ብርቱዎቹ የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ እናቶች
እንዚህ እናቶች የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለመፈተን ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የተገኙ ተማሪዎች ናቸው፡፡
የእናትነት ኃላፊነትን እየተወጡ በተመሳሳይ ጊዜ የትምህርት ህልማቸውን ለማሳካት ያሳዩት ጥንካሬና ትጋት ከፍተኛ አድናቆት የሚቸረው ነው። 👏👏
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
እንዚህ እናቶች የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለመፈተን ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የተገኙ ተማሪዎች ናቸው፡፡
የእናትነት ኃላፊነትን እየተወጡ በተመሳሳይ ጊዜ የትምህርት ህልማቸውን ለማሳካት ያሳዩት ጥንካሬና ትጋት ከፍተኛ አድናቆት የሚቸረው ነው። 👏👏
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤16👍13👌1
የኢራን ጠቅላይ መሪ የነበሩት አያቶላህ አሊ ካሜኔይ በአሜሪካ እና እስራኤል ጥቃት መገደላቸውን ተከትሎ ከአራት ወራት በኋላ በዛሬው ዕለት በሚሊዮን የሚቆጠሩ ኢራናውያን በተገኙበት የቀብር ስነስርዓታቸው ተፈፅሟል።
ይህንን የሽኝት ፕሮግራም ተከትሎ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ይህ ሁሉ የኢራን ህዝብ ለካሜኔይ መሰብሰቡ አስደንግጦኛል፣ መሪያቸውን ይጠሉት ነበር የመሰለኝ ያሉ ሲሆን ግን የውሸት እንባ ነው ብለዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
ይህንን የሽኝት ፕሮግራም ተከትሎ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ይህ ሁሉ የኢራን ህዝብ ለካሜኔይ መሰብሰቡ አስደንግጦኛል፣ መሪያቸውን ይጠሉት ነበር የመሰለኝ ያሉ ሲሆን ግን የውሸት እንባ ነው ብለዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
🤪21❤14🤣8🙉6😢4🤷3👍2
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ በጀት ያላቸው 48 መሥሪያ ቤቶች ከሐምሌ 1 ቀን 2018 ዓ.ም. ጀምሮ በነጻ የኤሌክትሮኒክስ ግዥ (eGP) ሥርዓት ብቻ እንዲጠቀሙ ትእዛዝ አስተላለፈ።
ይህ ውሳኔ ከአስተዳደሩ መሥሪያ ቤቶች 22 በመቶውን የሚሸፍን ሲሆን፥ ዓላማውም ሌብነትን መዋጋትና ከ5 እስከ 25 በመቶ የሚሆነውን የግዥ በጀት ማዳን ነው።
እርምጃው ከተማዋ ካጸደቀችው ታሪካዊ የ502 ቢሊዮን ብር በጀት ጋር ይገጣጠማል።
ይህ አዲሱ ሥርዓት የጉዞና የወረቀት ወጪን በማስቀረት ለሁሉም አቅራቢዎች እኩል ዕድል ይፈጥራል የተባለ ሲሆን የኢንተርኔት መቆራረጥ እና የሠራተኞች የቴክኖሎጂ እውቀት ማነስ እንደ ስጋት ታይተውበታል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
ይህ ውሳኔ ከአስተዳደሩ መሥሪያ ቤቶች 22 በመቶውን የሚሸፍን ሲሆን፥ ዓላማውም ሌብነትን መዋጋትና ከ5 እስከ 25 በመቶ የሚሆነውን የግዥ በጀት ማዳን ነው።
እርምጃው ከተማዋ ካጸደቀችው ታሪካዊ የ502 ቢሊዮን ብር በጀት ጋር ይገጣጠማል።
ይህ አዲሱ ሥርዓት የጉዞና የወረቀት ወጪን በማስቀረት ለሁሉም አቅራቢዎች እኩል ዕድል ይፈጥራል የተባለ ሲሆን የኢንተርኔት መቆራረጥ እና የሠራተኞች የቴክኖሎጂ እውቀት ማነስ እንደ ስጋት ታይተውበታል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤10👍6🎉2🤪2🌚1
ተጠንቀቁ
ያስደነግጣል ስልኩ ላይ ለረጅም ሰዓታት አቀርቅሮ በማሳለፉ ፓራላይዝ የሆነው የ19 ዓመት ወጣት
ቻይናዊው የ19 ዓመቱ ሻዮ ዶንግ ለረጅም ሰዓታት ስልኩ ላይ አቀርቅሮ በማሳለፉ የተነሳ በከፊል ፓራላይዝ ሆኗል።
ስልኩ ላይ ማኀበራዊ ሚዲያዎችን በመከታተል ሙሉ ጊዜውን በሚባል ደረጃ ላይ የሚያሳልፈው ወጣቱ ከጊዜ በኋላ በአንገቱ፣ በእጆቹ እና በእግሮቹ ላይ የመደንዘዝ ስሜት ይሰማው ጀመር።
ነገሮችም እየተባባሱ ሄደው አንድ ቀን ጠዋት ከእንቅልፉ ሲነቃ እግሩ መንቀሳቀስ አቅቶት እንደነበር ኦዲቲ ሴንትራል ዘግቧል።
ዶክተሮችም በፍጥነት ወደ ቀዶ ጥገና ወስደውት በአከርካሪው ላይ ከፍተኛ የደም መርጋት መኖሩ አረጋገጡ።
ወጣቱ ያለማቋረጥ ስልኩ ላይ አቀርቅሮ ማሳለፉ በአከርካሪው ውስጥ ያለውን የደም ቧንቧ ተሰብሯል። ይህም ደም በውስጡ እንዲረጋ እና በከፊል ሽባ እንዲሆን አድርጓል ብለዋል ዶክተሮቹ።
እንደ ዕድል ሆኖ ግን፣ ሻዮ ዶንግ አሁን ላይ ቀስ በቀስ እንቅስቃሴን እያደረገ ሲሆን፤ ዶክተሮች ሙሉ በሙሉ እንደሚድን ያምናሉ።
አንገትን ለረጅም ጊዜ አቀርቅሮ ስልክ ላይ ማሳለፍ የደም ዝውውርን በመዝጋት ራስ ምታትን፣ ማዞርን፣ ድካምን እና መደንዘዝን እንደሚያስከትል ባለሙያዎች ያስጠነቅቃሉ።
ሁኔታዎች እየከፉ ሲሄዱ ደግሞ ወደ ስትሮክ ወይም ፓራላይዝ እስከመሆን ሊዳርግም ይችላል ይላሉ
#ቤት_እየዋለ_ወይም / ስልክ #ለሚያበዛ ጓደኛቹ ላኩለት
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
ያስደነግጣል ስልኩ ላይ ለረጅም ሰዓታት አቀርቅሮ በማሳለፉ ፓራላይዝ የሆነው የ19 ዓመት ወጣት
ቻይናዊው የ19 ዓመቱ ሻዮ ዶንግ ለረጅም ሰዓታት ስልኩ ላይ አቀርቅሮ በማሳለፉ የተነሳ በከፊል ፓራላይዝ ሆኗል።
ስልኩ ላይ ማኀበራዊ ሚዲያዎችን በመከታተል ሙሉ ጊዜውን በሚባል ደረጃ ላይ የሚያሳልፈው ወጣቱ ከጊዜ በኋላ በአንገቱ፣ በእጆቹ እና በእግሮቹ ላይ የመደንዘዝ ስሜት ይሰማው ጀመር።
ነገሮችም እየተባባሱ ሄደው አንድ ቀን ጠዋት ከእንቅልፉ ሲነቃ እግሩ መንቀሳቀስ አቅቶት እንደነበር ኦዲቲ ሴንትራል ዘግቧል።
ዶክተሮችም በፍጥነት ወደ ቀዶ ጥገና ወስደውት በአከርካሪው ላይ ከፍተኛ የደም መርጋት መኖሩ አረጋገጡ።
ወጣቱ ያለማቋረጥ ስልኩ ላይ አቀርቅሮ ማሳለፉ በአከርካሪው ውስጥ ያለውን የደም ቧንቧ ተሰብሯል። ይህም ደም በውስጡ እንዲረጋ እና በከፊል ሽባ እንዲሆን አድርጓል ብለዋል ዶክተሮቹ።
እንደ ዕድል ሆኖ ግን፣ ሻዮ ዶንግ አሁን ላይ ቀስ በቀስ እንቅስቃሴን እያደረገ ሲሆን፤ ዶክተሮች ሙሉ በሙሉ እንደሚድን ያምናሉ።
አንገትን ለረጅም ጊዜ አቀርቅሮ ስልክ ላይ ማሳለፍ የደም ዝውውርን በመዝጋት ራስ ምታትን፣ ማዞርን፣ ድካምን እና መደንዘዝን እንደሚያስከትል ባለሙያዎች ያስጠነቅቃሉ።
ሁኔታዎች እየከፉ ሲሄዱ ደግሞ ወደ ስትሮክ ወይም ፓራላይዝ እስከመሆን ሊዳርግም ይችላል ይላሉ
#ቤት_እየዋለ_ወይም / ስልክ #ለሚያበዛ ጓደኛቹ ላኩለት
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤28👍5
የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ዛሬ ጠዋት ይፋ ይሆናል
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ዛሬ ጠዋት ይፋ ይደረጋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2018 የትምህርት ዘመንን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና በአጭር ጊዜ አርሞ ይፋ ማድረጉ ተማሪዎች ለቀጣዩ የትምህርት አመት ከወዲሁ በቂ ዝግጅት እንዲያደርጉ የሚያስችል ነው፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ከሰኔ 8 እስከ10 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ በከተማ አስተዳደሩ በሚገኙ 199 የመፈተኛ ጣቢያዎች ለተከታታይ ሶስት ቀናት መሰጠቱ ይታወሳል፡፡
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ዛሬ ጠዋት ይፋ ይደረጋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2018 የትምህርት ዘመንን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና በአጭር ጊዜ አርሞ ይፋ ማድረጉ ተማሪዎች ለቀጣዩ የትምህርት አመት ከወዲሁ በቂ ዝግጅት እንዲያደርጉ የሚያስችል ነው፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ከሰኔ 8 እስከ10 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ በከተማ አስተዳደሩ በሚገኙ 199 የመፈተኛ ጣቢያዎች ለተከታታይ ሶስት ቀናት መሰጠቱ ይታወሳል፡፡
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤6👍3🙏1
ድንጋይ ሲወረውሩ በነበሩ እናቶች ላይ እርምጃ እንወስዳለን❗❗
‹‹በአውቶቡስ ላይ ድንጋይ በወረወሩት እናቶች ላይ እርምጃ እንወስዳለን›› ሲሉ የመቀሌ ከተማ ከንቲባ ተናገሩ፡፡ የመቀሌ ከተማ ከንቲባ የሆኑት አቶ ሀይሌ አረጋዊ ዛሬ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ አጭር መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ የመግለጫቸው ዋነኛ ማጠንጠኛም በቅርቡ በማህበራዊ ሚዲያ የተሰራጨውና መነጋገሪያ የሆነው ቪዲዮ ነው፡፡ በዚህ ቪዲዮ በከተማው ቀበሌ 05 አካባቢ በግዳጅ ታፍነው ወደማሰልጠኛ ጣቢያ የሚወሰዱ ወጣቶችን በያዘው አውቶቡስ ላይ እናቶች በጩኸት ተቃውሞ ከማሰማታቸውም በላይ ድንጋይ ሲወረውሩ ይታያል፡፡
ከንቲባው በመግለጫቸው ‹‹በከተማው ውስጥ የትግራይን አጀንዳ ለመጥለፍና ለማደናቀፍ የሚሰራ የተደራጀ ሴራ አለ›› ብለዋል፡፡ የፖለቲካ አመለካከት ልዩነት ቢኖርም ሁሉም የከተማው ነዋሪ ለትግራይ ህዝብ ጥቅም በጋራ መስራት እንዳለበት ያሳሰቡት ከንቲባው ነገር ግን አንድነቱን ለመሸርሸር የሚሰሩ አካላት እንዳሉ ጠቅሰዋል፡፡ ለዚህም ትልቁ ማሳያው ሰሞኑን በቀበሌ 05 የተከሰተው ድርጊት መሆኑንም ገልፀዋል፡፡
በቀበሌ 05 የተፈጠረውና በማህበራዊ ሚደያ የተሰራጨውን ድርጊት መገምገማቸውን ያስታወቁት ከንቲባው ጨምረውም ‹‹የተፈጠረው ወጣቶችን የማስገደድና ያለማስገደድ ጉዳይ ሳይሆን የፀረ ትግል አካላት የተቀናጀ ተግባር ነው›› ብለዋል፡፡ በዚህ ድርጊት ላይ የተሳተፉት ላይ ምርመራ እየተደረገ መሆኑን አስታውቀውም ተጠያቂነትን የማረጋገጥ እርምጃ እንደሚወሰድ ገልፀዋል፡፡
Via : አዩዘሀበሻ
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
‹‹በአውቶቡስ ላይ ድንጋይ በወረወሩት እናቶች ላይ እርምጃ እንወስዳለን›› ሲሉ የመቀሌ ከተማ ከንቲባ ተናገሩ፡፡ የመቀሌ ከተማ ከንቲባ የሆኑት አቶ ሀይሌ አረጋዊ ዛሬ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ አጭር መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ የመግለጫቸው ዋነኛ ማጠንጠኛም በቅርቡ በማህበራዊ ሚዲያ የተሰራጨውና መነጋገሪያ የሆነው ቪዲዮ ነው፡፡ በዚህ ቪዲዮ በከተማው ቀበሌ 05 አካባቢ በግዳጅ ታፍነው ወደማሰልጠኛ ጣቢያ የሚወሰዱ ወጣቶችን በያዘው አውቶቡስ ላይ እናቶች በጩኸት ተቃውሞ ከማሰማታቸውም በላይ ድንጋይ ሲወረውሩ ይታያል፡፡
ከንቲባው በመግለጫቸው ‹‹በከተማው ውስጥ የትግራይን አጀንዳ ለመጥለፍና ለማደናቀፍ የሚሰራ የተደራጀ ሴራ አለ›› ብለዋል፡፡ የፖለቲካ አመለካከት ልዩነት ቢኖርም ሁሉም የከተማው ነዋሪ ለትግራይ ህዝብ ጥቅም በጋራ መስራት እንዳለበት ያሳሰቡት ከንቲባው ነገር ግን አንድነቱን ለመሸርሸር የሚሰሩ አካላት እንዳሉ ጠቅሰዋል፡፡ ለዚህም ትልቁ ማሳያው ሰሞኑን በቀበሌ 05 የተከሰተው ድርጊት መሆኑንም ገልፀዋል፡፡
በቀበሌ 05 የተፈጠረውና በማህበራዊ ሚደያ የተሰራጨውን ድርጊት መገምገማቸውን ያስታወቁት ከንቲባው ጨምረውም ‹‹የተፈጠረው ወጣቶችን የማስገደድና ያለማስገደድ ጉዳይ ሳይሆን የፀረ ትግል አካላት የተቀናጀ ተግባር ነው›› ብለዋል፡፡ በዚህ ድርጊት ላይ የተሳተፉት ላይ ምርመራ እየተደረገ መሆኑን አስታውቀውም ተጠያቂነትን የማረጋገጥ እርምጃ እንደሚወሰድ ገልፀዋል፡፡
Via : አዩዘሀበሻ
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
😡44❤17🤔4😢3👍2🎉1💔1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በሱዳን የሚገኘው የህወሓት አርሚ 70 ሰራዊት አባላት ትናንት ሰኔ 28/2018 ዓ. ም ከሱዳን ተነስተው ትናንሽ ጀልባዎችን ተጠቅመው ወደ ተከዜ ወንዝ ሲያመሩ ታይተዋል።
ከፍተኛ የጦር አዛዦችም አብረው ይታያሉ።
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከብሔራዊ መረጃ ዳይሬክተር ጋር በመተባበር የህወሓት አርሚ 70 ጦር በሱዳን ጦርነት ውስጥ ስላላቸው ቀጥተኛም ሆነ ቀጥተኛ ያልሆነ ተሳትፎ፣ እያደረጉት ስላለው ድጋፍ ወይም ስለፈጸሟቸው ጥሰቶች ጥብቅ ክትትል በማድረግ በየ6 ወሩ ለኮንግረሱ ሪፖርት እንዲያቀርብ ትዕዛዝ ማሳለፉ ይታወሳል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
ከፍተኛ የጦር አዛዦችም አብረው ይታያሉ።
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከብሔራዊ መረጃ ዳይሬክተር ጋር በመተባበር የህወሓት አርሚ 70 ጦር በሱዳን ጦርነት ውስጥ ስላላቸው ቀጥተኛም ሆነ ቀጥተኛ ያልሆነ ተሳትፎ፣ እያደረጉት ስላለው ድጋፍ ወይም ስለፈጸሟቸው ጥሰቶች ጥብቅ ክትትል በማድረግ በየ6 ወሩ ለኮንግረሱ ሪፖርት እንዲያቀርብ ትዕዛዝ ማሳለፉ ይታወሳል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤11👍4
ተማሪዎች ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ !
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ2018 የትምህርት ዘመን 97.48% የሚሆኑ የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች 50% እና በላይ በማስመዝገብ ወደ ቀጣዩ የክፍል ደረጃ መዘዋወራቸውን የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ አሳወቀ።
የ2018 የትምህርት ዓመት የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ይፋ ተደርጓል።
ዘንድሮ ፈተናውን ከወሰዱ 84,257 ተማሪዎች መካከል 82,137 የሚሆኑ ተማሪዎች የማለፊያ ነጥብ ሆኖ የተቆረጠውን 50 በመቶ እና በላይ አስመዝግበዋል።
768 ትምህርት ቤቶች ፈተና አስፈትነው 543 ያህሉ ተማሪዎቻቸውን ሙሉ በሙሉ ማሳለፋቸው ተገልጿል።
ተፈታኝ ተማሪዎች ይህን ሊንክ https://aa6.ministry.et/#/result በመጠቀም ከዛሬ ጀምሮ ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ2018 የትምህርት ዘመን 97.48% የሚሆኑ የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች 50% እና በላይ በማስመዝገብ ወደ ቀጣዩ የክፍል ደረጃ መዘዋወራቸውን የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ አሳወቀ።
የ2018 የትምህርት ዓመት የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ይፋ ተደርጓል።
ዘንድሮ ፈተናውን ከወሰዱ 84,257 ተማሪዎች መካከል 82,137 የሚሆኑ ተማሪዎች የማለፊያ ነጥብ ሆኖ የተቆረጠውን 50 በመቶ እና በላይ አስመዝግበዋል።
768 ትምህርት ቤቶች ፈተና አስፈትነው 543 ያህሉ ተማሪዎቻቸውን ሙሉ በሙሉ ማሳለፋቸው ተገልጿል።
ተፈታኝ ተማሪዎች ይህን ሊንክ https://aa6.ministry.et/#/result በመጠቀም ከዛሬ ጀምሮ ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤5👍2
📍አፍሪካ ህብረት አቅራቢያ መሀል ቡልጋሪያ አዲሱ ትልቁ መስጂድ ጋር ቢፈልጉ በዶላር የሚያከራዩት አልያም በመሃል ከተማ የመኖር ህልምዎን የሚያሳኩበት !
🔥15% ቅድሚያ | 🔥 20% ቅናሽ
☎️ 0928384058 | 0914976944
👉🛏️ባለ 1መኝታ 53 ካሬ =4.2ሚሊየን አጠቃላይ ዋጋ
👉 🛏️ባለ 1መኝታ 69ካሬ =5.2ሚሊዮን አጠቃላይ ዋጋ
👉🛏️ ባለ 2መኝታ 105 ካሬ =9.2 ሚሊዮን አጠቃላይ ዋጋ
👉🛏️ባለ 3መኝታ 160 =12 ሚሊየን አጠቃላይ ዋጋ
🔥ቅድመ ክፍያ 750,000 ብር !
👉በተጨማሪም ለተለያዩ አገልግሎቶች የሚሆኑ የንግድ ሱቆችን ከ20 ካሬ ጀምሮ ከ1-3ኛ ወለል ማግኘት ይችላሉ።
for further
☎️ 0928384058 | 0914976944
🔥15% ቅድሚያ | 🔥 20% ቅናሽ
☎️ 0928384058 | 0914976944
👉🛏️ባለ 1መኝታ 53 ካሬ =4.2ሚሊየን አጠቃላይ ዋጋ
👉 🛏️ባለ 1መኝታ 69ካሬ =5.2ሚሊዮን አጠቃላይ ዋጋ
👉🛏️ ባለ 2መኝታ 105 ካሬ =9.2 ሚሊዮን አጠቃላይ ዋጋ
👉🛏️ባለ 3መኝታ 160 =12 ሚሊየን አጠቃላይ ዋጋ
🔥ቅድመ ክፍያ 750,000 ብር !
👉በተጨማሪም ለተለያዩ አገልግሎቶች የሚሆኑ የንግድ ሱቆችን ከ20 ካሬ ጀምሮ ከ1-3ኛ ወለል ማግኘት ይችላሉ።
for further
☎️ 0928384058 | 0914976944
👍2❤1🎉1
ዕድሜያቸው ከሁለት ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናት ስማርትፎን በፍጹም እንዳይጠቀሙ አዲስ ጥናት አስጠነቀቀ
በዩናይትድ ኪንግደም አራት ታዋቂ ዩኒቨርሲቲዎች በጋራ ያካሄዱት ጥናት እንደሚያመለክተው፣ ታዳጊዎችን ለዲጂታል ስክሪኖች አዘውትሮ ማጋለጥ በአካላዊ፣ አእምሯዊና ስሜታዊ እድገታቸው ላይ ከፍተኛ ጉዳት ያደርሳል።
ዋና ዋና የግኝቱ ነጥቦች የሚከተሉትን ያካትታሉ፦
የቋንቋና የማኅበራዊ ግንኙነት መዳከም፦ ስክሪን ማየት የሕፃናትን የቋንቋ የመማር ፍጥነት የሚገታ ሲሆን፣ ከወላጆቻቸው ጋር ያላቸውን ስሜታዊ ትስስር ያላላል።
የጤና እክሎች፦ የአካል ብቃት እንቅስቃሴን በመቀነስ ለእንቅልፍ እክል፣ ለውፍረት እና ለተለያዩ የጤና ችግሮች የመጋለጥ እድልን ይጨምራል።
የስሜት መቃወስ፦ ሕፃናት ሲያለቅሱ ወይም ሲበሳጩ ስልኮችን መስጠት፣ ወደፊት ስሜታቸውን በራሳቸው የመቆጣጠር ብቃታቸውን ያሳጣቸዋል።
የጥናቱ መሪ ሬፍ ክሌይተን እንደገለጹት፣ ወላጆች ግልጽ መመሪያ ስላላገኙ ሳያውቁት ልጆቻቸውን ለጉዳት እየዳረጉ ነው። በመሆኑም መንግስት ከጥንቃቄ መመሪያዎቹን እንዲከልስና ቴክኖሎጂ ኩባንያዎች አሳሳች ማስታወቂያዎችን እንዲያቆሙ ጥሪ ቀርቧል።
ባለሙያዎች ወላጆች ከዲጂታል ስክሪን ይልቅ ከልጆቻቸው ጋር በመጫወት፣ በማውራትና ጥራት ያለው ጊዜ በማሳለፍ ላይ እንዲያተኩሩ መክረዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
በዩናይትድ ኪንግደም አራት ታዋቂ ዩኒቨርሲቲዎች በጋራ ያካሄዱት ጥናት እንደሚያመለክተው፣ ታዳጊዎችን ለዲጂታል ስክሪኖች አዘውትሮ ማጋለጥ በአካላዊ፣ አእምሯዊና ስሜታዊ እድገታቸው ላይ ከፍተኛ ጉዳት ያደርሳል።
ዋና ዋና የግኝቱ ነጥቦች የሚከተሉትን ያካትታሉ፦
የቋንቋና የማኅበራዊ ግንኙነት መዳከም፦ ስክሪን ማየት የሕፃናትን የቋንቋ የመማር ፍጥነት የሚገታ ሲሆን፣ ከወላጆቻቸው ጋር ያላቸውን ስሜታዊ ትስስር ያላላል።
የጤና እክሎች፦ የአካል ብቃት እንቅስቃሴን በመቀነስ ለእንቅልፍ እክል፣ ለውፍረት እና ለተለያዩ የጤና ችግሮች የመጋለጥ እድልን ይጨምራል።
የስሜት መቃወስ፦ ሕፃናት ሲያለቅሱ ወይም ሲበሳጩ ስልኮችን መስጠት፣ ወደፊት ስሜታቸውን በራሳቸው የመቆጣጠር ብቃታቸውን ያሳጣቸዋል።
የጥናቱ መሪ ሬፍ ክሌይተን እንደገለጹት፣ ወላጆች ግልጽ መመሪያ ስላላገኙ ሳያውቁት ልጆቻቸውን ለጉዳት እየዳረጉ ነው። በመሆኑም መንግስት ከጥንቃቄ መመሪያዎቹን እንዲከልስና ቴክኖሎጂ ኩባንያዎች አሳሳች ማስታወቂያዎችን እንዲያቆሙ ጥሪ ቀርቧል።
ባለሙያዎች ወላጆች ከዲጂታል ስክሪን ይልቅ ከልጆቻቸው ጋር በመጫወት፣ በማውራትና ጥራት ያለው ጊዜ በማሳለፍ ላይ እንዲያተኩሩ መክረዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤14👍3
📍በቬንዙዌላ በርዕደ መሬት አደጋ የሟቾች ቁጥር 3 ሺሕ 342 ደረሰ
ከ16 ሺሕ 740 በላይ መጎዳታቸው ተገልጿል። 6 ሺሕ 462 ሰዎችን ከአደጋ ማዳን ተችሏል።
17 ሺሕ 345 ቤታቸው ፈራርሷል። 79 ጊዚያዊ የመጠለያ ካምፖች ተዘጋጅተው አገልግሎት እየሰጡ እንደሚገኙ ተገልጿል።
ወደ 5 ሺሕ የሚጠጉ ተጎጂዎች ተፈናቃዮች የሰብዓዊ እርዳታ እያገኙ እንደሚገኙ ተመላክቷል። ከ4 ሺሕ በላይ የአደጋ ባለሙያዎች ተሰማርተዋል ተብሏል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
ከ16 ሺሕ 740 በላይ መጎዳታቸው ተገልጿል። 6 ሺሕ 462 ሰዎችን ከአደጋ ማዳን ተችሏል።
17 ሺሕ 345 ቤታቸው ፈራርሷል። 79 ጊዚያዊ የመጠለያ ካምፖች ተዘጋጅተው አገልግሎት እየሰጡ እንደሚገኙ ተገልጿል።
ወደ 5 ሺሕ የሚጠጉ ተጎጂዎች ተፈናቃዮች የሰብዓዊ እርዳታ እያገኙ እንደሚገኙ ተመላክቷል። ከ4 ሺሕ በላይ የአደጋ ባለሙያዎች ተሰማርተዋል ተብሏል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
😢15❤8👍2🤯1
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ – የሚፈልጓቸውን አዳዲስ ዜናዎችን በአጭሩ እና በጥልቀት ከኛ ዘንድ ያንብቡ።
🔸 ትኩስ ትኩስ እና የሚፈልጓቸውን መረጃዎችን በፎቶ እና በቪዲዮ ይመልከቱ።
🔸 ለውድ ጊዜዎት ዋጋ እንሰጣለን።እርሶም ዋጋ ከሰጡ ፣ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይቀላለሉ: ያልተነገረውን እንናገራለን፤ያልተሰማውን እናበስራለን።
አሁኑኑ ይቀላቀሉን : https://t.me/+C_9-IRD5_Ws0MDgy
@sputnik_ethiopia
🔸 ትኩስ ትኩስ እና የሚፈልጓቸውን መረጃዎችን በፎቶ እና በቪዲዮ ይመልከቱ።
🔸 ለውድ ጊዜዎት ዋጋ እንሰጣለን።እርሶም ዋጋ ከሰጡ ፣ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይቀላለሉ: ያልተነገረውን እንናገራለን፤ያልተሰማውን እናበስራለን።
አሁኑኑ ይቀላቀሉን : https://t.me/+C_9-IRD5_Ws0MDgy
@sputnik_ethiopia
❤5👍2
በዛሬው ዕለት ሰኔ 29/2018 ዓ.ም #ከመቐለ ተነስተው ተሳፋሪ ጭነው ወደ አዲስ አበባ ሲያመሩ የነበሩ ሁለት ባሶች #ዓዲጉደም ሲደርሱ አስቁመዋቸዋል። ተሳፋሪዎች አስወርደው ወደ አዳራሽ እንዲገቡ አድርገዋቸዋል።
ከሳምንት በፊት በተመሳሳይ መልኩ ከመቐለ ተነስተው ወደ አዲስ አበባ ሲያመሩ የነበሩ አምስት ባሶች መኾኒ ሲደርሱ አቁመው ተሳፋሪዎች አግተዋቸዋል። ወደ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ወስደዋቸዋል።
የትግራይ ትራንስፖርት ቢሮ ግዮን እና ሀበሻ ባስን መከልከሉ ይታወሳል።
Via : አዩዘሀበሻ
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
ከሳምንት በፊት በተመሳሳይ መልኩ ከመቐለ ተነስተው ወደ አዲስ አበባ ሲያመሩ የነበሩ አምስት ባሶች መኾኒ ሲደርሱ አቁመው ተሳፋሪዎች አግተዋቸዋል። ወደ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ወስደዋቸዋል።
የትግራይ ትራንስፖርት ቢሮ ግዮን እና ሀበሻ ባስን መከልከሉ ይታወሳል።
Via : አዩዘሀበሻ
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
😢16👍9❤6🤣1👀1
የማስታወቂያ ግብዣ
የተከበራችሁ ቤተሰቦች ከ36,000 በላይ ተከታይ ባለው እና በደቂቃዎች ውስጥ በሺህ የሚቆጠሩ ጎብኝ ባለው በዚህ የቴሌግራም ቻናል ላይ ምርትና አገልግሎታችሁን ኪስ በማይጎዳ ዋጋ እንድታስተዋውቁ በአክብሮት ተጋብዛችኋል‼
✔Youtube ቻናል …
✔የትምህርት ተቋማት…...
✔የህክምና ማዕከላት (ባህላዊ /ዘመናዊ)…...
✔የትራንስፖርት አገልግሎት…....
✔ኤጀንሲዎች……
✔ሆቴል፣ካፌና ሬስቶራንቶች......
✔ሌሎችም የምትሰጧቸውን አገልግሎቶች.....ማስተዋወቅ የምትፈልጉ በዚህ በኩል ኑ 👇
መልዕክት መቀበያ:—@Addis_reporter_bot
የተከበራችሁ ቤተሰቦች ከ36,000 በላይ ተከታይ ባለው እና በደቂቃዎች ውስጥ በሺህ የሚቆጠሩ ጎብኝ ባለው በዚህ የቴሌግራም ቻናል ላይ ምርትና አገልግሎታችሁን ኪስ በማይጎዳ ዋጋ እንድታስተዋውቁ በአክብሮት ተጋብዛችኋል‼
✔Youtube ቻናል …
✔የትምህርት ተቋማት…...
✔የህክምና ማዕከላት (ባህላዊ /ዘመናዊ)…...
✔የትራንስፖርት አገልግሎት…....
✔ኤጀንሲዎች……
✔ሆቴል፣ካፌና ሬስቶራንቶች......
✔ሌሎችም የምትሰጧቸውን አገልግሎቶች.....ማስተዋወቅ የምትፈልጉ በዚህ በኩል ኑ 👇
መልዕክት መቀበያ:—@Addis_reporter_bot
👍3❤1🤔1
አዲስ ሪፖርተር - NEWS
Photo
የጦር ወንጀል እየፈጸማችሁ ነው፤ ባፋጣኝ ዘመቻውን አቁሙ›› HRW‼️
ዓለምአቀፉ የሰብዓዊ መብት ተቆርቋሪ ድርጅት የሆነው ሂውማን ራይትስ ዋች ይህን በተመለከተ በዛሬው ዕለት ጠንካራ መግለጫ አውጥቷል፡፡
ድርጅቱ የሕወሓትን የግዳጅ አፈሳ ‹የጦር ወንጀል› እንደሆነ በመጥቀስ ባፋጣኝ ይህን ዘመቻ እንዲያቆሙት ጠይቋል፡፡
የግዳጅ ምልመላውን በተመለከተ ምስክሮች፣ የታፈሱ ሰዎች ዘመዶች እና ያመለጡ ወጣቶችን ጨምሮ 18 ሰዎችን ያነጋገረው ተቋሙ፤ ከሚያዝያ አስቀድሞ በነበሩት ወራት የክልሉ ባለሥልጣናት "በሕዝብ ስብሰባዎች፣ ደብዳቤዎች እና የስልክ ጥሪዎች" አማካኝነት የቀድሞ የትግራይ ኃይሎች ተዋጊዎች መልሰው እንዲመዘገቡ ሲያደርጉ ነበር።
"በሚያዝያ መጨረሻ በመንገዶች፣ በገበያዎች እና በወርቅ ማውጫ ስፍራዎች የጅምላ ከበባ በማካሄድ ዘመቻው ተቀጣጠለ" ሲል መግለጫው አስፍሯል።
የሰብአዊ መብቶች ተሟጋቹ፤ የበታች ባለሥልጣናት "የቀድሞ ተዋጊዎች ዝርዝር" እንዳላቸው እንዲሁም "ሊመለመሉ የሚችሉ ሰዎችን ለመለየት የአካባቢ መረጃ ሰጪዎችን" እንደሚጠቀሙ ቃለ መጠይቅ ካደረገላቸው ሰዎች መስማቱን ገልጿል።
"የትግራይ ኃይሎች እና ባለሥልጣናት የቀድሞ ተዋጊዎችን እንዲሁም ሌሎች ወንዶች እና ወንድ ልጆችን አፍነው እየወሰዱ" መሆኑን "በመላው" ትግራይ ክልል የተለያዩ ከተሞች የሚገኙ ማኅበረሰቦች መናገራቸውም በመግለጫው ተጠቅሷል።
ነዋሪዎች እየተወሰዱ ያሉት "ከመንገድ፣ በምሽት የቤት ለቤት ፍተሻ እንዲሁም ከወርቅ ማውጫ ስፍራዎች" እንደሆነም ሂውማን ራይትስ ዎች ገልጿል።
የሂውማን ራይትስ ዎች የአፍሪካ ዳይሬክተር የሆኑት ላቲሺያ ባደር "የትግራይ ባለሥልጣናት ወንዶች እና ወንድ ልጆችን በግዳጅ ወደ ኃይላቸው ለማስገባት [የሚያካሂዱት] ዘመቻ ክልሉ በሙሉ የፍርሃት ድባብ ፈጥሯል" ሲሉ ተችተዋል።
በጄኔቫ ስምምነት መሠረት ይህ ዓይነቱ ተግባር የጄኔቫ ስምምነትን የሚጥስ እንደሆነ ተቋሙ አሳስቧል።
"በግዳጅም ሆነ በፈቃድ ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ልጆችን ለወታደራዊ ተግባር መመልመል ወይም መጠቀም ከፍተኛ የልጆች ሰብአዊ መብቶች ጥሰት" እንደሆነም ገልጿል።
ከ15 ዓመት በታች የሆኑ ልጆች ላይ ሲፈጸም ደግሞ ጦር ወንጀል እንደሆነ ገልጿል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
ዓለምአቀፉ የሰብዓዊ መብት ተቆርቋሪ ድርጅት የሆነው ሂውማን ራይትስ ዋች ይህን በተመለከተ በዛሬው ዕለት ጠንካራ መግለጫ አውጥቷል፡፡
ድርጅቱ የሕወሓትን የግዳጅ አፈሳ ‹የጦር ወንጀል› እንደሆነ በመጥቀስ ባፋጣኝ ይህን ዘመቻ እንዲያቆሙት ጠይቋል፡፡
የግዳጅ ምልመላውን በተመለከተ ምስክሮች፣ የታፈሱ ሰዎች ዘመዶች እና ያመለጡ ወጣቶችን ጨምሮ 18 ሰዎችን ያነጋገረው ተቋሙ፤ ከሚያዝያ አስቀድሞ በነበሩት ወራት የክልሉ ባለሥልጣናት "በሕዝብ ስብሰባዎች፣ ደብዳቤዎች እና የስልክ ጥሪዎች" አማካኝነት የቀድሞ የትግራይ ኃይሎች ተዋጊዎች መልሰው እንዲመዘገቡ ሲያደርጉ ነበር።
"በሚያዝያ መጨረሻ በመንገዶች፣ በገበያዎች እና በወርቅ ማውጫ ስፍራዎች የጅምላ ከበባ በማካሄድ ዘመቻው ተቀጣጠለ" ሲል መግለጫው አስፍሯል።
የሰብአዊ መብቶች ተሟጋቹ፤ የበታች ባለሥልጣናት "የቀድሞ ተዋጊዎች ዝርዝር" እንዳላቸው እንዲሁም "ሊመለመሉ የሚችሉ ሰዎችን ለመለየት የአካባቢ መረጃ ሰጪዎችን" እንደሚጠቀሙ ቃለ መጠይቅ ካደረገላቸው ሰዎች መስማቱን ገልጿል።
"የትግራይ ኃይሎች እና ባለሥልጣናት የቀድሞ ተዋጊዎችን እንዲሁም ሌሎች ወንዶች እና ወንድ ልጆችን አፍነው እየወሰዱ" መሆኑን "በመላው" ትግራይ ክልል የተለያዩ ከተሞች የሚገኙ ማኅበረሰቦች መናገራቸውም በመግለጫው ተጠቅሷል።
ነዋሪዎች እየተወሰዱ ያሉት "ከመንገድ፣ በምሽት የቤት ለቤት ፍተሻ እንዲሁም ከወርቅ ማውጫ ስፍራዎች" እንደሆነም ሂውማን ራይትስ ዎች ገልጿል።
የሂውማን ራይትስ ዎች የአፍሪካ ዳይሬክተር የሆኑት ላቲሺያ ባደር "የትግራይ ባለሥልጣናት ወንዶች እና ወንድ ልጆችን በግዳጅ ወደ ኃይላቸው ለማስገባት [የሚያካሂዱት] ዘመቻ ክልሉ በሙሉ የፍርሃት ድባብ ፈጥሯል" ሲሉ ተችተዋል።
በጄኔቫ ስምምነት መሠረት ይህ ዓይነቱ ተግባር የጄኔቫ ስምምነትን የሚጥስ እንደሆነ ተቋሙ አሳስቧል።
"በግዳጅም ሆነ በፈቃድ ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ልጆችን ለወታደራዊ ተግባር መመልመል ወይም መጠቀም ከፍተኛ የልጆች ሰብአዊ መብቶች ጥሰት" እንደሆነም ገልጿል።
ከ15 ዓመት በታች የሆኑ ልጆች ላይ ሲፈጸም ደግሞ ጦር ወንጀል እንደሆነ ገልጿል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
👍12❤9👌1💯1🤷1
አዲስ ሪፖርተር - NEWS
Photo
የፌደራል የታክስ አስተዳደርን ለማሻሻል የወጣው አዋጅ ይዟቸው የመጡ አዳዲስ ለውጦች ምንድናቸው?
የፌደራል የታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 983/2008ን ለማሻሻል የወጣው ማሻሻያ አዋጅ በርካታ መሠረታዊ ለውጦችንና አዳዲስ አሰራሮችን ይዞ ቀርቧል። ዋና ዋናዎቹ ለውጦች የሚከተሉት ናቸው፡-
1. አዳዲስ ትርጓሜዎችና የተቋም ስም ለውጥ
👉🏽 መስማማት (Settlement)፡ የታክስ አለመግባባቶችን በውይይትና በስምምነት ለመፍታት የሚያስችል አዲስ አሰራር በትርጓሜ ደረጃ ተካቷል።
👉🏽 የታክስ ማጭበርበር፡ ታክስን ለመሰወር የሚደረጉ እንደ ሐሰተኛ ደረሰኝ ማቅረብና ገቢን መደበቅ ያሉ ተግባራት በዝርዝር ተተርጉመዋል።
2. የታክስ አለመግባባቶችን በመስማማት የመፍታት ሥርዓት
ይህ አዋጁ ይዞት የመጣው ትልቁ ለውጥ ሲሆን፣ ክርክሮችን በፍርድ ቤት ወይም በይግባኝ ኮሚሽን ከመጨረስ ይልቅ በባለሥልጣኑና በታክስ ከፋዩ መካከል በሚደረግ ስምምነት እንዲቋጩ የሚያስችል ነው።
👉🏽 የአስማሚ ሚና፡ የታክስ ባለሥልጣኑ ነጻና ገለልተኛ "አስማሚ" በመመደብ ሂደቱን ያመቻቻል።
👉🏽 ሂደቱ፡ መስማማት የሚቻለው በታክስ ውሳኔ ላይ ቅሬታ ከቀረበ በኋላ ሲሆን፣ በዚህ ወቅት ለይግባኝ የተቀመጡ የጊዜ ገደቦች ታግደው ይቆያሉ።
👉🏽 ውጤቱ፡ የሚደረሰው ስምምነት በጽሁፍ ሆኖ በሁለቱም ወገኖች ከተፈረመ አስገዳጅና ተፈጻሚነት ይኖረዋል።
3. በአዲስ ማስረጃ አቀራረብ ላይ የተጣለ ገደብ
👉🏽 ታክስ ከፋዮች የታክስ ውሳኔ ከተሰጠ በኋላ በቅሬታ ወይም በይግባኝ ወቅት አዲስ ማስረጃ የማቅረብ መብታቸው ተገድቧል።
👉🏽 አዲስ ማስረጃ ተቀባይነት ሊያገኝ የሚችለው ማስረጃው የታወቀው ከውሳኔ በኋላ ከሆነ ወይም አቅም በላይ በሆነ ምክንያት ካልቀረበ ብቻ ነው።
👉🏽 በዚህ መልክ የሚቀርብ አዲስ ማስረጃ በታክስ ዕዳው ላይ 20% ቅጣት እንዲከፈል ያደርጋል።
4. የታክስ ስሌት ማሻሻያና የይርጋ ጊዜ
👉🏽 የማጭበርበር ድርጊት፡ ባለሥልጣኑ የታክስ ማጭበርበር መኖሩን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ካገኘ፣ የታክስ ስሌቱን የማሻሻያ ጊዜ (ይርጋ) እስከ 10 ዓመት እንዲራዘም ተደርጓል።
👉🏽 መደበኛው የታክስ ስሌት ማሻሻያ ጊዜ ግን በነበረበት 5 ዓመት ቀጥሏል።
5. በሁኔታ ላይ የተመሰረተ የታክስ ክሊራንስ
👉🏽 የታክስ ዕዳ ያለባቸው ነገር ግን በክርክር ላይ ያሉ ወይም የክፍያ ስምምነት የፈጸሙ ታክስ ከፋዮች የንግድ ፈቃድ ለማደስ፣ በጨረታ ለመሳተፍና ብድር ለማግኘት የሚያስችላቸው "በሁኔታ ላይ የተመሰረተ የታክስ የምስክር ወረቀት" ማግኘት የሚችሉበት አሰራር ተዘርግቷል።
6. የታክስ ከፋዮች ምደባ
👉🏽 የታክስ ከፋዮች ምዝገባ ኢትዮጵያ በተቀበለችው የዓለም አቀፍ የኢንዱስትሪ ምደባ ደረጃ (ISIC) መሠረት እንዲከናወንና ታክስ ከፋዮች በተለያዩ ምድቦች እንዲመደቡ ተደንግጓል።
7. የቅጣት ማስተካከያዎች
👉🏽 ደረሰኝ አለመስጠት፡ የታክስ ደረሰኝ ሳይሰጥ ሲቀር የሚጣለው አስተዳደራዊ ቅጣት በእያንዳንዱ ደረሰኝ ብዛት ብር 100,000 (አንድ መቶ ሺህ ብር) እንዲሆን ተሻሽሏል።
👉🏽 የድርጅት ኃላፊዎች ተጠያቂነት፡ አንድ ድርጅት የታክስ ወንጀል ሲፈጽም የድርጅቱ ሥራ አስኪያጅ ወይም የፋይናንስ ኃላፊ ወንጀሉ መፈጸሙን ካወቁ ወይም ካዘዙ ተጠያቂ ይሆናሉ።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
የፌደራል የታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 983/2008ን ለማሻሻል የወጣው ማሻሻያ አዋጅ በርካታ መሠረታዊ ለውጦችንና አዳዲስ አሰራሮችን ይዞ ቀርቧል። ዋና ዋናዎቹ ለውጦች የሚከተሉት ናቸው፡-
1. አዳዲስ ትርጓሜዎችና የተቋም ስም ለውጥ
👉🏽 መስማማት (Settlement)፡ የታክስ አለመግባባቶችን በውይይትና በስምምነት ለመፍታት የሚያስችል አዲስ አሰራር በትርጓሜ ደረጃ ተካቷል።
👉🏽 የታክስ ማጭበርበር፡ ታክስን ለመሰወር የሚደረጉ እንደ ሐሰተኛ ደረሰኝ ማቅረብና ገቢን መደበቅ ያሉ ተግባራት በዝርዝር ተተርጉመዋል።
2. የታክስ አለመግባባቶችን በመስማማት የመፍታት ሥርዓት
ይህ አዋጁ ይዞት የመጣው ትልቁ ለውጥ ሲሆን፣ ክርክሮችን በፍርድ ቤት ወይም በይግባኝ ኮሚሽን ከመጨረስ ይልቅ በባለሥልጣኑና በታክስ ከፋዩ መካከል በሚደረግ ስምምነት እንዲቋጩ የሚያስችል ነው።
👉🏽 የአስማሚ ሚና፡ የታክስ ባለሥልጣኑ ነጻና ገለልተኛ "አስማሚ" በመመደብ ሂደቱን ያመቻቻል።
👉🏽 ሂደቱ፡ መስማማት የሚቻለው በታክስ ውሳኔ ላይ ቅሬታ ከቀረበ በኋላ ሲሆን፣ በዚህ ወቅት ለይግባኝ የተቀመጡ የጊዜ ገደቦች ታግደው ይቆያሉ።
👉🏽 ውጤቱ፡ የሚደረሰው ስምምነት በጽሁፍ ሆኖ በሁለቱም ወገኖች ከተፈረመ አስገዳጅና ተፈጻሚነት ይኖረዋል።
3. በአዲስ ማስረጃ አቀራረብ ላይ የተጣለ ገደብ
👉🏽 ታክስ ከፋዮች የታክስ ውሳኔ ከተሰጠ በኋላ በቅሬታ ወይም በይግባኝ ወቅት አዲስ ማስረጃ የማቅረብ መብታቸው ተገድቧል።
👉🏽 አዲስ ማስረጃ ተቀባይነት ሊያገኝ የሚችለው ማስረጃው የታወቀው ከውሳኔ በኋላ ከሆነ ወይም አቅም በላይ በሆነ ምክንያት ካልቀረበ ብቻ ነው።
👉🏽 በዚህ መልክ የሚቀርብ አዲስ ማስረጃ በታክስ ዕዳው ላይ 20% ቅጣት እንዲከፈል ያደርጋል።
4. የታክስ ስሌት ማሻሻያና የይርጋ ጊዜ
👉🏽 የማጭበርበር ድርጊት፡ ባለሥልጣኑ የታክስ ማጭበርበር መኖሩን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ካገኘ፣ የታክስ ስሌቱን የማሻሻያ ጊዜ (ይርጋ) እስከ 10 ዓመት እንዲራዘም ተደርጓል።
👉🏽 መደበኛው የታክስ ስሌት ማሻሻያ ጊዜ ግን በነበረበት 5 ዓመት ቀጥሏል።
5. በሁኔታ ላይ የተመሰረተ የታክስ ክሊራንስ
👉🏽 የታክስ ዕዳ ያለባቸው ነገር ግን በክርክር ላይ ያሉ ወይም የክፍያ ስምምነት የፈጸሙ ታክስ ከፋዮች የንግድ ፈቃድ ለማደስ፣ በጨረታ ለመሳተፍና ብድር ለማግኘት የሚያስችላቸው "በሁኔታ ላይ የተመሰረተ የታክስ የምስክር ወረቀት" ማግኘት የሚችሉበት አሰራር ተዘርግቷል።
6. የታክስ ከፋዮች ምደባ
👉🏽 የታክስ ከፋዮች ምዝገባ ኢትዮጵያ በተቀበለችው የዓለም አቀፍ የኢንዱስትሪ ምደባ ደረጃ (ISIC) መሠረት እንዲከናወንና ታክስ ከፋዮች በተለያዩ ምድቦች እንዲመደቡ ተደንግጓል።
7. የቅጣት ማስተካከያዎች
👉🏽 ደረሰኝ አለመስጠት፡ የታክስ ደረሰኝ ሳይሰጥ ሲቀር የሚጣለው አስተዳደራዊ ቅጣት በእያንዳንዱ ደረሰኝ ብዛት ብር 100,000 (አንድ መቶ ሺህ ብር) እንዲሆን ተሻሽሏል።
👉🏽 የድርጅት ኃላፊዎች ተጠያቂነት፡ አንድ ድርጅት የታክስ ወንጀል ሲፈጽም የድርጅቱ ሥራ አስኪያጅ ወይም የፋይናንስ ኃላፊ ወንጀሉ መፈጸሙን ካወቁ ወይም ካዘዙ ተጠያቂ ይሆናሉ።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤10👍2🤣1
" የጤና ባለሙያዎች የሙያ ፈቃድ ፈተና በነሐሴ ወር 2018 ዓ.ም ይሰጣል " - ጤና ሚኒስቴር
ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመጀመሪያ ዲግሪ ለተመረቁ የጤና ባለሙያዎች የሙያ ፈቃድ ፈተና በነሐሴ ወር 2018 ዓ.ም ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር ገልጿል።
መረጃቸውን ወደ ሲስተም ያላስገቡ ነባር እና አዲስ ተመዛኞች ከሰኔ 30 እስከ ሐምሌ 17/2018 ዓ.ም ድረስ ብቻ https://hple.moh.gov.et/ ላይ በመግባት የብሔራዊ መታወቂያ መለያ ቁጥር (FAN 16 Digit) በማስገባት አስፈላጊ መረጃዎችን በማሟላት ለምዝገባ እንዲዘጋጁ ሚኒስቴሩ አሳስቧል፡፡
መረጃ የማስተሳሰር ሂደት እንዳለቀ የፈተና ጣቢያ መረጣ ሂደት እንደሚቀጥል ተገልጿል፡፡
በሰኔ 2018 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ተፈትነው ያለፉ ተመዛኞች የስም ዝርዝራቸው በተማሩበት ተቋም አማካኝነት ወደ ሲስተም ማስጫን እንደሚጠበቅባቸው ሚኒስቴሩ አስገንዝቧል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመጀመሪያ ዲግሪ ለተመረቁ የጤና ባለሙያዎች የሙያ ፈቃድ ፈተና በነሐሴ ወር 2018 ዓ.ም ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር ገልጿል።
መረጃቸውን ወደ ሲስተም ያላስገቡ ነባር እና አዲስ ተመዛኞች ከሰኔ 30 እስከ ሐምሌ 17/2018 ዓ.ም ድረስ ብቻ https://hple.moh.gov.et/ ላይ በመግባት የብሔራዊ መታወቂያ መለያ ቁጥር (FAN 16 Digit) በማስገባት አስፈላጊ መረጃዎችን በማሟላት ለምዝገባ እንዲዘጋጁ ሚኒስቴሩ አሳስቧል፡፡
መረጃ የማስተሳሰር ሂደት እንዳለቀ የፈተና ጣቢያ መረጣ ሂደት እንደሚቀጥል ተገልጿል፡፡
በሰኔ 2018 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ተፈትነው ያለፉ ተመዛኞች የስም ዝርዝራቸው በተማሩበት ተቋም አማካኝነት ወደ ሲስተም ማስጫን እንደሚጠበቅባቸው ሚኒስቴሩ አስገንዝቧል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤5👍3🤪1