች ውስጥ 90 በመቶው ከዚህ ቀደም በኤቦላ ቫይረስ ከተያዙ ሰዎች ጋር ንክኪ እንዳላቸው የሚታወቅ ነገር የለም።
የዓለም የጤና ድርጅት ዋና ኃላፊ ዶክተር ቴዎድሮስ አድሃኖም ከመንግሥት ኃላፊዎችና ከሰብአዊ ድርጅቶች ጋር ለመነጋገር ዛሬ ወደ ኮንጎ ኪንሻሳ ሄደዋል።
ዶክተር ቴዎድሮስ የኤቦላ ወረርሽኝ ከተሰከሰተ ወዲህ ወደ ኮንጎ ሲጓዙ የዛሬው ለሁለተኛ ጊዜ ነው።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤10👍2😱1
የቀድሞው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ተወልደ ገብረማሪያም የሕንድ ሁለተኛው ትልቁ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሆነው ተሾሙ።
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ከ10 ዓመታት በላይ በመሪነት በማገልገል ተቋሙን ወደ አፍሪካ ቀዳሚ አየር መንገድ ለማሳደግ ቁልፍ ሚና የተጫወቱት አቶ ተወልደ፣ አሁን የሕንድ ሁለተኛው ትልቁ አየር መንገድ የሆነውን ኤር ኢንዲያን ይመራሉ።
ኤር ኢንዲያ በቅርብ ጊዜ ከደረሰበት የአውሮፕላን አደጋ እና ከሌሎች የሥራ ተግዳሮቶች በኋላ አዲስ አመራር እየፈለገ ሲሆን፣ አቶ ተወልደ በቀድሞ የአመራር ልምዳቸው እና በአቪዬሽን ዘርፍ ባላቸው ስኬት ተመርጠዋል።
አቶ ተወልደ ገብረማሪያም ከ20 ዓመታት በላይ በኢትዮጵያ አየር መንገድ በተለያዩ ኃላፊነቶች ያገለገሉ ሲሆን፣ በ2014 ዓ.ም በጤና ምክንያት ከዋና ሥራ አስፈጻሚነት ለቀው የነበሩት።
tikvah
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ከ10 ዓመታት በላይ በመሪነት በማገልገል ተቋሙን ወደ አፍሪካ ቀዳሚ አየር መንገድ ለማሳደግ ቁልፍ ሚና የተጫወቱት አቶ ተወልደ፣ አሁን የሕንድ ሁለተኛው ትልቁ አየር መንገድ የሆነውን ኤር ኢንዲያን ይመራሉ።
ኤር ኢንዲያ በቅርብ ጊዜ ከደረሰበት የአውሮፕላን አደጋ እና ከሌሎች የሥራ ተግዳሮቶች በኋላ አዲስ አመራር እየፈለገ ሲሆን፣ አቶ ተወልደ በቀድሞ የአመራር ልምዳቸው እና በአቪዬሽን ዘርፍ ባላቸው ስኬት ተመርጠዋል።
አቶ ተወልደ ገብረማሪያም ከ20 ዓመታት በላይ በኢትዮጵያ አየር መንገድ በተለያዩ ኃላፊነቶች ያገለገሉ ሲሆን፣ በ2014 ዓ.ም በጤና ምክንያት ከዋና ሥራ አስፈጻሚነት ለቀው የነበሩት።
tikvah
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤26👍11👌2🤪1
መረጃ‼️
ኢትዮጵያ በናይል ወንዝ ላይ አዲስ ግድብ እንድትገነባ ግብጽ አትፈቅድም ሲሉ የአገሪቱ የመስኖ ሚንስትር ሃኒ ስዊላም ትናንት ካይሮ ውስጥ በሠጡት መግለጫ ላይ ተናገሩ።
ኢትዮጵያ በናይል ወንዝ ላይ አዳዲስ ግድቦችን የመገንባት ዕቅድ እንዳላት ይታወቃል ያሉት ስዊላም፣ ኾኖም ግብጽ ይህን ትፈቅዳለች ወይ ቢባል፣ 'መልሱ አትፈቅድም' የሚል ነው ማለታቸውን የአገሪቱ ጋዜጦች ጽፈዋል።
ኢትዮጵያ ከሕዳሴ ግድብ ምን ያህል ውሃ በየጊዜው እንደምትለቅ አለማሳወቋ ሱዳንን "አስቸጋሪ ኹኔታ" ላይ ጥሏታል በማለት ስዊላም ኢትዮጵያን ወቅሠዋል ተብሏል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
ኢትዮጵያ በናይል ወንዝ ላይ አዲስ ግድብ እንድትገነባ ግብጽ አትፈቅድም ሲሉ የአገሪቱ የመስኖ ሚንስትር ሃኒ ስዊላም ትናንት ካይሮ ውስጥ በሠጡት መግለጫ ላይ ተናገሩ።
ኢትዮጵያ በናይል ወንዝ ላይ አዳዲስ ግድቦችን የመገንባት ዕቅድ እንዳላት ይታወቃል ያሉት ስዊላም፣ ኾኖም ግብጽ ይህን ትፈቅዳለች ወይ ቢባል፣ 'መልሱ አትፈቅድም' የሚል ነው ማለታቸውን የአገሪቱ ጋዜጦች ጽፈዋል።
ኢትዮጵያ ከሕዳሴ ግድብ ምን ያህል ውሃ በየጊዜው እንደምትለቅ አለማሳወቋ ሱዳንን "አስቸጋሪ ኹኔታ" ላይ ጥሏታል በማለት ስዊላም ኢትዮጵያን ወቅሠዋል ተብሏል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
🤣55❤8👍4🤔2🤪2🤯1👀1
አውሮፓ በእሳት እየተቃጠለች ነው፦ የሙቀት መጠኖች አዲስ ሪኮርድ እያሰመዘገቡ ነው፣ ሰደድ እሳቶች እየተስፋፉ ነው፣ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫዎች ምርታቸውን እየቀነሱ ነው
እጅግ በጣም ሞቃታማ እና ደረቅ የሆነው የበጋ ወቅት በግብርና ላይ ከባድ ጉዳት እያደረሰ ይገኛል
አዲስ የሙቀት ሪኮርድ፦ በአውሮፓ የሙቀት መጠኑ በከፍተኛ ሁኔታ ጨምሮ በኦስትሪያ እስከ 41.2°C ተመዝግቧል።
የኃይል ማመንጫዎች አቅም መቀነስ፦ የዳኑብ እና የሳቫ ወንዞች የውሃ መጠን በመቀነሱ በሃንጋሪ እና በስሎቬንያ የሚገኙ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫዎች ምርታቸውን ለመቀነስ ተገደዋል።
የደን እሳት እና መፈናቀል፦ በፈረንሳይ፣ እስፓንያ፣ አልባንያ እና ግሪክ አጥፊ የእሳት አደጋዎች የተከሰቱ ሲሆን በሺዎች የሚቆጠሩ ሄክታር መሬቶች ተቃጥለው በርካቶች ተፈናቅለዋል።
የኢኮኖሚና የግብርና ጉዳት፦ በራይን ወንዝ የውሃ ማነስ ምክንያት የመርከብ ትራፊክ ሲስተጓጎል፣ በታላቋ ብሪታንያ ደግሞ እ.ኤ.አ. ከ1984 ወዲህ እጅግ አነስተኛው የእህል ምርት እንደሚመዘገብ ተገምቷል።
የሕይወት እልቂት፦ በሙቀት ማዕበሉ ምክንያት በአህጉሩ ከ1,300 በላይ ሰዎች ሕይወታቸውን አጥተዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
እጅግ በጣም ሞቃታማ እና ደረቅ የሆነው የበጋ ወቅት በግብርና ላይ ከባድ ጉዳት እያደረሰ ይገኛል
አዲስ የሙቀት ሪኮርድ፦ በአውሮፓ የሙቀት መጠኑ በከፍተኛ ሁኔታ ጨምሮ በኦስትሪያ እስከ 41.2°C ተመዝግቧል።
የኃይል ማመንጫዎች አቅም መቀነስ፦ የዳኑብ እና የሳቫ ወንዞች የውሃ መጠን በመቀነሱ በሃንጋሪ እና በስሎቬንያ የሚገኙ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫዎች ምርታቸውን ለመቀነስ ተገደዋል።
የደን እሳት እና መፈናቀል፦ በፈረንሳይ፣ እስፓንያ፣ አልባንያ እና ግሪክ አጥፊ የእሳት አደጋዎች የተከሰቱ ሲሆን በሺዎች የሚቆጠሩ ሄክታር መሬቶች ተቃጥለው በርካቶች ተፈናቅለዋል።
የኢኮኖሚና የግብርና ጉዳት፦ በራይን ወንዝ የውሃ ማነስ ምክንያት የመርከብ ትራፊክ ሲስተጓጎል፣ በታላቋ ብሪታንያ ደግሞ እ.ኤ.አ. ከ1984 ወዲህ እጅግ አነስተኛው የእህል ምርት እንደሚመዘገብ ተገምቷል።
የሕይወት እልቂት፦ በሙቀት ማዕበሉ ምክንያት በአህጉሩ ከ1,300 በላይ ሰዎች ሕይወታቸውን አጥተዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤11👍3😢2👌1
ዳናዊት መክብብ በፍትሐብሔር ክስ በነፃ ተሰናበተች
የታዋቂዋ የቲቪ ፕሮግራም አቅራቢና የሶሻል ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪ ዳናዊት መክብብ ቀርቦባት የነበረው የፍትሐብሔር ክስ ውድቅ ተደርጎ በነፃ የተሰናበተች ሲሆን፣ ከእሷ ጋር በተመሳሳይ መዝገብ የተከሰሱ ሌሎች አራት ተከሳሾች ግን ጥፋተኛ ተብለው ገንዘብ እንዲከፍሉ ተወስኖባቸዋል።
የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ቦሌ ምድብ አራተኛ ፍትሐብሔር ችሎት ሐምሌ 18 ቀን 2018 ዓ.ም በዋለው ችሎት በሰጠው ውሳኔ፣ አምስተኛ ተከሳሽ ሆና የቀረበችው ዳናዊት መክብብ የንግድ ፈቃድ አይታ የማስታወቂያ ሥራ የሰራች በመሆኗ በጉዳዩ ላይ ልትጠየቅ አይገባም በሚል ከክሱ በነፃ አሰናብቷታል።
ጉዳዩ የተጀመረው 13 ከሳሾች «ወደ ውጭ ሀገር እንልካችኋለን» በሚል ከእያንዳንዳቸው 437 ሺህ ብር የተቀበላቸው የኤቢኤል ኮንሰልታንሲ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር፣ የቤተልሔም ታደሰ፣ ገሊላ በለጠ፣ አቤል ተስፋዬ እና የዳናዊት መክብብ ክስ በመስረታቸው ነው። ከሳሾቹ የተወሰደብን ገንዘብ እንዲመለስልን በተደጋጋሚ ብንጠይቅም ተከሳሾቹ ሊመልሱልን አልቻሉም ሲሉ ለፍርድ ቤቱ አብራርተው ነበር።
እንደ ኢትዮጲካሊንክ ዘገባ ለወራት ክሱን ሲመለከት የቆየው ፍርድ ቤቱ፣ አራቱ ተከሳሾች ጥፋተኛ ሆነው በመገኘታቸው በነጠላና በአንድነት የተወሰደውን ገንዘብ ለከሳሾቹ እንዲከፍሉ ሲወሰን፣ ዳናዊት መክብብ ግን በነፃ ተሰናብታለች።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
የታዋቂዋ የቲቪ ፕሮግራም አቅራቢና የሶሻል ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪ ዳናዊት መክብብ ቀርቦባት የነበረው የፍትሐብሔር ክስ ውድቅ ተደርጎ በነፃ የተሰናበተች ሲሆን፣ ከእሷ ጋር በተመሳሳይ መዝገብ የተከሰሱ ሌሎች አራት ተከሳሾች ግን ጥፋተኛ ተብለው ገንዘብ እንዲከፍሉ ተወስኖባቸዋል።
የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ቦሌ ምድብ አራተኛ ፍትሐብሔር ችሎት ሐምሌ 18 ቀን 2018 ዓ.ም በዋለው ችሎት በሰጠው ውሳኔ፣ አምስተኛ ተከሳሽ ሆና የቀረበችው ዳናዊት መክብብ የንግድ ፈቃድ አይታ የማስታወቂያ ሥራ የሰራች በመሆኗ በጉዳዩ ላይ ልትጠየቅ አይገባም በሚል ከክሱ በነፃ አሰናብቷታል።
ጉዳዩ የተጀመረው 13 ከሳሾች «ወደ ውጭ ሀገር እንልካችኋለን» በሚል ከእያንዳንዳቸው 437 ሺህ ብር የተቀበላቸው የኤቢኤል ኮንሰልታንሲ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር፣ የቤተልሔም ታደሰ፣ ገሊላ በለጠ፣ አቤል ተስፋዬ እና የዳናዊት መክብብ ክስ በመስረታቸው ነው። ከሳሾቹ የተወሰደብን ገንዘብ እንዲመለስልን በተደጋጋሚ ብንጠይቅም ተከሳሾቹ ሊመልሱልን አልቻሉም ሲሉ ለፍርድ ቤቱ አብራርተው ነበር።
እንደ ኢትዮጲካሊንክ ዘገባ ለወራት ክሱን ሲመለከት የቆየው ፍርድ ቤቱ፣ አራቱ ተከሳሾች ጥፋተኛ ሆነው በመገኘታቸው በነጠላና በአንድነት የተወሰደውን ገንዘብ ለከሳሾቹ እንዲከፍሉ ሲወሰን፣ ዳናዊት መክብብ ግን በነፃ ተሰናብታለች።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤29👍2
በአገራዊ ምክክር ጉባኤው ላይ የመንግሥት ባለስልጣናት ያልተገባ ተፅዕኖ እያሳደሩ መሆኑ ተነገረ‼️
"የዘመሙ አካሄዶች ሲታዩ በጊዜውና በወቅቱ ዕርምት ይደረግባቸዋል"
የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን
- 250ው ስልታዊ ቡድን አዲስ አበባና ድሬዳዋ የፌዴራል አካል ሆነው እንዲቀጥሉ መግባባት ላይ መደረሱ ተገልጿል
የአገራዊ የምክክር ጉባዔ በአጀንዳ ጭብጦች ላይ ገለጻና ማብራሪያ እንዲሰጡ የተመደቡ አመካካሪዎች፣ምሁራንና ቃለ ጉባዔ ያዦች፣ ተመካካሪዎች የሚያነሱትን ሃሳብ ባለመቀበልና በተለይ የመጡበትን ተቋም መሠረት ያደረገ አቋም በመያዝ፣ ተመካካሪዎች ሐሳብ እንዲቀይሩና የምክክር ሒደቱ እንዲዘገይ ተፅዕኖ እያሳደሩ መሆኑን ስማቸው እንዲገለጽ ያልፈለጉ ተመካካሪዎች ገለጹ
በተለይ መንግሥትን ወክለው የመጡ አመካካሪዎች እንደ የመንግሥት አደረጃጀትና አገር ግንባታ ያሉ አጀንዳዎችን በተመለከተ ከምክክሩ ሒደት ባፈነገጠ መልኩ የራሳቸውን ሐሳብ ማንፀባረቃቸውን ምንጮች ተናግረዋል።
የመንግሥት አደረጃደት አጀንዳን በተመለከተ እንዲያወያዩ በኮሚሽኑ የተመደቡ አመካካሪዎች በዚህ የተነሳ ለቀናቶች ውይይት እንዳይመሩና ማይክ ብቻ እንዲያቀብሉ በማድረግ፣ በእነርሱ ምትክ ደግሞ ከቡድን መሪዎች ተመርጠው ውይይት እንዲመሩ መደረጉን ገልጸዋል።
ከዚህ አልፎ የኮሚሽኑ አመካካሪዎች ውይይት እንዲመሩ የተደረገበት ሁኔታ መኖሩን ጨምረው ተናግረዋል። በዚህ የአጀንዳ ሐሳብ በተለይ የተለያዩ የፓርቲዎችን ወክለው የተገኙ ተመካካሪዎች የአመካካሪዎች አካሄድ በተመለከተ ቅሬታ አቅርበው ሁኔታው ከላይ በተገለጸው መንገድ እንዲመራ መደረጉን ተመካካሪዎቹ ተናግረዋል።
በተለይ የተቋማት ግንባታን በተመለከተ፣ “ስለ ተቋም ግንባታ ለእኛ አትነግሩንም፣ የተቋም ግንባታ ምን መሆን እንዳለበት እናውቃለን፣ ተቋሙን የምንመራው እኛ ነን፣ ሪፎርም አድርገናል” ተቋማትን ወክለው የተገኙ ተመካካሪዎች መኖራቸውንም ገልጸዋል። በዚህ ምክንያት ተቆጥተው ውይይት ጥለው የወጡ ተመካካሪዎች እንደነበሩም አክለዋል።
አመካካሪዎች በሙስናና መልካም አስተዳደር አጀንዳ ሥር፣ ንዑስ አጀንዳ በሆነው የሙስና ጉዳዮች፣ በአንዳንድ ቡድኖች ከስምምነት እንዳይደረስና ለውይይት በተያዘለት ጊዜ እንዳይጠናቀቅ
ማድረጋቸውንም ጠቁመዋል። በዚህ ምክንያት ሐሳብ ተንዛዝቶ ከመግባባት ለመድረስ እስከ ረቡዕ ሐምሌ 29 ቀን ድረስ ውይይት እንዲቀጥል ማስገደዱን አስረድተዋል።
የፌዴራል ከተሞች አዲስ አበባና ድሬዳዋ ከተማን በተመለከተ የፅንሰ ሐሳብ ገለጻና ማብራሪያ እንዲሰጡ በኮሚሽኑ የተመደቡ ምሁራን (Panel of Experts)፣ በተለይ አዲስ አበባ የኦሮሚያ ክልል አካል ትሁን
በሚለው የአጀንዳ ሐሳብ ፅንፍ በያዘ ሁኔታ መከራከራቸውን ጨምረው ገልጸዋል።
ሆኖም ይህን አካሄድ የተከተሉ ምሁራን ሰፊ ክርክር ከተደረገ በኋላ ይቅርታ መጠየቀታቸውን ተመካካሪዎቹ ጨምረው ተናግረዋል።
በቃለ ጉባዔ ያዥነት የተመደቡ አንዳንድ ባለሙያዎችም የቀረቡ ሐሳቦችን በሙሉ ያለማጠናከርና በፈለጉት መንገድ ብቻ የመሰነድ ችግር እንደተስተዋለባቸው ተናግረዋል። እነዚህ ቃለ ጉባዔ ያዦች የአንዱን ሐሳብ ይዘው የሌላውን የመተው አካሄድ መከተላቸው ተነግሯል።
በመሆኑም እንዲህ ያሉ ድርጊቶች አስፈላጊ እንዳልሆኑ፣ የምክክሩም ዓላማ ይህ እንዳልሆነ የገለጹት የመረጃ ምንጮቹ አሁን ያሉ ተቋማት ብቁ፣ ነፃና ገለልተኛ ሆነው የማይሰሩና የሚቀርቡ ጥያቄዎችን የመፍታት ከፍተኛ ችግሮች ስላሉባቸው፣ ውሃው እንዳይደርቅና አሳውም እንዳይሞት መታረምና መስተካከል እንዳለባቸው በአፅንኦት አሳስበዋል።
ኮሚሽኑም እንደዚህ አይነት ጉዳዮችን ጣልቃ ገብቶ በጊዜ እንዲታረሙ ማድረግ እንዳለበትም
አስገንዝበዋል።
በዚሁ ረገድ የአዲስ አበባ ከተማ የባለቤትነት ጉዳይ ትልቁ ትኩረት የተሰጠው ጉዳይ እንደነበር፣ በዚህም አዲስ አበባ የፌዴራል መንግሥት አካልና ዋና መቀመጫ ከተማ እንድትሆን ከመግባባት መደረሱን ተናግረዋል።
ከአዲስ አበባ በተጨማሪ ሌሎች የፌዴራል ከተሞች እንዲኖሩ ሰፊ ምክረሐሳብ መቅረቡን፣ ለዚህም ደቡብ አፍሪካ እንደ ምሳሌ መቅረቧን ተናግረዋል።
አዲስ አበባ ከተማ የራሷ የሆነ ጠቅላይ ፍርድ ቤት፣ የተጠናከረ የፖሊስ ኮሚሽን እንዲኖራትና በከተማዋ ውስጥ የሚሰየሙ የሰፈር ስሞች የአገር አንድነትንና የሁሉንም ማኅበረሰብ ውክልና እንዲኖራቸው ከመግባባት መደረሱን ተናግረዋል፡፡
የፌዴራል የሥራ ቋንቋ የሆነው አማርኛ ቋንቋ የአዲስ አበባ የሥራ ቋንቋ ሆኖ እንዲቀጥል ከመግባባት መደረሱን ተናግረዋል። ሆኖም አማርኛ፣ ኦሮሚኛና፣ ትግርኛ፣ አፋርኛና ሶማሊያ የፌዴራል የሥራ ቋንቋዎች ከሆኑ የአዲስ አበባም እንዲሆኑ ሐሳብ መኖሩን ጠቁመዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
"የዘመሙ አካሄዶች ሲታዩ በጊዜውና በወቅቱ ዕርምት ይደረግባቸዋል"
የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን
- 250ው ስልታዊ ቡድን አዲስ አበባና ድሬዳዋ የፌዴራል አካል ሆነው እንዲቀጥሉ መግባባት ላይ መደረሱ ተገልጿል
የአገራዊ የምክክር ጉባዔ በአጀንዳ ጭብጦች ላይ ገለጻና ማብራሪያ እንዲሰጡ የተመደቡ አመካካሪዎች፣ምሁራንና ቃለ ጉባዔ ያዦች፣ ተመካካሪዎች የሚያነሱትን ሃሳብ ባለመቀበልና በተለይ የመጡበትን ተቋም መሠረት ያደረገ አቋም በመያዝ፣ ተመካካሪዎች ሐሳብ እንዲቀይሩና የምክክር ሒደቱ እንዲዘገይ ተፅዕኖ እያሳደሩ መሆኑን ስማቸው እንዲገለጽ ያልፈለጉ ተመካካሪዎች ገለጹ
በተለይ መንግሥትን ወክለው የመጡ አመካካሪዎች እንደ የመንግሥት አደረጃጀትና አገር ግንባታ ያሉ አጀንዳዎችን በተመለከተ ከምክክሩ ሒደት ባፈነገጠ መልኩ የራሳቸውን ሐሳብ ማንፀባረቃቸውን ምንጮች ተናግረዋል።
የመንግሥት አደረጃደት አጀንዳን በተመለከተ እንዲያወያዩ በኮሚሽኑ የተመደቡ አመካካሪዎች በዚህ የተነሳ ለቀናቶች ውይይት እንዳይመሩና ማይክ ብቻ እንዲያቀብሉ በማድረግ፣ በእነርሱ ምትክ ደግሞ ከቡድን መሪዎች ተመርጠው ውይይት እንዲመሩ መደረጉን ገልጸዋል።
ከዚህ አልፎ የኮሚሽኑ አመካካሪዎች ውይይት እንዲመሩ የተደረገበት ሁኔታ መኖሩን ጨምረው ተናግረዋል። በዚህ የአጀንዳ ሐሳብ በተለይ የተለያዩ የፓርቲዎችን ወክለው የተገኙ ተመካካሪዎች የአመካካሪዎች አካሄድ በተመለከተ ቅሬታ አቅርበው ሁኔታው ከላይ በተገለጸው መንገድ እንዲመራ መደረጉን ተመካካሪዎቹ ተናግረዋል።
በተለይ የተቋማት ግንባታን በተመለከተ፣ “ስለ ተቋም ግንባታ ለእኛ አትነግሩንም፣ የተቋም ግንባታ ምን መሆን እንዳለበት እናውቃለን፣ ተቋሙን የምንመራው እኛ ነን፣ ሪፎርም አድርገናል” ተቋማትን ወክለው የተገኙ ተመካካሪዎች መኖራቸውንም ገልጸዋል። በዚህ ምክንያት ተቆጥተው ውይይት ጥለው የወጡ ተመካካሪዎች እንደነበሩም አክለዋል።
አመካካሪዎች በሙስናና መልካም አስተዳደር አጀንዳ ሥር፣ ንዑስ አጀንዳ በሆነው የሙስና ጉዳዮች፣ በአንዳንድ ቡድኖች ከስምምነት እንዳይደረስና ለውይይት በተያዘለት ጊዜ እንዳይጠናቀቅ
ማድረጋቸውንም ጠቁመዋል። በዚህ ምክንያት ሐሳብ ተንዛዝቶ ከመግባባት ለመድረስ እስከ ረቡዕ ሐምሌ 29 ቀን ድረስ ውይይት እንዲቀጥል ማስገደዱን አስረድተዋል።
የፌዴራል ከተሞች አዲስ አበባና ድሬዳዋ ከተማን በተመለከተ የፅንሰ ሐሳብ ገለጻና ማብራሪያ እንዲሰጡ በኮሚሽኑ የተመደቡ ምሁራን (Panel of Experts)፣ በተለይ አዲስ አበባ የኦሮሚያ ክልል አካል ትሁን
በሚለው የአጀንዳ ሐሳብ ፅንፍ በያዘ ሁኔታ መከራከራቸውን ጨምረው ገልጸዋል።
ሆኖም ይህን አካሄድ የተከተሉ ምሁራን ሰፊ ክርክር ከተደረገ በኋላ ይቅርታ መጠየቀታቸውን ተመካካሪዎቹ ጨምረው ተናግረዋል።
በቃለ ጉባዔ ያዥነት የተመደቡ አንዳንድ ባለሙያዎችም የቀረቡ ሐሳቦችን በሙሉ ያለማጠናከርና በፈለጉት መንገድ ብቻ የመሰነድ ችግር እንደተስተዋለባቸው ተናግረዋል። እነዚህ ቃለ ጉባዔ ያዦች የአንዱን ሐሳብ ይዘው የሌላውን የመተው አካሄድ መከተላቸው ተነግሯል።
በመሆኑም እንዲህ ያሉ ድርጊቶች አስፈላጊ እንዳልሆኑ፣ የምክክሩም ዓላማ ይህ እንዳልሆነ የገለጹት የመረጃ ምንጮቹ አሁን ያሉ ተቋማት ብቁ፣ ነፃና ገለልተኛ ሆነው የማይሰሩና የሚቀርቡ ጥያቄዎችን የመፍታት ከፍተኛ ችግሮች ስላሉባቸው፣ ውሃው እንዳይደርቅና አሳውም እንዳይሞት መታረምና መስተካከል እንዳለባቸው በአፅንኦት አሳስበዋል።
ኮሚሽኑም እንደዚህ አይነት ጉዳዮችን ጣልቃ ገብቶ በጊዜ እንዲታረሙ ማድረግ እንዳለበትም
አስገንዝበዋል።
በዚሁ ረገድ የአዲስ አበባ ከተማ የባለቤትነት ጉዳይ ትልቁ ትኩረት የተሰጠው ጉዳይ እንደነበር፣ በዚህም አዲስ አበባ የፌዴራል መንግሥት አካልና ዋና መቀመጫ ከተማ እንድትሆን ከመግባባት መደረሱን ተናግረዋል።
ከአዲስ አበባ በተጨማሪ ሌሎች የፌዴራል ከተሞች እንዲኖሩ ሰፊ ምክረሐሳብ መቅረቡን፣ ለዚህም ደቡብ አፍሪካ እንደ ምሳሌ መቅረቧን ተናግረዋል።
አዲስ አበባ ከተማ የራሷ የሆነ ጠቅላይ ፍርድ ቤት፣ የተጠናከረ የፖሊስ ኮሚሽን እንዲኖራትና በከተማዋ ውስጥ የሚሰየሙ የሰፈር ስሞች የአገር አንድነትንና የሁሉንም ማኅበረሰብ ውክልና እንዲኖራቸው ከመግባባት መደረሱን ተናግረዋል፡፡
የፌዴራል የሥራ ቋንቋ የሆነው አማርኛ ቋንቋ የአዲስ አበባ የሥራ ቋንቋ ሆኖ እንዲቀጥል ከመግባባት መደረሱን ተናግረዋል። ሆኖም አማርኛ፣ ኦሮሚኛና፣ ትግርኛ፣ አፋርኛና ሶማሊያ የፌዴራል የሥራ ቋንቋዎች ከሆኑ የአዲስ አበባም እንዲሆኑ ሐሳብ መኖሩን ጠቁመዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤24👍7🤔4😢1👀1🫡1
በፑንትላንድ እና በሶማሊያ ፌዴራል መንግሥት መካከል በተካሄደ ግጭት የፑንትላንድ ኃይሎች የፌዴራል መንግሥቱን የጦር ካምፕ መቆጣጠራቸውን ገለጹ!
የሶማሊያ ከፊል ራስ-ገዝ አስተዳደር በሆነችው ፑንትላንድ እና በፌዴራል መንግሥቱ መካከል ያለው ውጥረት እንደገና ባነሰራበት በዚህ ወቅት፣ የፑንትላንድ ታጣቂ ኃይሎች ትላንት በጋልካዮ በሚገኘው የፌዴራል መንግሥት ጦር ላይ ጥቃት ከሰነዘሩ በኋላ በቦሳሶ የሚገኘውን በፌዴራል መንግሥቱ የተቋቋመ “የፑንትላንድ ደህንነት ኃይል” (PSF) የጦር ካምፕ መቆጣጠራቸውን ገለጹ።
የፑንትላንድ ፕሬዚዳንት ሳይድ አብዱላሂ ደኒ ረቡዕ ዕለት በክልሉ መዲና ጋሮዌ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፣ በጋልካዮ የተካሄደው ጥቃት “በፑንትላንድ መንግሥት ላይ ተቃውሞ በሚያነሱ አካላት ላይ ግልጽ መልእክት ለማስተላለፍ” ታስቦ የተካሄደ “የታቀደ የደህንነት እርምጃ” ነው ብለዋል።ረቡዕ ዕለት የተካሄደው ይህ ግጭት በከባድ መሳሪያዎች የታገዘ የተኩስ ልውውጥ የተደረገበት ሲሆን፣ የሲቪሎችን መፈናቀል እና የሰው ህይወት ጉዳት ማድረሱ ተዘግቧል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
የሶማሊያ ከፊል ራስ-ገዝ አስተዳደር በሆነችው ፑንትላንድ እና በፌዴራል መንግሥቱ መካከል ያለው ውጥረት እንደገና ባነሰራበት በዚህ ወቅት፣ የፑንትላንድ ታጣቂ ኃይሎች ትላንት በጋልካዮ በሚገኘው የፌዴራል መንግሥት ጦር ላይ ጥቃት ከሰነዘሩ በኋላ በቦሳሶ የሚገኘውን በፌዴራል መንግሥቱ የተቋቋመ “የፑንትላንድ ደህንነት ኃይል” (PSF) የጦር ካምፕ መቆጣጠራቸውን ገለጹ።
የፑንትላንድ ፕሬዚዳንት ሳይድ አብዱላሂ ደኒ ረቡዕ ዕለት በክልሉ መዲና ጋሮዌ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፣ በጋልካዮ የተካሄደው ጥቃት “በፑንትላንድ መንግሥት ላይ ተቃውሞ በሚያነሱ አካላት ላይ ግልጽ መልእክት ለማስተላለፍ” ታስቦ የተካሄደ “የታቀደ የደህንነት እርምጃ” ነው ብለዋል።ረቡዕ ዕለት የተካሄደው ይህ ግጭት በከባድ መሳሪያዎች የታገዘ የተኩስ ልውውጥ የተደረገበት ሲሆን፣ የሲቪሎችን መፈናቀል እና የሰው ህይወት ጉዳት ማድረሱ ተዘግቧል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
👍7❤4💯1🤣1