የኢትዮጵያ የሰው ሀብት ልማት መገታቱን እና የትምህርት ጥራት አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን አንድ አዲስ የዓለም ባንክ ሪፖርት ጠቆመ
በሪፖርቱ የቀረቡት መረጃዎች እንደሚያሳዩት ሀገሪቱ ጥራት ያለው ትውልድ ከመገንባት አኳያ የከፋ ቀውስ ውስጥ የምትገኝ ሲሆን ይህም የወደፊት የኢኮኖሚ ዕድገቷንና የዜጎቿን የነፍስ ወከፍ ገቢ በእጅጉ የሚገድብ ሆኖ ተገኝቷል።
Via : መሠረት ሚድያ
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
በሪፖርቱ የቀረቡት መረጃዎች እንደሚያሳዩት ሀገሪቱ ጥራት ያለው ትውልድ ከመገንባት አኳያ የከፋ ቀውስ ውስጥ የምትገኝ ሲሆን ይህም የወደፊት የኢኮኖሚ ዕድገቷንና የዜጎቿን የነፍስ ወከፍ ገቢ በእጅጉ የሚገድብ ሆኖ ተገኝቷል።
Via : መሠረት ሚድያ
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤12👍5🤔2😢2😁1
ውድ የአዲስ ሪፖርተር ተከታታዮቻችን ማስታወቂያ ማሰራት የምትፈልጉ የዋጋ ቅናሽ አድርገናል👇
@Addis_reporter_bot
@Addis_reporter_bot
❤4👍3
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE) ከቀናት በፊት የሞባይል ባንኪንግ መተግበሪያ ማሻሻያ (Update) አድርጓል።
ይህን ማሻሻያ ተከትሎ ቁጥራቸው ቀላል ያልሆነ ደንበኞች ከፍተኛ የአገልግሎት መስተጓጎል እየገጠማቸው መሆኑን ገልጸዋል።
እንደ ደንበኞች ቅሬታ ከሆነ መተግበሪያው አፕዴት ከተደረገ በኋላ፦
- አንዳንዴ ሙሉ በሙሉ ስታክ የማድረግ፣
- Passphrase አስገቡ የማለት፣
- "Unexpected error occurred!" የሚል የቴክኒክ ስህተት መልዕክት የማሳየት፣
- የመዘግየት እና ምንም አለማሳየት ችግር እየገጠማቸው መሆኑን ጠቁመዋል።
ቃላቸውን የሰጡን የባንኩ ደንበኞች ችግሩን ለመፍታት በአካል ወደ ባንክ ቅርንጫፍ ቢያመሩም ከቅርንጫፎቹ የተሰጣቸው ምላሽ " ችግሩ ከአቅማቸው በላይ " መሆኑን እንደነገሯቸው ገልጸዋል።
በዚህ ችግር ምክንያት ስራ ለመስራት፣ እንቅስቃሴ ለማድረግ ማቸገራቸውንና ለከፍተኛ እንግልት መዳረጋቸውን ጠቁመዋል።
ወደ 951 ቢደውሉም ረጅም ደቂቃ የሚያስተናግዳቸውን እያገኙ እንዳልሆነ ገልጸዋል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ምሽቱን ይፋዊ ማብራሪያ ሰጥቷል።
አዲስ መተግበሪያ በማስተዋወቁ ምክንያት በተወሰኑ ደንበኞች ላይ የአገልግሎት መስተጓጎል ማጋጠሙን አምኖ ይቅርታ የጠየቀ ሲሆን፣ ችግሩን በአፋጣኝ ለመፍታት ርብርብ እያደረገ መሆኑን እና ደንበኞች በ951 የጥሪ ማዕከል ወይም ባዘጋጀው የዋትስአፕ ማህበራዊ ገጽ (https://chat.whatsapp.com/BFR1h7SrAti091qznFEP4u) በኩል ድጋፍ ማግኘት እንደሚችሉ አስታውቋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
ይህን ማሻሻያ ተከትሎ ቁጥራቸው ቀላል ያልሆነ ደንበኞች ከፍተኛ የአገልግሎት መስተጓጎል እየገጠማቸው መሆኑን ገልጸዋል።
እንደ ደንበኞች ቅሬታ ከሆነ መተግበሪያው አፕዴት ከተደረገ በኋላ፦
- አንዳንዴ ሙሉ በሙሉ ስታክ የማድረግ፣
- Passphrase አስገቡ የማለት፣
- "Unexpected error occurred!" የሚል የቴክኒክ ስህተት መልዕክት የማሳየት፣
- የመዘግየት እና ምንም አለማሳየት ችግር እየገጠማቸው መሆኑን ጠቁመዋል።
ቃላቸውን የሰጡን የባንኩ ደንበኞች ችግሩን ለመፍታት በአካል ወደ ባንክ ቅርንጫፍ ቢያመሩም ከቅርንጫፎቹ የተሰጣቸው ምላሽ " ችግሩ ከአቅማቸው በላይ " መሆኑን እንደነገሯቸው ገልጸዋል።
በዚህ ችግር ምክንያት ስራ ለመስራት፣ እንቅስቃሴ ለማድረግ ማቸገራቸውንና ለከፍተኛ እንግልት መዳረጋቸውን ጠቁመዋል።
ወደ 951 ቢደውሉም ረጅም ደቂቃ የሚያስተናግዳቸውን እያገኙ እንዳልሆነ ገልጸዋል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ምሽቱን ይፋዊ ማብራሪያ ሰጥቷል።
አዲስ መተግበሪያ በማስተዋወቁ ምክንያት በተወሰኑ ደንበኞች ላይ የአገልግሎት መስተጓጎል ማጋጠሙን አምኖ ይቅርታ የጠየቀ ሲሆን፣ ችግሩን በአፋጣኝ ለመፍታት ርብርብ እያደረገ መሆኑን እና ደንበኞች በ951 የጥሪ ማዕከል ወይም ባዘጋጀው የዋትስአፕ ማህበራዊ ገጽ (https://chat.whatsapp.com/BFR1h7SrAti091qznFEP4u) በኩል ድጋፍ ማግኘት እንደሚችሉ አስታውቋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤18👍6
መረጃ‼️
የኢትዮጵያ መንግሥት እና የ1 ቢሊዮን ዶላር የዩሮ ቦንድ አበዳሪ ዓለማቀፍ ባለሃብቶች በእዳ አከፋፈል ዙሪያ ሲያደርጉት የቆዩት ሌላ ዙር ድርድር ሳይሳካ ቀረ።
ድርድሩ ያልተሳካው፣ የዓለማቀፍ ቦንድ ያዥዎች መንግሥት በእዳ አከፋፈሉ ዙሪያ አሻሽሎ ያቀረበውን ሀሳብ ውድቅ ማድረጋቸውን ተከትሎ ነው።
መንግሥት ሁሉም የውጭ አበዳሪዎች በቡድን 20 የአበዳሪዎች ማዕቀፍ ሥር የእዳ ሽግሽግ ሊያደርጉ ይገባል በሚለው አቋሙ የጸና ሲሆን፣ ኢትዮጵያ አኹንም የአበዳሪዎችን እኩልነት መርህ የሚያረጋግጥ “በገበያ ላይ የተመሠረተ መፍትሄ” ለመተግበር ቁርጠኛ መኾኗን ገልጧል።
ድርድሩ ሲካሄድ የቆየው፣ መንግሥትና የዩሮ ቦንድ አበዳሪዎች ባለፈው ጥር ወር በመርህ ደረጃ የደረሱበትን ስምምነት የሁለትዮሽ አበዳሪ አገራት ኮሚቴ ሳይቀበለው ከቀረ በኋላ ነበር።(ዋዜማ)
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
የኢትዮጵያ መንግሥት እና የ1 ቢሊዮን ዶላር የዩሮ ቦንድ አበዳሪ ዓለማቀፍ ባለሃብቶች በእዳ አከፋፈል ዙሪያ ሲያደርጉት የቆዩት ሌላ ዙር ድርድር ሳይሳካ ቀረ።
ድርድሩ ያልተሳካው፣ የዓለማቀፍ ቦንድ ያዥዎች መንግሥት በእዳ አከፋፈሉ ዙሪያ አሻሽሎ ያቀረበውን ሀሳብ ውድቅ ማድረጋቸውን ተከትሎ ነው።
መንግሥት ሁሉም የውጭ አበዳሪዎች በቡድን 20 የአበዳሪዎች ማዕቀፍ ሥር የእዳ ሽግሽግ ሊያደርጉ ይገባል በሚለው አቋሙ የጸና ሲሆን፣ ኢትዮጵያ አኹንም የአበዳሪዎችን እኩልነት መርህ የሚያረጋግጥ “በገበያ ላይ የተመሠረተ መፍትሄ” ለመተግበር ቁርጠኛ መኾኗን ገልጧል።
ድርድሩ ሲካሄድ የቆየው፣ መንግሥትና የዩሮ ቦንድ አበዳሪዎች ባለፈው ጥር ወር በመርህ ደረጃ የደረሱበትን ስምምነት የሁለትዮሽ አበዳሪ አገራት ኮሚቴ ሳይቀበለው ከቀረ በኋላ ነበር።(ዋዜማ)
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤12👍7😁3🤪3👏2🤔1😎1
#አሳዛኝ_ዜና‼️
ትናንት ሐሙስ ግንቦት 20 ቀን 2018 ዓ.ም ወረጃርሶ ወረዳ፣ ከጎሐጽዮን 6 ኪ.ሜ ርቀት ላይ በምትገኘው ቀሬቡሐ ቀበሌ ከጠዋቱ 4:30 አካባቢ ከአማራ ክልል ተነስቶ ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ የነበረ በተለምዶ ታታ የሚባለው የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቡስ ሙሉ ተጓዦች ታፍነው የተወሰዱ ሲኾን እስከአኹን ባለን መረጃ 6 ሰዎች ተገድለዋል፣አስር ቆስለዋል።
እነዚኽ ብቻ ሳይኾን ወደጫካ ሲወስዱ መሮጥ ያልቻሉትንም በርካቶችን ሳይገድሏቸው እንዳልቀረ ምንጮች ለአዩዘሀበሻ የገለፁ ሲሆን በአቅራቢያ ከሚገኘው መከላከያ ሰራዊት በተደረገ የተኩስ ልውውጥ 30 ተሳፋሪዎች ከእገታ ማስለቀቁን ምንጮች ለአዩዘሀበሻ ገልፀዋል።
ከሳምንት በፊት በገብረ ጉራቻ አካባቢ በተደጋጋሚ ጥቃት በሚደርስበት "አሊደሮ" በተባለው ቦታ ታጣቂዎች ከ60 በላይ ተሳፋሪዎችን ያያዘ "ኤፍኤም ባስ" በማስቆም በርካቶችን አግተው መውሰዳቸው፣ አብሮ የነበረ ሌላኛው 63 ሰዎች ያሳፈረ ባስም በጥይት እየተደበደበ በሹፌሩ ጥረት ማምለጡ አይዘነጋም።(አዩ)
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
ትናንት ሐሙስ ግንቦት 20 ቀን 2018 ዓ.ም ወረጃርሶ ወረዳ፣ ከጎሐጽዮን 6 ኪ.ሜ ርቀት ላይ በምትገኘው ቀሬቡሐ ቀበሌ ከጠዋቱ 4:30 አካባቢ ከአማራ ክልል ተነስቶ ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ የነበረ በተለምዶ ታታ የሚባለው የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቡስ ሙሉ ተጓዦች ታፍነው የተወሰዱ ሲኾን እስከአኹን ባለን መረጃ 6 ሰዎች ተገድለዋል፣አስር ቆስለዋል።
እነዚኽ ብቻ ሳይኾን ወደጫካ ሲወስዱ መሮጥ ያልቻሉትንም በርካቶችን ሳይገድሏቸው እንዳልቀረ ምንጮች ለአዩዘሀበሻ የገለፁ ሲሆን በአቅራቢያ ከሚገኘው መከላከያ ሰራዊት በተደረገ የተኩስ ልውውጥ 30 ተሳፋሪዎች ከእገታ ማስለቀቁን ምንጮች ለአዩዘሀበሻ ገልፀዋል።
ከሳምንት በፊት በገብረ ጉራቻ አካባቢ በተደጋጋሚ ጥቃት በሚደርስበት "አሊደሮ" በተባለው ቦታ ታጣቂዎች ከ60 በላይ ተሳፋሪዎችን ያያዘ "ኤፍኤም ባስ" በማስቆም በርካቶችን አግተው መውሰዳቸው፣ አብሮ የነበረ ሌላኛው 63 ሰዎች ያሳፈረ ባስም በጥይት እየተደበደበ በሹፌሩ ጥረት ማምለጡ አይዘነጋም።(አዩ)
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
😢35❤8😡6👍3💔3😱2🤯1🙉1
ትራምፕ በ250 ዶላር የኖት ገንዘብ ላይ እንዲታተሙ ግፊት መደረጉ ተገለጠ
የትራምፕ አስተዳደር ባለስልጣናት እና የገንዘብ ሚኒስቴር ተሿሚዎች የትራምፕ ምስል ያረፈበት አዲስ የ250 ዶላር የኖት ገንዘብ ለማዘጋጀት የዲዛይን ፕሮቶታይፕ (ናሙና) እንዲሰራ በመንግስት የገንዘብ ማተሚያ ተቋም ላይ ግፊት እያደረጉ መሆኑ ተገልጿል።
ይህ ሃሳብ የቀረበው አሜሪካ በ2026 ዓ.ም የምታከብረውን 250ኛ ዓመት የነፃነት በዓል ለማሰብ ነው። ሆኖም በህይወት ያሉ ሰዎች ምስል በአሜሪካ ገንዘብ ላይ እንዳያርፍ የሚከለክል የፌዴራል ህግ በመኖሩ እና ጉዳዩ የኮንግረስ ማፅደቅ የሚፈልግ በመሆኑ ውዝግብ መፍጠሩን ዋሽንግተን ፖስት አስነብቧል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
የትራምፕ አስተዳደር ባለስልጣናት እና የገንዘብ ሚኒስቴር ተሿሚዎች የትራምፕ ምስል ያረፈበት አዲስ የ250 ዶላር የኖት ገንዘብ ለማዘጋጀት የዲዛይን ፕሮቶታይፕ (ናሙና) እንዲሰራ በመንግስት የገንዘብ ማተሚያ ተቋም ላይ ግፊት እያደረጉ መሆኑ ተገልጿል።
ይህ ሃሳብ የቀረበው አሜሪካ በ2026 ዓ.ም የምታከብረውን 250ኛ ዓመት የነፃነት በዓል ለማሰብ ነው። ሆኖም በህይወት ያሉ ሰዎች ምስል በአሜሪካ ገንዘብ ላይ እንዳያርፍ የሚከለክል የፌዴራል ህግ በመኖሩ እና ጉዳዩ የኮንግረስ ማፅደቅ የሚፈልግ በመሆኑ ውዝግብ መፍጠሩን ዋሽንግተን ፖስት አስነብቧል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤12🤡11🤪3👍2👏1
አዲስ ሪፖርተር - NEWS
Photo
ነፃ የትምህርት ዕድል‼️
#የኢትዮጵያ ኒውክሊየር ኃይል ኮሚሽን የነጻ ትምህርት ዕድል ጥሪ አቅርቧል!!!
የኢትዮጵያ ኒውክሊየር ኃይል ኮሚሽን ጠንካራ ሀገራዊ የኒውክሊየር መሰረተ ልማት ለመገንባት የሚያስችሉ ከፍተኛ ባለሙያዎችን ለማፍራት ለኢትዮጵያውያን ተማሪዎችና ሰልጣኞች በሩሲያ የነጻ ትምህርት ዕድል ማመቻቸቱን አስታውቋል።
@ኮሚሽኑ ለ2026/27 የትምህርት ዘመን በሩሲያ በሚገኙ ስመጥር የሳይንስና የምህንድስና ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመጀመሪያ እና በሁለተኛ ዲግሪ መማር የሚፈልጉ ብቁ አመልካቾች እንዲመዘገቡ ጥሪ አቅርቧል።
@የሚሰጡ የትምህርት ዘርፎች በኒውክሊየር ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ላይ ያተኮሩ ሲሆን እነዚህን ዘርፎችንም ያካትታል ፡-
- Nuclear Power Engineering and Heat Physics (BSc & MSc)
- Nuclear Physics and Technology (BSc)
- Nuclear Power Plants Design, Operation and Engineering (BSc)
- Heat Power Engineering (BSc)
- Management in Technological Systems (MA)
@የመወዳደሪያ መስፈርቶች ?
• ለመጀመሪያ ዲግሪ (BSc) ዕድሜያቸው ከ20 ዓመት ያልበለጠ እና የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ አማካኝ ውጤታቸው 500 እና ከዚያ በላይ የሆነ።
.ለሁለተኛ ዲግሪ (MSc/MA) ዕድሜያቸው ከ30 ዓመት ያልበለጠ እና በሳይንስና ምህንድስና ዘርፍ በከፍተኛ ውጤት የተመረቁ።
ሴት አመልካቾች ለዘርፉ እንዲበረታቱ ኮሚሽኑ ጥሪ አቅርቧል።
መስፈርቱን ምታሟሉ አመልካቾች ከዛሬ ጀምሮ ባሉት 5 የሥራ ቀናት ውስጥ የትምህርት ማስረጃዎቻችሁን እና ደጋፊ ሰነዶቻችሁን በPDF በማዘጋጀት በኮሚሽኑ የኢሜል አድራሻ enecinfo@enec.gov.et መላክ የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል።
የትምህርት ዕድል‼️
#የኢትዮጵያ ኒውክሊየር ኃይል ኮሚሽን የነጻ ትምህርት ዕድል ጥሪ አቅርቧል!!!
የኢትዮጵያ ኒውክሊየር ኃይል ኮሚሽን ጠንካራ ሀገራዊ የኒውክሊየር መሰረተ ልማት ለመገንባት የሚያስችሉ ከፍተኛ ባለሙያዎችን ለማፍራት ለኢትዮጵያውያን ተማሪዎችና ሰልጣኞች በሩሲያ የነጻ ትምህርት ዕድል ማመቻቸቱን አስታውቋል።
@ኮሚሽኑ ለ2026/27 የትምህርት ዘመን በሩሲያ በሚገኙ ስመጥር የሳይንስና የምህንድስና ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመጀመሪያ እና በሁለተኛ ዲግሪ መማር የሚፈልጉ ብቁ አመልካቾች እንዲመዘገቡ ጥሪ አቅርቧል።
@የሚሰጡ የትምህርት ዘርፎች በኒውክሊየር ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ላይ ያተኮሩ ሲሆን እነዚህን ዘርፎችንም ያካትታል ፡-
- Nuclear Power Engineering and Heat Physics (BSc & MSc)
- Nuclear Physics and Technology (BSc)
- Nuclear Power Plants Design, Operation and Engineering (BSc)
- Heat Power Engineering (BSc)
- Management in Technological Systems (MA)
@የመወዳደሪያ መስፈርቶች ?
• ለመጀመሪያ ዲግሪ (BSc) ዕድሜያቸው ከ20 ዓመት ያልበለጠ እና የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ አማካኝ ውጤታቸው 500 እና ከዚያ በላይ የሆነ።
.ለሁለተኛ ዲግሪ (MSc/MA) ዕድሜያቸው ከ30 ዓመት ያልበለጠ እና በሳይንስና ምህንድስና ዘርፍ በከፍተኛ ውጤት የተመረቁ።
ሴት አመልካቾች ለዘርፉ እንዲበረታቱ ኮሚሽኑ ጥሪ አቅርቧል።
መስፈርቱን ምታሟሉ አመልካቾች ከትናንት ግንቦት 20/2018 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት 5 የሥራ ቀናት ውስጥ የትምህርት ማስረጃዎቻችሁን እና ደጋፊ ሰነዶቻችሁን በPDF በማዘጋጀት በኮሚሽኑ የኢሜል አድራሻ enecinfo@enec.gov.et መላክ የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
#የኢትዮጵያ ኒውክሊየር ኃይል ኮሚሽን የነጻ ትምህርት ዕድል ጥሪ አቅርቧል!!!
የኢትዮጵያ ኒውክሊየር ኃይል ኮሚሽን ጠንካራ ሀገራዊ የኒውክሊየር መሰረተ ልማት ለመገንባት የሚያስችሉ ከፍተኛ ባለሙያዎችን ለማፍራት ለኢትዮጵያውያን ተማሪዎችና ሰልጣኞች በሩሲያ የነጻ ትምህርት ዕድል ማመቻቸቱን አስታውቋል።
@ኮሚሽኑ ለ2026/27 የትምህርት ዘመን በሩሲያ በሚገኙ ስመጥር የሳይንስና የምህንድስና ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመጀመሪያ እና በሁለተኛ ዲግሪ መማር የሚፈልጉ ብቁ አመልካቾች እንዲመዘገቡ ጥሪ አቅርቧል።
@የሚሰጡ የትምህርት ዘርፎች በኒውክሊየር ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ላይ ያተኮሩ ሲሆን እነዚህን ዘርፎችንም ያካትታል ፡-
- Nuclear Power Engineering and Heat Physics (BSc & MSc)
- Nuclear Physics and Technology (BSc)
- Nuclear Power Plants Design, Operation and Engineering (BSc)
- Heat Power Engineering (BSc)
- Management in Technological Systems (MA)
@የመወዳደሪያ መስፈርቶች ?
• ለመጀመሪያ ዲግሪ (BSc) ዕድሜያቸው ከ20 ዓመት ያልበለጠ እና የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ አማካኝ ውጤታቸው 500 እና ከዚያ በላይ የሆነ።
.ለሁለተኛ ዲግሪ (MSc/MA) ዕድሜያቸው ከ30 ዓመት ያልበለጠ እና በሳይንስና ምህንድስና ዘርፍ በከፍተኛ ውጤት የተመረቁ።
ሴት አመልካቾች ለዘርፉ እንዲበረታቱ ኮሚሽኑ ጥሪ አቅርቧል።
መስፈርቱን ምታሟሉ አመልካቾች ከዛሬ ጀምሮ ባሉት 5 የሥራ ቀናት ውስጥ የትምህርት ማስረጃዎቻችሁን እና ደጋፊ ሰነዶቻችሁን በPDF በማዘጋጀት በኮሚሽኑ የኢሜል አድራሻ enecinfo@enec.gov.et መላክ የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል።
የትምህርት ዕድል‼️
#የኢትዮጵያ ኒውክሊየር ኃይል ኮሚሽን የነጻ ትምህርት ዕድል ጥሪ አቅርቧል!!!
የኢትዮጵያ ኒውክሊየር ኃይል ኮሚሽን ጠንካራ ሀገራዊ የኒውክሊየር መሰረተ ልማት ለመገንባት የሚያስችሉ ከፍተኛ ባለሙያዎችን ለማፍራት ለኢትዮጵያውያን ተማሪዎችና ሰልጣኞች በሩሲያ የነጻ ትምህርት ዕድል ማመቻቸቱን አስታውቋል።
@ኮሚሽኑ ለ2026/27 የትምህርት ዘመን በሩሲያ በሚገኙ ስመጥር የሳይንስና የምህንድስና ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመጀመሪያ እና በሁለተኛ ዲግሪ መማር የሚፈልጉ ብቁ አመልካቾች እንዲመዘገቡ ጥሪ አቅርቧል።
@የሚሰጡ የትምህርት ዘርፎች በኒውክሊየር ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ላይ ያተኮሩ ሲሆን እነዚህን ዘርፎችንም ያካትታል ፡-
- Nuclear Power Engineering and Heat Physics (BSc & MSc)
- Nuclear Physics and Technology (BSc)
- Nuclear Power Plants Design, Operation and Engineering (BSc)
- Heat Power Engineering (BSc)
- Management in Technological Systems (MA)
@የመወዳደሪያ መስፈርቶች ?
• ለመጀመሪያ ዲግሪ (BSc) ዕድሜያቸው ከ20 ዓመት ያልበለጠ እና የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ አማካኝ ውጤታቸው 500 እና ከዚያ በላይ የሆነ።
.ለሁለተኛ ዲግሪ (MSc/MA) ዕድሜያቸው ከ30 ዓመት ያልበለጠ እና በሳይንስና ምህንድስና ዘርፍ በከፍተኛ ውጤት የተመረቁ።
ሴት አመልካቾች ለዘርፉ እንዲበረታቱ ኮሚሽኑ ጥሪ አቅርቧል።
መስፈርቱን ምታሟሉ አመልካቾች ከትናንት ግንቦት 20/2018 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት 5 የሥራ ቀናት ውስጥ የትምህርት ማስረጃዎቻችሁን እና ደጋፊ ሰነዶቻችሁን በPDF በማዘጋጀት በኮሚሽኑ የኢሜል አድራሻ enecinfo@enec.gov.et መላክ የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤20😡3👍2🤪1
"የአለም ዋንጫን በሀገሬ ቴሌቪዥን እንዳናይ እገዳ ሊጣል ነው ተብሏል
"ጋዜጠኛ ነዋይ ይመር ኢቲቪን ጥሎ ሀገሬን ከተቀላቀለ በኋላ፣ ጣቢያው የአለም ዋንጫን ለማስተላለፍ ስምምነት ተፈራርሞ ነበር።
አሁን ግን ኢቲቪ 'የጥቅም ግጭት አለ' በሚል ለሚዲያ ባለስልጣን እግድ እንዲጣል ደብዳቤ ጽፏል!"
"ከዚህም በላይ... የመንግስት ድርጅቶች በሀገሬ ቴሌቪዥን ላይ ማስታወቂያ እንዳያስነግሩ መመሪያ ወርዷል።
ሀገሬ ቴሌቪዥን ጋዜጠኞችን እያስተዋወቀ ባለበት ሰዓት ይሄ መደረጉ ትክክል ነው?"
"
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
"ጋዜጠኛ ነዋይ ይመር ኢቲቪን ጥሎ ሀገሬን ከተቀላቀለ በኋላ፣ ጣቢያው የአለም ዋንጫን ለማስተላለፍ ስምምነት ተፈራርሞ ነበር።
አሁን ግን ኢቲቪ 'የጥቅም ግጭት አለ' በሚል ለሚዲያ ባለስልጣን እግድ እንዲጣል ደብዳቤ ጽፏል!"
"ከዚህም በላይ... የመንግስት ድርጅቶች በሀገሬ ቴሌቪዥን ላይ ማስታወቂያ እንዳያስነግሩ መመሪያ ወርዷል።
ሀገሬ ቴሌቪዥን ጋዜጠኞችን እያስተዋወቀ ባለበት ሰዓት ይሄ መደረጉ ትክክል ነው?"
"
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
😡41❤15👍1😁1🤔1🍾1🤪1
በሰባተኛው አገራዊ ምርጫ ከአፍሪካ ተቋማት በስተቀር ሌሎች የውጭ ታዛቢዎች እንደማይሳተፉ ተነገረ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በሚቀጥለው ሳምንት በሚካሄደው ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ከአፍሪካ ተቋማት በስተቀር የውጭ ታዛቢዎች ፈቃድ አለማግኘታቸውን ገለጸ፡፡
ምርጫ ቦርድ የሰባተኛውን አገራዊ ምርጫ አጠቃላይ የቅድመ ምርጫ ሥራዎችንና የድምፅ መስጫ ቀን አስመልክቶ፣ ማክሰኞ ግንቦት 18 ቀን 2018 ዓ.ም. ጋዜጣዊ መግለጫ ሲሰጥ ይህ የተገለጸው፡፡
መግለጫውን የሰጡት የቦርዱ ሰብሳቢ ወ/ሮ ሜላትወርቅ ኃይሉ፣ የአፍሪካ ኅብረትና የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት ድርጅት (ኢጋድ) በሰባተኛው አገራዊ ምርጫ ለመታዘብ እንደሚመጡ የሚገልጽ ዝርዝርና ሙሉ ሪፖርት ቦርዱ ደርሶታል ብለዋል፡፡
ዓለም አቀፍ ታዛቢዎችን በሚመለከት ፈቃድ የሚጠየቀውም ሆነ የሚሰጠው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መሆኑንና ሁለቱ የአፍሪካ ተቋማት ለመታዘብ እንደሚመጡ የተነገራቸውና ሪፖርታቸው የተላከላቸውም በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በኩል እንደሆነ፣ ቦርዱም ለተቋማቱ የታዛቢነት ባጅ ለመስጠት ዝግጅት ላይ መሆኑን አስረድተዋል፡፡
‹‹እነዚህ ትልልቅ ተቋማት ከሚቀጥሉት ሁለት ቀናት በኋላ ወደ አገር ውስጥ ይገባሉ፤›› ብለዋል፡፡
ሪፖርተር ከሁለቱ ተቋማት ውጪ ሌሎች ዓለም አቀፍ ታዛቢዎች ፈቃድ ስለመጠየቃቸውም ሆነ ስለመፈቀዱ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በኩል ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ያደረገው ጥረት አልተሳካም፡፡
ሆኖም የአውሮፓ ኅብረት በታዛቢነት እንደማይሳተፍ መረጃዎች ያሳያሉ ሲል ዘግቧል፡፡
Via ሪፖርተር
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በሚቀጥለው ሳምንት በሚካሄደው ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ከአፍሪካ ተቋማት በስተቀር የውጭ ታዛቢዎች ፈቃድ አለማግኘታቸውን ገለጸ፡፡
ምርጫ ቦርድ የሰባተኛውን አገራዊ ምርጫ አጠቃላይ የቅድመ ምርጫ ሥራዎችንና የድምፅ መስጫ ቀን አስመልክቶ፣ ማክሰኞ ግንቦት 18 ቀን 2018 ዓ.ም. ጋዜጣዊ መግለጫ ሲሰጥ ይህ የተገለጸው፡፡
መግለጫውን የሰጡት የቦርዱ ሰብሳቢ ወ/ሮ ሜላትወርቅ ኃይሉ፣ የአፍሪካ ኅብረትና የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት ድርጅት (ኢጋድ) በሰባተኛው አገራዊ ምርጫ ለመታዘብ እንደሚመጡ የሚገልጽ ዝርዝርና ሙሉ ሪፖርት ቦርዱ ደርሶታል ብለዋል፡፡
ዓለም አቀፍ ታዛቢዎችን በሚመለከት ፈቃድ የሚጠየቀውም ሆነ የሚሰጠው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መሆኑንና ሁለቱ የአፍሪካ ተቋማት ለመታዘብ እንደሚመጡ የተነገራቸውና ሪፖርታቸው የተላከላቸውም በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በኩል እንደሆነ፣ ቦርዱም ለተቋማቱ የታዛቢነት ባጅ ለመስጠት ዝግጅት ላይ መሆኑን አስረድተዋል፡፡
‹‹እነዚህ ትልልቅ ተቋማት ከሚቀጥሉት ሁለት ቀናት በኋላ ወደ አገር ውስጥ ይገባሉ፤›› ብለዋል፡፡
ሪፖርተር ከሁለቱ ተቋማት ውጪ ሌሎች ዓለም አቀፍ ታዛቢዎች ፈቃድ ስለመጠየቃቸውም ሆነ ስለመፈቀዱ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በኩል ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ያደረገው ጥረት አልተሳካም፡፡
ሆኖም የአውሮፓ ኅብረት በታዛቢነት እንደማይሳተፍ መረጃዎች ያሳያሉ ሲል ዘግቧል፡፡
Via ሪፖርተር
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
😁28❤10🤪3👍2🤔2🤯2🤣1
በኢትዮጵያ በቴሌግራም የሚደረግ የክሪፕቶ ግብይት (P2P Trading) ሊቆም ነው።
በቴሌግራም ላይ ክሪፕቶ ግብይት መድረክ የሆነው ዋሌቴ (Wallet) ከግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በኢትዮጵያ ብር የሚደረጉ የክሪፕቶ ግብይቶችን (P2P Trading) እንደሚያቆም አስታውቋል።
ይህ ውሳኔ የተወሰደው የሀገሪቱን የፋይናንስ ህግ መሰረት አድርጎ እንደሆነ ነው የገለጸው።
ከተጠቀሰው ቀን በኋላ ሁሉም በኢትዮጵያ ብር የሚደረጉ የP2P ማስታወቂያዎች በሙሉ ይጠፋሉ ፤ አዲስ ማስታወቂያዎችንም መለጠፍም አይቻልም ተብሏል።
ከቀነ ገደቡ በፊት የተጀመሩ ግብይቶች በተለመደው አሰራር መሠረት መፈጸም እንደሚቻል ተገልጿል።
ከዚህ ቀደም ፦
- ቢትጌት
- ባይናንስ
- ኦኬኤክስ
- ባይቢት ... የመሳሳሉ መድረኮች በኢትዮጵያን ብር የሚደረጉ የክሪፕቶ ግብይቶች (P2P) ማቆማቸው ይታወሳል።
አሁን ደግሞ በP2P ግብይት በስፋት የሚታወቀው የቴሌግራም ዋሌት ከግንቦት 25 በኋላ ያቆማል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
በቴሌግራም ላይ ክሪፕቶ ግብይት መድረክ የሆነው ዋሌቴ (Wallet) ከግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በኢትዮጵያ ብር የሚደረጉ የክሪፕቶ ግብይቶችን (P2P Trading) እንደሚያቆም አስታውቋል።
ይህ ውሳኔ የተወሰደው የሀገሪቱን የፋይናንስ ህግ መሰረት አድርጎ እንደሆነ ነው የገለጸው።
ከተጠቀሰው ቀን በኋላ ሁሉም በኢትዮጵያ ብር የሚደረጉ የP2P ማስታወቂያዎች በሙሉ ይጠፋሉ ፤ አዲስ ማስታወቂያዎችንም መለጠፍም አይቻልም ተብሏል።
ከቀነ ገደቡ በፊት የተጀመሩ ግብይቶች በተለመደው አሰራር መሠረት መፈጸም እንደሚቻል ተገልጿል።
ከዚህ ቀደም ፦
- ቢትጌት
- ባይናንስ
- ኦኬኤክስ
- ባይቢት ... የመሳሳሉ መድረኮች በኢትዮጵያን ብር የሚደረጉ የክሪፕቶ ግብይቶች (P2P) ማቆማቸው ይታወሳል።
አሁን ደግሞ በP2P ግብይት በስፋት የሚታወቀው የቴሌግራም ዋሌት ከግንቦት 25 በኋላ ያቆማል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤20👍2💔1
የመቀሌ ነዋሪዎች ስጋት‼️
በትግራይ ክልል እየተካሄደ ያለው ወታደራዊ አፈሳ እና እስር ህዝቡን ሌላ ስጋት ውስጥ ከቶታል።
ባለፈው አንድ ወር ውስጥ ከ 30000 በላይ ወጣቶች ታፍሰው ወደ ክልሉ ልዩ ሀይል መግባታቸው ታውቋል።
የሰሞኑ አፈሳ እና እስር በርካታ ሰዎችን ያሳሰበ ሲሆን በዛሬው ዕለት ከወትሮው በተለየ መልኩ የትግራይ ተወላጆች በአውቶብስ ወደ አዲስ አበባ ለመሳፈር ከፍተኛ ሰልፍ እንደታየ የመቀሌ ምንጮቻችን ገልጸዋል።
ምስል:- ዛሬ መቀሌ መነን ሆቴል አካባቢ
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
በትግራይ ክልል እየተካሄደ ያለው ወታደራዊ አፈሳ እና እስር ህዝቡን ሌላ ስጋት ውስጥ ከቶታል።
ባለፈው አንድ ወር ውስጥ ከ 30000 በላይ ወጣቶች ታፍሰው ወደ ክልሉ ልዩ ሀይል መግባታቸው ታውቋል።
የሰሞኑ አፈሳ እና እስር በርካታ ሰዎችን ያሳሰበ ሲሆን በዛሬው ዕለት ከወትሮው በተለየ መልኩ የትግራይ ተወላጆች በአውቶብስ ወደ አዲስ አበባ ለመሳፈር ከፍተኛ ሰልፍ እንደታየ የመቀሌ ምንጮቻችን ገልጸዋል።
ምስል:- ዛሬ መቀሌ መነን ሆቴል አካባቢ
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤9🤔6😢4👍3💔3🥰2🕊1
የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት (OLA) ከምርጫ ጋር የተያያዛ ያወጀው የትራንስፖርት እግድ
OLA ባስተላለፈው እግድ ከዛሬ ጀምሮ ለአንድ ሳምንት የምቆይ በመላው ኦሮሚያ ውስጥ የትራንስፖርት እንቅስቃሴ እንደተከለከለ አሳወቀ።
ከጤና አምቡላንስ በስተቀር ማንኛውም ተሽከርካሪ ኦሮሚያ ውስጥ ማለፍ እንደማይቻል በጥብቅ አሳወቀ።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
OLA ባስተላለፈው እግድ ከዛሬ ጀምሮ ለአንድ ሳምንት የምቆይ በመላው ኦሮሚያ ውስጥ የትራንስፖርት እንቅስቃሴ እንደተከለከለ አሳወቀ።
ከጤና አምቡላንስ በስተቀር ማንኛውም ተሽከርካሪ ኦሮሚያ ውስጥ ማለፍ እንደማይቻል በጥብቅ አሳወቀ።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
😁21❤16👍6🤔2🤣2🤪2🙊1
ዜና እረፍት
ተወዳጇ ተዋናይት ሰላማዊት ደስታ ከእዚህ ዓለም በሞት ተለየች
በፊልም ቲያትር እና በሌሎችም ተወዳጅ ጥበባዊ ሥራዎቿ ዝናን ያተረፈችው አርቲስት ሰላማዊት ደስታ ከእዚህ ዓለም በሞት ተለይታለች።
አርቲስት ሰላማዊት ደስታ ባደረባት ህመም ሳቢያ በህክምና ስትረዳ ቆይታ ዛሬ ዓርብ ግንቦት 21 ቀን 2018 ዓ.ም ማረፏን የቅርብ ወዳጇና አብሮ አደጓ ጋዜጠኛ ግርማ ፍስሃ አስታውቋል።
የሽኝት ፕሮግራሙ ነገ ቅዳሜ ግንቦት 22 ቀን 2018 ዓ.ም 3:00 በሀገር ፍቅር ቲያትር የሚከናወን ሲሆን፣ የቀብር ሥነ-ሥርዓቷም በማኅደረ ስብሐት ቅድስት ልደታ ለማርያም እና ደብረ መድኃኒት መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን ከቀኑ 7:00 ሰዓት ጀምሮ ይፈፀማል።" ሲል አስታውቋል።
የዝግጅት ክፍላችን በአርቲስት ሰላማዊት ደስታ ዜና እረፍት የተሰማውን ሀዘን እየገለፀ ለቤተሰቦቿ፣ ለሙያ አጋሮቿና አድናቂዎቿ መፅናናትን ይመኛል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
ተወዳጇ ተዋናይት ሰላማዊት ደስታ ከእዚህ ዓለም በሞት ተለየች
በፊልም ቲያትር እና በሌሎችም ተወዳጅ ጥበባዊ ሥራዎቿ ዝናን ያተረፈችው አርቲስት ሰላማዊት ደስታ ከእዚህ ዓለም በሞት ተለይታለች።
አርቲስት ሰላማዊት ደስታ ባደረባት ህመም ሳቢያ በህክምና ስትረዳ ቆይታ ዛሬ ዓርብ ግንቦት 21 ቀን 2018 ዓ.ም ማረፏን የቅርብ ወዳጇና አብሮ አደጓ ጋዜጠኛ ግርማ ፍስሃ አስታውቋል።
የሽኝት ፕሮግራሙ ነገ ቅዳሜ ግንቦት 22 ቀን 2018 ዓ.ም 3:00 በሀገር ፍቅር ቲያትር የሚከናወን ሲሆን፣ የቀብር ሥነ-ሥርዓቷም በማኅደረ ስብሐት ቅድስት ልደታ ለማርያም እና ደብረ መድኃኒት መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን ከቀኑ 7:00 ሰዓት ጀምሮ ይፈፀማል።" ሲል አስታውቋል።
የዝግጅት ክፍላችን በአርቲስት ሰላማዊት ደስታ ዜና እረፍት የተሰማውን ሀዘን እየገለፀ ለቤተሰቦቿ፣ ለሙያ አጋሮቿና አድናቂዎቿ መፅናናትን ይመኛል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
😢29❤8👍2🤔2💔2🙉2
ከ54 ሚሊየን በላይ መራጮች ተመዝግበዋል
ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ከ54 ሚሊየን በላይ መራጮች ተመዝግበዋል አለ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ።
ቦርዱ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሂደት ዙሪያ መግለጫ እየሰጠ ይገኛል።
የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ እንዳሉት፤ ለምርጫው 54 ሚሊየን 571 ሺህ 871 መራጮች ተመዝግበዋል።
የምርጫውን ሂደት የአፍሪካ ህብረት እና የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) ልዑካን እንደሚታዘቡ ገልጸዋል።
ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ዜጎች የሚጠበቅባቸውን ኃላፊነት በአግባቡ እንዲወጡም ጥሪ አቅርበዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ከ54 ሚሊየን በላይ መራጮች ተመዝግበዋል አለ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ።
ቦርዱ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሂደት ዙሪያ መግለጫ እየሰጠ ይገኛል።
የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ እንዳሉት፤ ለምርጫው 54 ሚሊየን 571 ሺህ 871 መራጮች ተመዝግበዋል።
የምርጫውን ሂደት የአፍሪካ ህብረት እና የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) ልዑካን እንደሚታዘቡ ገልጸዋል።
ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ዜጎች የሚጠበቅባቸውን ኃላፊነት በአግባቡ እንዲወጡም ጥሪ አቅርበዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
😁16❤6🤪4👍2😢2
በአራት አመት ውስጥ 7,400 ግጭቶች‼️
የአልጀዚራ የግጭት መቆጣጠሪያ እንደሚያሳየው ከ Janurary 2022 እስከ may 15/2026 ድረስ በኢትዮጵያ በመላ አገሪቱ ከ7,400 በላይ ግጭቶች ተመዝግበዋል።
ከግጭቶቹ ከግማሽ በላይ (3,719)
በአማራ ክልል በፋኖ እና በመንግሥት የፀጥታ ሀይሎች ጭምር የተመዘገቡ ናቸው።
በኦሮሚያ ክልል 2,735 ግጭቶች የተመዘገቡት በ OLA በሚመራው የትጥቅ አመጽ እና ከተለያዩ የጋራ ግጭቶች ጎን ለጎን ነው። ሌሎች ክልሎችም አለመረጋጋት አጋጥሟቸዋል፣ በትግራይ ክልል 262 ግጭቶች ሲመዘገቡ፣ በምዕራብ ጋምቤላ ክልል ደግሞ 144 ግጭቶች ተመዝግበዋል።
ከላይ ያለው ካርታ ባለፉት አራት አመታት ውስጥ በመላ ሀገሪቱ የተለያዩ ቦታዎች የተፈፀሙ አጠቃላይ ግጭቶች መሆኑን አልጀዚራ ይፋ አድርጓል። (ayu)
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
የአልጀዚራ የግጭት መቆጣጠሪያ እንደሚያሳየው ከ Janurary 2022 እስከ may 15/2026 ድረስ በኢትዮጵያ በመላ አገሪቱ ከ7,400 በላይ ግጭቶች ተመዝግበዋል።
ከግጭቶቹ ከግማሽ በላይ (3,719)
በአማራ ክልል በፋኖ እና በመንግሥት የፀጥታ ሀይሎች ጭምር የተመዘገቡ ናቸው።
በኦሮሚያ ክልል 2,735 ግጭቶች የተመዘገቡት በ OLA በሚመራው የትጥቅ አመጽ እና ከተለያዩ የጋራ ግጭቶች ጎን ለጎን ነው። ሌሎች ክልሎችም አለመረጋጋት አጋጥሟቸዋል፣ በትግራይ ክልል 262 ግጭቶች ሲመዘገቡ፣ በምዕራብ ጋምቤላ ክልል ደግሞ 144 ግጭቶች ተመዝግበዋል።
ከላይ ያለው ካርታ ባለፉት አራት አመታት ውስጥ በመላ ሀገሪቱ የተለያዩ ቦታዎች የተፈፀሙ አጠቃላይ ግጭቶች መሆኑን አልጀዚራ ይፋ አድርጓል። (ayu)
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤14😢7👍2