ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ከፌደራል መንግስት ጋር የሚደራደር ከሆነ በአዲስ አበባ ከተማ ሳይሆን “በሌላ ሶስተኛ ሀገር” እንደሚሆን ለአሜሪካ ማሳወቁን የፓርቲው ጽህፈት ቤት ኃላፊ ፈትለወርቅ ገብረእግዚአብሔር ተናገሩ።
የአሜሪካ መንግስት “ቪዛ መከልከል ይቅር እና ሌላ ቢያደርግም”፤ “የትግራይ ህዝብ ህልውናን ለማረጋገጥ” ህወሓት “እስከ መጨረሻ እንደሚታገል” ኃላፊዋ ገልጸዋል።
“ሞንጆሪኖ” በሚለው የቅጽል ስማቸው ይበልጡኑ የሚታወቁት ፈትለወርቅ ይህንን የገለጹት፤ ትላንት ማክሰኞ ሰኔ 23፤ 2018 በመቐለ ከተማ በሚገኘው የህወሓት ጽህፈት ቤት ከጋዜጠኞች ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች በሰጡት ምላሽ ነው።
በትላንቱ ጋዜጣዊ መግለጫ ከተነሱ ጉዳዮች መካከል የፕሪቶሪያ ስምምነት ሁኔታ፣ የጦርነት ስጋት፣ የወጣቶች አፈሳ፣ የአሜሪካ ቪዛ እገዳ እንዲሁም ትግራይን በተመለከተ አሜሪካ እና የአውሮፓ ህብረት ያወጧቸው መግለጫዎች ይገኙበታል።
የፕሪቶሪያ ስምምነት “መፍረሱን” በተደጋጋሚ በሚያወጣቸው መግለጫዎች ያሳወቀው ህወሓት፤ ለዚህም ዋነኛው ተጠያቂ የፌደራል መንግስት መሆኑን ሲገልጽ ቆይቷል።
የህወሓት ጽህፈት ቤት ኃላፊ በትላንቱ መግለጫቸው፤ የፕሪቶሪያ ስምምነትን “የፌደራል መንግስት እንደ መሳርያ ነው የተጠቀመበት” ሲሉ ተመሳሳይ አቋም አንጸባርቀዋል።
“የፕሪቶሪያ ውል እንዲፈጸም ህወሓት ጥረት አድርጓል። ውሉን የሚጥሱ በርካታ ነገሮች ቢሰሩም፤ ‘የፕሪቶርያ ስምምነት ፈርሷል’ ሳይል በትእግስት ቆይቷል። በዚህ ጉዳይ ህወሓት እንደ ፓርቲ ትልቅ ትልቅ መስዋእትነት ከፍሏል” ሲሉም ፈትለወርቅ ለፓርቲው ልሳናት እና ለክልሉ ቴሌቪዥን ጣቢያ ጋዜጠኞች ተናግረዋል።
Via Ethiopia Insider
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
የአሜሪካ መንግስት “ቪዛ መከልከል ይቅር እና ሌላ ቢያደርግም”፤ “የትግራይ ህዝብ ህልውናን ለማረጋገጥ” ህወሓት “እስከ መጨረሻ እንደሚታገል” ኃላፊዋ ገልጸዋል።
“ሞንጆሪኖ” በሚለው የቅጽል ስማቸው ይበልጡኑ የሚታወቁት ፈትለወርቅ ይህንን የገለጹት፤ ትላንት ማክሰኞ ሰኔ 23፤ 2018 በመቐለ ከተማ በሚገኘው የህወሓት ጽህፈት ቤት ከጋዜጠኞች ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች በሰጡት ምላሽ ነው።
በትላንቱ ጋዜጣዊ መግለጫ ከተነሱ ጉዳዮች መካከል የፕሪቶሪያ ስምምነት ሁኔታ፣ የጦርነት ስጋት፣ የወጣቶች አፈሳ፣ የአሜሪካ ቪዛ እገዳ እንዲሁም ትግራይን በተመለከተ አሜሪካ እና የአውሮፓ ህብረት ያወጧቸው መግለጫዎች ይገኙበታል።
የፕሪቶሪያ ስምምነት “መፍረሱን” በተደጋጋሚ በሚያወጣቸው መግለጫዎች ያሳወቀው ህወሓት፤ ለዚህም ዋነኛው ተጠያቂ የፌደራል መንግስት መሆኑን ሲገልጽ ቆይቷል።
የህወሓት ጽህፈት ቤት ኃላፊ በትላንቱ መግለጫቸው፤ የፕሪቶሪያ ስምምነትን “የፌደራል መንግስት እንደ መሳርያ ነው የተጠቀመበት” ሲሉ ተመሳሳይ አቋም አንጸባርቀዋል።
“የፕሪቶሪያ ውል እንዲፈጸም ህወሓት ጥረት አድርጓል። ውሉን የሚጥሱ በርካታ ነገሮች ቢሰሩም፤ ‘የፕሪቶርያ ስምምነት ፈርሷል’ ሳይል በትእግስት ቆይቷል። በዚህ ጉዳይ ህወሓት እንደ ፓርቲ ትልቅ ትልቅ መስዋእትነት ከፍሏል” ሲሉም ፈትለወርቅ ለፓርቲው ልሳናት እና ለክልሉ ቴሌቪዥን ጣቢያ ጋዜጠኞች ተናግረዋል።
Via Ethiopia Insider
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤9🤣6👍5💯1🤪1
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) «መደመር» መጽሐፍ በቻይንኛ ተተርጉሞ ለንባብ ሊበቃ ነው
2018 የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) «መደመር» መጽሐፍ በቻይንኛ ቋንቋ ተተርጉሞ በቅርቡ ለንባብ ሊበቃ ነው፡፡
በ2010 ዓ.ም የነበረውን ሀገራዊ ለውጥ ተከትሎ የኢትዮጵያ የነገ ጉዞ ፍኖተ ካርታ ሆኖ የተወለደውና በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የተጻፈው የ«መደመር» መጽሐፍ የቻይንኛ ቋንቋ ትርጉም ሥራው በመጠናቀቅ ላይ መሆኑ ተመላክቷል፡፡
መደመር ባለፉት አሥርት ዓመታት ከአፍሪካ አህጉር ፈልቀው ወደ ዓለም መድረክ ከተሻገሩ ጥቂት ሀገር በቀል ፍልስፍናዎች መካከል ግንባር ቀደሙ ነው፡፡
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
2018 የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) «መደመር» መጽሐፍ በቻይንኛ ቋንቋ ተተርጉሞ በቅርቡ ለንባብ ሊበቃ ነው፡፡
በ2010 ዓ.ም የነበረውን ሀገራዊ ለውጥ ተከትሎ የኢትዮጵያ የነገ ጉዞ ፍኖተ ካርታ ሆኖ የተወለደውና በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የተጻፈው የ«መደመር» መጽሐፍ የቻይንኛ ቋንቋ ትርጉም ሥራው በመጠናቀቅ ላይ መሆኑ ተመላክቷል፡፡
መደመር ባለፉት አሥርት ዓመታት ከአፍሪካ አህጉር ፈልቀው ወደ ዓለም መድረክ ከተሻገሩ ጥቂት ሀገር በቀል ፍልስፍናዎች መካከል ግንባር ቀደሙ ነው፡፡
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
🤪59🤣15❤14👍4🤔2
የማስታወቂያ ግብዣ
የተከበራችሁ ቤተሰቦች ከ36,000 በላይ ተከታይ ባለው እና በደቂቃዎች ውስጥ በሺህ የሚቆጠሩ ጎብኝ ባለው በዚህ የቴሌግራም ቻናል ላይ ምርትና አገልግሎታችሁን ኪስ በማይጎዳ ዋጋ እንድታስተዋውቁ በአክብሮት ተጋብዛችኋል‼
✔Youtube ቻናል …
✔የትምህርት ተቋማት…...
✔የህክምና ማዕከላት (ባህላዊ /ዘመናዊ)…...
✔የትራንስፖርት አገልግሎት…....
✔ኤጀንሲዎች……
✔ሆቴል፣ካፌና ሬስቶራንቶች......
✔ሌሎችም የምትሰጧቸውን አገልግሎቶች.....ማስተዋወቅ የምትፈልጉ በዚህ በኩል ኑ 👇
መልዕክት መቀበያ:—@Addis_reporter_bot
የተከበራችሁ ቤተሰቦች ከ36,000 በላይ ተከታይ ባለው እና በደቂቃዎች ውስጥ በሺህ የሚቆጠሩ ጎብኝ ባለው በዚህ የቴሌግራም ቻናል ላይ ምርትና አገልግሎታችሁን ኪስ በማይጎዳ ዋጋ እንድታስተዋውቁ በአክብሮት ተጋብዛችኋል‼
✔Youtube ቻናል …
✔የትምህርት ተቋማት…...
✔የህክምና ማዕከላት (ባህላዊ /ዘመናዊ)…...
✔የትራንስፖርት አገልግሎት…....
✔ኤጀንሲዎች……
✔ሆቴል፣ካፌና ሬስቶራንቶች......
✔ሌሎችም የምትሰጧቸውን አገልግሎቶች.....ማስተዋወቅ የምትፈልጉ በዚህ በኩል ኑ 👇
መልዕክት መቀበያ:—@Addis_reporter_bot
❤5👍2
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሊዮን በረራ ጀመረ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ፈረንይ ሊዮን ከተማ የመንገደኞች በረራ አገልግሎት ማስጀመሩን ይፋ አድርጓል።
ይህም ለአየር መንገዱ በፈረንሳይ 3ኛ፣ በአውሮፓ 23ኛ እንዲሁም የዓለም አቀፍ መዳረሻዎቹን ቁጥር 146 የሚያደርሰው መሆኑ ተመላክቷል፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈፃሚ መስፍን ጣሰው በወቅቱ እንዳሉት፤ የበረራ አገልግሎቱ መጀመር አየር መንገዱ አፍሪካን ከዓለም ጋር የማገናኘት ጉዞው ተጨማሪ ስኬት ነው።
ወደ ሊዮን የጀመረው በረራ ለዓለም አቀፍ ተጓዦች ተጨማሪ ዕድል የሚፈጥር ስለመሆኑም አብራርተዋል፡፡
መንገደኞችን ከማመላለስ ባሻገር የሀገራት ሁለንተናዊ ትስስሮች እንዲጠናከሩ አቅም መፍጠር እንደሚያስችል ተናግረዋል፡፡
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ፈረንይ ሊዮን ከተማ የመንገደኞች በረራ አገልግሎት ማስጀመሩን ይፋ አድርጓል።
ይህም ለአየር መንገዱ በፈረንሳይ 3ኛ፣ በአውሮፓ 23ኛ እንዲሁም የዓለም አቀፍ መዳረሻዎቹን ቁጥር 146 የሚያደርሰው መሆኑ ተመላክቷል፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈፃሚ መስፍን ጣሰው በወቅቱ እንዳሉት፤ የበረራ አገልግሎቱ መጀመር አየር መንገዱ አፍሪካን ከዓለም ጋር የማገናኘት ጉዞው ተጨማሪ ስኬት ነው።
ወደ ሊዮን የጀመረው በረራ ለዓለም አቀፍ ተጓዦች ተጨማሪ ዕድል የሚፈጥር ስለመሆኑም አብራርተዋል፡፡
መንገደኞችን ከማመላለስ ባሻገር የሀገራት ሁለንተናዊ ትስስሮች እንዲጠናከሩ አቅም መፍጠር እንደሚያስችል ተናግረዋል፡፡
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤9👍6🥰2
በደቡብ አፍሪካ ኢትዮጵያዊው ነጋዴ ጠመንጃ
ታጥቆ በመታየቱ ከፍተኛ ድንጋጤ ተፈጠረ
በደቡብ አፍሪካ በሚገኝ አንድ ማኅበረሰብ ውስጥ፣ ኢትዮጵያዊ ዜግነት እንዳለው የተነገረለት ግለሰብ በከፈተው ሱቅ ውስጥ ጠመንጃ ታጥቆ ሲሠራ ታይቷል መባሉን ተከትሎ፣ የአካባቢው ነዋሪዎች አስቸኳይ ምርመራ እንዲደረግ እየጠየቁ ነው።
በአካባቢው የወጡ ዘገባዎች እንደሚያመለክቱት፣ ግለሰቡ የጦር መሣሪያውን በግልጽ ይዞ መታየቱ በነዋሪዎች ዘንድ ትልቅ ስጋትና ድንጋጤን የፈጠረ ሲሆን፣ የሚመለከታቸው የሕግ አካላት መሣሪያው በሕጋዊ መንገድ የተያዘ መሆኑንና አለመሆኑን እንዲሁም የተጣሰ ሕግ ካለ አጣርተው እርምጃ እንዲወስዱ ማኅበረሰቡ በጥብቅ እየወተወተ ይገኛል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
ታጥቆ በመታየቱ ከፍተኛ ድንጋጤ ተፈጠረ
በደቡብ አፍሪካ በሚገኝ አንድ ማኅበረሰብ ውስጥ፣ ኢትዮጵያዊ ዜግነት እንዳለው የተነገረለት ግለሰብ በከፈተው ሱቅ ውስጥ ጠመንጃ ታጥቆ ሲሠራ ታይቷል መባሉን ተከትሎ፣ የአካባቢው ነዋሪዎች አስቸኳይ ምርመራ እንዲደረግ እየጠየቁ ነው።
በአካባቢው የወጡ ዘገባዎች እንደሚያመለክቱት፣ ግለሰቡ የጦር መሣሪያውን በግልጽ ይዞ መታየቱ በነዋሪዎች ዘንድ ትልቅ ስጋትና ድንጋጤን የፈጠረ ሲሆን፣ የሚመለከታቸው የሕግ አካላት መሣሪያው በሕጋዊ መንገድ የተያዘ መሆኑንና አለመሆኑን እንዲሁም የተጣሰ ሕግ ካለ አጣርተው እርምጃ እንዲወስዱ ማኅበረሰቡ በጥብቅ እየወተወተ ይገኛል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤36🫡24👍17👌1😎1
መረጃ‼️
የኤርትራ ብሄራዊ ባንክ፣ ኤርትራዊያን በእጃቸው ላይ የሚገኝ ገንዘብን እስከ ሐምሌ 23 ወደ ባንክ እንዲያስገቡ አዘዘ።
ከባንክ ውጪ ከፍተኛ መጠን ያለው ገንዘብ መያዝ የተከለከለ መኾኑን ያስታወቀው ባንኩ፣ ማንኛውም ዜጋ ወይም ተቋም ለግብይት መጠቀም የሚችለው ናቅፋ ብቻ መኾን አለበት ብሏል።
የባንክ ሂሳብ የሌላቸው ዜጎች እስከ ሐምሌ 23 የባንክ ሂሳብ ከፍተው ገንዘባቸውን እንዲያስቀምጡ ባንኩ ያሳሰበ ሲሆን፣ ትዕዛዙን ተግባራዊ በሚያደርጉ ዜጎችና ተቋማት ላይ ሕጋዊ ርምጃ እንሚወስድ አስጠንቅቋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
የኤርትራ ብሄራዊ ባንክ፣ ኤርትራዊያን በእጃቸው ላይ የሚገኝ ገንዘብን እስከ ሐምሌ 23 ወደ ባንክ እንዲያስገቡ አዘዘ።
ከባንክ ውጪ ከፍተኛ መጠን ያለው ገንዘብ መያዝ የተከለከለ መኾኑን ያስታወቀው ባንኩ፣ ማንኛውም ዜጋ ወይም ተቋም ለግብይት መጠቀም የሚችለው ናቅፋ ብቻ መኾን አለበት ብሏል።
የባንክ ሂሳብ የሌላቸው ዜጎች እስከ ሐምሌ 23 የባንክ ሂሳብ ከፍተው ገንዘባቸውን እንዲያስቀምጡ ባንኩ ያሳሰበ ሲሆን፣ ትዕዛዙን ተግባራዊ በሚያደርጉ ዜጎችና ተቋማት ላይ ሕጋዊ ርምጃ እንሚወስድ አስጠንቅቋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤13🤣12👍6🙊2🤔1
ማኑዋል መኪና መንዳት የአንጎልን የመሥራት ብቃት እንደሚያሳድግ አዲስ ጥናት አመለከተ
የማኑዋል መኪና አነዳድ ከተለመደው የመንዳት ልምድ ባለፈ ለአእምሮ ጤና ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዳለው በጃፓን የተደረገ አዲስ ጥናት ጠቆመ። ጥናቱ እንደሚያመለክተው ማኑዋል መኪናዎችን ማዘወር ለአውቶማቲክ መኪናዎች ከሚሰጠው ትኩረት ይልቅ ለአንጎል የማስታወስ፣ ትኩረትን የመሰብሰብ እና ውሳኔ የመስጠት ብቃትን በከፍተኛ ሁኔታ ያነቃቃል።
ይህ ግኝት ይፋ የሆነው በጃፓኑ “ቤስት ካር ዌብ” (Best Car Web) የጋዜጠኝነት መድረክ ሲሆን፣ ጥናቱን ያካሄዱት ደግሞ በቶሆኩ ዩኒቨርሲቲ የልማት፣ እርጅና እና ካንሰር ምርምር ተቋም ፕሮፌሰር የሆኑት ርዩታ ካዋሺማ ናቸው። ፕሮፌሰሩ ቀደም ሲል በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ተወዳጅነትን ያተረፈውን የኒንቴንዶ “ብሬይን ኤጅ” የአእምሮ ማሳያ ጨዋታዎች በስተጀርባ ያለውን የሳይንስ መሠረት ያዘጋጁ ታዋቂ የነርቭ ሳይንቲስት ናቸው። በሳቸው ምርምር መሠረት ማኑዋል መኪና በሚነዳበት ወቅት የሚፈለጉት ተከታታይ ተግባራት ከፍተኛ የእውቀት ተግባራትን የሚያከናውነውን የአንጎል የፊት ክፍል ያነቃቁታል።
የማኑዋል መኪና አሽከርካሪዎች ክላች መርገጥን፣ ማርሽ መቀየርን፣ የነዳጅ መቆጣጠሪያን (throttle) ማስተካከልን እና በተመሳሳይ ሰዓት የትራፊክ ፍሰቱን መከታተልን በአንድ ላይ ማቀናጀት ይጠበቅባቸዋል። ተመራማሪዎቹ እንዳረጋገጡት ይህ በአንድ ጊዜ በርካታ ሥራዎችን የመሥራት ሂደት አእምሮ ያለማቋረጥ ንቁ ሆኖ መረጃዎችን እንዲያሰላስል የሚያስገድደው በመሆኑ፣ ለአንጎል የፊት ክፍል ታላቅ የዕለት ተዕለት የስፖርት እንቅስቃሴ ሆኖ ያገለግላል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
የማኑዋል መኪና አነዳድ ከተለመደው የመንዳት ልምድ ባለፈ ለአእምሮ ጤና ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዳለው በጃፓን የተደረገ አዲስ ጥናት ጠቆመ። ጥናቱ እንደሚያመለክተው ማኑዋል መኪናዎችን ማዘወር ለአውቶማቲክ መኪናዎች ከሚሰጠው ትኩረት ይልቅ ለአንጎል የማስታወስ፣ ትኩረትን የመሰብሰብ እና ውሳኔ የመስጠት ብቃትን በከፍተኛ ሁኔታ ያነቃቃል።
ይህ ግኝት ይፋ የሆነው በጃፓኑ “ቤስት ካር ዌብ” (Best Car Web) የጋዜጠኝነት መድረክ ሲሆን፣ ጥናቱን ያካሄዱት ደግሞ በቶሆኩ ዩኒቨርሲቲ የልማት፣ እርጅና እና ካንሰር ምርምር ተቋም ፕሮፌሰር የሆኑት ርዩታ ካዋሺማ ናቸው። ፕሮፌሰሩ ቀደም ሲል በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ተወዳጅነትን ያተረፈውን የኒንቴንዶ “ብሬይን ኤጅ” የአእምሮ ማሳያ ጨዋታዎች በስተጀርባ ያለውን የሳይንስ መሠረት ያዘጋጁ ታዋቂ የነርቭ ሳይንቲስት ናቸው። በሳቸው ምርምር መሠረት ማኑዋል መኪና በሚነዳበት ወቅት የሚፈለጉት ተከታታይ ተግባራት ከፍተኛ የእውቀት ተግባራትን የሚያከናውነውን የአንጎል የፊት ክፍል ያነቃቁታል።
የማኑዋል መኪና አሽከርካሪዎች ክላች መርገጥን፣ ማርሽ መቀየርን፣ የነዳጅ መቆጣጠሪያን (throttle) ማስተካከልን እና በተመሳሳይ ሰዓት የትራፊክ ፍሰቱን መከታተልን በአንድ ላይ ማቀናጀት ይጠበቅባቸዋል። ተመራማሪዎቹ እንዳረጋገጡት ይህ በአንድ ጊዜ በርካታ ሥራዎችን የመሥራት ሂደት አእምሮ ያለማቋረጥ ንቁ ሆኖ መረጃዎችን እንዲያሰላስል የሚያስገድደው በመሆኑ፣ ለአንጎል የፊት ክፍል ታላቅ የዕለት ተዕለት የስፖርት እንቅስቃሴ ሆኖ ያገለግላል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤12👍8
በቻይና የሙቀትን ለመቋቋም የዘረጋችው የውሃ ማፍሰስ ቴክኖሎጂ መነጋገሪያ ሆኗል!
በአውሮፓና በተለያዩ የዓለም ክፍሎች አስከፊ የሙቀት ማዕበል በተከሰተበት በዚህ ወቅት፣ በቻይና የመኖሪያ መንደሮች ውስጥ የተዘረጉ አስደናቂ ከቤት ውጪ ማቀዝቀዣ ሥርዓቶች በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ የብዙዎችን ቀልብ እየሳቡ ይገኛሉ።
በተለይም ሰፊ የመኖሪያ ሕንፃዎች ግቢዎችን፣ መናፈሻዎችንና የእግር መንገድ ቦታዎችን ለማቀዝቀዝ የተዘረጉት የውሃ ማፍሰስ ሥርዓቶች ትልቅ መነጋገሪያ ሆነዋል።
ምዕራባውያን አገራት ከሙቀት ማዕበል ጋር እየታገሉ ባሉበት በዚህ ወቅት፣ ይህ ቴክኖሎጂ የቻይናን ዘመናዊና ፈጣን የሕዝብ መሠረተ-ልማት አቅም የሚያሳይ ነው በሚል በብዙዎች ዘንድ አድናቆትን እያተረፈ ነው።
የዚህ ቴክኖሎጂ መሠረታዊ ሳይንስ ፈሳሽን ወደ ትነት የመቀየር ሂደት ላይ የተመሠረተ ሲሆን፤ ይህም ልክ የሰውነታችን ላብ በሚተንበት ጊዜ ቆዳችንን እንደሚያቀዘቅዝልን ዓይነት ተፈጥሯዊ ሳይንስ ነው።
ሥርዓቱ ከፍተኛ ግፊት ያላቸው ፓምፖችንና ልዩ ማፋሰሻዎችን በመጠቀም በጣም ጥቃቅን የውሃ ጠብታዎችን ወደ አየር ይረጫል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
በአውሮፓና በተለያዩ የዓለም ክፍሎች አስከፊ የሙቀት ማዕበል በተከሰተበት በዚህ ወቅት፣ በቻይና የመኖሪያ መንደሮች ውስጥ የተዘረጉ አስደናቂ ከቤት ውጪ ማቀዝቀዣ ሥርዓቶች በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ የብዙዎችን ቀልብ እየሳቡ ይገኛሉ።
በተለይም ሰፊ የመኖሪያ ሕንፃዎች ግቢዎችን፣ መናፈሻዎችንና የእግር መንገድ ቦታዎችን ለማቀዝቀዝ የተዘረጉት የውሃ ማፍሰስ ሥርዓቶች ትልቅ መነጋገሪያ ሆነዋል።
ምዕራባውያን አገራት ከሙቀት ማዕበል ጋር እየታገሉ ባሉበት በዚህ ወቅት፣ ይህ ቴክኖሎጂ የቻይናን ዘመናዊና ፈጣን የሕዝብ መሠረተ-ልማት አቅም የሚያሳይ ነው በሚል በብዙዎች ዘንድ አድናቆትን እያተረፈ ነው።
የዚህ ቴክኖሎጂ መሠረታዊ ሳይንስ ፈሳሽን ወደ ትነት የመቀየር ሂደት ላይ የተመሠረተ ሲሆን፤ ይህም ልክ የሰውነታችን ላብ በሚተንበት ጊዜ ቆዳችንን እንደሚያቀዘቅዝልን ዓይነት ተፈጥሯዊ ሳይንስ ነው።
ሥርዓቱ ከፍተኛ ግፊት ያላቸው ፓምፖችንና ልዩ ማፋሰሻዎችን በመጠቀም በጣም ጥቃቅን የውሃ ጠብታዎችን ወደ አየር ይረጫል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤43👍4
አዲስ አበባ ክልል ልትሆን? ሕገ መንግስቱም ሊቀየር ነው?
ገዢው ብልጽግና ፓርቲ ከሰሞኑ በአዳማ ከተማ የማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባውን ማድረጉ እየተሰማ ነው፡፡
ፓርቲው በይፋዊ ገጹ ላይ ባያረጋግጠው ስብሰባ መቀመጡን የሚገልጹ መረጃዎች እየወጡ ነው፡፡
አንዳንድ ያልተረጋገጡ መረጃዎች እንዳመላከቱት ብልጽግና በዚህ ስብሰባው ሕገ መንግስቱን ለመቀየር፣ አዲስአበባ እና ድሬዳዋ ከተማ አስተዳደርን ክልል ለማድረግ፣ የመሬት ፖሊሲን ለመቀየር፣ ስርአቱ ከፓርላሜንታዊ ወደ ፕሬዝዳንታዊ እንዲሆን መወሰኑ እየተሰማ ነው፡፡
እነዚህን መረጃዎችን በተመለከተ በይፋ የተረጋገጠ መረሃ ማግኘት ባይቻልም፤ እነዚህ ውሳኔዎች እውነተኛ ከሆኑ ግን ማርሽ ቀያሪ ውሳኔዎች እንደሚሆኑ ይጠበቃል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
ገዢው ብልጽግና ፓርቲ ከሰሞኑ በአዳማ ከተማ የማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባውን ማድረጉ እየተሰማ ነው፡፡
ፓርቲው በይፋዊ ገጹ ላይ ባያረጋግጠው ስብሰባ መቀመጡን የሚገልጹ መረጃዎች እየወጡ ነው፡፡
አንዳንድ ያልተረጋገጡ መረጃዎች እንዳመላከቱት ብልጽግና በዚህ ስብሰባው ሕገ መንግስቱን ለመቀየር፣ አዲስአበባ እና ድሬዳዋ ከተማ አስተዳደርን ክልል ለማድረግ፣ የመሬት ፖሊሲን ለመቀየር፣ ስርአቱ ከፓርላሜንታዊ ወደ ፕሬዝዳንታዊ እንዲሆን መወሰኑ እየተሰማ ነው፡፡
እነዚህን መረጃዎችን በተመለከተ በይፋ የተረጋገጠ መረሃ ማግኘት ባይቻልም፤ እነዚህ ውሳኔዎች እውነተኛ ከሆኑ ግን ማርሽ ቀያሪ ውሳኔዎች እንደሚሆኑ ይጠበቃል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤30😡22👍5🤣4😢2
የቬኔዙዌላ ሰማይ‼️
ከሰሞኑ በከፍተኛ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቶ ከ2300 በላይ ዜጎቿን በሞት ያጣችሁ እንዲሁም ከ68000 በላይ ዜጎች የደረሱበት ያልታወቀ እና ከ2500 በላይ ህንፃዎቿ የፈራረሱባት በደቡብ አሜሪካ አህጉር የምትገኘው ቬኒዚዮላ ከትናንትናው ዕለት ሰማይዋ በድንገት ወደ ቀይ ተቀይሯል።
ለዚህ እንደምክንያት የተቀመጠው ከሰሃራ በረሃ የተነሳ ቀይ ብናኝ እንደሆነ ተገልጿል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
ከሰሞኑ በከፍተኛ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቶ ከ2300 በላይ ዜጎቿን በሞት ያጣችሁ እንዲሁም ከ68000 በላይ ዜጎች የደረሱበት ያልታወቀ እና ከ2500 በላይ ህንፃዎቿ የፈራረሱባት በደቡብ አሜሪካ አህጉር የምትገኘው ቬኒዚዮላ ከትናንትናው ዕለት ሰማይዋ በድንገት ወደ ቀይ ተቀይሯል።
ለዚህ እንደምክንያት የተቀመጠው ከሰሃራ በረሃ የተነሳ ቀይ ብናኝ እንደሆነ ተገልጿል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤8👀8😱5😢3👍2🤔1
የመንግሥት ሰራተኞች ታክስ አይቀነስም‼️
በጊዜው እየጨመረ የመጣውን የኑሮ ውድነት ተከትሎ
#የመንግስት_ሰራተኛ ታክስ ሊቀነስ የሚችልበት ሁኔታ ይኖራል ወይ? የሚል ጥያቄ ለአቶ አህመድ ሽዴ ቀርቦላቸው 'በመጀመሪያ መንግስት የሰራተኛውን ዝቅተኛ ኑሮ ሁኔታ ታሳቢ ያደረገ ስለሆነ አይታሰብም' የሚል ምላሽ ሰጥተዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
በጊዜው እየጨመረ የመጣውን የኑሮ ውድነት ተከትሎ
#የመንግስት_ሰራተኛ ታክስ ሊቀነስ የሚችልበት ሁኔታ ይኖራል ወይ? የሚል ጥያቄ ለአቶ አህመድ ሽዴ ቀርቦላቸው 'በመጀመሪያ መንግስት የሰራተኛውን ዝቅተኛ ኑሮ ሁኔታ ታሳቢ ያደረገ ስለሆነ አይታሰብም' የሚል ምላሽ ሰጥተዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
😢14❤3👍2🤔1
📍አፍሪካ ህብረት አቅራቢያ መሀል ቡልጋሪያ አዲሱ ትልቁ መስጂድ ጋር ቢፈልጉ በዶላር የሚያከራዩት አልያም በመሃል ከተማ የመኖር ህልምዎን የሚያሳኩበት !
🔥15% ቅድሚያ | 🔥 20% ቅናሽ
☎️ 0928384058 | 0914976944
👉🛏️ባለ 1መኝታ 53 ካሬ =4.2ሚሊየን አጠቃላይ ዋጋ
👉 🛏️ባለ 1መኝታ 69ካሬ =5.2ሚሊዮን አጠቃላይ ዋጋ
👉🛏️ ባለ 2መኝታ 105 ካሬ =9.2 ሚሊዮን አጠቃላይ ዋጋ
👉🛏️ባለ 3መኝታ 160 =12 ሚሊየን አጠቃላይ ዋጋ
🔥ቅድመ ክፍያ 750,000 ብር !
👉በተጨማሪም ለተለያዩ አገልግሎቶች የሚሆኑ የንግድ ሱቆችን ከ20 ካሬ ጀምሮ ከ1-3ኛ ወለል ማግኘት ይችላሉ።
for further
☎️ 0928384058 | 0914976944
🔥15% ቅድሚያ | 🔥 20% ቅናሽ
☎️ 0928384058 | 0914976944
👉🛏️ባለ 1መኝታ 53 ካሬ =4.2ሚሊየን አጠቃላይ ዋጋ
👉 🛏️ባለ 1መኝታ 69ካሬ =5.2ሚሊዮን አጠቃላይ ዋጋ
👉🛏️ ባለ 2መኝታ 105 ካሬ =9.2 ሚሊዮን አጠቃላይ ዋጋ
👉🛏️ባለ 3መኝታ 160 =12 ሚሊየን አጠቃላይ ዋጋ
🔥ቅድመ ክፍያ 750,000 ብር !
👉በተጨማሪም ለተለያዩ አገልግሎቶች የሚሆኑ የንግድ ሱቆችን ከ20 ካሬ ጀምሮ ከ1-3ኛ ወለል ማግኘት ይችላሉ።
for further
☎️ 0928384058 | 0914976944
❤2👍2
በአርባ ምንጭ ከተማ የ12 ዓመቷን የገዛ ሚስቱ እህትን አስገድዶ የደፈረው ግለሰብ በእስራት ተቀጣ
ተከሳሽ አቶ ኃይማኖት ዮሐንስ የተባለው ግለሰብ መጋቢት 13 ቀን 2018 ዓ.ም ሌሊት ሰዓቱ በውል በማይታወቅበት በአርባ ምንጭ ከተማ ሼቻ ክፍለ ከተማ ዶይሳ ቀበሌ ልዩ ስፍራው አሻም ሆቴል ጀርባ አከባቢ የባለቤቱ እህት በሆነች ታዳጊ ልጅ ላይ የግብረ ስጋ ድፍረት በደል ወንጀል መፈፀሙ ተገልጿል።
ተከሳሽ ከእሱ እና ከባለቤቱ ጋር በአንድ ቤት በሥራ አጋዥነት የምትኖረውን ዕድሜዋ 12 ዓመት የሆነችውን የግል ተበዳይን ባለቤቱ ለስራ በሄደችበት ምሽት አጋጣሚውን በመጠቀም የፖርኖግራፊ (ልቅ የወሲብ) ፊልም በቴለቪዥን በመክፈት እንድትመለከት ካደረገ በኋላ የግል ተበዳይ የለበሰችውን ልብስ አውልቆ በመራቢያ አካሏ እና በመቀመጫዋ በተደጋጋሚ ጊዜ የግብረ ስጋ ግንኙነት የፈፀመባት እና ድርጊቱን ለሰዎች እንዳትናገር ያስጠነቀቃት ቢሆንም በድርጊቱ ምክንያት በግል ተበዳይ ላይ በተከሰተ ህመም ተበዳይ ጉዳዩን ለጎረቤት በመንገሯ የወንጀል ምርመራ ሂደቱ ተጀምሮ ለውጤት በቅቷል ሲል የዓቃቤ ክስ መዝገብ ያስረዳል።
የወንጀል ድርጊቱ መፈፀም ሪፖርት የደረሰው የከተማው ፖሊስ መምሪያ የሴቶችና ህፃናት ጉዳዮች ልዩ መርማሪ ከዐ/ሕግ ጋር በመቀናጀት የምርመራ መዝገቡን በሰው እና በሰነድ ማስረጃ በማስደገፍ ክስ ይመሰርታል።ጉዳዩን የተመለከተው የአርባ ምንጭ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ተከሳሽን ጥፋተኛ በማለት በ20 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ሲል ብይን ሰጥቷል ።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
ተከሳሽ አቶ ኃይማኖት ዮሐንስ የተባለው ግለሰብ መጋቢት 13 ቀን 2018 ዓ.ም ሌሊት ሰዓቱ በውል በማይታወቅበት በአርባ ምንጭ ከተማ ሼቻ ክፍለ ከተማ ዶይሳ ቀበሌ ልዩ ስፍራው አሻም ሆቴል ጀርባ አከባቢ የባለቤቱ እህት በሆነች ታዳጊ ልጅ ላይ የግብረ ስጋ ድፍረት በደል ወንጀል መፈፀሙ ተገልጿል።
ተከሳሽ ከእሱ እና ከባለቤቱ ጋር በአንድ ቤት በሥራ አጋዥነት የምትኖረውን ዕድሜዋ 12 ዓመት የሆነችውን የግል ተበዳይን ባለቤቱ ለስራ በሄደችበት ምሽት አጋጣሚውን በመጠቀም የፖርኖግራፊ (ልቅ የወሲብ) ፊልም በቴለቪዥን በመክፈት እንድትመለከት ካደረገ በኋላ የግል ተበዳይ የለበሰችውን ልብስ አውልቆ በመራቢያ አካሏ እና በመቀመጫዋ በተደጋጋሚ ጊዜ የግብረ ስጋ ግንኙነት የፈፀመባት እና ድርጊቱን ለሰዎች እንዳትናገር ያስጠነቀቃት ቢሆንም በድርጊቱ ምክንያት በግል ተበዳይ ላይ በተከሰተ ህመም ተበዳይ ጉዳዩን ለጎረቤት በመንገሯ የወንጀል ምርመራ ሂደቱ ተጀምሮ ለውጤት በቅቷል ሲል የዓቃቤ ክስ መዝገብ ያስረዳል።
የወንጀል ድርጊቱ መፈፀም ሪፖርት የደረሰው የከተማው ፖሊስ መምሪያ የሴቶችና ህፃናት ጉዳዮች ልዩ መርማሪ ከዐ/ሕግ ጋር በመቀናጀት የምርመራ መዝገቡን በሰው እና በሰነድ ማስረጃ በማስደገፍ ክስ ይመሰርታል።ጉዳዩን የተመለከተው የአርባ ምንጭ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ተከሳሽን ጥፋተኛ በማለት በ20 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ሲል ብይን ሰጥቷል ።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤16🤯8👍4😢4
በሰነዶች ማረጋገጫ ንብረት ገዝተው ስም ያላዛወሩ ዜጎች በአስቸኳይ ይዞታቸውን እንዲያስመዘግቡ ተጠየቀ
ቀደም ባሉ ጊዜያት ከሪል እስቴት አልሚዎችም ሆነ ከግለሰቦች ጋር የቤት ወይም የመሬት ግብይት ፈጽመው፣ በሰነዶች ማረጋገጫ ብቻ የያዙና እስካሁን የስመ-ንብረት ዝውውር ያላደረጉ አካላት በአስቸኳይ ሂደቱን እንዲያጠናቅቁ ጥሪ ቀረበ ።
የከተማ አስተዳደሩ የመሬት ልማት እና አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ አቶ መኮንን ያኢ እንደገለጹት፤ ግዢ ፈጽመው የስም ዝውውር ያላደረጉ ወገኖች ለከፍተኛ ጉዳትና ለአደጋ እየተጋለጡ ይገኛሉ።
የስመ-ንብረት ዝውውር ዋና ዓላማ አንድ ግለሰብ ያፈራውን ንብረት ለሌላ አካል የሚያስተላልፍበት ሕጋዊ ሥርዓት መሆኑንና የመጨረሻው መዳረሻም የይዞታ ማረጋገጫ (ካርታ) ማግኘት መሆኑን ኃላፊው አስረድተዋል።
በመሆኑም ባለንብረቶች መብታቸውን ለማስከበርና ንብረታቸውን ከማንኛውም ሕጋዊ ስጋት ለመጠበቅ ሲሉ፣ ሳይዘገዩ ወደ መሬት ተቋማት በመቅረብ ሂደቱን እንዲያጠናቅቁ የከተማ አስተዳደሩ ጥሪ አቅርቧል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
ቀደም ባሉ ጊዜያት ከሪል እስቴት አልሚዎችም ሆነ ከግለሰቦች ጋር የቤት ወይም የመሬት ግብይት ፈጽመው፣ በሰነዶች ማረጋገጫ ብቻ የያዙና እስካሁን የስመ-ንብረት ዝውውር ያላደረጉ አካላት በአስቸኳይ ሂደቱን እንዲያጠናቅቁ ጥሪ ቀረበ ።
የከተማ አስተዳደሩ የመሬት ልማት እና አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ አቶ መኮንን ያኢ እንደገለጹት፤ ግዢ ፈጽመው የስም ዝውውር ያላደረጉ ወገኖች ለከፍተኛ ጉዳትና ለአደጋ እየተጋለጡ ይገኛሉ።
የስመ-ንብረት ዝውውር ዋና ዓላማ አንድ ግለሰብ ያፈራውን ንብረት ለሌላ አካል የሚያስተላልፍበት ሕጋዊ ሥርዓት መሆኑንና የመጨረሻው መዳረሻም የይዞታ ማረጋገጫ (ካርታ) ማግኘት መሆኑን ኃላፊው አስረድተዋል።
በመሆኑም ባለንብረቶች መብታቸውን ለማስከበርና ንብረታቸውን ከማንኛውም ሕጋዊ ስጋት ለመጠበቅ ሲሉ፣ ሳይዘገዩ ወደ መሬት ተቋማት በመቅረብ ሂደቱን እንዲያጠናቅቁ የከተማ አስተዳደሩ ጥሪ አቅርቧል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤13👍2
አራት ልጆቻቸውን እሰከ ዩኒቨርሲቲ ድረስ አስተምረው የልጅ ልጆችም ያዩት የ12ኛ ክፍል ፈተና ተፈታኝ እናት
ከላይ በምስሉ የምታያቸው ወ/ሮ አልማዝ አሻራው ይባላሉ። በጌዴኦ ዞን የገደብ ወረዳ ነዋሪ ሲሆኑ፣ በቤተሰብ ጫና ምክንያት በ1982 ዓ.ም ከ4ኛ ክፍል ትምህርታቸውን እንዳቋረጡ ይገልጻሉ።
በ1983 ዓ.ም ትዳር የመሰረቱት ወ/ሮ አልማዝ የስምንት ልጆች እናት ናቸው። አራት ልጆቻቸውን እሰከ ዩኒቨርሲቲ ድረስ አስተምረዋል፣ የልጅ ልጆችም አይተዋል።
የቀሩት አራት ልጆቻቸው ደግሞ ከ5ኛ እሰከ 12ኛ ክፍል ትምህርታቸውን እየተከታተሉ እንደሚገኙ ተናግረዋል።
ትምህርታቸውን ዳግም መማር ያሰቡት ትላንት ያላሳኩትን፣ ያልኖሩትን ህልማቸውን ዳግም ለመኖር እንደሆነ ወ/ሮ አልማዝ ይገልጻሉ።
እኚህ ብርቱ እናት ዘንድሮ እየተሰጠ የሚገኘውን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና ለመውሰድ ዲላ ዩኒቨርሲቲ ተገኝተው፣ በመጀመሪያው ዙር በበይነ መረብ ፈተናቸውን መውሰድ ጀምረዋል። ጥሩ ውጤት በማስመዝገብ ወደ ዩኒቨርሲቲ ገብተው ተምረው መመረቅ ህልማቸው እንደሆነም ይናገራሉ።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
ከላይ በምስሉ የምታያቸው ወ/ሮ አልማዝ አሻራው ይባላሉ። በጌዴኦ ዞን የገደብ ወረዳ ነዋሪ ሲሆኑ፣ በቤተሰብ ጫና ምክንያት በ1982 ዓ.ም ከ4ኛ ክፍል ትምህርታቸውን እንዳቋረጡ ይገልጻሉ።
በ1983 ዓ.ም ትዳር የመሰረቱት ወ/ሮ አልማዝ የስምንት ልጆች እናት ናቸው። አራት ልጆቻቸውን እሰከ ዩኒቨርሲቲ ድረስ አስተምረዋል፣ የልጅ ልጆችም አይተዋል።
የቀሩት አራት ልጆቻቸው ደግሞ ከ5ኛ እሰከ 12ኛ ክፍል ትምህርታቸውን እየተከታተሉ እንደሚገኙ ተናግረዋል።
ትምህርታቸውን ዳግም መማር ያሰቡት ትላንት ያላሳኩትን፣ ያልኖሩትን ህልማቸውን ዳግም ለመኖር እንደሆነ ወ/ሮ አልማዝ ይገልጻሉ።
እኚህ ብርቱ እናት ዘንድሮ እየተሰጠ የሚገኘውን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና ለመውሰድ ዲላ ዩኒቨርሲቲ ተገኝተው፣ በመጀመሪያው ዙር በበይነ መረብ ፈተናቸውን መውሰድ ጀምረዋል። ጥሩ ውጤት በማስመዝገብ ወደ ዩኒቨርሲቲ ገብተው ተምረው መመረቅ ህልማቸው እንደሆነም ይናገራሉ።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤39👍5👌1
የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት በመስረቅ ያከማቸ ግለሰብ በ6 ዓመት እስራት ተቀጣ
የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቶችን በመስረቅ አከማችቶ የተገኘ ግለሰብ በ6 ዓመት ጽኑ እስራት መቀጣቱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አግልግሎት አሰታውቋል፡፡
ግለሰቡ ከ3.8 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸውን የኤሌክትሪክ ገመዶች፣ አልሙኒየሞችና መዳቦች በመስረቅ ባሳለፍነው መጋቢት ወር መጨረሻ በቁጥጥር ስር መዋላቸው ያሰታወሰው አግልግሎቱ፤ በፌደራል መጀመሪያ ፍርድ ቤት የካ ምድብ ችሎት ባደረገው ክርክር በግለሰቡ ላይ የ6 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲወሰን ማደረግ መቻሉን ለጣቢያችን የላከው መረጃ ያመላክታል፡፡
በተያያዘም በየካ ክፍለ ከተማ ልዩ ቦታው ኬብሮን መድኃኒት ቤት አካባቢ በግንባታ ላይ ከሚገኝ ህንፃ ላይ የወደቀ ህንፃ መወጣጫ ዊንች በኤሌክትሪክ ማስተላለፊያ ኬብልና በትራንስፎርመር ላይ ከፍተኛ ጉዳት ማድረሱን የገለጸው አገልግሎቱ፤ ተቋሙ ጉዳት የደረሰበትን የኤሌክትሪክ ኬብልና ትራንስፎርመር በመተካት ወደ አገልግሎት ለመመለስ ከ1 ሚሊየን 9 መቶ ሺሕ ብር በላይ እንዲከፍል በፍርድ ቤት ስለመወሰኑ ገልጿል፡፡
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቶችን በመስረቅ አከማችቶ የተገኘ ግለሰብ በ6 ዓመት ጽኑ እስራት መቀጣቱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አግልግሎት አሰታውቋል፡፡
ግለሰቡ ከ3.8 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸውን የኤሌክትሪክ ገመዶች፣ አልሙኒየሞችና መዳቦች በመስረቅ ባሳለፍነው መጋቢት ወር መጨረሻ በቁጥጥር ስር መዋላቸው ያሰታወሰው አግልግሎቱ፤ በፌደራል መጀመሪያ ፍርድ ቤት የካ ምድብ ችሎት ባደረገው ክርክር በግለሰቡ ላይ የ6 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲወሰን ማደረግ መቻሉን ለጣቢያችን የላከው መረጃ ያመላክታል፡፡
በተያያዘም በየካ ክፍለ ከተማ ልዩ ቦታው ኬብሮን መድኃኒት ቤት አካባቢ በግንባታ ላይ ከሚገኝ ህንፃ ላይ የወደቀ ህንፃ መወጣጫ ዊንች በኤሌክትሪክ ማስተላለፊያ ኬብልና በትራንስፎርመር ላይ ከፍተኛ ጉዳት ማድረሱን የገለጸው አገልግሎቱ፤ ተቋሙ ጉዳት የደረሰበትን የኤሌክትሪክ ኬብልና ትራንስፎርመር በመተካት ወደ አገልግሎት ለመመለስ ከ1 ሚሊየን 9 መቶ ሺሕ ብር በላይ እንዲከፍል በፍርድ ቤት ስለመወሰኑ ገልጿል፡፡
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤9👍3
ትምህርት መስከረም 5 ይጀመራል!
የትምህርት ሚኒስቴር በመላው ሀገሪቱ ወጥነት ያለው የማስተማር ሂደት እንዲኖር ለማስቻል ያዘጋጀውን የ2019 ዓ.ም አጠቃላይ የትምህርት ዘመን ዓመታዊ የጊዜ ሰሌዳ (ካላንደር) ለክልሎች እና ለከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮዎች አስተላልፏል።
በወጣው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት፦
- ከነሐሴ 26 እስከ ጳጉሜ 5 ቀን 2018 ዓ.ም ይከናወናል።
- መስከረም 5 ቀን 2019 ዓ.ም በይፋ ትምህርት ይጀምራል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
የትምህርት ሚኒስቴር በመላው ሀገሪቱ ወጥነት ያለው የማስተማር ሂደት እንዲኖር ለማስቻል ያዘጋጀውን የ2019 ዓ.ም አጠቃላይ የትምህርት ዘመን ዓመታዊ የጊዜ ሰሌዳ (ካላንደር) ለክልሎች እና ለከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮዎች አስተላልፏል።
በወጣው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት፦
- ከነሐሴ 26 እስከ ጳጉሜ 5 ቀን 2018 ዓ.ም ይከናወናል።
- መስከረም 5 ቀን 2019 ዓ.ም በይፋ ትምህርት ይጀምራል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤12👍8🤔4👌1