አዲስ ሪፖርተር - NEWS
36.9K subscribers
15.7K photos
353 videos
21 files
2.95K links
🔖 ይህ የአዲስ ሪፖርተር የቴሌግራም ገፅ ነው !

=> በቻናሉ
📌 ፈጣን ፥
📌 ትኩስ ፥
📌 ወቅታዊ እና
📌 አዳዲስ መረጃዎች እንደወረዱ በቅፅበት ፥ በትኩሱ ይደርሳችኋል !

🔖 ይወዳጁን ፤ በእርግጥም ይወዱታል !
For promotion @Addisreporter_bot

#ADDIS ABABA, ETHIOPIA
Download Telegram
አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለ2013 ዓ.ም ለድህረ ምረቃ ትምህርት በቀን መርሃ ግብር ለሁለተኛ እና ለሶስተኛ ዲግሪ እንዲሁም በማታ መርሃ ግብር ለሁለተኛ ዲግሪ ለማስተማር ዝግጅቱን አጠናቋል፡፡

⚡️የትምህርት አሰጣጡ የኮቪድ-19 በሽታ ወረርሽኝ እስከሚሻሻል ድረስ በቨርቹዋል እና በኢለርኒግ የመማር ማስተማር መንገድ በተጨማሪም እንደ አስፈላጊነቱ በገጽ ለገጽ የሚካሄድ መሆኑን እያሳወቀ የሚከተሉትን በማሟላት ማመልከት እንደምትችሉ ያሳስባል፡፡

1. የማመልከቻ ፎርሙን በዩኒቨርስቲው ድረገጽ (portal.aau.edu.et) መሙላት

2. ከማመልከቻው ፎርም የሚያገኙትን የማመልከቻ ቁጥር (Application Number) በመያዝ ብር 200 /ሁለት መቶ/ ለመመዝገቢያ ብር 600 /ስድስት መቶ/ የመግቢያ ፈተና ለመውሰድ በኢትዮጲያ ንግድ ባንክ በሞባይል CBE ብር ወይም በወኪሎች ወይም በቅርንጫፍ አማካኝነት ክፍያ መፈጸም ያስፈልጋል (ክፍያ የሚፈጸምበትን የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 2 አጭር ኮዶች ምዝገባው ከመጀመሩ በፊት በዩኒቨርሰቲው ድረ ገጽ እና በፌስቡክ እናሳውቃለን)፡፡

3. ክፍያዎትን ካጠናቀቁ በኋላ ወደ ማመልከቻ ፎርሙ በመመለስ ፒዲኤፍ (PDF) ፎርማት የተለወጠ የትምህርት ማስረጃዎትን፣ የወጪ መጋራት ሰነድዎትን$፣ እንዲሁም ለቀን መርሃ ግብር የትምህርት ወጪዎን /Sponsorship/ የሚሸፍንልዎት የመንግስት መስሪያ ቤት ከሆነ የተፈረመበትና ማህተም የተደረገበት ፎርም አስገብተው እና ሌሎች መረጃዎችን በማከል ምዝገባዎትን ማጠናቀቅ ይኖርብዎታል፡፡

4. የSponsorship ከዩኒቨርስቲው ድረ ገጽ (portal.aau.edu.et/ aau.edu.et) ማግኘት ይችላሉ፡፡

5. ለPhD አመልካቾች የ BA/BSc ዲግሪ/ጊዜያዊ ዲግሪ እና CGPA ያለው ትራንስክሪፕት እና የMA/MSC ዲግሪና ትራንስክሪፕት ማያያዝ ይጠበቅባችኋል፡፡

6. በተጨማሪም ለPhD አመልካቾች ትምህርት ክፍሉ የሚጠይቀውን ማያያዝ ይኖርብዎታል፡፡

7. ለMA/MSC አመልካቾች የ yBA/BSc ዲግሪ/ጊዜያዊ ዲግሪ እና CGPA ያለው ትራንስክሪፕት ማያያዝ ይጠበቅባችኋል፡፡

#ማሳሰቢያ
• ምዝገባው የሚከናወነው portal.aau.edu.et ብቻ ሲሆን ምንም አይነት ማስረጃ በአካል ይዞ በመቅረብ ማስገባት አይቻልም፡፡

• የወጪ መጋራት ያጠናቀቃችሁበትን ማስረጃ ዋናውን በተጠየቃችሁ ግዜ ማቅረብ ይጠበቅባችኋል፡፡

• ኦፊሻል ትራንስክሪፕት ለአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሬጅስትራር ቢሮ ፖስታ ሳጥን ቁጥር 1176 ያላስላከ አመልካች ቀጣይ የምዝገባ ሂደቶች እንደማይከናወኑለት እናሳስባለን፡፡

• የፈተና ግዜውን በተመለከተ ከትምህርት ክፍሉ ማስታወቂያ ሰሌዳ እንዲሁም ከዩኒቨርስቲው ድረ ገፅ (portal.aau.edu.et/aau.edu.et) መከታተል የምትችሉ ያሳውቃል፡፡

• ጤና ላይ ለሚያመለክቱት አመልካቾች ዲግሪያቸዉን ሲጨርሱ ከጤና ጥበቃ ወይም ከተማሩበት ዩኒቨርስቲ የሚሰጣቸዉን ደብዳቤ ወይም በየሴምስተሩ የሚሰጣቸዉን Grade report ማያያዝ ይጠበቅባችኋል፡፡

• የተማሪዎች ቁጥር ከመቀበል አቅም በታች (ዝቅተኛ) ከሆነ የትምህርት ፕሮግራሞች የማይከፈቱ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

🗓የመመዝገቢያ ቀን ከነሐሴ 06 እስከ ነሐሴ 21 2012 ዓ.ም

For more @JOBS_IN_ETHIO
👍1
ማስታወቂያ
..................//.................
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ግንቦት 28 ቀን 2012 ዓ.ም በጀማሪ ኤሌክትሪካልና ሜካኒካል መሃንዲስ የስራ መደቦች ላይ አወዳድሮ ለመቅጠር ማስታወቂያ ማውጣቱ እና አመልካቾችም በተቀመጠው መስፈርት መሰረት በኦን ላይን መመዝገባቸው ይታወቃል፡፡

ስለሆነም በተጠየቀው መስፈርት መሰረት ከዚህ በፊት በኦን ላይን የተመዘገባችሁ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በአንድ ሳምንት ውስጥ የድግሪያችሁን ኮፒ ብቻ በኢሜይል አድራሻችን hr.hiring@eep.com.et እድትልኩልን እናሳውቃለን፡፡

ማሳሰቢያ፡-
**//**
አመልካቾች ኢሜይል በምታደርጉበት ወቅት በጉዳዩ (Subject) ላይ የተወዳደራችሁበት የትምህርት ዘርፍ (Field) ጠቅሳችሁ እንድትልኩልን እናሳስባለን፡፡

ነሐሴ 19/2012 ዓ.ም
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል
መረጃውን ሸር በማድረግ ለሚመለከታቸው እናካፍል።

ሌሎች የስራ ማስታወቂያዎችን ለማየት ይህንን ሊንክ ይጫኑት 👇👇👇
https://t.me/joinchat/AAAAAEq9bpaXV-tDjvHyDw
@JOBS_IN_ETHIO @JOBS_IN_ETHIO
NEW VACANCY👆

ሌሎች የስራ ማስታወቂያዎችን ለማየት ይህንን ሊንክ ይጫኑት 👇👇👇
https://t.me/joinchat/AAAAAEq9bpaXV-tDjvHyDw
@JOBS_IN_ETHIO @JOBS_IN_ETHIO
NEW VACANCY👆

ሌሎች የስራ ማስታወቂያዎችን ለማየት ይህንን ሊንክ ይጫኑት 👇👇👇
https://t.me/joinchat/AAAAAEq9bpaXV-tDjvHyDw
@JOBS_IN_ETHIO @JOBS_IN_ETHIO
ሀዋሳ ለምትገኙ👆

ሌሎች የስራ ማስታወቂያዎችን ለማየት ይህንን ሊንክ ይጫኑት 👇👇👇
https://t.me/joinchat/AAAAAEq9bpaXV-tDjvHyDw
@JOBS_IN_ETHIO @JOBS_IN_ETHIO
Professsional Nurse
#girum_general_hospital
#health_care
#health_care_hospitality
#nurse
Addis Ababa

BSc in Clinical Nursing with renewed license

Minimum Years Of Experience: #2_years
Deadline: September 5, 2020

How To Apply: Send your CV resume through email recruitment@askuplc.com /girumhosphr@gmail.com

For more 👉 @JOBS_IN_ETHIO
Laboratory Technologist
#girum_general_hospital
#health_care
#health_care_hospitality
#laboratory_technician
Addis Ababa

Bachelor’s degree in Medical Laboratory Technology with professional renewed license as Medical Laboratory Technologist approved by Food, Medicine and Health Care Administration and Control Authority of Ethiopia.

Minimum Years Of Experience: #2_years

Deadline: September 5, 2020
How To Apply: Send your CV resume through email recruitment@askuplc.com /girumhosphr@gmail.com

For more 👉 @JOBS_IN_ETHIO
Accountant
#getu_tefera_general_importer
#finance
#accounting_and_finance
#accountant
Addis Ababa

BA in Accounting and Finance related fields/experience in the Import and Export Sector; with different trainings in enterprise applications and MS Excel, Peachtree software, C-NET etc.

Minimum Years Of Experience: #1_years
Deadline: September 3, 2020

How To Apply: In person to the following address: Bole, Near to Airport, DH Geda Tower 5th Floor/P.O.Box: 29984/Tel: 011-615-19-88 / 011-615-13-02

For more 👉 @JOBS_IN_ETHIO
Job Title: Sales

Company: Light Accessories

Job Type: Permanent

Description: ድርጅታችን Light Accessories ከሰው ጋር ተግባቢ የሆነች ቀልጣፋ የሆነች የሽያጭ ሰራተኛ እንፈልጋለን
አመልካቿ የሒሳብ መስራት የምትችል እና መኖሪያ ቦታዋ ለ ቦሌ ቅርብ መሆን አለባት
ከላይ የተጠቀሰውን የምታሟላ ማንኛውም አመልካች ከእዚህ በታች ባለው ማመልከት ይችላል

Phone☎️ #+251913791532
Inbox 📩 @BigAGI

*ፆታ፡ ሴት
*ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፡ በማንኛውም የትምህርት አይነት ከ 12ኛ ክፍል እና ከዚያ በላይ
*ደሞዝ፡ 2500 Birr
*የቅጥር ሁኔታ፡ በቋሚነት
*አድራሻ፡ Bole Medhaniyalem Southgate Plaza

To Apply: Contact MiNtSnOt

For more 👉 @JOBS_IN_ETHIO
High School Teacher
#hillside_school
#education
#teaching
#high_school_teacher
Addis Ababa

BA/ BSC/ BED, MSC/MA in: English, Mathematics Physics, Chemistry, Biology, Geography, History Economics

Quanitity Required: 20

Minimum Years Of Experience: #2_years
Deadline: September 16, 2020

How To Apply: Send your resume through: hillsideplc@yahoo.com or in person to the following address: BA/ BSC/ BED, MSC/MA in: English, Mathematics Physics, Chemistry, Biology, Geography, History Economics Tele- 0116 46 69 40/0116 46 36 88/0911638068

For more 👉 @JOBS_IN_ETHIO
Secretary
#equatorial_business_group_plc
#business
#secretarial_admin_and_clerical
#secretary
Addis Ababa

College (10+3) Diploma in Secretarial Science and Office Management

Minimum Years Of Experience: #2_years
Deadline: September 6, 2020

How To Apply: in person to the following address Saris Road (Near Addis Tire Sh. Co.) Brown Building P.O.Box 8964, Tel 011-470-74-73/011442-49-55

For more 👉 @JOBS_IN_ETHIO
Office Attendant
#save_the_children
#low_and_medium_skilled_worker
#clerical_support
#office_clerk
Somali, Dollo

8th grade complete/Cleaning skill/Good human relation skill with relevant work experience

Minimum Years Of Experience: #1_years
Deadline: September 4, 2020

How To Apply: Follow the link https://stcuk.taleo.net/careersection/ex/jobsearch.ftl

For more 👉 @JOBS_IN_ETHIO
Casher
#geranba_bottling_plc
#business
#accounting_and_finance
#accountant
Addis Ababa

BA Degree or Diploma in Accounting & Finance

Minimum Years Of Experience: #1_years
Maximum Years Of Experience: #2_years
Deadline: September 1, 2020

How To Apply: In person to the following address: kotebe – Lam Beret
Left to Kidane Mihiret Church Tel-(+251) 116733531

For more 👉 @JOBS_IN_ETHIO
ቅያሪ ከኦሮሚያ ክልል👆

ሌሎች የስራ ማስታወቂያዎችን ለማየት ይህንን ሊንክ ይጫኑት 👇👇👇
https://t.me/joinchat/AAAAAEq9bpaXV-tDjvHyDw
@JOBS_IN_ETHIO @JOBS_IN_ETHIO
Job Title: Accountant

Company: Yab import export

Job Type: Permanent

Description: Roles & Responsibilities:
Analyze manufacturing costs and prepare regular reports comparing standard costs to actual production costs.
Make estimates of new and proposed product costs.
Provide management with reports that specify and compare factors that affect prices and profitability of products or services.
Assist in audits and general ledger preparation.
Conduct physical inventories and monitor the cycle count program.

To Apply: Contact #yab

For more 👉 @JOBS_IN_ETHIO
ብዙዎቻችሁ ቻናሉ በጣም እንደተመቻችሁ በውስጥ መስመር ትነግሩኛላችሁ። ግን አብዛኞቻችሁ አንዱን የስራ ማስታወቂያ እንኳ መርጣችሁ ለተመራቂና ተማሪ ለጓደኞቻችሁ ሼር አላደረጋችሁም።

መቼም እኔ ካለኝ ጊዜ ላይ ለቻናሉ የምሰዋው ምንም አይነት ገንዘብ ስለማገኝ ሳይሆን ብዙዎች ለስራ ፊለጋ ከምደርስባቸዉ ልፋትና እንግልት ያቀልሎታል ብዬ አስቤ እንደሆነ ታውቃላችሁ።

ስለዚህ እባካችሁ የዩኒቨርሲቲ ተማሪ፣ ስራ ፈለጊና ተመራቂ ለሆኑ ጓደኞቻችሁ በማጋራት ለኔና ለቻናሉ ቤተሰብ ያላችሁን አጋርነት አሳዩ🙏
እስካሁን ላደረጋችሁልን ድጋፍ ከልብ እናመሰግናለን

ይቀላቀሉን @JOBS_IN_ETHIO
Midwife
#ecusta_hli
#health_care
#health_care_hospitality
#midwife
Addis Ababa

BSC in Midwifery with relevant work experience

Quanitity Required: 2

Minimum Years Of Experience: #3_years
Deadline: September 5, 2020

How To Apply: Send your resume through: eculasalle2019@gmail.com Tel: 0118 548634/0118 722895

For more 👉 @JOBS_IN_ETHIO
specialty in Pediatrician
#ecusta_hli
#health_care
#health_care_hospitality
#pediatrician
Addis Ababa

BSc/Diploma in Clinical Nursing with relevant work experience
Quanitity Required: 2

Minimum Years Of Experience: #1_years
Deadline: September 5, 2020

How To Apply: Send your resume through: eculasalle2019@gmail.com Tel: 0118 548634/0118 722895

For more 👉 @JOBS_IN_ETHIO
Specialty in Gynecology and Obsterus
#ecusta_hli
#health_care
#health_care_hospitality
#medical_specialist
Addis Ababa

Medical Specialist with relevant work experience

Minimum Years Of Experience: #1_years
Deadline: September 5, 2020

How To Apply: Send your resume through: eculasalle2019@gmail.com Tel: 0118 548634/0118 722895

For more 👉 @JOBS_IN_ETHIO
ሲዳማ ክልል ለምትገኙ 👇

Warehouse supervisor

#geranba_bottling_plc
#business
#accounting_and_finance
#supervisor
Sidama, Arebegona

BA Degree or Diploma in Accounting & Finance related fields with relevant work experience

Minimum Years Of Experience: #1_years
Maximum Years Of Experience: #2_years
Deadline: September 1, 2020

How To Apply: Send your resume through: kasahunk2020@gmail.com or in person to the following address: kotebe – Lam Beret Left to Kidane Mihiret Church Tel-(+251) 116733531

For more 👉 @JOBS_IN_ETHIO
አማራ ክልል ለምትገኙ 👇
Lecture

#mekdela_amba_university
#social_science
#agricultural_science
#lecturer
@JOBS_IN_ETHIO
Amhara,Mekdela

MSc and above in plant protection(weed science,agriculture entomology,plant pathology

Minimum Years Of Experience: #0_years
Deadline: September 6, 2020

How To Apply: in person to the following address Mekdela Amba University tuluawaliya and mekaneselem campus tel: 033892212/0914343102

For more 👉 @JOBS_IN_ETHIO