ኢትዮጵያ ከፈረንሳይ የ54.6 ሚሊዮን ዩሮ የብድር ድጋፍ አገኘች
ኢትዮጵያ ከፈረንሳይ መንግሥት ጋር በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ውይይት ማካሄዷን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስታወቁ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከፈረንሳይ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር በጋራ ጉዳዮች ዙሪያ ሰፊ ውይይት ያደረጉ ሲሆን፣ በዚሁ ወቅት በሁለቱ ሀገራት መካከል ቁልፍ ስምምነቶች ተፈራርመዋል።
ከስምምነቶቹ መካከል በዋናነት የሚጠቀሰው የታዳሽ፣ የተቀናጀ እና ዘላቂ ኃይል እንዲሁም የዲጂታላይዜሽን ፕሮግራሞችን ለመተግበር የሚውል የ54.6 ሚሊዮን ዩሮ የብድር ስምምነት ነው።
ይህ የገንዘብ ድጋፍ በኢትዮጵያ የኢነርጂ ዘርፍ ልማት እና በዲጂታል ሽግግር ላይ ጉልህ ሚና እንደሚኖረው ይጠበቃል።
በተጨማሪም፣ በሁለቱ መሪዎች የጋራ መሪነት የ150 ሜጋ ዋት የጂኦተርማል ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክትን የሚመለከት የመንግሥትና የግል አጋርነት (PPP) አዲስ የማዕቀፍ እና የፍኖተ ካርታ ልውውጥ መካሄዱ ተጠቁሟል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
ኢትዮጵያ ከፈረንሳይ መንግሥት ጋር በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ውይይት ማካሄዷን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስታወቁ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከፈረንሳይ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር በጋራ ጉዳዮች ዙሪያ ሰፊ ውይይት ያደረጉ ሲሆን፣ በዚሁ ወቅት በሁለቱ ሀገራት መካከል ቁልፍ ስምምነቶች ተፈራርመዋል።
ከስምምነቶቹ መካከል በዋናነት የሚጠቀሰው የታዳሽ፣ የተቀናጀ እና ዘላቂ ኃይል እንዲሁም የዲጂታላይዜሽን ፕሮግራሞችን ለመተግበር የሚውል የ54.6 ሚሊዮን ዩሮ የብድር ስምምነት ነው።
ይህ የገንዘብ ድጋፍ በኢትዮጵያ የኢነርጂ ዘርፍ ልማት እና በዲጂታል ሽግግር ላይ ጉልህ ሚና እንደሚኖረው ይጠበቃል።
በተጨማሪም፣ በሁለቱ መሪዎች የጋራ መሪነት የ150 ሜጋ ዋት የጂኦተርማል ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክትን የሚመለከት የመንግሥትና የግል አጋርነት (PPP) አዲስ የማዕቀፍ እና የፍኖተ ካርታ ልውውጥ መካሄዱ ተጠቁሟል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤16😡14😁4😱4👍2👀2👏1🤪1🙊1
ኩዬት በኢራን ላይ ጥቃት‼️
ኩዌት የኢራንን ጀልባ በማጥቃት 4 ኢራናውያንን በፋርስ ባህረ ሰላጤ አስራለች ስትል ከሰሰች።
ለዚህ ጥቃት 'መልስ የመስጠት መብታችን የተጠበቀ ነው' - ሲሉ የኢራኑ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቀዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
ኩዌት የኢራንን ጀልባ በማጥቃት 4 ኢራናውያንን በፋርስ ባህረ ሰላጤ አስራለች ስትል ከሰሰች።
ለዚህ ጥቃት 'መልስ የመስጠት መብታችን የተጠበቀ ነው' - ሲሉ የኢራኑ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቀዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤10👍5👏2😡2🎉1🤣1🤪1
አንጋፋዉ ጋዜጠኛ ወደ ቴሌግራም መጣ፡፡ መረጃዎችን ጎልጉሎ በማዉጣት እራስ ምታት ሆኖል ፡፡
ተቀላቀሉት Join👇👇
"በዚህ ሊንክ ግቡ 👇👇
https://t.me/darashMedia
https://t.me/darashMedia
ተቀላቀሉት Join👇👇
"በዚህ ሊንክ ግቡ 👇👇
https://t.me/darashMedia
https://t.me/darashMedia
👍6😡2❤1🌚1
#Grade12
#NationalExam
ከመጪው ሰኔ 24/2018 ዓ/ም ጀምሮ የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለሚወስዱ ተፈታኞች የተዘጋጀ የመፈተኛ ክፍል መግቢያ ካርድ (Admission Card) በፈተና አስተዳደር ሲስተም (https://exam.eaes.et/) ከ03/09/2018 ዓ/ም ጀምሮ ለክልል ትምህርት ቢሮ፣ ለዞን ትምህርት መምሪያዎች እና ለትምህርት ቤት ተወካዮች መለቀቁን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።
አገልግሎት መ/ቤቱ ፦
1. እያንዳንዱ ተፈታኝ ተማሪ በአድሚሽን ካርዱ ጀርባ ላይ የትምህርት ቤቱን ወይም የወረዳው አስተዳደር ትምህርት ጽ/ቤት ማህተም የተደረገበትን አድሚሽን ካርድ ከትምህርት ቤቱ ወስዶ በእጁ መያዝ መያዝ እንዳለበት አሳስቧል።
2. በምዝገባ ወቅት በተፈታኙ ወይም በመዝጋቢው የተከሰተ የትምህርት መስክ ፣ የጾታ ፣ የፎቶ እና መሰል ማስተካከያዎች ካሉ ከግንቦት 30/2018 ዓ.ም በፊት ለትምህርት ቤቱ ማሳወቅና ሂደቱን ጠብቆ መስተካከሉንም ከትምህርት ቤቱ ማረጋገጥ እንደሚገባ ገልጿል።
3. እያንዳንዱ ተፈታኝ አድሚሽን ካርዱን ወደ መፈተኛ ማዕከል ሆነ መፈተኛ ክፍል ለመግባት የሚጠቀምበት በመሆኑ በአግባቡና በጥንቃቄ እንዲይዝ አሳስቧል።
4. ተፈታኞች ፈተና ላይ ከአድሚሽን ካርድ በተጨማሪ የፋይዳ መታወቂያ መያዝ እንደሚጠበቅባቸው ገልጿል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
#NationalExam
ከመጪው ሰኔ 24/2018 ዓ/ም ጀምሮ የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለሚወስዱ ተፈታኞች የተዘጋጀ የመፈተኛ ክፍል መግቢያ ካርድ (Admission Card) በፈተና አስተዳደር ሲስተም (https://exam.eaes.et/) ከ03/09/2018 ዓ/ም ጀምሮ ለክልል ትምህርት ቢሮ፣ ለዞን ትምህርት መምሪያዎች እና ለትምህርት ቤት ተወካዮች መለቀቁን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።
አገልግሎት መ/ቤቱ ፦
1. እያንዳንዱ ተፈታኝ ተማሪ በአድሚሽን ካርዱ ጀርባ ላይ የትምህርት ቤቱን ወይም የወረዳው አስተዳደር ትምህርት ጽ/ቤት ማህተም የተደረገበትን አድሚሽን ካርድ ከትምህርት ቤቱ ወስዶ በእጁ መያዝ መያዝ እንዳለበት አሳስቧል።
2. በምዝገባ ወቅት በተፈታኙ ወይም በመዝጋቢው የተከሰተ የትምህርት መስክ ፣ የጾታ ፣ የፎቶ እና መሰል ማስተካከያዎች ካሉ ከግንቦት 30/2018 ዓ.ም በፊት ለትምህርት ቤቱ ማሳወቅና ሂደቱን ጠብቆ መስተካከሉንም ከትምህርት ቤቱ ማረጋገጥ እንደሚገባ ገልጿል።
3. እያንዳንዱ ተፈታኝ አድሚሽን ካርዱን ወደ መፈተኛ ማዕከል ሆነ መፈተኛ ክፍል ለመግባት የሚጠቀምበት በመሆኑ በአግባቡና በጥንቃቄ እንዲይዝ አሳስቧል።
4. ተፈታኞች ፈተና ላይ ከአድሚሽን ካርድ በተጨማሪ የፋይዳ መታወቂያ መያዝ እንደሚጠበቅባቸው ገልጿል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤13👍3🤪2👏1🤔1
የጤና መረጃ፡ የሃንታ ቫይረስ ስርጭት እና የዓለም ጤና ድርጅት ስጋት
በአሁኑ ሰዓት "ኤምቪ ሆንድየስ" (MV Hondius) በተሰኘች የቱሪስት መርከብ ላይ የተከሰተው የሃንታ ቫይረስ ስርጭት ዓለም አቀፍ ትኩረትን ስቧል።
ቫይረሱ በፈረንሳይ፣ ስፔን እና አሜሪካ በሚገኙ ተጓዦች ላይ እየታየ ሲሆን፣ የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) ሁኔታውን በቅርብ እየተከታተለ ይገኛል።
ዋናው ስርጭት የተከሰተው በአትላንቲክ ውቅያኖስ ላይ በነበረችው MV Hondius በተባለች የደች (Dutch) መርከብ ላይ ነው።
ከመግለጫው ጀምሮ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ፈረንሳይ፣ ስፔን፣ ደቡብ አፍሪካ፣ ጀርመን፣ ስዊዘርላንድ እና አሜሪካ ውስጥ በሚገኙ ሆስፒታሎች ክትትል እየተደረገላቸው ነው።
እስከ አሁን ድረስ በመርከቧ ላይ በነበሩ 3 ሰዎች ላይ የሞት አደጋ ደርሷል።
እስካሁን በኢትዮጵያም ሆነ በጎረቤት አገራት የተመዘገበ ስርጭት የለም። ነገር ግን ቫይረሱ ከአይጥ ወደ ሰው የሚተላለፍ በመሆኑ ጥንቃቄ አስፈላጊ ነው።
ቫይረሱ እንዴት ይተላለፋል?
ይህ ቫይረስ በዋነኝነት የሚተላለፈው በአይጥ ዝርያዎች ሲሆን፦
1. በአይጥ ንክሻ ወይም አይጦች በነኩት ምግብ።
2. የአይጥ ሽንት ወይም ቆሻሻ ያለበትን አቧራ በመተንፈስ።
3. አሁን የተከሰተው "የአንዴስ" (Andes virus) ዝርያ በጣም አልፎ አልፎ ከሰው ወደ ሰው ሊተላለፍ እንደሚችል ባለሙያዎች ያስጠነቅቃሉ።
ምልክቶቹ ምንድን ናቸው?
* ከፍተኛ ትኩሳት እና ብርድ ብርድ ማለት
* ከባድ የጡንቻ እና የራስ ምታት
* የመተንፈስ ችግር (ሳንባ ላይ ውሃ በመቋጠር)
* ማቅለሽለሽ እና ተቅማጥ
ራስዎን እንዴት ይጠብቁ?
* መኖሪያ ቤትዎን እና የስራ አካባቢዎን ከአይጥ ንክኪ ነጻ ያድርጉ።
* ቆሻሻዎችን በአግባቡ ያስወግዱ።
* ምግብዎን በደንብ ሸፍነው ያስቀምጡ።
* አይጥ ያለባቸውን ቦታዎች ሲያጸዱ የአፍና አፍንጫ ማስገጃ (Mask) እና ጓንት ይጠቀሙ።
ቫይረሱ በአሁኑ ሰዓት እንደ ኮቪድ-19 አይነት የጎላ ስርጭት ባይኖረውም፣ የታየባቸው ሰዎች ላይ ግን እስከ 50% የሞት አደጋ ሊያደርስ ስለሚችል ከፍተኛ ጥንቃቄ ያስፈልጋል።
ይህንን መረጃ ለወዳጅ ዘመድዎ በማጋራት የበኩዎን ይወጡ!
Via WHO
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
በአሁኑ ሰዓት "ኤምቪ ሆንድየስ" (MV Hondius) በተሰኘች የቱሪስት መርከብ ላይ የተከሰተው የሃንታ ቫይረስ ስርጭት ዓለም አቀፍ ትኩረትን ስቧል።
ቫይረሱ በፈረንሳይ፣ ስፔን እና አሜሪካ በሚገኙ ተጓዦች ላይ እየታየ ሲሆን፣ የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) ሁኔታውን በቅርብ እየተከታተለ ይገኛል።
ዋናው ስርጭት የተከሰተው በአትላንቲክ ውቅያኖስ ላይ በነበረችው MV Hondius በተባለች የደች (Dutch) መርከብ ላይ ነው።
ከመግለጫው ጀምሮ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ፈረንሳይ፣ ስፔን፣ ደቡብ አፍሪካ፣ ጀርመን፣ ስዊዘርላንድ እና አሜሪካ ውስጥ በሚገኙ ሆስፒታሎች ክትትል እየተደረገላቸው ነው።
እስከ አሁን ድረስ በመርከቧ ላይ በነበሩ 3 ሰዎች ላይ የሞት አደጋ ደርሷል።
እስካሁን በኢትዮጵያም ሆነ በጎረቤት አገራት የተመዘገበ ስርጭት የለም። ነገር ግን ቫይረሱ ከአይጥ ወደ ሰው የሚተላለፍ በመሆኑ ጥንቃቄ አስፈላጊ ነው።
ቫይረሱ እንዴት ይተላለፋል?
ይህ ቫይረስ በዋነኝነት የሚተላለፈው በአይጥ ዝርያዎች ሲሆን፦
1. በአይጥ ንክሻ ወይም አይጦች በነኩት ምግብ።
2. የአይጥ ሽንት ወይም ቆሻሻ ያለበትን አቧራ በመተንፈስ።
3. አሁን የተከሰተው "የአንዴስ" (Andes virus) ዝርያ በጣም አልፎ አልፎ ከሰው ወደ ሰው ሊተላለፍ እንደሚችል ባለሙያዎች ያስጠነቅቃሉ።
ምልክቶቹ ምንድን ናቸው?
* ከፍተኛ ትኩሳት እና ብርድ ብርድ ማለት
* ከባድ የጡንቻ እና የራስ ምታት
* የመተንፈስ ችግር (ሳንባ ላይ ውሃ በመቋጠር)
* ማቅለሽለሽ እና ተቅማጥ
ራስዎን እንዴት ይጠብቁ?
* መኖሪያ ቤትዎን እና የስራ አካባቢዎን ከአይጥ ንክኪ ነጻ ያድርጉ።
* ቆሻሻዎችን በአግባቡ ያስወግዱ።
* ምግብዎን በደንብ ሸፍነው ያስቀምጡ።
* አይጥ ያለባቸውን ቦታዎች ሲያጸዱ የአፍና አፍንጫ ማስገጃ (Mask) እና ጓንት ይጠቀሙ።
ቫይረሱ በአሁኑ ሰዓት እንደ ኮቪድ-19 አይነት የጎላ ስርጭት ባይኖረውም፣ የታየባቸው ሰዎች ላይ ግን እስከ 50% የሞት አደጋ ሊያደርስ ስለሚችል ከፍተኛ ጥንቃቄ ያስፈልጋል።
ይህንን መረጃ ለወዳጅ ዘመድዎ በማጋራት የበኩዎን ይወጡ!
Via WHO
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤34👍6🥰1👏1🎉1
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ትራምፕ ወደ ቻይና ባቀኑበት ወቅት የተሳፈሩበት AIR FORCE 1አውሮፕላን ቤጂንግ ሲደርስ በተደረገ የአቀባበል ላይ አንድ ቻይናዊ ወታደር Air force 1 የሚያወጣው ከፍተኛ የሚረብሽ ድምፅ ሳይበግራቸው አንድም እንቅስቃሴ ሳያደርጉ ብቻቸውን ፀንተው የቆሙበት መንገድ የአለም አቀፍ ሚዲያዎችን ትኩረት ከሳቡ የሳምንቱ አንድ ክስተት ሆኗል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
🫡27❤19👍9👏2🥰1
ወደ ፌደራል ፖሊስ መሄደ ቀረ‼️
ከዛሬ ግንቦት 6 ቀን 2018 ዓ/ም ጀምሮ ወደ መካከለኛው ምሥራቅ ለሥራ ለመሰማራት የወንጀል ነጻ ሠርቲፊኬት የሚፈልጉ ተገልጋዮች በአካል አዲስ አበባ በሚገኘው ፎሬንሲክ ወንጃል ምርመራ አሻራ ምርመራ ዋና ክፈል መምጣት እንደማያስፈልጋቸው የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ አሳወቀ።
ወደ መካከለኛው ምሥራቅ ለሥራ ለመሰማራት የወንጀል ነጻ ሠርቲፊኬት የሚፈልጉ በሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር በተዘጋጁ ማዕከላት አማካኝነት በየአካባቢያቸው በሚገኙና በሚልኳሸው ኤጀንሲዎች በኩል አገልግሎቱን ማግኘት እንደሚችሉ ገልጿል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
ከዛሬ ግንቦት 6 ቀን 2018 ዓ/ም ጀምሮ ወደ መካከለኛው ምሥራቅ ለሥራ ለመሰማራት የወንጀል ነጻ ሠርቲፊኬት የሚፈልጉ ተገልጋዮች በአካል አዲስ አበባ በሚገኘው ፎሬንሲክ ወንጃል ምርመራ አሻራ ምርመራ ዋና ክፈል መምጣት እንደማያስፈልጋቸው የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ አሳወቀ።
ወደ መካከለኛው ምሥራቅ ለሥራ ለመሰማራት የወንጀል ነጻ ሠርቲፊኬት የሚፈልጉ በሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር በተዘጋጁ ማዕከላት አማካኝነት በየአካባቢያቸው በሚገኙና በሚልኳሸው ኤጀንሲዎች በኩል አገልግሎቱን ማግኘት እንደሚችሉ ገልጿል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
👍24❤6👏2🥰1👌1
በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ በህ-ወጥ መንገድ ለገበያ ሊቀርብ የተዘጋጀ ስጋ ተያዘ
በአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ በወረዳ 11 ደንብ ማስከበር ጽህፈት ቤት በተካሄደው ድንገተኛ ኦፕሬሽን በድብቅ የታረደና ለገበያ ሊቀርብ የነበረ ከፍተኛ መጠን ያለው የእንስሳት ስጋ በቁጥጥር ስር መዋሉን ተገለፀ።
ኦፕሬሽኑ የተካሄደው በወረዳ 11 ልዩ ቦታው ቀጠና 01 "ሰው ለሰው እድር ቤት" ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ሲሆን፣ ከጸጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት በተደረገ ጥብቅ ፍተሻ ጤንነታቸው ያልተረጋገጡ 13 የታረዱ በጎች፣ 14 ፍየሎች እንዲሁም ፅዳቱ ያልተጠበቀ 312 ኪሎ ግራም ስጋ ተይዟል።
የወረዳው የደንብ ማስከበር ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ተክሉ ምንዳ እንደገለጹት የተያዘው ስጋ እንዲወገድ ለአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት የተረከበ ሲሆን ድርጊቱን የፈጸሙ ግለሰቦችም በህግ እንዲጠየቁ ተደርጓል።
ኃላፊው አክለውም ህብረተሰቡ መሰል ህገ-ወጥ እርዶችንም ሆነ ማንኛውንም የደንብ መተላለፍ ሲመለከት በነፃ ስልክ መስመር 9995 ጥቆማ በመስጠት ከተቋሙ ጎን እንዲቆም መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
በአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ በወረዳ 11 ደንብ ማስከበር ጽህፈት ቤት በተካሄደው ድንገተኛ ኦፕሬሽን በድብቅ የታረደና ለገበያ ሊቀርብ የነበረ ከፍተኛ መጠን ያለው የእንስሳት ስጋ በቁጥጥር ስር መዋሉን ተገለፀ።
ኦፕሬሽኑ የተካሄደው በወረዳ 11 ልዩ ቦታው ቀጠና 01 "ሰው ለሰው እድር ቤት" ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ሲሆን፣ ከጸጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት በተደረገ ጥብቅ ፍተሻ ጤንነታቸው ያልተረጋገጡ 13 የታረዱ በጎች፣ 14 ፍየሎች እንዲሁም ፅዳቱ ያልተጠበቀ 312 ኪሎ ግራም ስጋ ተይዟል።
የወረዳው የደንብ ማስከበር ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ተክሉ ምንዳ እንደገለጹት የተያዘው ስጋ እንዲወገድ ለአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት የተረከበ ሲሆን ድርጊቱን የፈጸሙ ግለሰቦችም በህግ እንዲጠየቁ ተደርጓል።
ኃላፊው አክለውም ህብረተሰቡ መሰል ህገ-ወጥ እርዶችንም ሆነ ማንኛውንም የደንብ መተላለፍ ሲመለከት በነፃ ስልክ መስመር 9995 ጥቆማ በመስጠት ከተቋሙ ጎን እንዲቆም መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤23👍9😢6🙉3👏1😁1🎉1
የ15 ሺህ ዶላር የቪዛ ማስያዣው ቀረ
የቀጣዩን የዓለም ዋንጫ ትኬት ለገዙ ተመልካቾች የአሜሪካ መንግሥት ልዩ እፎይታ የሚሰጥ ውሳኔ አስተላለፈ።
ቀደም ሲል የቪዛ ቆይታ ጊዜያቸውን የሚያሳልፉ ሰዎችን ለመቀነስ በሚል ተጥሎ የነበረው የ15,000 ዶላር (ከ850,000 ብር በላይ) የቪዛ ማስያዣ ክፍያ፣ ትኬት በገዙ የ50 አገራት ዜጎች ላይ ተፈጻሚ እንደማይሆን የትራምፕ አስተዳደር በይፋ አስታውቋል።
ይህ ውሳኔ በተለይ ለአምስቱ የአፍሪካ አገራት (አልጄርያ፣ ኬፕ ቨርዴ፣ አይቮሪ ኮስት፣ ሴኔጋል እና ቱኒዝያ) ደጋፊዎች ትልቅ እድል የፈጠረ ሲሆን፣ ተጫዋቾችና አሠልጣኞችም ከዚህ ቀደም ከክፍያው ነፃ መደረጋቸው ይታወሳል።
ይሁን እንጂ እንደ ኢራን እና ሔይቲ ያሉ አገራት ደጋፊዎች አሁንም በውሳኔው ውስጥ ያልተካተቱ ሲሆን፣ ቱሪስቶች የአምስት ዓመት የማኅበራዊ ሚዲያ ታሪካቸውን እንዲያቀርቡ የሚጠይቀው ደንብ እንደጸና ይገኛል።
ፊፋ ከዋይት ሀውስ ጋር በመተባበር ስኬታማ ውድድር ለማካሄድ እየሰራ መሆኑን ገልጾ፣ የአሜሪካ መንግሥት ላሳየው ትብብር ምስጋናውን አቅርቧል።
አሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ በጋራ በሚያስተናግዱት በዚህ ታላቅ ስፖርታዊ ኩነት ላይ ተመልካቾች የቪዛ ቆይታቸውን አክብረው ከወጡ ያስያዙት ገንዘብ (ክፍያው በሚመለከታቸው ላይ) ተመላሽ እንደሚደረግላቸው ተገልጿል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
የቀጣዩን የዓለም ዋንጫ ትኬት ለገዙ ተመልካቾች የአሜሪካ መንግሥት ልዩ እፎይታ የሚሰጥ ውሳኔ አስተላለፈ።
ቀደም ሲል የቪዛ ቆይታ ጊዜያቸውን የሚያሳልፉ ሰዎችን ለመቀነስ በሚል ተጥሎ የነበረው የ15,000 ዶላር (ከ850,000 ብር በላይ) የቪዛ ማስያዣ ክፍያ፣ ትኬት በገዙ የ50 አገራት ዜጎች ላይ ተፈጻሚ እንደማይሆን የትራምፕ አስተዳደር በይፋ አስታውቋል።
ይህ ውሳኔ በተለይ ለአምስቱ የአፍሪካ አገራት (አልጄርያ፣ ኬፕ ቨርዴ፣ አይቮሪ ኮስት፣ ሴኔጋል እና ቱኒዝያ) ደጋፊዎች ትልቅ እድል የፈጠረ ሲሆን፣ ተጫዋቾችና አሠልጣኞችም ከዚህ ቀደም ከክፍያው ነፃ መደረጋቸው ይታወሳል።
ይሁን እንጂ እንደ ኢራን እና ሔይቲ ያሉ አገራት ደጋፊዎች አሁንም በውሳኔው ውስጥ ያልተካተቱ ሲሆን፣ ቱሪስቶች የአምስት ዓመት የማኅበራዊ ሚዲያ ታሪካቸውን እንዲያቀርቡ የሚጠይቀው ደንብ እንደጸና ይገኛል።
ፊፋ ከዋይት ሀውስ ጋር በመተባበር ስኬታማ ውድድር ለማካሄድ እየሰራ መሆኑን ገልጾ፣ የአሜሪካ መንግሥት ላሳየው ትብብር ምስጋናውን አቅርቧል።
አሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ በጋራ በሚያስተናግዱት በዚህ ታላቅ ስፖርታዊ ኩነት ላይ ተመልካቾች የቪዛ ቆይታቸውን አክብረው ከወጡ ያስያዙት ገንዘብ (ክፍያው በሚመለከታቸው ላይ) ተመላሽ እንደሚደረግላቸው ተገልጿል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤12👍8👏1
የትግራይ ክልል አስተዳደርን ተቆጣጥሬያለሁ ያለው የህወሓት አስተዳደር በሳዑዲ ዓረቢያ ሞትን ለሚጠባበቁ ስደተኞች ምህረት እንዲደረግ ጠየቀ
ህወሓት የሚመራው እና የትግራይ ክልላዊ መንግሥት ፕሬዝዳንትነትን ተረክቤያለሁ ያለው ኃይል በጽሕፈት ቤቱ በኩል ለሳዑዲ ዓረቢያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ልዑል ፋይሰል ቢን ፋርሃን አል ሳዑድ በላከው ደብዳቤ በሞት አደጋ ላይ ለሚገኙ በመቶዎች የሚቆጠሩ የትግራይ ተወላጅ ስደተኞች አስቸኳይ የሰብአዊ ምህረት ጥያቄ አቀረበ።
በዚህም ላይ ስደተኞች በከፍተኛ ሁኔታ ረሃብ እና የሰብዓዊ መብት ጥሰትን በመፍራት የሸሹ በመሆናቸው ምህረትን ጠይቋል።
ምንም እንኳ ስልጣን ተረክቤያለሁ ያለው ኃይል ከፌደራል እውቅና ባይኖረውም ከክልሉ አስተዳደር ከዚህ ቀደም የሚወጡ ደብዳቤዎች “የጊዜያዊ አስተዳደር” የሚል ቃላትን የሚጠቀሙ ሲሆን አሁን የቀድሞውን ምክር ቤት የመለሰው ህወሓት የትግራይ ክልላዊ መንግሥት የፕሬዝዳንት ጽሕፈት ቤት በሚል የወጣ ነው።
በፕሬዝዳንት ደብረጽዮን ገብረሚካኤል (ዶ/ር) ተፈርሞ በወጣው ደብዳቤ ላይ እንደተመለከተው ስደተኞቹ ወንጀለኞች ሳይሆኑ በጦርነትና በሰው ሰራሽ ረሃብ ምክንያት ለህልውናቸው ሲሉ የተሰደዱ ንጹሃን ናቸው፡፡
የምህረት ጥያቄ ያቀረቡት ደብረጽዮን በሞት አደጋ ላይ የሚገኙ ስደተኞች ላይ ሊወሰድ የታሰበ ማንኛውም የቅጣት እርምጃ እንዲቆምና ምህረት እንዲደረግላቸው ጥሪ አቅርበዋል። አክለውም ደህንነቱ የተጠበቀ መመለስ እንዲደረግላቸውም በመጠየቅ ስደተኞቹ ከጥቃት ተጠብቀው ወደ ትግራይ የሚመለሱበት ሁኔታ ከዓለም አቀፍ የሰብአዊ ድርጅቶች ጋር በመተባበር እንዲመቻች ጥሪ አቅርቧል።
ደብዳቤው አክሎም ሀሉም አካላት የሞራል ግደታ አለበት ያለ ሲሆን ዓለም አቀፉ ማህበረሰብና የሳዑዲ መንግሥት ተጋላጭ የሆኑ ዜጎችን የመጠበቅ የጋራ የሞራል ግዴታ እንዳለባቸው አንስቷል። የሳዑዲ ዓረቢያ መንግሥት ያለውን የፍትህ እና የምህረት ባህል በመጥቀስ ሊቀለበስ የማይችል ሰብአዊ ጥፋት እንዳይከሰት ፈጣን እርምጃ ይወሰዳል የሚል እምነት እንዳለው ገልጿል ።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
ህወሓት የሚመራው እና የትግራይ ክልላዊ መንግሥት ፕሬዝዳንትነትን ተረክቤያለሁ ያለው ኃይል በጽሕፈት ቤቱ በኩል ለሳዑዲ ዓረቢያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ልዑል ፋይሰል ቢን ፋርሃን አል ሳዑድ በላከው ደብዳቤ በሞት አደጋ ላይ ለሚገኙ በመቶዎች የሚቆጠሩ የትግራይ ተወላጅ ስደተኞች አስቸኳይ የሰብአዊ ምህረት ጥያቄ አቀረበ።
በዚህም ላይ ስደተኞች በከፍተኛ ሁኔታ ረሃብ እና የሰብዓዊ መብት ጥሰትን በመፍራት የሸሹ በመሆናቸው ምህረትን ጠይቋል።
ምንም እንኳ ስልጣን ተረክቤያለሁ ያለው ኃይል ከፌደራል እውቅና ባይኖረውም ከክልሉ አስተዳደር ከዚህ ቀደም የሚወጡ ደብዳቤዎች “የጊዜያዊ አስተዳደር” የሚል ቃላትን የሚጠቀሙ ሲሆን አሁን የቀድሞውን ምክር ቤት የመለሰው ህወሓት የትግራይ ክልላዊ መንግሥት የፕሬዝዳንት ጽሕፈት ቤት በሚል የወጣ ነው።
በፕሬዝዳንት ደብረጽዮን ገብረሚካኤል (ዶ/ር) ተፈርሞ በወጣው ደብዳቤ ላይ እንደተመለከተው ስደተኞቹ ወንጀለኞች ሳይሆኑ በጦርነትና በሰው ሰራሽ ረሃብ ምክንያት ለህልውናቸው ሲሉ የተሰደዱ ንጹሃን ናቸው፡፡
የምህረት ጥያቄ ያቀረቡት ደብረጽዮን በሞት አደጋ ላይ የሚገኙ ስደተኞች ላይ ሊወሰድ የታሰበ ማንኛውም የቅጣት እርምጃ እንዲቆምና ምህረት እንዲደረግላቸው ጥሪ አቅርበዋል። አክለውም ደህንነቱ የተጠበቀ መመለስ እንዲደረግላቸውም በመጠየቅ ስደተኞቹ ከጥቃት ተጠብቀው ወደ ትግራይ የሚመለሱበት ሁኔታ ከዓለም አቀፍ የሰብአዊ ድርጅቶች ጋር በመተባበር እንዲመቻች ጥሪ አቅርቧል።
ደብዳቤው አክሎም ሀሉም አካላት የሞራል ግደታ አለበት ያለ ሲሆን ዓለም አቀፉ ማህበረሰብና የሳዑዲ መንግሥት ተጋላጭ የሆኑ ዜጎችን የመጠበቅ የጋራ የሞራል ግዴታ እንዳለባቸው አንስቷል። የሳዑዲ ዓረቢያ መንግሥት ያለውን የፍትህ እና የምህረት ባህል በመጥቀስ ሊቀለበስ የማይችል ሰብአዊ ጥፋት እንዳይከሰት ፈጣን እርምጃ ይወሰዳል የሚል እምነት እንዳለው ገልጿል ።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤38👍15😁13🤩5👏1🎉1🙏1👌1
ኢትዮጵያ እና ጣሊያን ለቀበና ወንዝ ልማት ፕሮጀክት የሚውል የ5 ሚሊዮን ዩሮ የገንዘብ ስምምነት ተፈራረሙ
የኢትዮጵያ እና የጣሊያን መንግሥታት በየካ ክፍለ ከተማ የሚገኘውን የቀበና ወንዝ ተፋሰስ ለማልማት የሚያስችል የ5 ሚሊዮን ዩሮ የገንዘብ ድጋፍ ስምምነት ዛሬ ተፈራርመዋል።
ይህ በ24 ወራት ውስጥ ተጠናቆ ለአገልግሎት ይበቃል ተብሎ የሚጠበቀው "የከበና ወንዝ ገባር ወንዞች ልማት ፕሮጀክት" በአዲስ አበባ የከተማ ውበትና አረንጓዴ ልማት ቢሮ አማካኝነት ተግባራዊ እንደሚደረግ ተጠቁሟል።
ፕሮጀክቱ በዋናነት የአካባቢ ጥበቃን፣ የከተማን የአየር ንብረት የመቋቋም አቅምን ማሳደግ እና የከተማዋን ውበት መጠበቅ ላይ ትኩረት ያደርጋል።
በፊርማ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ እንደገለጹት፤ ፕሮጀክቱ የወንዝ ዳርቻዎችን በጂኦ-ኢንጂነሪንግ ዘዴ ከመጠበቅ ባለፈ፣ የፍሳሽ ማስወገጃ መስመሮችን በመገንባት የወንዙን መበከል ለመከላከልና ለአካባቢው ማህበረሰብ ምቹ የመዝናኛ ስፍራዎችን ለመፍጠር ያለመ ነው።
ይህ ፕሮጀክት በወንዝ ዳርቻው የሚኖሩ 9 ሺህ ገደማ ነዋሪዎችን በቀጥታ ተጠቃሚ የሚያደርግ ሲሆን፣ በተለይም ሴቶች በጽዳት እና በመዝናኛ አገልግሎት አስተዳደር ዘርፍ ወደ ስራ እንዲሰማሩ ዕድል ይፈጥራል ተብሏል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
የኢትዮጵያ እና የጣሊያን መንግሥታት በየካ ክፍለ ከተማ የሚገኘውን የቀበና ወንዝ ተፋሰስ ለማልማት የሚያስችል የ5 ሚሊዮን ዩሮ የገንዘብ ድጋፍ ስምምነት ዛሬ ተፈራርመዋል።
ይህ በ24 ወራት ውስጥ ተጠናቆ ለአገልግሎት ይበቃል ተብሎ የሚጠበቀው "የከበና ወንዝ ገባር ወንዞች ልማት ፕሮጀክት" በአዲስ አበባ የከተማ ውበትና አረንጓዴ ልማት ቢሮ አማካኝነት ተግባራዊ እንደሚደረግ ተጠቁሟል።
ፕሮጀክቱ በዋናነት የአካባቢ ጥበቃን፣ የከተማን የአየር ንብረት የመቋቋም አቅምን ማሳደግ እና የከተማዋን ውበት መጠበቅ ላይ ትኩረት ያደርጋል።
በፊርማ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ እንደገለጹት፤ ፕሮጀክቱ የወንዝ ዳርቻዎችን በጂኦ-ኢንጂነሪንግ ዘዴ ከመጠበቅ ባለፈ፣ የፍሳሽ ማስወገጃ መስመሮችን በመገንባት የወንዙን መበከል ለመከላከልና ለአካባቢው ማህበረሰብ ምቹ የመዝናኛ ስፍራዎችን ለመፍጠር ያለመ ነው።
ይህ ፕሮጀክት በወንዝ ዳርቻው የሚኖሩ 9 ሺህ ገደማ ነዋሪዎችን በቀጥታ ተጠቃሚ የሚያደርግ ሲሆን፣ በተለይም ሴቶች በጽዳት እና በመዝናኛ አገልግሎት አስተዳደር ዘርፍ ወደ ስራ እንዲሰማሩ ዕድል ይፈጥራል ተብሏል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
🤪11❤9👍8👏1🤯1
መረጃ‼️
የተመድ ዓለማቀፍ ፍርድ ቤት፣ አምነስቲ ኢንተርናሽናል እና ሂውማን ራይትስ ዎችን ጨምሮ 31 መንግሥታዊ ያልኾኑ ዓለማቀፍ ድርጅቶች፣ የተመድ የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት በቀጣዩ ወር በሚጀምረው ዓመታዊ ስብሰባው የኤርትራ የሰብዓዊ መብት ተቆጣጣሪ ልዩ ራፖርተርን የጊዜ ቆይታ እንዲያራዝም ጠየቁ።
ልዩ ራፖርተሩና የተመድ የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽነር፣ በቀጣዩ ዓመት ለሚደረገው የምክር ቤቱ ስብሰባ በአገሪቱ የሰብዓዊ መብት ሁኔታ ዙሪያ ሪፖርት እንዲያቀርቡም ድርጅቶቹ ለምክር ቤቱ በጻፉት ደብዳቤ ጥያቄ አቅርበዋል።
ድርጅቶቹ፣ ድንበር ዘለል ጥቃቶች ጨምሮ የኤርትራ መንግሥት ይፈጽማቸዋል ያሏቸውን የተለያዩ የሰብዓዊ መብት ጥሠቶች አውግዘዋል።
የኤርትራ መንግሥት ከተመድ ልዩ ራፖርተር ጋር እንዲተባበርና ልዩ ራፖርተሩ ወደ አገሪቱ ገብተው ምርመራ እንዲያደርጉ እንዲፈቅድም ድርጅቶቹ ጠይቀዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
የተመድ ዓለማቀፍ ፍርድ ቤት፣ አምነስቲ ኢንተርናሽናል እና ሂውማን ራይትስ ዎችን ጨምሮ 31 መንግሥታዊ ያልኾኑ ዓለማቀፍ ድርጅቶች፣ የተመድ የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት በቀጣዩ ወር በሚጀምረው ዓመታዊ ስብሰባው የኤርትራ የሰብዓዊ መብት ተቆጣጣሪ ልዩ ራፖርተርን የጊዜ ቆይታ እንዲያራዝም ጠየቁ።
ልዩ ራፖርተሩና የተመድ የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽነር፣ በቀጣዩ ዓመት ለሚደረገው የምክር ቤቱ ስብሰባ በአገሪቱ የሰብዓዊ መብት ሁኔታ ዙሪያ ሪፖርት እንዲያቀርቡም ድርጅቶቹ ለምክር ቤቱ በጻፉት ደብዳቤ ጥያቄ አቅርበዋል።
ድርጅቶቹ፣ ድንበር ዘለል ጥቃቶች ጨምሮ የኤርትራ መንግሥት ይፈጽማቸዋል ያሏቸውን የተለያዩ የሰብዓዊ መብት ጥሠቶች አውግዘዋል።
የኤርትራ መንግሥት ከተመድ ልዩ ራፖርተር ጋር እንዲተባበርና ልዩ ራፖርተሩ ወደ አገሪቱ ገብተው ምርመራ እንዲያደርጉ እንዲፈቅድም ድርጅቶቹ ጠይቀዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤7👍3
በኢትዮጵያ ኩርሙክ ከተማ ሱዳን ፈፀመችው በተባለ የድሮን ጥቃት ሰላማዊ ሰዎች ሲገደሉ በእርዳታ ሰጪዎች ላይ ጉዳት ደረሰ!
ከሱዳን ድንበር አቅራቢያ በሚገኘው በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ዞን ኩርሙክ ወረዳ ኩርሙክ ከተማ ውስጥ በተፈጸመ የድሮን ጥቃት፣ አንድ የዓለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት (IOM) የሥራ ባልደረባን ጨምሮ ቢያንስ ስምንት ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸውንና ሌሎች በርካታ ሰዎች መቁሰላቸውን ነዋሪዎች እና የአካባቢው የጤና ባለሥልጣናት ገለጹ።
ነዋሪዎች ጥቃቱ የተፈጸመው ሚያዝያ 21 ቀን 2018 ዓ.ም. ከቀኑ 5:00 ገደማ መሆኑንና ከአሶሳ ከተማ 94 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው የኩርሙክ ከተማ የሰዎች እንቅስቃሴ በሚበዛበት አካባቢ ላይ ማረፉን ተናግረዋል።የዓይን እማኞች ድሮኑ የመጣው ከሱዳን ብሉ ናይል ግዛት አቅጣጫ መሆኑን ጠቅሰው፣ የሱዳን ጦር ከፈጣን ድጋፍ ኃይሎች (RSF) ጋር እያካሄደ በነበረው ግጭት ወቅት ጥቃቱን እንደፈጸመ አስረድተዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
ከሱዳን ድንበር አቅራቢያ በሚገኘው በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ዞን ኩርሙክ ወረዳ ኩርሙክ ከተማ ውስጥ በተፈጸመ የድሮን ጥቃት፣ አንድ የዓለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት (IOM) የሥራ ባልደረባን ጨምሮ ቢያንስ ስምንት ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸውንና ሌሎች በርካታ ሰዎች መቁሰላቸውን ነዋሪዎች እና የአካባቢው የጤና ባለሥልጣናት ገለጹ።
ነዋሪዎች ጥቃቱ የተፈጸመው ሚያዝያ 21 ቀን 2018 ዓ.ም. ከቀኑ 5:00 ገደማ መሆኑንና ከአሶሳ ከተማ 94 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው የኩርሙክ ከተማ የሰዎች እንቅስቃሴ በሚበዛበት አካባቢ ላይ ማረፉን ተናግረዋል።የዓይን እማኞች ድሮኑ የመጣው ከሱዳን ብሉ ናይል ግዛት አቅጣጫ መሆኑን ጠቅሰው፣ የሱዳን ጦር ከፈጣን ድጋፍ ኃይሎች (RSF) ጋር እያካሄደ በነበረው ግጭት ወቅት ጥቃቱን እንደፈጸመ አስረድተዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤13👍6🤔4😢2💔1
በተከለከለ ቦታ ትምባሆ ሲሸጥ የተገኘ ሰው በእስራትና በገንዘብ እንደሚቀጣ ተነገረ
የአዲስ አበባ ከተማ ምግብ መድኃኒት ባለስልጣን አዲስ አበባን ከትምባሆ ጭስ ነፃ ለማድረግ በማዕከል እና በ11ዱ ቅርንጫፍ የተለያየ ስራዎች አከናውኗል፡፡የአዲስ አበባ ከተማ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን የምግብና ጤና ነክ ቁጥጥር ዳይሬክቶሬት አቶ እስጢፋኖስ ጌታቸዉ ለብስራት ሬዲዮ እንደገለፁት ትምባሆ መሸጥ በተከለከለ ቦታ ሲሸጥ የተገኘ ሰው ከ6 ወር በማይበልጥ ቀላል እስራት ወይም በ5ሺህ ብር መቀጮ እንደሚቀጣ ተናግረዋል፡፡
ሙሉ በሙሉ ከተከለከለባቸው ቦታዎች ውስጥ የጤና ፣የመንግስት ፣የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት፣ወጣት ማዕከላት እና የትምህርት ቤቶች ተጠቃሽ ናቸው፡፡የትምባሆ ኢንዱስትሪ የሚጠቀሙው አሳሳች ስልቶች እና የጤና ጉዳቶች በተለይ ትምባሆ ሱሰኝነትን የሚያበረታቱ የገበያ እና ማስታወቂያ ስልቶች ወጣቶችን ለመሳብ የሚደረጉ አሳሳች የምርት ማቅረቢያ መንገዶች፣ትምባሆ ጉዳትን ለመደበቅ የሚቀርቡ ሐሰተኛ መልዕክቶች በማጋለጥ ወጣቶችን ወደ ኒኮቲን ሱሰኝነት እንዳይገቡና ጤናማ ከትምባሆ ነፃ ህይወት ለማስፋፋት ሰፊ ስራዎች እየተሰራ ነው ተብሏል፡፡
በህጉ የተመለከቱ ክልክላዎችን መተላለፍ ለአስተዳደራዊ እና የወንጀል ቅጣት የሚስከትል በመሆኑ በቀጣይ ከባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን እርምጃ መውሰዱ ይቀጥላል ሲሉ አቶ እስጢፋኖስ ጌታቸዉ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል፡፡በተጨማሪም ፕሮሞሽንና ስፖንሰር ማደረግ ከ3 ዓመት በማይበልጥ ቀላል እስራት እና 50 ሺ ብር ያስቀጣል፡፡
Via : dagu
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
የአዲስ አበባ ከተማ ምግብ መድኃኒት ባለስልጣን አዲስ አበባን ከትምባሆ ጭስ ነፃ ለማድረግ በማዕከል እና በ11ዱ ቅርንጫፍ የተለያየ ስራዎች አከናውኗል፡፡የአዲስ አበባ ከተማ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን የምግብና ጤና ነክ ቁጥጥር ዳይሬክቶሬት አቶ እስጢፋኖስ ጌታቸዉ ለብስራት ሬዲዮ እንደገለፁት ትምባሆ መሸጥ በተከለከለ ቦታ ሲሸጥ የተገኘ ሰው ከ6 ወር በማይበልጥ ቀላል እስራት ወይም በ5ሺህ ብር መቀጮ እንደሚቀጣ ተናግረዋል፡፡
ሙሉ በሙሉ ከተከለከለባቸው ቦታዎች ውስጥ የጤና ፣የመንግስት ፣የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት፣ወጣት ማዕከላት እና የትምህርት ቤቶች ተጠቃሽ ናቸው፡፡የትምባሆ ኢንዱስትሪ የሚጠቀሙው አሳሳች ስልቶች እና የጤና ጉዳቶች በተለይ ትምባሆ ሱሰኝነትን የሚያበረታቱ የገበያ እና ማስታወቂያ ስልቶች ወጣቶችን ለመሳብ የሚደረጉ አሳሳች የምርት ማቅረቢያ መንገዶች፣ትምባሆ ጉዳትን ለመደበቅ የሚቀርቡ ሐሰተኛ መልዕክቶች በማጋለጥ ወጣቶችን ወደ ኒኮቲን ሱሰኝነት እንዳይገቡና ጤናማ ከትምባሆ ነፃ ህይወት ለማስፋፋት ሰፊ ስራዎች እየተሰራ ነው ተብሏል፡፡
በህጉ የተመለከቱ ክልክላዎችን መተላለፍ ለአስተዳደራዊ እና የወንጀል ቅጣት የሚስከትል በመሆኑ በቀጣይ ከባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን እርምጃ መውሰዱ ይቀጥላል ሲሉ አቶ እስጢፋኖስ ጌታቸዉ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል፡፡በተጨማሪም ፕሮሞሽንና ስፖንሰር ማደረግ ከ3 ዓመት በማይበልጥ ቀላል እስራት እና 50 ሺ ብር ያስቀጣል፡፡
Via : dagu
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤13👍5
#ጭርት የሚባለው የቆዳ በሽታ (#tineacorporis) ሕክምናው ምንድን ነው❓️
✏️ጭርት ማለት ደርማቶፋይትስ በሚባሉ የፈንገስ ዝርያዎች አማካኝነት የሚመጣ የላይኛውን የቆዳ ክፍል የሚያጠቃ የቆዳ በሽታ ሲሆን ህፃናትን ጨምሮ በሁሉም የእድሜ ክልል ሊከሰት የሚቺል ተላላፊ በሽታ ነው።
መተላለፍያ መንገዱ ምንድነው?
✏️ህፃናት ይህንን የቆዳ በሺታ በበሽታው ከተያዙ ልጆች አዋቂ ሰዎች ወይም ከእንስሳት ሊተላለፍባቸው ይችላል።
በተለይ ደሞ ህፃናት ላይ የሚተላለፈው በፎጣ አልጋ ልብስ ካልሲ የፀጉር ማበጠሪያ በጋራ መጠቀም እና ንክኪ መፍጠር ዋነኛ መተላለፊያ መንገዶች ናቸው።
ምልክቶቹስ ምንድናቸው ❓️
✏️በሰውነት ላይ ክብ ክብ የሆነ ፣ ጠርዝ ጠርዙ ቀላ እና ከፍ ያለ ይሆናል
✏️ የማሳከክ ስሜት ሊኖረውም ላይኖረውም ይቺላል እየሰፋ ከሄደ ነጭ እንደ ቅርፊት ያለ ነገር ሊወጣ ይችላል።
ጭርት በሽታ መሆኑን እና አለመሆኑ በምን ይታወቃል❓️
✏️ አንድ የቆዳ በሽታ ጭርት መሆኑን እና አለመሆኑን በህክምና ባለሙያው በቆዳ ላይ የወጣውን ነገር አይቶ እንደ አስፈላጊነቱ ከቆዳ ላይ ናሙና በመውሰድ በላቦራቶሪ በመመርመር ፈንገስ መኖር እና አለመኖሩን ማወቅ ይችላል።
ካልታከመ የሚያመጣውስ ችግር አለ ይሆን?
✏️የሚያሳክክ፣ የተቆጣ እና የቆዳ መሰንጠቅ ሲኖር ለሌላ ባክቴሪያ ኢንፌክሽን (secondary bacterial infection) ሊጋለጡ ይችላሉ።
✏️ኅይለኛ የቆዳ መቆጣት/ብግነት
መከላከል ይቻላል❓️
የሚከተሉን ጥንቃቄዎችን በማድረግ የህፃናትን የጭርት በሺታ መከላከል ይቻላል
✔️ የህፃናት ግል እና የአካባቢ ንፅህናን መጠበቅ
✔️ ህፃናትን ሰውነታቸውን ካጠብን በዋላ በንፁህ ፎጣ ወይም ጨርቅ በደንብ ማድረቅ
✔️ ህፃናት በግል መጠቀም ያለባቸውን ነገሮች በጋራ አለመጠቀም ለምሳሌ ፎጣ የዉስጥ ልብሶች ካልሲ እና የመሳሰሉት
✔️ በተቻለ መጠን በዚህ በሽታ ካለባቸው ሌሎች ህፃናት ጋር ንክኪ አለመፍጠር
✔️ በአካባቢያችን የታመሙም እንስሳት ካሉ የእንስሳት ሀኪም ጋር በመውሰድ እና ማሳከም ተገቢ ነው።
ህክምናውስ ምንድነው❓️
መድሃኒቱ እንደ በሺታው ስፋት እና ጥልቀት የሚወሰን ሲሆን በቦታው ላይ የሚቀባ ቅባት ወይም የሚዋጥ መድሃኒት ሊድን ይችላል ።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
✏️ጭርት ማለት ደርማቶፋይትስ በሚባሉ የፈንገስ ዝርያዎች አማካኝነት የሚመጣ የላይኛውን የቆዳ ክፍል የሚያጠቃ የቆዳ በሽታ ሲሆን ህፃናትን ጨምሮ በሁሉም የእድሜ ክልል ሊከሰት የሚቺል ተላላፊ በሽታ ነው።
መተላለፍያ መንገዱ ምንድነው?
✏️ህፃናት ይህንን የቆዳ በሺታ በበሽታው ከተያዙ ልጆች አዋቂ ሰዎች ወይም ከእንስሳት ሊተላለፍባቸው ይችላል።
በተለይ ደሞ ህፃናት ላይ የሚተላለፈው በፎጣ አልጋ ልብስ ካልሲ የፀጉር ማበጠሪያ በጋራ መጠቀም እና ንክኪ መፍጠር ዋነኛ መተላለፊያ መንገዶች ናቸው።
ምልክቶቹስ ምንድናቸው ❓️
✏️በሰውነት ላይ ክብ ክብ የሆነ ፣ ጠርዝ ጠርዙ ቀላ እና ከፍ ያለ ይሆናል
✏️ የማሳከክ ስሜት ሊኖረውም ላይኖረውም ይቺላል እየሰፋ ከሄደ ነጭ እንደ ቅርፊት ያለ ነገር ሊወጣ ይችላል።
ጭርት በሽታ መሆኑን እና አለመሆኑ በምን ይታወቃል❓️
✏️ አንድ የቆዳ በሽታ ጭርት መሆኑን እና አለመሆኑን በህክምና ባለሙያው በቆዳ ላይ የወጣውን ነገር አይቶ እንደ አስፈላጊነቱ ከቆዳ ላይ ናሙና በመውሰድ በላቦራቶሪ በመመርመር ፈንገስ መኖር እና አለመኖሩን ማወቅ ይችላል።
ካልታከመ የሚያመጣውስ ችግር አለ ይሆን?
✏️የሚያሳክክ፣ የተቆጣ እና የቆዳ መሰንጠቅ ሲኖር ለሌላ ባክቴሪያ ኢንፌክሽን (secondary bacterial infection) ሊጋለጡ ይችላሉ።
✏️ኅይለኛ የቆዳ መቆጣት/ብግነት
መከላከል ይቻላል❓️
የሚከተሉን ጥንቃቄዎችን በማድረግ የህፃናትን የጭርት በሺታ መከላከል ይቻላል
✔️ የህፃናት ግል እና የአካባቢ ንፅህናን መጠበቅ
✔️ ህፃናትን ሰውነታቸውን ካጠብን በዋላ በንፁህ ፎጣ ወይም ጨርቅ በደንብ ማድረቅ
✔️ ህፃናት በግል መጠቀም ያለባቸውን ነገሮች በጋራ አለመጠቀም ለምሳሌ ፎጣ የዉስጥ ልብሶች ካልሲ እና የመሳሰሉት
✔️ በተቻለ መጠን በዚህ በሽታ ካለባቸው ሌሎች ህፃናት ጋር ንክኪ አለመፍጠር
✔️ በአካባቢያችን የታመሙም እንስሳት ካሉ የእንስሳት ሀኪም ጋር በመውሰድ እና ማሳከም ተገቢ ነው።
ህክምናውስ ምንድነው❓️
መድሃኒቱ እንደ በሺታው ስፋት እና ጥልቀት የሚወሰን ሲሆን በቦታው ላይ የሚቀባ ቅባት ወይም የሚዋጥ መድሃኒት ሊድን ይችላል ።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤21👍4👀3🥰1👏1
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ባለፉት ዘጠኝ ወራት 3,600 የውጪ ሃገር ዜጎች በሀሰት የኢትዮጵያ ፓስፖርት ለመያዝ ሲንቀሳቀሱ ደርሼባቸዋለሁ ብሏል።
አገልግሎቱ ከ10 ሺህ በላይ ሰዎች ሀሰተኛ የልደት ሰርተፍኬት፣ መታወቂያ እና ፋይዳ በመያዝ ህጋዊ አገልግሎት ለማግኘት ሲሉ እንደተደረሰባቸው ተናግሯል።
በኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት የፓስፖርት አገልግሎት ዳሬክተር የሆኑት አቶ ሙሉጌታ ብርሃኑ ከድንበር አከባቢ የሚመጡ ኢትዮጵያውያን ከውጪ ሃገር ከሚመጡ ዜጎች ጋር የሚመሳሰል ማንነት ስላላቸው የውጪ ዜጎች ይህንን አጋጣሚ በመጠቀም ሃሰተኛ ሰነድ ለመያዝ ሙከራ እንደሚያደርጉ አስረድተዋል።
አቶ ሙሉጌታ ረጅም ዓመታትን በኢትዮጵያ የኖሩ ኤርትራዊያን የኢትዮጵያ ዜግነት ሊያገኙ የሚችሉበትን ሁኔታም አስረድተዋል።
በሪፈረንደሙ ወቅት ያልመረጡ እንደማንኛውም ኢትዮጵያዊ የዜግነት መብት ይሰጣቸዋል፣ ሪፈረንደም የመረጡ ግን ህጉን ተከትለው የዜግነት ጥያቄ ማቅረብ ይችላሉ ብለዋል።
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የሚነሱበትን ቅሬታዎች ለመፍታት እየሰራ መሆኑን ያነሱት ኃላፊው ፣ ሰዎችም ለአግልግሎት ሲመጡ የሚያጋጥማቸውን እንግልት ለመቀነስ የሚጠበቅባቸውን ሰነድ ሁሉ አሟልተው እንዲመጡ አሳስበዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
አገልግሎቱ ከ10 ሺህ በላይ ሰዎች ሀሰተኛ የልደት ሰርተፍኬት፣ መታወቂያ እና ፋይዳ በመያዝ ህጋዊ አገልግሎት ለማግኘት ሲሉ እንደተደረሰባቸው ተናግሯል።
በኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት የፓስፖርት አገልግሎት ዳሬክተር የሆኑት አቶ ሙሉጌታ ብርሃኑ ከድንበር አከባቢ የሚመጡ ኢትዮጵያውያን ከውጪ ሃገር ከሚመጡ ዜጎች ጋር የሚመሳሰል ማንነት ስላላቸው የውጪ ዜጎች ይህንን አጋጣሚ በመጠቀም ሃሰተኛ ሰነድ ለመያዝ ሙከራ እንደሚያደርጉ አስረድተዋል።
አቶ ሙሉጌታ ረጅም ዓመታትን በኢትዮጵያ የኖሩ ኤርትራዊያን የኢትዮጵያ ዜግነት ሊያገኙ የሚችሉበትን ሁኔታም አስረድተዋል።
በሪፈረንደሙ ወቅት ያልመረጡ እንደማንኛውም ኢትዮጵያዊ የዜግነት መብት ይሰጣቸዋል፣ ሪፈረንደም የመረጡ ግን ህጉን ተከትለው የዜግነት ጥያቄ ማቅረብ ይችላሉ ብለዋል።
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የሚነሱበትን ቅሬታዎች ለመፍታት እየሰራ መሆኑን ያነሱት ኃላፊው ፣ ሰዎችም ለአግልግሎት ሲመጡ የሚያጋጥማቸውን እንግልት ለመቀነስ የሚጠበቅባቸውን ሰነድ ሁሉ አሟልተው እንዲመጡ አሳስበዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤10👍4
ለ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል የመልቀቂያ ፈተና የኦንላይን ልምምድ ያድርጉ!
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 ትምህርት ዘመን 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ተፈታኞች ፈተና የሚለማመዱበት አድራሻ ይፋ አድርጓል።
ተፈታኞች በተደለደሉበት ክልል ወይም ከተማ አስተዳደር ትይዩ ያለውን ሊንክ በመጠቀም፣ User Name በሚለው ላይ የፈተና አዳራሽ መግቢያ ካርድ ላይ ያለውን አድሚሽን ቁጥር በማስገባት እና Password በሚለው ላይ 1234 በማስገባት በዴስክቶፕ ኮምፒውተር፣ በላፕቶፕ፣ በታብሌት፣ በስልክ እና በመሰል የኤልክትሮኒክስ መሳሪያዎች ማንኛውንም አይነት የኢንተርኔት አማራጭ በመጠቀም ከዛሬ ግንቦት 07/2018 ዓ.ም ጠዋት 3፡00 ሰዓት ጀምሮ እስከፈተናው ድረስ መለማመመድ እንደሚችሉ ተገልጿል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 ትምህርት ዘመን 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ተፈታኞች ፈተና የሚለማመዱበት አድራሻ ይፋ አድርጓል።
ተፈታኞች በተደለደሉበት ክልል ወይም ከተማ አስተዳደር ትይዩ ያለውን ሊንክ በመጠቀም፣ User Name በሚለው ላይ የፈተና አዳራሽ መግቢያ ካርድ ላይ ያለውን አድሚሽን ቁጥር በማስገባት እና Password በሚለው ላይ 1234 በማስገባት በዴስክቶፕ ኮምፒውተር፣ በላፕቶፕ፣ በታብሌት፣ በስልክ እና በመሰል የኤልክትሮኒክስ መሳሪያዎች ማንኛውንም አይነት የኢንተርኔት አማራጭ በመጠቀም ከዛሬ ግንቦት 07/2018 ዓ.ም ጠዋት 3፡00 ሰዓት ጀምሮ እስከፈተናው ድረስ መለማመመድ እንደሚችሉ ተገልጿል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤7👍5🥰2🎉2👏1
ከወጪ ንግድ 8.71 ቢሊዮን የአሜሪካን ዶላር ገቢ ተገኘ
በ2018 በጀት ዓመት የ10 ወራት የወጪ ንግድ አፈጻጸም ከታቀደው በላይ ውጤት መመዝገቡ ነው የተገለጸው።
በበጀት ዓመቱ 10 ወራት ውስጥ 7.25 ቢሊዮን የአሜሪካን ዶላር ለማግኘት ቢታቀድም 8.71 ቢሊዮን የአሜሪካን ዶላር በላይ ማስመዝገብ እንደተቻለ የንግድና ቀጣናዊ ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) አስታውቀዋል፡፡
አፈጻጸሙም ከባለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ከተመዘገበው ጋር ሲነጻጸር የ43.32 በመቶ ብልጫ እንዳለው ተጠቁሟል፡፡
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
በ2018 በጀት ዓመት የ10 ወራት የወጪ ንግድ አፈጻጸም ከታቀደው በላይ ውጤት መመዝገቡ ነው የተገለጸው።
በበጀት ዓመቱ 10 ወራት ውስጥ 7.25 ቢሊዮን የአሜሪካን ዶላር ለማግኘት ቢታቀድም 8.71 ቢሊዮን የአሜሪካን ዶላር በላይ ማስመዝገብ እንደተቻለ የንግድና ቀጣናዊ ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) አስታውቀዋል፡፡
አፈጻጸሙም ከባለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ከተመዘገበው ጋር ሲነጻጸር የ43.32 በመቶ ብልጫ እንዳለው ተጠቁሟል፡፡
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
😁17❤6👍3👏2🤔2
#UAE
የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ (UAE) የሆርሙዝ ሰርጥን ሳትጠቀም ነዳጅ ወደ ውጭ መላክ የሚያስችላትን አዲስ የነዳጅ መስመር ዝርጋታ እያፋጠነች መሆኑን ተነግሯል።
እንደ ብሉምበርግ ዘገባ፥ አዲሱ የምዕራብ-ምስራቅ የነዳጅ መስመር የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ በፉጃይራ ወደብ በኩል ወደ ውጭ የምትልከውን የነዳጅ መጠን በእጥፍ ለማሳደግ ታስቦ የተዘጋጀ ነው።
ፕሮጀክቱ ቀደም ብሎ የተጀመረ ቢሆንም አሁን ባለው የቀጠናው ውጥረት ምክንያት ግንባታው እንዲፋጠን ተደርጎ በ2027 (እ.አ.አ) ሙሉ በሙሉ ስራ እንደሚጀምር ይጠበቃል።
የሆርሙዝ ሰርጥ በአሁኑ ወቅት በተለያዩ ጂኦፖለቲካዊ ምክንያቶች ስጋት ውስጥ በመውደቁ ይህ መስመር አረብ ኤምሬትስ ያለ ምንም እንቅፋት ነዳጇን ለዓለም ገበያ እንድታቀርብ ይረዳታል።
አዲሱ መስመር ሲጠናቀቅ የተባበሩት አረብ ኤሜሬትስ በፉጃይራ በኩል የምትልከው የነዳጅ መጠን በቀን ወደ 4 ሚሊዮን በርሜል እንደሚያደርሰው ይገመታል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ (UAE) የሆርሙዝ ሰርጥን ሳትጠቀም ነዳጅ ወደ ውጭ መላክ የሚያስችላትን አዲስ የነዳጅ መስመር ዝርጋታ እያፋጠነች መሆኑን ተነግሯል።
እንደ ብሉምበርግ ዘገባ፥ አዲሱ የምዕራብ-ምስራቅ የነዳጅ መስመር የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ በፉጃይራ ወደብ በኩል ወደ ውጭ የምትልከውን የነዳጅ መጠን በእጥፍ ለማሳደግ ታስቦ የተዘጋጀ ነው።
ፕሮጀክቱ ቀደም ብሎ የተጀመረ ቢሆንም አሁን ባለው የቀጠናው ውጥረት ምክንያት ግንባታው እንዲፋጠን ተደርጎ በ2027 (እ.አ.አ) ሙሉ በሙሉ ስራ እንደሚጀምር ይጠበቃል።
የሆርሙዝ ሰርጥ በአሁኑ ወቅት በተለያዩ ጂኦፖለቲካዊ ምክንያቶች ስጋት ውስጥ በመውደቁ ይህ መስመር አረብ ኤምሬትስ ያለ ምንም እንቅፋት ነዳጇን ለዓለም ገበያ እንድታቀርብ ይረዳታል።
አዲሱ መስመር ሲጠናቀቅ የተባበሩት አረብ ኤሜሬትስ በፉጃይራ በኩል የምትልከው የነዳጅ መጠን በቀን ወደ 4 ሚሊዮን በርሜል እንደሚያደርሰው ይገመታል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤20👍6🥰1👏1😢1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የዕለቱ አነጋጋሪ ምስል‼️
ትራምፕ በቤጂንግ የእራት ግብዣ ላይ የቻይናው ፕሬዚዳንት ከመቀመጫቸው ተነስተው ሲሄዱ ትራምፕ የፕሬዝዳንቱን የግል ማስታወሻ ደብተር ሲያገላብጡ መታየታቸው መነጋገሪያ ሆኗል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
ትራምፕ በቤጂንግ የእራት ግብዣ ላይ የቻይናው ፕሬዚዳንት ከመቀመጫቸው ተነስተው ሲሄዱ ትራምፕ የፕሬዝዳንቱን የግል ማስታወሻ ደብተር ሲያገላብጡ መታየታቸው መነጋገሪያ ሆኗል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
🤣54😁44❤8🙊5👍3🤔3🤪3👏1💯1😎1😡1