አዲስ ሪፖርተር - NEWS
36.2K subscribers
17K photos
415 videos
21 files
3.01K links
🔖 ይህ የአዲስ ሪፖርተር የቴሌግራም ገፅ ነው !

=> በቻናሉ
📌 ፈጣን ፥
📌 ትኩስ ፥
📌 ወቅታዊ እና
📌 አዳዲስ መረጃዎች እንደወረዱ በቅፅበት ፥ በትኩሱ ይደርሳችኋል !

🔖 ይወዳጁን ፤ በእርግጥም ይወዱታል !
For promotion @Addisreporter_bot

#ADDIS ABABA, ETHIOPIA
Download Telegram
📍አፍሪካ ህብረት አቅራቢያ መሀል ቡልጋሪያ አዲሱ ትልቁ መስጂድ ጋር ቢፈልጉ በዶላር የሚያከራዩት አልያም በመሃል ከተማ የመኖር ህልምዎን የሚያሳኩበት !
🔥15% ቅድሚያ | 🔥 20% ቅናሽ
☎️ 0928384058 | 0914976944

👉🛏️ባለ 1መኝታ 53 ካሬ =4.2ሚሊየን አጠቃላይ ዋጋ
 👉 🛏️ባለ 1መኝታ 69ካሬ =5.2ሚሊዮን አጠቃላይ ዋጋ
👉🛏️ ባለ 2መኝታ 105 ካሬ =9.2 ሚሊዮን አጠቃላይ ዋጋ
👉🛏️ባለ 3መኝታ 160 =12 ሚሊየን አጠቃላይ ዋጋ

🔥ቅድመ ክፍያ 750,000 ብር !

👉በተጨማሪም ለተለያዩ አገልግሎቶች የሚሆኑ የንግድ ሱቆችን ከ20 ካሬ ጀምሮ ከ1-3ኛ ወለል ማግኘት ይችላሉ።
for further
☎️ 0928384058 | 0914976944
3👍2
የቀድሞው የኢራን ከፍተኛ መሪ አሊ ኻመናይ የቀብር ሥነስርዓት ሐምሌ 2 ይፈፀማል።

በእስራኤል የአየር ጥቃት የተገደሉት የቀድሞው የኢራን ከፍተኛ መሪ አሊ ኻመናይ የቀብር ሥነስርዓት የፊታችን ሐምሌ 2 ቀን 2018 ዓ.ም እንደሚፈጸም የሐገሪቱ ባለስልጣናት አስታወቁ።

የኢራን መንግስታዊ የመገናኛ ብዙኃንን ጠቅሶ ሮይተርስ የዜና ወኪል እንደዘገበው የአያቶላህ ኻመናይ የቀብር ሥነ ሥርዓት የሚፈጸመው በሰሜን ምስራቅ የሐገሪቱ ግዛት በምትገኘው የማሻህድ ከተማ ነው።

ባለፈው የካቲት ወር የተገደሉት ኻመናይ በብሔራዊ ደረጃ በሚደረገው የቀብር ሥነሥርዓት በሚልዮን የሚቆጠር ሕዝብ ይገኛል ተብሎ ይጠበቃል።

@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
9🤔4👍3😁3😢1👀1🙈1
አስቸኳይ የፋብሪካ ስራ በፖላንድ

የቀን ሰራተኞችን ወደ ዱባይ በመላክ በተለያዩ የስራ መስኮች ሲያሰማራ የነበረው ኤጀንሲያችን አድማሱን በማስፋት በ ፓላንድ በተለያዩ ፋብሪካዎች ሰራተኞችን በብዛት እያስገባ ስለሚገኝ ተመዝግበው የእድሉ ተካፋይ እንዲሆኑ እናሳስባለን::


💼የስራ አይነት; የፋብሪካ ሰራተኛ

📎 መስፈርት፡ እድሜ 18+ ,ለሰአታት ቆሞ መስራት የሚችል ታታሪ ሰራተኛ
📎 ሙሉ ስልጠና ይሰጣል።

💰  አስደሳች ወርሃዊ ደመወዝ ከ ምግብ እና መኖሪያ ዶርም ጋር

📍 ቦታ፡ ፖላንድ በተለያዩ ፋብሪካዎች

ማሳሰቢያ
በዱባይ እየሰራችሁ የምትገኙ ሰራተኞች ኩንትራታችሁን ሳትጨርሱ ማመልከት አትችሉም!!

📥ታች ባለው ሊንክ አሁኑኑ ይመዝገቡ

https://forms.gle/q5SqQvNtFkKDDSeh7

Our Telegram channel
https://t.me/Tpa_spark

Spark® travel agency
10🙏10
#የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች መምህራን ማህበር በኢትዮጵያ መምህራን ማህበር እና በትምህርት ሚኒስቴር እውቅና በማግኘት ማህበሩን የሚመሩ አስፈጻሚዎች በማስመረጥ የተጣለበትን ተግባርና ኃላፊነት ለመወጣት እየሰራ ይገኛል።

በዚህ መሰረት ማህበሩ የመምህራንን መብት ለማስጠበቅ እና ከመምህራን የሚቀርቡ ጥያቄዎች በቅድሚያ ምላሽ ማግኘት ያለባቸው ጉዳዮችን በመለየት ምላሽ እንዲያገኙ ለማድረግ ለሚኒስቴር መስሪያ ቤታችን በቁጥር EUTA 0037/18 በቀን 14/09/2018 ዓ.ም በጻፈው ደብዳቤ ጥያቄ የቀረበ ሲሆን ከቀረቡት ጉዳዮች ውስጥ የመምህራን የመኖሪያ ቤት አንዱና ዋነኛው ጉዳይ መሆኑን እየገለጽን ይህንን ችግር በቀጣይ መፍትሔ ለመስጠት እንዲቻል በዩኒቨርሲቲያችሁ ያሉ መምህራን በሚገኙበት ክልል ወይም ከተማ አስተዳደር የመኖሪያ ቤት ወይም የመኖሪያ ቤት መስሪያ ቦታ ያልተሰጣቸው መምህራን ስም ዝርዝር ይህ ደብዳቤ ወጪ ከሆነበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 15 ቀናት ውስጥ ለሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ እንዲላክ ጠይቋል።

@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
10👍2🥰1😁1🤪1
የውጭ ዜጎች በሪል ስቴትና ኮንስትራክሽን ዘርፍ ንብረት እንዲያፈሩ የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ‼️

የኢትዮጵያና የአሜሪካ የጋራ ኤክስፖ በአሜሪካ ይካሄዳል ተብሏል

የውጭ ዜጎች በሪል ስቴትና ኮንስትራክሽን ዘርፍ ንብረት እንዲያፈሩ የሚያስችል ስምምነት፣ የኢትዮጵያ የሪል ስቴት አልሚዎች ማኅበርና ሃርቨስት ሰርክል ኢንክ ተፈራረሙ፡፡

ስምምነቱ የተፈረመው በአሜሪካና በአፍሪካ መካከል ያለውን የኢኮኖሚ፣ የኢንቨስትመንትና የሪል ስቴት ትስስር ለማጠናከር በሚሠራውና ዋና መሥሪያ ቤቱ አሜሪካ በሆነው ሃርቨስት ሰርክል ኢንክ (Harvest Circle Inc.) አማካይነት፣ በሪል ስቴትና በኮንስትራክሽን ዘርፍ ላይ ያተኮረ የንግድና የኢንቨስትመንት ኤክስፖ በመጪው ሐምሌ 18 እና 19 ቀን 2018 ዓ.ም. በአሜሪካ ዋሽንግተን ዲሲ እንደሚካሄድ በተገለጸበት ጋዜጣዊ መግለጫ ነው።

በመግለጫው የአገር ውስጥ ሪል ስቴት አልሚዎች የዋጋ ቅናሽ በማድረግ በአሜሪካ የቤት ሽያጭ እንዲፈጽሙ እንደሚያስችል ተገልጿል።

የኢትዮጵያ የሪል ስቴት አልሚዎች ማኅበር ዋና ጸሐፊ ዝናቡ ተበጀ (ኢንጂነር)፣ የውጭ አገር ዜጎች በኢትዮጵያ የማይንቀሳቀስ ንብረት እንዲኖራቸው የሚያስችል አዋጅ መውጣቱን አስታውሰዋል።

የውጭ ዜጎች እስከ 150 ሺሕ ዶላር ድረስ ሀብት ማፍራት እንደሚችሉ ያወሱት ዝናቡ (ኢንጂነር)፣ በስምምነቱ መሠረት የሚደረገው ኤክስፖ የውጭ አገር ዜጎችና ዳያስፖራዎች በዘርፉ የሕዝብ አመኔታ ኖሯቸው ወደ ኢትዮጵያ መጥተው ግዥ እንዲፈጽሙ ለማድረግ እንደሚያገለግል ተናግረዋል።

ለዚህም ሪል ስቴት ሲመርጡ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ከማድረግ ጀምሮ፣ ዋና ዋና የብቃት አመላካቾችን በማየት ውሳኔያቸውን እንዲያሳልፉ ለማድረግ ከሀርቨስት ሰርክል ጋር የጋራ ስራዎች እንደሚከናወኑ ዋና ወሃፊዋ ገልፀዋል።
ሪፖርተር

@Addis_Reporter
12👍2😢2🕊1
እገታ ተፈፀመ‼️
በዛሬው ዕለት ሰኔ 6/2018 ዓ.ም  ጠዋት በምስራቅ አርሲ ከአቦምሳ ከተማ ወደ አስኮ እየመጣ ያለ አንድ ቅጥቅጥ የህዝብ ማመላለሻ ሙሉ ተሳፋሪዎችን ከቀኑ 6:00 ላይ ባለፈው ጥቃት የፈፀሙት የሸኔ ታጣቂዎች እግተዉ ይዘው መሄዳቸውን የአካባቢው የአይን እማኞች ለአዩዘሀበሻ ገልፀዋል።

እገታው የተፈፀመው ከከተማው ጥቂት ኪሎሜትር እርቀት ላይ ሲሆን የፀጥታ ሀይሎች እዛው አከባቢ ነበሩ ብለዋል።

ከሁለት ሳምንት በፊት በዚህ አካባቢ በኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ላይ ጥቃት መፈፀሙ የሚታወስ ነው።

@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
💔52😢2310😡8🤯3🕊3👍2
ከነዳጅ 235 ቢሊየን ብር ታክስ ለመሰብሰብ ታቅዷል

በ 2019 በጀት አመት መንግስት ቀጠኛ ያልሆነ ታክስ ከነዳጅ ለመሰብበስ ነው ያቀደው።

👉109.6 ቢሊየን ብር ከኤክሳይስ ታክስ

👉126 ቢሊየን ብር ቫት ለመሰብሰብ ነው የታቀደው

👉ይህም በጥቅሉ ወደ ሩብ  ትሪሊየን ብር የሚጠጋ ነው

👉ይህም ለመሰብሰብ ከታሰበው ጠቅላላ 1.5 ትሪሊየን ብር ወደ 15.7 በመቶ የሚጠጋ ነው።

ከዘርፉ ቀጥተኛ  ያልሆነ ግብር ከ2018 አንስቶ ለመሰብሰብ መታቀዱ የሚታወስ ነው።

@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
😢17😁149👍7🤯1👀1🤪1🙊1
ሰበር-መረጃ‼️
የኢራን ሰላም ስምምነት ነገ ይፈረማል - ትራምፕ።

ስምምነቱ እንደተፈረመ የሆርሙዝ ስርጥ ወዲያውኒ ሙሉ ለሙሉ ይከፈታል ብለዋል።

ነገሮች ሲረጋጉ አሜሪካ ወደ ኢራን ገብታ ለኑክሌር የበለፀገውን የዩራኒየም አቧራ እንወስዳለን ብለዋል።

ከኢራን ጋር አሁን ላይ የተሻለ ግንኙነት አለን ያሉ ሲሆን ከመሬት በታች ምሽግ ደርማሽ ቦንብ በመጣል የሚታወቀውን የአሜሪካ B-2 የጦር አውሮፕላን አመስግነዋል።

ነገ የኢራን እና የአሜሪካ አመራሮች በመይነመረብ ስብሰባ ያደርጋሉ፣ፊርማው ኤሌክትሮኒካሊ ይፈረማል።

ኢራን አልስማማም ካለች ይህን እድል መቼም እንደማታገኘው አስጠንቅቀዋል።

@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
👍1813🤣10🙏4👏2🤔1👌1👀1🤪1
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት

ነገ ሰኔ 7 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን ኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦

ከጠዋቱ 2፡00 – 8፡30

👉አፍንጮ በር መስጊድ፣ ደጃች ውቤ፣ ጊዮርጊስ እሳት አደጋ፣ ችሎት አደባባይ፣ ዘበኛ ሰፈር፣ ሾላ፣ ኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት፣ ሰሜን ሆቴል ጫፍ፣ ቀለመወርቅ ት/ቤት፣ ዶሮ ተራ፣ ራስ ደስታ አካባቢ፣ አርበኞች ት/ቤት፣ ዕንቁላል ፋብሪካ አደባባይ እና አካባቢቸው፣

ከጠዋቱ 2፡00 – 9፡30

👉ጎፋ ካምፕ ኮንዶሚኒየም፣ ጀርመን አደባባይ፣ ጉራጌ ሰፈር፣ ትግሬ ሰፈር፣ ካፍ ነዳጅ ማደያ ጀርባ እና አካባቢቸው፣

👉ሀግቤስ አራት መንታ፣ ጎጃም በረንዳ ጫፍ፣ ጅንአድ፣ አበበች ጎበና፣ ቄጤማ ተራ፣ ፓስተር አደባባይ፣ አቤት ሆስፒታል፣ ቅዱስ ዮሐንስ ቤ/ክ፣ ዳትሰን ሰፈር፣ ሰን ሆቴል፣ 3ኛ ፖሊስ ጣቢ፣ አዲስ አበባ ሜዲካል ኮሌጅ እና አካባቢቸው፣

ከጠዋቱ 3፡00 – 9፡30

👉ድሬ ከአስፋልት በታች፣ ጉዳ፣ ኬላ፣ ጉዮ፣ ታጠቅ ኢንዱስትሪ መንደር በከፊል፣ ቶልቻ፣ ሰንጎታ፣ ገፋርሳ ሰብስቴሽን እና አካባቢቸው፣ 

ከጠዋቱ 3፡00 – 9፡30

👉በአዳማ አዳማ ሆስፒታል፣ ፖስታ ቤት አካባቢ፣ ሁሩታ ከተማ፣ ሰኞ ገብያ እና አካባቢያቸው ፣

ከጠዋቱ 2፡00 – 10፡30

👉በመቋሌ ኢትዮ-ሸዊት ብረት ስራ እና አካባቢዎቻው የኃይል አቅርቦት ይቋረጠል፡፡


ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ የተከበራችሁ ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን እንጠይቃለን፡፡

@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
20👍2
ኔታንያሁ የአሜሪካ ባለስልጣናት ስጋት‼️
አሜሪካ ከኢራን ጋር ስምምነት ከተፈራረመች የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስቴር ቤኒያሚን ኔታንያሁ ስምምነቱን ሊያፈርስብን ይችላል የሚል ከፍተኛ ስጋት እንደገባቸው የአሜሪካ ባለስልጣናትን ጠቅሶ አክሲዎስ ዘግቧል።

@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
12👍7🥰2🙊2👏1
በሚገኙበት ክልል ወይም ከተማ አስተዳደር የመኖሪያ ቤት ወይም የመኖሪያ ቤት መስሪያ ቦታ ያልተሰጣቸው የዩኒቨርሲቲ መምህራን ስም ዝርዝርን እንዲልኩ ትምህርት ሚኒስቴር ሁሉንም የመንግሥት ዩኒቨርሲዎች ጠይቋል።

በቀን 04/10/2018 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ደኤታ ኮራ ጡሹ ለሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲዎች የተጻፈ ደብዳቤ፣ ከሰኔ 04/2018 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 15 ቀናት ውስጥ የመምህራኑ ዝርዝር ለሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ እንዲላክ አዟል።

@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
15👍5🥰1👏1
አዲስ ሪፖርተር - NEWS
Photo
የሰሜን ምዕራብ ትግራይ ወታደራዊ ዕዝ አዛዥ ጀነራል ምግበይ ከሰሞኑ በድንበር አካባቢዎች የተፈጸሙት የድሮን ጥቃቶች የትግራይን የመከላከል አቅም ለማዳከም የታለሙ ቢሆንም ዓላማቸው ግን ሳይሳካ ቀርቷል ሲሉ ተናገሩ።

ጀነራል ምግበይ በሽራሮ ከተማ ባደረጉት ንግግር፣ በቅርቡ በተሰነዘሩት የድሮን ጥቃቶች ሳቢያ የሰራዊት አባላት መስዋዕትነት መክፈላቸውን አረጋግጠዋል።

"መስዋዕትነት እየከፈልን ያለነው ለታላቅ ዓላማ ነው" ያሉት ጀነራሉ፣ ጥቃቱ በትግራይ ህዝብና ሰራዊት መካከል ያለውን አንድነት ይበልጥ ያጠናክረዋል ሲሉ ተናግረዋል።

ጀነራል ምግበይ በንግግራቸው በአሁኑ ወቅት ወሳኝ በሆነ የታሪክ ምዕራፍ ላይ እንገኛለን ሲሉ ጠቁመው "ያለን ምርጫ ገመዱን በጥሰን መውጣት አልያም በዚያው ገመድ ታንቀን በድንግርግር ውስጥ መኖር ነው። ይሄ ደግሞ ምርጫችን አይደለም።” ብለዋል።

ይህ ንግግራቸውም አሁን ያለውን ነባራዊ ሁኔታ ለመለወጥ እስከ መጨረሻው መስዋዕትነት ለመክፈል መዘጋጀታቸውን የሚያመላክት እንደሆነ ተተርጉሟል።

የመከላከል አቅም አለን ጠላቶቻችንም እናሸንፋለን ሲሉ የገለጹት ጀነራሉ ሰራዊቱ ግንባር ላይ እየተዋደቀ፣ አመራሩ እየመራ፣ ህዝቡ ደግሞ ደጀን ሆኖ በጋራ በመቆም ድልን እንቀናጃለን ሲሉም ተናግረዋል።

ይህ ንግግራቸውም አካባቢው ወደ ወታደራዊ ግጭት እያመራ መሆኑን የሚያመላክት ጠንካራ መልዕክት አዘል እንደሆነ ተመልክቷል።

ይህ የጀነራል ምግበይ ወታደራዊ ዝግጁነትን የሚያንፀባርቅ ንግግር የተሰማው፣ በፌደራል መንግስቱና በህወሃት መካከል እየታየ ያለውን ውጥረት ለማርገብ የቀድሞው የናይጄሪያ ፕሬዝዳንት ኦሉሴጉን ኦባሳንጆ መቀሌ ደርሰው ከተመለሱ በኋላ መሆኑ ጉዳዩን ልዩ ትኩረት እንዲያገኝ አድርጎታል። የፌደራል መንግስቱ እስካሁን በትግራይ ስላለው የጸጥታ ሁኔታም ሆነ ስለ ድሮን ጥቃቱ የሰጠው ይፋዊ መግለጫ የለም

Via : times mereja

@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
😁138👍8😢2🤪2👏1🕊1😎1
ኒጀር ግብረ-ሰዶማዊነትን በህግ ከከለከሉ ከ30 በላይ የአፍሪካ ሀገራት ተርታ ተቀላቅላለች ። 

የኒጀር ወታደራዊ  ሁንታ  ግብረ-ሰዶማዊነትን በወንጀል የሚቀጣ አዲስ የወንጀለኛ መቅጫ ህግ ማውጣቱን አስታወቀ።

ከሀገሪቱ የፍትህ ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው፣ አዲሱ ህግ ከትናንት በስቲያ ሐሙስ ጀምሮ ገቢራዊ ተደርጓል። 

ስራ ላይ የዋለው አዲሱ ህግ  ግብረ-ሰዶማዊነትን ወይም መሰል ድርጊቶችን የፈጸመ ወይም ለመፈጸም የሞከረ ማንኛውም ሰው ከ5 እስከ 10 ዓመት በሚደርስ እስራት እና በገንዘብ ይቀጣል።

ቅጣቱ ተመሳሳይ ጾታ ያላቸውን ሰዎች ጋብቻ ያስፈጸሙ ሰዎችን፣ ምስክሮችን፣ ጋብቻው እንዲፈጸም ፍቃድ የሰጡትን እንዲሁም የሰርጉን አዘጋጆች በሙሉ ያጠቃልላል ነው የተባለው።

ከዚህ ቀደም በኒጀር ግብረ-ሰዶማዊነት በህግ የተከለከለ ባይሆንም፣ በህብረተሰቡ ዘንድ ከፍተኛ ማግለል ይደርስበት ነበር።

ኒጀር ይህንን እርምጃ በመውሰድ ግብረ-ሰዶማዊነትን በህግ ከከለከሉ ከ30 በላይ የአፍሪካ ሀገራት ተርታ ተቀላቅላለች። 

ግብረሰዶማዊነት በሴኔጋል፣ ኬንያ፣ ሴራሊዮን እና ታንዛኒያ እስከ 10 ዓመት እና ከዚያ በላይ በሆነ እስራት ያስቀጣል።

በሶማሊያ፣ ዩጋንዳ እና ሞሪታኒያ ደግሞ የወንጀሉ ቅጣት እስከ ሞት ፍርድ ሊደርስ እንደሚችል ዘገባው አመልክቷል።

@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
👍2418👏4🎉1👌1💯1🤝1🆒1
📍አፍሪካ ህብረት አቅራቢያ መሀል ቡልጋሪያ አዲሱ ትልቁ መስጂድ ጋር ቢፈልጉ በዶላር የሚያከራዩት አልያም በመሃል ከተማ የመኖር ህልምዎን የሚያሳኩበት !
🔥15% ቅድሚያ | 🔥 20% ቅናሽ
☎️ 0928384058 | 0914976944

👉🛏️ባለ 1መኝታ 53 ካሬ =4.2ሚሊየን አጠቃላይ ዋጋ
 👉 🛏️ባለ 1መኝታ 69ካሬ =5.2ሚሊዮን አጠቃላይ ዋጋ
👉🛏️ ባለ 2መኝታ 105 ካሬ =9.2 ሚሊዮን አጠቃላይ ዋጋ
👉🛏️ባለ 3መኝታ 160 =12 ሚሊየን አጠቃላይ ዋጋ

🔥ቅድመ ክፍያ 750,000 ብር !

👉በተጨማሪም ለተለያዩ አገልግሎቶች የሚሆኑ የንግድ ሱቆችን ከ20 ካሬ ጀምሮ ከ1-3ኛ ወለል ማግኘት ይችላሉ።
for further
☎️ 0928384058 | 0914976944
3👍3
የምግብ ዋጋ 14.6 በመቶ ጨመረ

የግንቦት ወር 2018 ዓ.ም አጠቃላይ የዋጋ ግሽበት ደግሞ 13.4 በመቶ ሆኖ ተመዝግቧል።

የምግብና አልኮል ያልሆኑ መጠጦች ዋጋ 14.6 በመቶ የጨመረ ሲሆን በዋናነት አትክልት፣ ስጋ ፣ የወተት ተዋፅኦዎች፣ እንቁላል፣ ፍራፍሬ፣ ዘይትና ስኳር የመሳሰሉት የምግብ ሸቀጦች ዋጋ በመጨመራቸው የተመዘገበ ነው።

ምግብ ነክ ያልሆኑ የዋጋ ግሽበት 11.1 በመቶ የደረሰ ሲሆን ትራንሰፖርት (12.1 በመቶ)፣ አልኮል መጠጦችና ትምባሆ (14.6 በመቶ)፣ በኮሙዩኒኬሽን (9.1 በመቶ) ፣ ምግብ ቤቶችና ሆቴሎች (10.5 በመቶ) እንዲሁም ሌሎች እቃዎችና አገልግሎቶች (17.9 በመቶ) ሆነው ተመዝግቧል።

@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
😢87👍2😱2👀1
ጥርስን እንደገና የሚያሳድገው መድሃኒት‼️
ሳይንቲስቶች የሰው ልጆች በተፈጥሮ የጠፉ ጥርሶችን እንደገና እንዲያሳድጉ የሚያስችል መድሃኒት ፈጠሩ‼️
በህክምና ምርምር ኢንስቲትዩት ኪታኖ ሆስፒታል በዶ/ር ካትሱ ታካሃሺ የሚመራው የጃፓን ተመራማሪዎች የጥርስን ተፈጥሯዊ እድገት የሚያነቃቃ ፈር ቀዳጅ የሆነ መድሃኒት ፈጥረዋል።

መድሃኒቱ የሚሠራው የጥርስን እድገት የሚከላከለውን ዩኤስኤግ-1 የተባለውን ፕሮቲን በመግታት ነው።

ይህ መድሃኒት በአይጦች ላይ ሙከራ ተደርጎ አዲስ-ጥርሶችን በተሳካ ሁኔታ በማሳደጉ የምርምር ቡድኑ አሁን ይህን ለውጥ የሚያመጣ ህክምና በአስር አመታት ውስጥ ወደ ገበያ ለማውጣት በሰዎች ላይ ክሊኒካዊ ሙከራዎችን ለመጀመር በዝግጅት ላይ ነው።

@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
18👏8👍2
በአሜሪካ እና በኢራን መካከል ያለው የሰላም ስምምነት የመጨረሻ ውል ላይ ደረሰ

በአሜሪካ እና በኢራን መካከል የሚደረገው የሰላም ስምምነት የመጨረሻ ሰነድ መጽደቁን በሂደቱ ላይ ቁልፍ አስታራቂ የሆኑት የፓኪስታን ጠቅላይ ሚኒስትር ሸህባዝ ሸሪፍ አስታውቀዋል።

በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ጦርነት ለማቆም እና ወሳኙን የሆርሙዝ ወሽመጥ ድጋሚ ለመክፈት ያለመውን ይህንን ስምምነት አስመልክቶ ጠቅላይ ሚኒስትሩ “ሰላም እንደ አሁኑ ቀርቦ አያውቅም” ብለዋል።

ሂደቱን ለማደናቀፍ የሚነዙ የሀሰት መረጃዎችን ወደ ጎን በመተው ፓኪስታን ቀጣይ እርምጃዎችን ለማጠናቀቅ ከሁለቱም ወገኖች ጋር በቅርበት እየሰራች መሆኑን ገልጸዋል።

የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አራጊቺም በበኩላቸው የጦርነቱ ማክተሚያ መቃረቡን አረጋግጠዋል።

ከሁለቱም ወገኖች ተስፋ ሰጪ መግለጫዎች ቢሰሙም፣ በአደባባይ ያላቸው የድርድር አቋም አሁንም የተራራቀ መሆኑ ይስተዋላል።

የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በኢራን መገናኛ ብዙኃን የተናፈሰው የስምምነቱ ይዘት ከእውነታው የራቀ ነው ያሉ ሲሆን፣ ኢራናውያንን “በቅንነት ለመደራደር የማይመቹ” ሲሉ ተችተዋል።

@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
25👍2🎉1