📍አፍሪካ ህብረት አቅራቢያ መሀል ቡልጋሪያ አዲሱ ትልቁ መስጂድ ጋር ቢፈልጉ በዶላር የሚያከራዩት አልያም በመሃል ከተማ የመኖር ህልምዎን የሚያሳኩበት !
🔥15% ቅድሚያ | 🔥 20% ቅናሽ
☎️ 0928384058 | 0914976944
👉🛏️ባለ 1መኝታ 53 ካሬ =4.2ሚሊየን አጠቃላይ ዋጋ
👉 🛏️ባለ 1መኝታ 69ካሬ =5.2ሚሊዮን አጠቃላይ ዋጋ
👉🛏️ ባለ 2መኝታ 105 ካሬ =9.2 ሚሊዮን አጠቃላይ ዋጋ
👉🛏️ባለ 3መኝታ 160 =12 ሚሊየን አጠቃላይ ዋጋ
🔥ቅድመ ክፍያ 750,000 ብር !
👉በተጨማሪም ለተለያዩ አገልግሎቶች የሚሆኑ የንግድ ሱቆችን ከ20 ካሬ ጀምሮ ከ1-3ኛ ወለል ማግኘት ይችላሉ።
for further
☎️ 0928384058 | 0914976944
🔥15% ቅድሚያ | 🔥 20% ቅናሽ
☎️ 0928384058 | 0914976944
👉🛏️ባለ 1መኝታ 53 ካሬ =4.2ሚሊየን አጠቃላይ ዋጋ
👉 🛏️ባለ 1መኝታ 69ካሬ =5.2ሚሊዮን አጠቃላይ ዋጋ
👉🛏️ ባለ 2መኝታ 105 ካሬ =9.2 ሚሊዮን አጠቃላይ ዋጋ
👉🛏️ባለ 3መኝታ 160 =12 ሚሊየን አጠቃላይ ዋጋ
🔥ቅድመ ክፍያ 750,000 ብር !
👉በተጨማሪም ለተለያዩ አገልግሎቶች የሚሆኑ የንግድ ሱቆችን ከ20 ካሬ ጀምሮ ከ1-3ኛ ወለል ማግኘት ይችላሉ።
for further
☎️ 0928384058 | 0914976944
❤6👍2
"መርጌታ ነኝ እቁብ እንዲደርስህ አደርጋለሁ" በማለት 625 ሺህ ብር ያጭበረበረው ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ‼️
ገንዘቡን የተጭበረበረው ግለሰብ በደረሰበት የሥነ ልቡና ቀውስ ፀበል ገብቶ ነበር። አብርሀም ሰርኬ የሚባለው ግለሰብ በሐሰት መር ጌታ ነኝ በማለት አቶ ደነቀው ሙሉቀን ከተባለና በዳንሻ ከተማ በሆቴል ስራ ላይ ከተሰማራ ግለሰብ 625ሺህ ብር አታሎ መውሰዱን የሉማሜ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ጽሕፈት ቤት አዛዥ ኢንስፔክተር በድሉ መልሰው ተናግረዋል።
ወንጀሉን የፈፀመው ግለሰብ "እቁብ እንዲደርስህ አደርጋለው" በማለት ታህሳስ 2018ዓ.ም ብሩን አታሎ መስዷል።
ይህን ብር ከወሰደ በኋላ በተጨማሪ ሦስት መቶ ሺህ ብር ካልጨመረክ "ቤተሰብህን በሙሉ በመተት አጠፋብሃለው" በማለት በተበዳይ ላይ አደገኛ የማጭበርበር ወንጀል ሲፈፅም መቆየቱ ተመላክቷል።
የዳንሻ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ጽ/ቤት የፍ/ቤት መያዥያ ትዕዛዝ በማውጣት ተጠርጣሪው በተገኘበት በቁጥጥር ስር እንዲውል በፃፈው የትብብር ደብዳቤ ከምስራቅ ጎጃም ዞን ፖሊስ መምሪያ የመረጃ ክትትል ቡድን ጋር በመተባበር ግለሰቡ ሰኔ 15/2018 ዓ.ም በሉማሜ ከተማ አስተዳደር በቁጥጥር ስር እንዲውል ተደርጎል።
አቶ ደነቀው ሙሉቀን በደረሰበት የማታለል ወንጀል ምክንያት ለከፍተኛ አምዕሮዊ ሥነልቦናዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግር ተጋልጦ በፀበል ቦታ እንደቆየ ተሰምቷል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
ገንዘቡን የተጭበረበረው ግለሰብ በደረሰበት የሥነ ልቡና ቀውስ ፀበል ገብቶ ነበር። አብርሀም ሰርኬ የሚባለው ግለሰብ በሐሰት መር ጌታ ነኝ በማለት አቶ ደነቀው ሙሉቀን ከተባለና በዳንሻ ከተማ በሆቴል ስራ ላይ ከተሰማራ ግለሰብ 625ሺህ ብር አታሎ መውሰዱን የሉማሜ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ጽሕፈት ቤት አዛዥ ኢንስፔክተር በድሉ መልሰው ተናግረዋል።
ወንጀሉን የፈፀመው ግለሰብ "እቁብ እንዲደርስህ አደርጋለው" በማለት ታህሳስ 2018ዓ.ም ብሩን አታሎ መስዷል።
ይህን ብር ከወሰደ በኋላ በተጨማሪ ሦስት መቶ ሺህ ብር ካልጨመረክ "ቤተሰብህን በሙሉ በመተት አጠፋብሃለው" በማለት በተበዳይ ላይ አደገኛ የማጭበርበር ወንጀል ሲፈፅም መቆየቱ ተመላክቷል።
የዳንሻ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ጽ/ቤት የፍ/ቤት መያዥያ ትዕዛዝ በማውጣት ተጠርጣሪው በተገኘበት በቁጥጥር ስር እንዲውል በፃፈው የትብብር ደብዳቤ ከምስራቅ ጎጃም ዞን ፖሊስ መምሪያ የመረጃ ክትትል ቡድን ጋር በመተባበር ግለሰቡ ሰኔ 15/2018 ዓ.ም በሉማሜ ከተማ አስተዳደር በቁጥጥር ስር እንዲውል ተደርጎል።
አቶ ደነቀው ሙሉቀን በደረሰበት የማታለል ወንጀል ምክንያት ለከፍተኛ አምዕሮዊ ሥነልቦናዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግር ተጋልጦ በፀበል ቦታ እንደቆየ ተሰምቷል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
🤣14❤6👍3
ጋምቤላ‼️
በትናንትናው ዕለት ሰኞ ሰኔ 15/2018 ዓ.ም በጋምቤላ ክልል ሁለት ወጣቶች በጩቤ ተወግተው ተገደሉ።
ትናንት ሰኞ ሰኔ 15 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 8:15 አካባቢ በጋምቤላ ከተማ ወሎ ሰፈር እየተባለ በሚጠራው አካባቢ በአኙዋክ ተወላጅ አንጅ ሀበሻ በስለት ተወግቶ ሞቷል።
አሁንም በትናንትናው ዕለት ምሽት 11:00 አካባቢ አደባባይ ላይ ሌላ አንድ ወጣት ገድለዋል።
ግድያውን ተከትሎ ለተወሰነ ጊዜ የትራንስፖርት አገልግሎት ተቋርጦ ነበር።
ምክንያታቸው ደግሞ ባለፈው ሳምንት አንድ የአኝዋክ ቤሄር ተወላጅ የሆነ በፌደራል ፖሊሰ ተገድሎ ነበር።
በዚህ ምክንያት ሁሉም መከላከያና ፌደራል ፖሊሰ ሀበሻ ነው የኛን ሰው የገደለ ብለው ሰለሚያሰቡ እነዚህን ወጣቶች በቀን በጩቤ ወግተው የገደሏቸው ሲሉ የከተማዋ ነዋሪዎች ገልፀዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
በትናንትናው ዕለት ሰኞ ሰኔ 15/2018 ዓ.ም በጋምቤላ ክልል ሁለት ወጣቶች በጩቤ ተወግተው ተገደሉ።
ትናንት ሰኞ ሰኔ 15 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 8:15 አካባቢ በጋምቤላ ከተማ ወሎ ሰፈር እየተባለ በሚጠራው አካባቢ በአኙዋክ ተወላጅ አንጅ ሀበሻ በስለት ተወግቶ ሞቷል።
አሁንም በትናንትናው ዕለት ምሽት 11:00 አካባቢ አደባባይ ላይ ሌላ አንድ ወጣት ገድለዋል።
ግድያውን ተከትሎ ለተወሰነ ጊዜ የትራንስፖርት አገልግሎት ተቋርጦ ነበር።
ምክንያታቸው ደግሞ ባለፈው ሳምንት አንድ የአኝዋክ ቤሄር ተወላጅ የሆነ በፌደራል ፖሊሰ ተገድሎ ነበር።
በዚህ ምክንያት ሁሉም መከላከያና ፌደራል ፖሊሰ ሀበሻ ነው የኛን ሰው የገደለ ብለው ሰለሚያሰቡ እነዚህን ወጣቶች በቀን በጩቤ ወግተው የገደሏቸው ሲሉ የከተማዋ ነዋሪዎች ገልፀዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤10👍3😢2🤯1
ውጤትዎን ይመልከቱ!
ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም የተሰጠው የ2018 ዓ.ም የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ውጤት መታየት ጀምሯል።
ውጤትዎን ለማየት 👇
https://result.ethernet.edu.et
ሊንኩን ከተጫኑ በኋላ 'Exit Examination' ላይ 'View Results' የሚለውን በመጫንና Username በማስገባት ውጤትዎን ይመልከቱ።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም የተሰጠው የ2018 ዓ.ም የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ውጤት መታየት ጀምሯል።
ውጤትዎን ለማየት 👇
https://result.ethernet.edu.et
ሊንኩን ከተጫኑ በኋላ 'Exit Examination' ላይ 'View Results' የሚለውን በመጫንና Username በማስገባት ውጤትዎን ይመልከቱ።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤12👍3💔3🥰1
አቤል ብርሃኑ ከዩኤኢ የ10 ዓመት የጎልደን ቪዛ ተበረከተለት!
ታዋቂው የቪዲዮ ይዘት አዘጋጅ አቤል ብርሃኑ (የወይኗ ልጅ) ከተባበሩት አረብ ኤምሬትስ የ10 ዓመት የጎልደን ቪዛ (Golden Visa) ተበርክቶለታል።
በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ የረጅም ጊዜ መኖሪያ ፍቃድ ማግኘት፣ በተለይም ደግሞ ሙሉ መብትን የሚያጎናጽፈውን የ10 ዓመት የጎልደን ቪዛ ባለቤት መሆን በአለም አቀፍ ደረጃ እጅግ ታዋቂ እና ከባድ ከሚባሉ የነዋሪነት እውቅናዎች መካከል አንዱ ነው።
ይህ ታላቅ እድል አብዛኛውን ጊዜ በሀገሪቱ ውስጥ 2 ሚሊዮን ድርሃም ወይም በግምት ከ95 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ብር በላይ ኢንቨስት ላደረጉ ትልልቅ ባለሀብቶች፣ በከፍተኛ የትምህርት ደረጃቸው እና ማህበራዊ አቅማቸው የወር ገቢያቸው ከ30 ሺህ ድርሃም በላይ ለሆኑ ባለሙያዎች፣ ልዩ ተሰጥኦ ላላቸው ግለሰቦች፣ የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች እንዲሁም ለሰብአዊ መብት እና ለበጎ አድራጎት ሰራተኞች የሚሰጥ ልዩ ስጦታ ነው።
ይሁን እንጂ ስኬታማውና በብዙ ሚሊዮኖች ዘንድ ተወዳጅነትን ያተረፈው ኢትዮጵያዊው የዲጂታል ይዘት አዘጋጅ አቤል ብርሃኑ፤ ይህንን ታላቅ ዕድል በማህበራዊ ሚዲያ ባለው ከፍተኛ ተጽዕኖ ፈጣሪነት እና በፈጠራ ስራ አቅራቢነት ዘርፍ ከኤምሬትስ መንግስት ለመቀበል በቅቷል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
ታዋቂው የቪዲዮ ይዘት አዘጋጅ አቤል ብርሃኑ (የወይኗ ልጅ) ከተባበሩት አረብ ኤምሬትስ የ10 ዓመት የጎልደን ቪዛ (Golden Visa) ተበርክቶለታል።
በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ የረጅም ጊዜ መኖሪያ ፍቃድ ማግኘት፣ በተለይም ደግሞ ሙሉ መብትን የሚያጎናጽፈውን የ10 ዓመት የጎልደን ቪዛ ባለቤት መሆን በአለም አቀፍ ደረጃ እጅግ ታዋቂ እና ከባድ ከሚባሉ የነዋሪነት እውቅናዎች መካከል አንዱ ነው።
ይህ ታላቅ እድል አብዛኛውን ጊዜ በሀገሪቱ ውስጥ 2 ሚሊዮን ድርሃም ወይም በግምት ከ95 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ብር በላይ ኢንቨስት ላደረጉ ትልልቅ ባለሀብቶች፣ በከፍተኛ የትምህርት ደረጃቸው እና ማህበራዊ አቅማቸው የወር ገቢያቸው ከ30 ሺህ ድርሃም በላይ ለሆኑ ባለሙያዎች፣ ልዩ ተሰጥኦ ላላቸው ግለሰቦች፣ የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች እንዲሁም ለሰብአዊ መብት እና ለበጎ አድራጎት ሰራተኞች የሚሰጥ ልዩ ስጦታ ነው።
ይሁን እንጂ ስኬታማውና በብዙ ሚሊዮኖች ዘንድ ተወዳጅነትን ያተረፈው ኢትዮጵያዊው የዲጂታል ይዘት አዘጋጅ አቤል ብርሃኑ፤ ይህንን ታላቅ ዕድል በማህበራዊ ሚዲያ ባለው ከፍተኛ ተጽዕኖ ፈጣሪነት እና በፈጠራ ስራ አቅራቢነት ዘርፍ ከኤምሬትስ መንግስት ለመቀበል በቅቷል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
👍52❤28🎉4🥰2👌2
የአዲስ አበባ ህብረት ስራ ኮሚሽን በበጀት አመቱ የግብይት መጠኑን ወደ 13.9 ቢሊዮን ብር ማድረሱን አስታወቀ
የአዲስ አበባ ህብረት ስራ ኮሚሽን በ2018 በጀት አመት የኅብረት ሥራ ማህበራትን የግብይት ድርሻ ለማሳደግ ባከናወናቸው የተቀናጁ ስራዎች የግብይት መጠናቸውን 13 ቢሊዮን 950 ሚሊዮን 502 ሺህ 752 ብር ማድረስ መቻሉን አስታውቋል።
ኮሚሽኑ እንደገለጸው፤ የግብርናና የኢንዱስትሪ ምርቶች በማህበራቱ መደበኛ ሱቆች፣ በሰንበት ገበያዎች፣ በበዓላት ባዛሮችና በተቋማቱ አማካኝነት ለነዋሪው ቀርበዋል።
ለዚህ ስኬት መገኘትም ማህበራቱ ያከናወኗቸው 200 የገበያ ትስስሮች እና የተዘጋጁ 52 ኤግዚቢሽኖችና ባዛሮች ከፍተኛ አስተዋፅኦ ማበርከታቸውን ጠቁሟል።
እንደ ኮሚሽኑ ከሆነ በበጀት አመቱ የህብረተሰቡን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ለመፍታት 206 አዳዲስ የህብረት ስራ ማህበራት የተደራጁ ሲሆን፣ 31 ሺህ 957 አዳዲስ አባላትን ማቀፍ ተችሏል። ከዚህ ጎን ለጎን 101 ሺህ 747 አባላትን ወደ ነባር ማህበራት የመቀላቀል እና የ41 ማህበራትን አቅም በውህደት የማጠናከር ስራ መሰራቱን አመልክቷል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
የአዲስ አበባ ህብረት ስራ ኮሚሽን በ2018 በጀት አመት የኅብረት ሥራ ማህበራትን የግብይት ድርሻ ለማሳደግ ባከናወናቸው የተቀናጁ ስራዎች የግብይት መጠናቸውን 13 ቢሊዮን 950 ሚሊዮን 502 ሺህ 752 ብር ማድረስ መቻሉን አስታውቋል።
ኮሚሽኑ እንደገለጸው፤ የግብርናና የኢንዱስትሪ ምርቶች በማህበራቱ መደበኛ ሱቆች፣ በሰንበት ገበያዎች፣ በበዓላት ባዛሮችና በተቋማቱ አማካኝነት ለነዋሪው ቀርበዋል።
ለዚህ ስኬት መገኘትም ማህበራቱ ያከናወኗቸው 200 የገበያ ትስስሮች እና የተዘጋጁ 52 ኤግዚቢሽኖችና ባዛሮች ከፍተኛ አስተዋፅኦ ማበርከታቸውን ጠቁሟል።
እንደ ኮሚሽኑ ከሆነ በበጀት አመቱ የህብረተሰቡን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ለመፍታት 206 አዳዲስ የህብረት ስራ ማህበራት የተደራጁ ሲሆን፣ 31 ሺህ 957 አዳዲስ አባላትን ማቀፍ ተችሏል። ከዚህ ጎን ለጎን 101 ሺህ 747 አባላትን ወደ ነባር ማህበራት የመቀላቀል እና የ41 ማህበራትን አቅም በውህደት የማጠናከር ስራ መሰራቱን አመልክቷል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤10👍3
#Tesla
ባለፈው አርብ በአሜሪካ ቴክሳስ ግዛት አንድ የቴስላ (ሞዴል 3) ተሽከርካሪ ከመንገድ ወጥቶ ከመኖሪያ ቤት ጋር በመጋጨቱ በቤት ውስጥ የነበረች የአንዲት ሴት ሕይወት ማለፉ ተገልጿል።
የአሜሪካ ብሔራዊ የመንገዶች ትራፊክ ደኅንነት አስተዳደር (NHTSA) በተሽከርካሪው ላይ ልዩ ምርመራ መጀመሩን ይፋ አድርጓል።
ፖሊስ የመኪናው ሹፌር በአደጋው ወቅት በአደገኛ ዕጽም ሆነ በአልኮል ተጽእኖ ስር አልነበረም።
አሽከርካሪው ለመርማሪዎች እንደተናገረው አደጋው የደረሰው መኪናው #አውቶማቲክ ሆኖ በራሱ እየተሽከረከረ በነበረበት ጊዜ ነው።
በመንግሥት አካላት እየተካሄደ ስላለው የቴክኒክ ምርመራ ማብራሪያ የተጠየቀው የቴስላ ኩባንያ እስካሁን የሰጠው ይፋዊ ምላሽ የለም ሲል ቢቢሲ ዘግቧል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
ባለፈው አርብ በአሜሪካ ቴክሳስ ግዛት አንድ የቴስላ (ሞዴል 3) ተሽከርካሪ ከመንገድ ወጥቶ ከመኖሪያ ቤት ጋር በመጋጨቱ በቤት ውስጥ የነበረች የአንዲት ሴት ሕይወት ማለፉ ተገልጿል።
የአሜሪካ ብሔራዊ የመንገዶች ትራፊክ ደኅንነት አስተዳደር (NHTSA) በተሽከርካሪው ላይ ልዩ ምርመራ መጀመሩን ይፋ አድርጓል።
ፖሊስ የመኪናው ሹፌር በአደጋው ወቅት በአደገኛ ዕጽም ሆነ በአልኮል ተጽእኖ ስር አልነበረም።
አሽከርካሪው ለመርማሪዎች እንደተናገረው አደጋው የደረሰው መኪናው #አውቶማቲክ ሆኖ በራሱ እየተሽከረከረ በነበረበት ጊዜ ነው።
በመንግሥት አካላት እየተካሄደ ስላለው የቴክኒክ ምርመራ ማብራሪያ የተጠየቀው የቴስላ ኩባንያ እስካሁን የሰጠው ይፋዊ ምላሽ የለም ሲል ቢቢሲ ዘግቧል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤5👍2
IMF በኢራን ጦርነት ሳቢያ ለኢትዮጵያና ሌሎች የአፍሪካ ሀገራት አስቸኳይ የገንዘብ ድጋፍ ሊያደርግ ነው
የዓለም አቀፍ የገንዘብ ድርጅት (IMF) በቅርቡ በነበረው የኢራን ጦርነት ምክንያት የተፈጠረውን የኤኮኖሚ ቀውስ ለመታደግ ኢትዮጵያን ጨምሮ ለተወሰኑ የአፍሪቃ ሃገራት
የሚሰጠውን የገንዘብ ድጋፍ ሊያሳድግ ነው።
ድጋፉን ከማሳደግ በተጨማሪ ገንዘቡን በፍጥነት ለማቅረብ ማቀዱ ተሰምቷል።
የድርጅቱ ቃል አቀባይ ጁሊ ኮዛክ እንዳሉት በድጋፉ ኢትዮጵያ፣ ጋምቢያ እና ቡርኪና ፋሶ ተጠቃሚ ሲሆኑ፣ በተጨማሪ ማላዊ አዲስ የፋይናንስ ድጋፍ እንድታገኝ ከተቋሙ ጋር የተፋጠነ ውይይት እያደረገች መሆኑን ጠቁመዋል።
የIMF የአፍሪካ ዳይሬክተር ዘይን ዘይዳን በዋሽንግተን በሰጡት መግለጫ፣ በመካከለኛው ምስራቅ በተከሰተው ጦርነት ምክንያት የአፍሪካ ቀጠና "ከባድ ፈተና" ውስጥ እንደሚገኝ ተናግረዋል።
አሁን የተኩስ አቁም ስምምነት ቢደረስም በጦርነቱ ምክንያት የተስተጓጎለው የባህረ ሰላጤው ሀገራት የኃይል እና የነዳጅ ምርት ወደ ቀድሞ ቦታው ለመመለስ ከ6 እስከ 7 ወራት ሊፈጅ እንደሚችል ጠቁመዋል።
የነዳጅ ምርት አቅርቦቱ መቋረጥ በአፍሪካ ሀገራት ላይ ከፍተኛ የነዳጅ እና የማዳበሪያ ዋጋ ንረትን አስከትሏል።
በተጨማሪ ሳኦ ቶሜ እና ፕሪንሲፔም የ25 ሚሊዮን ዶላር የትብብር መርሃግብር አካል የሆነውን 6.1 ሚሊዮን ዶላር ለማግኘት ከስምምነት ደርሰዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
የዓለም አቀፍ የገንዘብ ድርጅት (IMF) በቅርቡ በነበረው የኢራን ጦርነት ምክንያት የተፈጠረውን የኤኮኖሚ ቀውስ ለመታደግ ኢትዮጵያን ጨምሮ ለተወሰኑ የአፍሪቃ ሃገራት
የሚሰጠውን የገንዘብ ድጋፍ ሊያሳድግ ነው።
ድጋፉን ከማሳደግ በተጨማሪ ገንዘቡን በፍጥነት ለማቅረብ ማቀዱ ተሰምቷል።
የድርጅቱ ቃል አቀባይ ጁሊ ኮዛክ እንዳሉት በድጋፉ ኢትዮጵያ፣ ጋምቢያ እና ቡርኪና ፋሶ ተጠቃሚ ሲሆኑ፣ በተጨማሪ ማላዊ አዲስ የፋይናንስ ድጋፍ እንድታገኝ ከተቋሙ ጋር የተፋጠነ ውይይት እያደረገች መሆኑን ጠቁመዋል።
የIMF የአፍሪካ ዳይሬክተር ዘይን ዘይዳን በዋሽንግተን በሰጡት መግለጫ፣ በመካከለኛው ምስራቅ በተከሰተው ጦርነት ምክንያት የአፍሪካ ቀጠና "ከባድ ፈተና" ውስጥ እንደሚገኝ ተናግረዋል።
አሁን የተኩስ አቁም ስምምነት ቢደረስም በጦርነቱ ምክንያት የተስተጓጎለው የባህረ ሰላጤው ሀገራት የኃይል እና የነዳጅ ምርት ወደ ቀድሞ ቦታው ለመመለስ ከ6 እስከ 7 ወራት ሊፈጅ እንደሚችል ጠቁመዋል።
የነዳጅ ምርት አቅርቦቱ መቋረጥ በአፍሪካ ሀገራት ላይ ከፍተኛ የነዳጅ እና የማዳበሪያ ዋጋ ንረትን አስከትሏል።
በተጨማሪ ሳኦ ቶሜ እና ፕሪንሲፔም የ25 ሚሊዮን ዶላር የትብብር መርሃግብር አካል የሆነውን 6.1 ሚሊዮን ዶላር ለማግኘት ከስምምነት ደርሰዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤12👍8
የትግራይ ክልል ባለስልጣናት ስራ ላይ ያዋሉትን “ጨቋኝ ሕግ” እንዲሽሩ ሂውማን ራይትስ ዎች ጥሪ አቀረበ
ዓለም አቀፉ የሰብአዊ መብቶች ተሟጋች ድርጅት ሂውማን ራይትስ ዎች “የግዳጅ ወታደራዊ ምልመላ” ለማካሄድ እና “ተቃውሞን ለመቅጣት ስልጣን ይሰጣል” ያለውን በትግራይ ክልል ስራ ላይ የዋለ ህግ እንዲሻር ለክልሉ ባለስልጣናት ጥሪ አቀረበ።
የትግራይ ክልል ምክር ቤት ባለፈው ግንቦት ወር መጨረሻ ያጸደቀው ህግ፤ “ኤርትራ ከምትከተለው አስገዳጅ የብሔራዊ አገልግሎት ጋር ምስስሎሽ ያለው ነው” ሲልም ድርጅቱ ተችቷል።
መቀመጫውን በዋሽንግተን ዲሲ ያደረገው ሂውማን ራይትስ ዎች ባለፉት ሳምንታት አነጋጋሪ ሆኖ የሰነበተውን ሕግ በተመለከተ ጠንከር ያለ ጥሪ ያቀረበው ዛሬ ማክሰኞ ሰኔ 16፤ 2018 ባወጣው መግለጫ ነው።
የድርጅቱ የአፍሪካ ክፍል ምክትል ኃላፊ ላቴሺያ ባድር የክልሉ ባለስልጣናት “ሲቪል ሰዎችን ለውትድርና በመመልመልና የሚቃወሙትን በመቅጣት” ለቀጠለው ፖለቲካዊ ውጥረት ምላሽ መስጠት እንደማይኖርባቸው ጥሪ አቅርበዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
ዓለም አቀፉ የሰብአዊ መብቶች ተሟጋች ድርጅት ሂውማን ራይትስ ዎች “የግዳጅ ወታደራዊ ምልመላ” ለማካሄድ እና “ተቃውሞን ለመቅጣት ስልጣን ይሰጣል” ያለውን በትግራይ ክልል ስራ ላይ የዋለ ህግ እንዲሻር ለክልሉ ባለስልጣናት ጥሪ አቀረበ።
የትግራይ ክልል ምክር ቤት ባለፈው ግንቦት ወር መጨረሻ ያጸደቀው ህግ፤ “ኤርትራ ከምትከተለው አስገዳጅ የብሔራዊ አገልግሎት ጋር ምስስሎሽ ያለው ነው” ሲልም ድርጅቱ ተችቷል።
መቀመጫውን በዋሽንግተን ዲሲ ያደረገው ሂውማን ራይትስ ዎች ባለፉት ሳምንታት አነጋጋሪ ሆኖ የሰነበተውን ሕግ በተመለከተ ጠንከር ያለ ጥሪ ያቀረበው ዛሬ ማክሰኞ ሰኔ 16፤ 2018 ባወጣው መግለጫ ነው።
የድርጅቱ የአፍሪካ ክፍል ምክትል ኃላፊ ላቴሺያ ባድር የክልሉ ባለስልጣናት “ሲቪል ሰዎችን ለውትድርና በመመልመልና የሚቃወሙትን በመቅጣት” ለቀጠለው ፖለቲካዊ ውጥረት ምላሽ መስጠት እንደማይኖርባቸው ጥሪ አቅርበዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
👍9❤4👌1🤝1
ፖርቹጋል የመጀመሪያ ድሏን አሳካች
ፖርቹጋል ከኡዝቤክስታን ጋር ያደረገችውን የአለም ዋንጫ ሁለተኛ ጨዋታ 5ለ0 በሆነ ሰፊ ውጤት አሸንፋለች።
የፖርቹጋልን የድል ግቦች ክርስቲያኖ ሮናልዶ 2x ፣ ኑኖ ሜንዴዝ ፣ ራፋኤል ሊያኦ እና ኩሳኖቭ በራሱ መረብ ላይ አስቆጥረዋል።
ክርስቲያኖ ሮናልዶ አስረኛ የአለም ዋንጫ ጎሉን ማስቆጠር ችሏል።
ፖርቹጋል ማሸነፏን ተከትሎ ነጥቧን አራት በማድረስ ምድቡን መምራት ጀምራለች።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
ፖርቹጋል ከኡዝቤክስታን ጋር ያደረገችውን የአለም ዋንጫ ሁለተኛ ጨዋታ 5ለ0 በሆነ ሰፊ ውጤት አሸንፋለች።
የፖርቹጋልን የድል ግቦች ክርስቲያኖ ሮናልዶ 2x ፣ ኑኖ ሜንዴዝ ፣ ራፋኤል ሊያኦ እና ኩሳኖቭ በራሱ መረብ ላይ አስቆጥረዋል።
ክርስቲያኖ ሮናልዶ አስረኛ የአለም ዋንጫ ጎሉን ማስቆጠር ችሏል።
ፖርቹጋል ማሸነፏን ተከትሎ ነጥቧን አራት በማድረስ ምድቡን መምራት ጀምራለች።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤15👍6🤣5
ዜጎች ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ ከመጣው የሸቀጦች ዋጋ በበለጠ ከመንግስት ለሚያገኙት አገልግሎት የሚከፍሉት ክፍያ እየፈተናቸው ነው ተባለ።
በተለይ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በመንግስት አገልግሎቶች ላይ የሚታየው የታሪፍ ማሻሻያ እና ተገልጋዩ አገልግሎት ለማግኘት የሚጠየቀው ወጪ ከፍተኛ መሆን የነዋሪውን ኑሮ በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ አድርጎበታል።
በዚህ ምክንያትም የሸማቹ መብት እየተጣሰ በመሆኑ ትኩረት ሊደረግበት ይገባል ሲል የኢትዮጵያ ሸማቾች መብት ተቆርቋሪ ድርጅት ተናግሯል።
የመንግሥት አገልግሎቶች ትርፍ ማጋበሻ ሳይሆኑ ዜጎችን ለመደገፍ፣ ማኅበራዊ ፍትሕን ለማረጋገጥና በሕግ የተጣሉ ግዴታዎችን ለመወጣት የሚቀርቡ መሠረታዊ አገልግሎቶችና መብቶች ቢሆኑም በአሁኑ ወቅት በጅምላ እየታዩ ያሉ የዋጋ ጭማሪዎች ሸማቹን ማኅበረሰብ ተስፋ የሚያስቆርጡ፣ ወደ ከፋ ድህነት የሚገፉና ዜጎች መሠረታዊ አገልግሎቶችን እንዳያገኙ በማድረግ በሚከፍሉት ግብር የመገልገል የዜግነት መብታቸውን አደጋ ላይ የሚጥሉ ሆነው አግኝቻቸዋለሁ ብሏል ድርጅቱ፡፡
የተለያዩ የመንግሥት ተቋማት ያደረጓቸው የዋጋ ጭማሪዎች የማክሮ-ኢኮኖሚውን ሕመምና የሕዝቡን የደመወዝ ወለል ያላገናዘቡ፣ የሸማቹን ኪስ ሙሉ በሙሉ የሚያራቁቱ መሆናቸውን ያነሳ ሲሆን ፤ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የአዲስ ፓስፖርት ክፍያ፣ በአዲስ አበባ ከተማ አዲስ የተሽከርካሪ ሰሌዳ ዋጋ፣ የቴሌኮም አገልግሎትን ጨምሮ ሌሎች አገልግሎቶች ላይ የታወጣን ጭማሬ እንደማሳያ አንስቷል፡፡
በእነዚህ እና በሌሎች የመንግስት ተቋማት የአገልግሎት ጭማሬዎች አገልግሎት ፈላጊው ማህበረሰብ እየፈተነው እንደሆነ ተመልክተናል ሲል የኢትዮጵያ ሸማቾች መብት ተቆርቋሪ ድርጅት ተናግሯል፡፡
ዘገባው የሸገር ሬዲዮ ነው
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
በተለይ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በመንግስት አገልግሎቶች ላይ የሚታየው የታሪፍ ማሻሻያ እና ተገልጋዩ አገልግሎት ለማግኘት የሚጠየቀው ወጪ ከፍተኛ መሆን የነዋሪውን ኑሮ በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ አድርጎበታል።
በዚህ ምክንያትም የሸማቹ መብት እየተጣሰ በመሆኑ ትኩረት ሊደረግበት ይገባል ሲል የኢትዮጵያ ሸማቾች መብት ተቆርቋሪ ድርጅት ተናግሯል።
የመንግሥት አገልግሎቶች ትርፍ ማጋበሻ ሳይሆኑ ዜጎችን ለመደገፍ፣ ማኅበራዊ ፍትሕን ለማረጋገጥና በሕግ የተጣሉ ግዴታዎችን ለመወጣት የሚቀርቡ መሠረታዊ አገልግሎቶችና መብቶች ቢሆኑም በአሁኑ ወቅት በጅምላ እየታዩ ያሉ የዋጋ ጭማሪዎች ሸማቹን ማኅበረሰብ ተስፋ የሚያስቆርጡ፣ ወደ ከፋ ድህነት የሚገፉና ዜጎች መሠረታዊ አገልግሎቶችን እንዳያገኙ በማድረግ በሚከፍሉት ግብር የመገልገል የዜግነት መብታቸውን አደጋ ላይ የሚጥሉ ሆነው አግኝቻቸዋለሁ ብሏል ድርጅቱ፡፡
የተለያዩ የመንግሥት ተቋማት ያደረጓቸው የዋጋ ጭማሪዎች የማክሮ-ኢኮኖሚውን ሕመምና የሕዝቡን የደመወዝ ወለል ያላገናዘቡ፣ የሸማቹን ኪስ ሙሉ በሙሉ የሚያራቁቱ መሆናቸውን ያነሳ ሲሆን ፤ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የአዲስ ፓስፖርት ክፍያ፣ በአዲስ አበባ ከተማ አዲስ የተሽከርካሪ ሰሌዳ ዋጋ፣ የቴሌኮም አገልግሎትን ጨምሮ ሌሎች አገልግሎቶች ላይ የታወጣን ጭማሬ እንደማሳያ አንስቷል፡፡
በእነዚህ እና በሌሎች የመንግስት ተቋማት የአገልግሎት ጭማሬዎች አገልግሎት ፈላጊው ማህበረሰብ እየፈተነው እንደሆነ ተመልክተናል ሲል የኢትዮጵያ ሸማቾች መብት ተቆርቋሪ ድርጅት ተናግሯል፡፡
ዘገባው የሸገር ሬዲዮ ነው
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤35👍15💯6👌2
በደቡብ አፍሪካ ሰነድ የሌላቸው የውጭ ሀገር ዜጎች ሀገሪቱን ለቀው እንዲወጡ የተሰጠውን የሰኔ 30 (June 30) የመጨረሻ ቀነ-ገደብ ተከትሎ ሊነሱ የሚችሉ ተቃውሞዎችን ለመቆጣጠር መንግሥት ከ600 ሚሊዮን ራንድ በላይ ወጪ የሚጠይቅ መጠነ-ሰፊ የጸጥታ ጥበቃ ዘመቻ ይፋ ማድረጉን eNCA ዘገበ።
የሀገሪቱ ፖሊስ ለማንኛውም ዓይነት ድንገተኛ ሁኔታ ዝግጁ መሆኑን ያስታወቀ ሲሆን፣ የመከላከያ ሚኒስቴር በበኩሉ ግጭትና ሁከት የሚቀሰቀስ ከሆነ እንዳስፈላጊነቱ ጦሩ ሊሰማራ እንደሚችል ጠቁሟል።
በአሁኑ ወቅት በርካታ የአገር ውስጥ ቡድኖች ሰነድ የሌላቸው የውጭ ሀገር ዜጎች ከሰኔ 30 በፊት ደቡብ አፍሪካን ለቀው እንዲወጡ እያስጠነቀቁ ይገኛሉ።
የተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት ዜጎቻቸውን የማስወጣት ስራ እየሰሩ ናቸው።
በሌላ በኩል ፤ " ስደተኞች ጓዛችሁን ጠቅልላችሁ ውጡልን " እያሉ የሚገኙት ቡድኖች ከዚህ ቀደም ዶክመንት የሌላቸውን ብቻ ሳይሆን ህጋዊ ዶክመንት ያላቸውን ጭምር ኢለማ ያደረጉ ጥቃቶችን እንደሚፈጸሙ ከነዋሪዎች የተገኙ ሪፖርቶች ያመለክታሉ።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
የሀገሪቱ ፖሊስ ለማንኛውም ዓይነት ድንገተኛ ሁኔታ ዝግጁ መሆኑን ያስታወቀ ሲሆን፣ የመከላከያ ሚኒስቴር በበኩሉ ግጭትና ሁከት የሚቀሰቀስ ከሆነ እንዳስፈላጊነቱ ጦሩ ሊሰማራ እንደሚችል ጠቁሟል።
በአሁኑ ወቅት በርካታ የአገር ውስጥ ቡድኖች ሰነድ የሌላቸው የውጭ ሀገር ዜጎች ከሰኔ 30 በፊት ደቡብ አፍሪካን ለቀው እንዲወጡ እያስጠነቀቁ ይገኛሉ።
የተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት ዜጎቻቸውን የማስወጣት ስራ እየሰሩ ናቸው።
በሌላ በኩል ፤ " ስደተኞች ጓዛችሁን ጠቅልላችሁ ውጡልን " እያሉ የሚገኙት ቡድኖች ከዚህ ቀደም ዶክመንት የሌላቸውን ብቻ ሳይሆን ህጋዊ ዶክመንት ያላቸውን ጭምር ኢለማ ያደረጉ ጥቃቶችን እንደሚፈጸሙ ከነዋሪዎች የተገኙ ሪፖርቶች ያመለክታሉ።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤20😡8👍2😢1
አፈሳው ደርግን ያስንቃል-ጄኔራሉ‼️
«በትግራይ የወጣው አዋጅ አንድ መንግስት ወደ ፋሽሽትነት ካልተቀየረ በቀር አያወጣውም»‼️
👉“የነ ደብረፅዮን ቡድን በትግራይ ክልል እየተከተሉት ያሉት ስልት ሻዕብያ እና ደርግን የሚያስንቅ አፈና ነው‼️”-ጀነራል ገ/ፃድቃን
«አንዲት ላም የወለደችው ጥጃዋ ድንገት ሲሞት ነገር ግን ወተቷን ማለብ ስትፈልግ የሟችዋ ጥጃ ቆዳ ገለባ ሞልተህ ለእናቲቱ ታሳያታለህ። ይህ የምታደርገው ለሟ ወተት እንድትሰጥህ ነው። ከዚያ በኃላ ታልባታለህ። 'ዓርሲ' ይባላል፤ ሁሉም ሰው ያውቀዋል። በትግራይም እየሆነ ያለው ተመሳሳይ ነው። የፖለቲካና የወታደራዊ መሪዎች፣ በወታደራዊ መሪዎች ጫና የቀድሞዋ ህወሓት ለህዝቡ ያሳዩትና ህዝቡን ይበዘብዙታል፣ ትግራይም ያልቧታል። አልቧታልም። ስንት ወንጀል ፈጽመዋል። በወንጀላቸው መቀጠልና መጠየቅም ይፈራሉ»
ጋዜጠኛ «ይህን በማድረግ በስልጣን መቀጠል ይችላሉ?»
«ደርግ እንዳልቀጠለ ሁሉ እነዚህም አይቀጥሉም»
ጀነራል ፃድቃን ገ/ተንሳይ ለ #TBS የሰጠው ቃለ መጠይቅ
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
«በትግራይ የወጣው አዋጅ አንድ መንግስት ወደ ፋሽሽትነት ካልተቀየረ በቀር አያወጣውም»‼️
👉“የነ ደብረፅዮን ቡድን በትግራይ ክልል እየተከተሉት ያሉት ስልት ሻዕብያ እና ደርግን የሚያስንቅ አፈና ነው‼️”-ጀነራል ገ/ፃድቃን
«አንዲት ላም የወለደችው ጥጃዋ ድንገት ሲሞት ነገር ግን ወተቷን ማለብ ስትፈልግ የሟችዋ ጥጃ ቆዳ ገለባ ሞልተህ ለእናቲቱ ታሳያታለህ። ይህ የምታደርገው ለሟ ወተት እንድትሰጥህ ነው። ከዚያ በኃላ ታልባታለህ። 'ዓርሲ' ይባላል፤ ሁሉም ሰው ያውቀዋል። በትግራይም እየሆነ ያለው ተመሳሳይ ነው። የፖለቲካና የወታደራዊ መሪዎች፣ በወታደራዊ መሪዎች ጫና የቀድሞዋ ህወሓት ለህዝቡ ያሳዩትና ህዝቡን ይበዘብዙታል፣ ትግራይም ያልቧታል። አልቧታልም። ስንት ወንጀል ፈጽመዋል። በወንጀላቸው መቀጠልና መጠየቅም ይፈራሉ»
ጋዜጠኛ «ይህን በማድረግ በስልጣን መቀጠል ይችላሉ?»
«ደርግ እንዳልቀጠለ ሁሉ እነዚህም አይቀጥሉም»
ጀነራል ፃድቃን ገ/ተንሳይ ለ #TBS የሰጠው ቃለ መጠይቅ
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤12👍2
ሰርተፊኬት የሌላቸው የኮንስትራክሽን ባለሙያዎች በስራ ላይ እንዳይሳተፉ የሚከለክል አሰራር ሊተገበር ነው።
የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ከስራና ክህሎት ሚኒስቴር ጋር በመቀናጀት በኮንስትራክሽን ዘርፍ ያሉ ባለሙያዎችን ብቃት ለማረጋገጥ የሚያስገድድ አዲስ አሰራር እያዘጋጀ ነው።
አሰራሩ ደረጃ በደረጃ የሚተገበር ሲሆን፣ ወደፊት ሰርተፊኬት የሌለው ማንኛውም ባለሙያ በየትኛው ደረጃ በኮንስትራክሽን ስራዎች ላይ እንዳይሳተፍ ሙሉ በሙሉ ይከለክላል።
ምንም እንኳን ሂደቱ ዓመታትን ሊወስድ ቢችልም፣ በአሁኑ ወቅት የዝግጅትና የተግባር እንቅስቃሴዎች ተጀምረዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ከስራና ክህሎት ሚኒስቴር ጋር በመቀናጀት በኮንስትራክሽን ዘርፍ ያሉ ባለሙያዎችን ብቃት ለማረጋገጥ የሚያስገድድ አዲስ አሰራር እያዘጋጀ ነው።
አሰራሩ ደረጃ በደረጃ የሚተገበር ሲሆን፣ ወደፊት ሰርተፊኬት የሌለው ማንኛውም ባለሙያ በየትኛው ደረጃ በኮንስትራክሽን ስራዎች ላይ እንዳይሳተፍ ሙሉ በሙሉ ይከለክላል።
ምንም እንኳን ሂደቱ ዓመታትን ሊወስድ ቢችልም፣ በአሁኑ ወቅት የዝግጅትና የተግባር እንቅስቃሴዎች ተጀምረዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
👍9❤5
የኢሎን ማስክ የሀብት ማሽቆልቆል፦ በሳምንት ውስጥ 350 ቢሊዮን ዶላር አጣ!
የስፔስ ኤክስ አክሲዮን በከፍተኛ ሁኔታ ማሽቆልቆሉን ተከትሎ፣ ቢሊየነሩ ኢሎን ማስክ በታሪክ ታይቶ የማይታወቅ ግዙፍ የግል ሀብት ኪሳራ አስተናገደ።
ኩባንያው ለመጀመሪያ ጊዜ የቦንድ ሽያጭ ይፋ ማድረጉን ተከትሎ የአክሲዮን ዋጋው በ30% አካባቢ በመውረዱ፣ ማስክ በአንድ ሳምንት ውስጥ ብቻ የ350 ቢሊዮን ዶላር ኪሳራ ደርሶበታል።
በፎርብስ ስሌት መሠረት፣ የባለሀብቱ ጠቅላላ ሀብት ከ1.45 ትሪሊዮን ዶላር ወደ 1.1 ትሪሊዮን ዶላር ወርዷል።
ማስክ በዚህ ወር መጀመሪያ ላይ ኩባንያው ይፋዊ የአክሲዮን ሽያጭ (IPO) ባደረገ ማግስት የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊየነር መሆን ችሎ ነበር።
ይሁን እንጂ ባለፉት ቀናት የስፔስ ኤክስ አክሲዮን በ16.4% በመውደቁ የኩባንያውን የገበያ ዋጋ በ928 ቢሊዮን ዶላር አሳንሶታል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
የስፔስ ኤክስ አክሲዮን በከፍተኛ ሁኔታ ማሽቆልቆሉን ተከትሎ፣ ቢሊየነሩ ኢሎን ማስክ በታሪክ ታይቶ የማይታወቅ ግዙፍ የግል ሀብት ኪሳራ አስተናገደ።
ኩባንያው ለመጀመሪያ ጊዜ የቦንድ ሽያጭ ይፋ ማድረጉን ተከትሎ የአክሲዮን ዋጋው በ30% አካባቢ በመውረዱ፣ ማስክ በአንድ ሳምንት ውስጥ ብቻ የ350 ቢሊዮን ዶላር ኪሳራ ደርሶበታል።
በፎርብስ ስሌት መሠረት፣ የባለሀብቱ ጠቅላላ ሀብት ከ1.45 ትሪሊዮን ዶላር ወደ 1.1 ትሪሊዮን ዶላር ወርዷል።
ማስክ በዚህ ወር መጀመሪያ ላይ ኩባንያው ይፋዊ የአክሲዮን ሽያጭ (IPO) ባደረገ ማግስት የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊየነር መሆን ችሎ ነበር።
ይሁን እንጂ ባለፉት ቀናት የስፔስ ኤክስ አክሲዮን በ16.4% በመውደቁ የኩባንያውን የገበያ ዋጋ በ928 ቢሊዮን ዶላር አሳንሶታል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤16🙊4👍3👀1
📍አፍሪካ ህብረት አቅራቢያ መሀል ቡልጋሪያ አዲሱ ትልቁ መስጂድ ጋር ቢፈልጉ በዶላር የሚያከራዩት አልያም በመሃል ከተማ የመኖር ህልምዎን የሚያሳኩበት !
🔥15% ቅድሚያ | 🔥 20% ቅናሽ
☎️ 0928384058 | 0914976944
👉🛏️ባለ 1መኝታ 53 ካሬ =4.2ሚሊየን አጠቃላይ ዋጋ
👉 🛏️ባለ 1መኝታ 69ካሬ =5.2ሚሊዮን አጠቃላይ ዋጋ
👉🛏️ ባለ 2መኝታ 105 ካሬ =9.2 ሚሊዮን አጠቃላይ ዋጋ
👉🛏️ባለ 3መኝታ 160 =12 ሚሊየን አጠቃላይ ዋጋ
🔥ቅድመ ክፍያ 750,000 ብር !
👉በተጨማሪም ለተለያዩ አገልግሎቶች የሚሆኑ የንግድ ሱቆችን ከ20 ካሬ ጀምሮ ከ1-3ኛ ወለል ማግኘት ይችላሉ።
for further
☎️ 0928384058 | 0914976944
🔥15% ቅድሚያ | 🔥 20% ቅናሽ
☎️ 0928384058 | 0914976944
👉🛏️ባለ 1መኝታ 53 ካሬ =4.2ሚሊየን አጠቃላይ ዋጋ
👉 🛏️ባለ 1መኝታ 69ካሬ =5.2ሚሊዮን አጠቃላይ ዋጋ
👉🛏️ ባለ 2መኝታ 105 ካሬ =9.2 ሚሊዮን አጠቃላይ ዋጋ
👉🛏️ባለ 3መኝታ 160 =12 ሚሊየን አጠቃላይ ዋጋ
🔥ቅድመ ክፍያ 750,000 ብር !
👉በተጨማሪም ለተለያዩ አገልግሎቶች የሚሆኑ የንግድ ሱቆችን ከ20 ካሬ ጀምሮ ከ1-3ኛ ወለል ማግኘት ይችላሉ።
for further
☎️ 0928384058 | 0914976944
👍2❤1
በሳዑዲ በምሕረት አዋጅ የተለቀቁ 320
ኢትዮጵያውያን በሰላም ሀገራቸው ገቡ!
መንግሥት ለዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ በሰጠው ከፍተኛ ትኩረት ምክንያት በሳዑዲ አረቢያ የፍርድ ሂደታቸው ተቋርጦ የምህረት አዋጅ ከተሰጣቸው 1 ሺህ 655 ኢትዮጵያውያን መካከል የመጀመሪያዎቹ 320 ተመላሾች አዲስ አበባ ገብተዋል። በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱም በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርሃኑ ጸጋዬ ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል፤ ይህ ትልቅ የዲፕሎማሲ ስኬት በሪያድ የሚገኘው የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ሚሲዮን እና በጂዳ የሚገኘው ቆንስላ ጽሕፈት ቤት በቅንጅት ባከናወኑት ጥረት የተመዘገበ መሆኑ ተገልጿል።
ከዚሁ ጋር ተያይዞም መንግሥት ኅብረተሰቡ በሕገወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎች የሐሰት የማህበራዊ ሚዲያ ማታለያዎች ሳይደለል ከሕገወጥ የውጭ ሀገር ጉዞ ራሱን እንዲጠብቅ ጥሪ አቅርቧል። ዜጎችን ለከፍተኛ ችግር የሚዳርጉ ሕገወጥ ደላሎችን በሕግ ተጠያቂ ለማድረግ የተጀመሩት የተቀናጁ ጥረቶች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መረጃ አረጋግጧል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
ኢትዮጵያውያን በሰላም ሀገራቸው ገቡ!
መንግሥት ለዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ በሰጠው ከፍተኛ ትኩረት ምክንያት በሳዑዲ አረቢያ የፍርድ ሂደታቸው ተቋርጦ የምህረት አዋጅ ከተሰጣቸው 1 ሺህ 655 ኢትዮጵያውያን መካከል የመጀመሪያዎቹ 320 ተመላሾች አዲስ አበባ ገብተዋል። በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱም በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርሃኑ ጸጋዬ ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል፤ ይህ ትልቅ የዲፕሎማሲ ስኬት በሪያድ የሚገኘው የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ሚሲዮን እና በጂዳ የሚገኘው ቆንስላ ጽሕፈት ቤት በቅንጅት ባከናወኑት ጥረት የተመዘገበ መሆኑ ተገልጿል።
ከዚሁ ጋር ተያይዞም መንግሥት ኅብረተሰቡ በሕገወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎች የሐሰት የማህበራዊ ሚዲያ ማታለያዎች ሳይደለል ከሕገወጥ የውጭ ሀገር ጉዞ ራሱን እንዲጠብቅ ጥሪ አቅርቧል። ዜጎችን ለከፍተኛ ችግር የሚዳርጉ ሕገወጥ ደላሎችን በሕግ ተጠያቂ ለማድረግ የተጀመሩት የተቀናጁ ጥረቶች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መረጃ አረጋግጧል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤12👍7😡2🙏1👌1
በ5 ቀናት ብቻ 40 ዜጎች ውሃ ውስጥ ሰምጠው መሞታቸውን የፈረንሳይ መንግስት አስታወቀ።
የበጋው/ሰመር ሙቀት ከቁጥጥር ውጭ ያደረጋቸው ዜጎች ባገኙት የውሃ አካላት ለመዋኘት እየሞከሩ ነው ያለው የሚዲያ መረጃ ባለፉት ጥቂት ቀናት ብቻ 40 የሚሆኑ ሰዎች በመስመጥ ብቻ ህይወታቸውን አጥተዋል ብሏል።
በፈረንሳይ ሆነ በአውሮፓ በዚህ ሰሞን ለፍተኛ ሙቀት እንሰሚከሰትና ዜጎች ጥንቃቄ እንዲያደርጉ መንግስታት ሲያሳስቡ ቆይተዋል።
እንደሚባለው የሚቀት መጠኑ ለዚህ ቀደም ከተመዘገበው ከፍ ያለ ነው። በፈረንሳይ ዛሬ በአንዳንድ አካባቢዎች እስከ 40 ዲግሪ ሴሊሺየስ ሙቀት መመዝገቡ ተገልጧል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
የበጋው/ሰመር ሙቀት ከቁጥጥር ውጭ ያደረጋቸው ዜጎች ባገኙት የውሃ አካላት ለመዋኘት እየሞከሩ ነው ያለው የሚዲያ መረጃ ባለፉት ጥቂት ቀናት ብቻ 40 የሚሆኑ ሰዎች በመስመጥ ብቻ ህይወታቸውን አጥተዋል ብሏል።
በፈረንሳይ ሆነ በአውሮፓ በዚህ ሰሞን ለፍተኛ ሙቀት እንሰሚከሰትና ዜጎች ጥንቃቄ እንዲያደርጉ መንግስታት ሲያሳስቡ ቆይተዋል።
እንደሚባለው የሚቀት መጠኑ ለዚህ ቀደም ከተመዘገበው ከፍ ያለ ነው። በፈረንሳይ ዛሬ በአንዳንድ አካባቢዎች እስከ 40 ዲግሪ ሴሊሺየስ ሙቀት መመዝገቡ ተገልጧል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
😢5❤4👍2
የአሜሪካ ወታደራዊ ኃይሎች ከኢራን ጦርነት እንዲወጡ የሚያስችል ውሳኔ ተላለፈ
የአሜሪካ ሴኔት ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የሀገሪቱን ወታደራዊ ሀይሎች ከኢራን ጦርነት እንዲያስወጡ የሚያዘውን ውሳኔ በአብላጫ ድምፅ አፅድቋል፡፡
የውሳኔ ሀሳቡ የተላለፈው የአሜሪካ እና የኢራን ተደራዳሪዎች ዘላቂ የተኩስ አቁም ስምምነት ለማድረግ በስዊዘርላንድ እየተወያዩ ባለበት እና በቴክኒካል ድርድሮች ላይ ከስምምነት በደረሱበት ወቅት ነው፡፡
ውሳኔው በስዊዘርላንድ እየተካሄደ ያለው ድርድር ባይሳካ ሀገሪቱ ተመልሳ ወደ ጦርነት እንዳትገባ እና ለኢራን ጦርነት ተልዕኮ የተሰማራው ወታደራዊ ኃይል በአስገዳጅነት ከአባቢው እንዲወጣ ለማድረግ ያለመ መሆኑ ተገልጿል፡፡
ከ50 የሴኔቱ አባላት 48ቱ ውሳኔውን በድምፅ የደገፉ ሲሆን ዶናልድ ትራምፕ ከሚመሩት የሪፐብሊካን ፓርቲ አራት ሰዎች ፕሬዚዳንቱ ወታደራዊ ኃይላቸውን ከኢራን እንዲያስወጡ የሚያዘውን ውሳኔ ደግፈዋል ተብሏል፡፡
እንደ አር ቲ ዘገባ፤ ውሳኔው ፕሬዚዳንት ትራምፕ ኢራንን በተመለከተ የሚከተሉት ፖሊሲ ከፍተኛ ተቃውሞ እየገጠመው መሆኑን የሚያሳይ ነው፡፡
ፕሬዚዳንት ትራምፕ የአሜሪካ ሴናተሮች የመካከለኛው ምስራቅ የሰላም ጥረቴን እያከበዱብኝ ነው ሲሉ ገልፀው፤ ውሳኔ የዘገየ እና ትርጉም አልባ ነው ማለታቸውን ዘገባው ጠቁሟል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
የአሜሪካ ሴኔት ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የሀገሪቱን ወታደራዊ ሀይሎች ከኢራን ጦርነት እንዲያስወጡ የሚያዘውን ውሳኔ በአብላጫ ድምፅ አፅድቋል፡፡
የውሳኔ ሀሳቡ የተላለፈው የአሜሪካ እና የኢራን ተደራዳሪዎች ዘላቂ የተኩስ አቁም ስምምነት ለማድረግ በስዊዘርላንድ እየተወያዩ ባለበት እና በቴክኒካል ድርድሮች ላይ ከስምምነት በደረሱበት ወቅት ነው፡፡
ውሳኔው በስዊዘርላንድ እየተካሄደ ያለው ድርድር ባይሳካ ሀገሪቱ ተመልሳ ወደ ጦርነት እንዳትገባ እና ለኢራን ጦርነት ተልዕኮ የተሰማራው ወታደራዊ ኃይል በአስገዳጅነት ከአባቢው እንዲወጣ ለማድረግ ያለመ መሆኑ ተገልጿል፡፡
ከ50 የሴኔቱ አባላት 48ቱ ውሳኔውን በድምፅ የደገፉ ሲሆን ዶናልድ ትራምፕ ከሚመሩት የሪፐብሊካን ፓርቲ አራት ሰዎች ፕሬዚዳንቱ ወታደራዊ ኃይላቸውን ከኢራን እንዲያስወጡ የሚያዘውን ውሳኔ ደግፈዋል ተብሏል፡፡
እንደ አር ቲ ዘገባ፤ ውሳኔው ፕሬዚዳንት ትራምፕ ኢራንን በተመለከተ የሚከተሉት ፖሊሲ ከፍተኛ ተቃውሞ እየገጠመው መሆኑን የሚያሳይ ነው፡፡
ፕሬዚዳንት ትራምፕ የአሜሪካ ሴናተሮች የመካከለኛው ምስራቅ የሰላም ጥረቴን እያከበዱብኝ ነው ሲሉ ገልፀው፤ ውሳኔ የዘገየ እና ትርጉም አልባ ነው ማለታቸውን ዘገባው ጠቁሟል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
👍10❤6🤝2👌1
ከደብረማርቆስ ባህርዳር በረራ‼️
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከደብረ ማርቆስ - ባሕር ዳር መደበኛ በረራ ሊጀምር ነው‼️
የደብረ ማርቆስ ከተማና የአካባቢው ማህበረሰብ ለዓመታት ሲጠብቀው የነበረውና የልማት ምዕራፍ ማሳያ የሆነው የደብረ ማርቆስ (ንጉሥ ተክለሃይማኖት) አውሮፕላን ማረፊያ፣ የመጀመሪያውን ታሪካዊ በረራ ካስተናገደ በኋላ አሁን ደግሞ አዲስና ተደራሽ የበረራ መስመር ሊጀምር መሆኑ ታውቋል።
በመሆኑም የበረራ ቀናትን እንደሚከተለዉ አሳውቋል::
1.ከአዲስ አበባ ወደ ደበረ- ማረቆስ ደርሶ መልስ በየቀኑ:
2.ከደብረ ማረቆስ ወደ ባህር ዳር በሳምንት አራት ቀን (4) ሲሆን የበረራ ቀን ሰኞ፣ዕሮብ፣አርብና እሁድ ነው
3.ከባህር ዳር ወደ ደበረ ማረቆስ ደግሞ በሳምንት ሶስት ቀን (3) የበረራ ቀን ማክሰኞ፣ሃሙስና ቅዳሜ መሆኑን ያሳወቀ ሲሆን ከሚቀጥለው አርብ ማለትም 19/10/2018ዓ/ም ጀምሮ አገልግሎቱ እንደሚጀምር ተገልጿል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከደብረ ማርቆስ - ባሕር ዳር መደበኛ በረራ ሊጀምር ነው‼️
የደብረ ማርቆስ ከተማና የአካባቢው ማህበረሰብ ለዓመታት ሲጠብቀው የነበረውና የልማት ምዕራፍ ማሳያ የሆነው የደብረ ማርቆስ (ንጉሥ ተክለሃይማኖት) አውሮፕላን ማረፊያ፣ የመጀመሪያውን ታሪካዊ በረራ ካስተናገደ በኋላ አሁን ደግሞ አዲስና ተደራሽ የበረራ መስመር ሊጀምር መሆኑ ታውቋል።
በመሆኑም የበረራ ቀናትን እንደሚከተለዉ አሳውቋል::
1.ከአዲስ አበባ ወደ ደበረ- ማረቆስ ደርሶ መልስ በየቀኑ:
2.ከደብረ ማረቆስ ወደ ባህር ዳር በሳምንት አራት ቀን (4) ሲሆን የበረራ ቀን ሰኞ፣ዕሮብ፣አርብና እሁድ ነው
3.ከባህር ዳር ወደ ደበረ ማረቆስ ደግሞ በሳምንት ሶስት ቀን (3) የበረራ ቀን ማክሰኞ፣ሃሙስና ቅዳሜ መሆኑን ያሳወቀ ሲሆን ከሚቀጥለው አርብ ማለትም 19/10/2018ዓ/ም ጀምሮ አገልግሎቱ እንደሚጀምር ተገልጿል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤30👍7💔3🎉1🙏1👌1🤪1