18 የሙዚቃ ክር የያዘው የድምፃዊ ቴዲ አፍሮ አዲሱ አልበም ሐሙስ እለት ይለቀቃል ተባለ
ድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን ለዘጠኝ አመታት የለፋበት "ኢትዮሪካ" የተሰኘ አልበሙ የፊታችን ሐሙስ ስምንት ሰዓት በራሱ የዩትዮብ ገፅ ላይ ይለቀቃል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
ተወዳጁ ድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን(ቴዲ አፍሮ) ከተለያዩ ነጠላ ዜማዎች በተጨማሪ በ1993 ዓ.ም ለህዝብ በቀረበው ‹‹አቡጊዳ›› በተሰኘ አልበሙ የሙዚቃ አድማጭን ቀልብ ለመግዛት በቅቷል፡፡
ከአቦጊዳ አልበም ቀደም ብሎ የተሰራው "ቴዲ" ወይም "ሌቦ" አልበም በመቀጠል ‹‹ያስተሰርያል›› ፣ ‹‹ጥቁር ሰው›› እና ለመጨረሻ ጊዜ ‹‹ኢትዮጵያ›› አልበም የተሰኘ ወጥ የአልበም ስራዎችን እስካሁን አበርክቷል፡፡
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
ድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን ለዘጠኝ አመታት የለፋበት "ኢትዮሪካ" የተሰኘ አልበሙ የፊታችን ሐሙስ ስምንት ሰዓት በራሱ የዩትዮብ ገፅ ላይ ይለቀቃል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
ተወዳጁ ድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን(ቴዲ አፍሮ) ከተለያዩ ነጠላ ዜማዎች በተጨማሪ በ1993 ዓ.ም ለህዝብ በቀረበው ‹‹አቡጊዳ›› በተሰኘ አልበሙ የሙዚቃ አድማጭን ቀልብ ለመግዛት በቅቷል፡፡
ከአቦጊዳ አልበም ቀደም ብሎ የተሰራው "ቴዲ" ወይም "ሌቦ" አልበም በመቀጠል ‹‹ያስተሰርያል›› ፣ ‹‹ጥቁር ሰው›› እና ለመጨረሻ ጊዜ ‹‹ኢትዮጵያ›› አልበም የተሰኘ ወጥ የአልበም ስራዎችን እስካሁን አበርክቷል፡፡
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
👍7❤3👏3🔥1
ትክክለኛ የባህል መዳኒት ይፈልጋሉ??
👆መርጌታ የባህል ህክምና 0915398834
1🌿ለሀብት ማምጫ
2🌿ለእቁብ (እቁብ እንዲወጣላችሁ የሚያረግ)
3ለመስተፋቅር
4🌿 &መጠብቅ (ከጠላት ከሚላክ ሟርት የሚጠብቅ)
5🌿ለጋኔን
6🌿ለማንኛውም ዓይነት በሽታ መፍትሔ
7🌿ለራእይ (በህልም የሚያሳይ)7
8🌿 ለፀር (ለጠላት)
9🌿ዓቃቤ_ርእስ (ጠላት እንዳይጎዳን የሚጠብቅ)
10🌿 ለዘኢያገድፍ (ለትምህርት የማያስጠፋ የማያስጥል)
11🌿ለመክስተ_ምስጢር (ትምህርት የሚያጎብዝ)
12🌿ለመፍትሔ_ሀብት(ሀብቱ በጠላት ድግምት ለተሰወረበት)
13🌿 መስተፋቅር
14🌿ለግርማ_ሞገስ (ሰው እንዲያከብረን እንዲወደን)
15🌿ለመድፍነ_ፀር (ጠላት እንዳይናገረን እና እንዲፈራ
16🌿ለሌባ(እንዳንሰረቅ እንዳንዘረፍ የሚጠብቅ)
17🌿የትዳር አጋር ላጣ ወይም ላጣች
የሚያስገኝ
18🌿ለምስያጥ ለገበያ (ገበያ እንዲቀናን እንድናገኝ)
19🌿መስተኃድር (ከብት ቢጠፋብን ሳይበሉ በሰላም እቤታቸው
የሚያመጣ)
20🌿መንድግ(በገበያ ገንዘብ ማግኛ)
21🌿ለዓይነ_ጥላ (የፍራቻ መንፈስ ማስለቀቂያ)
22🌿ለልሳነ_ሰብእ
23🌿ለበረከት
24🌿ለእግረ_መልስ (ጥሎ ለጠፋ ሰው መመለሻ ማምጫ)
25🌿ምስሀበ_ነዋይ(ገንዘብ ማግኛ)
26🌿ጸሎተ_ዕለታት
27🌿ለጽሑፍ ለስእል ለከበሮ ለበገና ለክራር በእጂ ለሚሰሩ
28🌿ንባብ ስናነብ ቀልጣፋ የሚያረግ
29🌿ለከበሮ
30🌿ለመፍዝዝ (ጠላት እኛን ለማጥቃት ሲሞክር አጠገባችን ሲደርስ
መጣላቱን አስረስቶ አፍዝዞ የሚያስቀር የማያስመታ)
31🌿ለሙግት
32🌿ለሰላቢ
33🌿ለስንፈት ወሲብ
34🌿ዘኢያወርድ ( ለወንዶች በፆታዊ ግንኙነት ወቅት የዘር ፍሬ ቶሎ
እንዳይወርድ የሚያረግ አግዶ የሚያቆይ)
35🌿ለመደንግፅ (የተጣላን ሰው እኛን ሲያይ እንዲደነግጥ እንዲፈራ
የሚያረግ)
36🌿ለጥይት (ጥይት የማያስመታ)
በ 0915398834 ይደውሉልን
👆መርጌታ የባህል ህክምና 0915398834
1🌿ለሀብት ማምጫ
2🌿ለእቁብ (እቁብ እንዲወጣላችሁ የሚያረግ)
3ለመስተፋቅር
4🌿 &መጠብቅ (ከጠላት ከሚላክ ሟርት የሚጠብቅ)
5🌿ለጋኔን
6🌿ለማንኛውም ዓይነት በሽታ መፍትሔ
7🌿ለራእይ (በህልም የሚያሳይ)7
8🌿 ለፀር (ለጠላት)
9🌿ዓቃቤ_ርእስ (ጠላት እንዳይጎዳን የሚጠብቅ)
10🌿 ለዘኢያገድፍ (ለትምህርት የማያስጠፋ የማያስጥል)
11🌿ለመክስተ_ምስጢር (ትምህርት የሚያጎብዝ)
12🌿ለመፍትሔ_ሀብት(ሀብቱ በጠላት ድግምት ለተሰወረበት)
13🌿 መስተፋቅር
14🌿ለግርማ_ሞገስ (ሰው እንዲያከብረን እንዲወደን)
15🌿ለመድፍነ_ፀር (ጠላት እንዳይናገረን እና እንዲፈራ
16🌿ለሌባ(እንዳንሰረቅ እንዳንዘረፍ የሚጠብቅ)
17🌿የትዳር አጋር ላጣ ወይም ላጣች
የሚያስገኝ
18🌿ለምስያጥ ለገበያ (ገበያ እንዲቀናን እንድናገኝ)
19🌿መስተኃድር (ከብት ቢጠፋብን ሳይበሉ በሰላም እቤታቸው
የሚያመጣ)
20🌿መንድግ(በገበያ ገንዘብ ማግኛ)
21🌿ለዓይነ_ጥላ (የፍራቻ መንፈስ ማስለቀቂያ)
22🌿ለልሳነ_ሰብእ
23🌿ለበረከት
24🌿ለእግረ_መልስ (ጥሎ ለጠፋ ሰው መመለሻ ማምጫ)
25🌿ምስሀበ_ነዋይ(ገንዘብ ማግኛ)
26🌿ጸሎተ_ዕለታት
27🌿ለጽሑፍ ለስእል ለከበሮ ለበገና ለክራር በእጂ ለሚሰሩ
28🌿ንባብ ስናነብ ቀልጣፋ የሚያረግ
29🌿ለከበሮ
30🌿ለመፍዝዝ (ጠላት እኛን ለማጥቃት ሲሞክር አጠገባችን ሲደርስ
መጣላቱን አስረስቶ አፍዝዞ የሚያስቀር የማያስመታ)
31🌿ለሙግት
32🌿ለሰላቢ
33🌿ለስንፈት ወሲብ
34🌿ዘኢያወርድ ( ለወንዶች በፆታዊ ግንኙነት ወቅት የዘር ፍሬ ቶሎ
እንዳይወርድ የሚያረግ አግዶ የሚያቆይ)
35🌿ለመደንግፅ (የተጣላን ሰው እኛን ሲያይ እንዲደነግጥ እንዲፈራ
የሚያረግ)
36🌿ለጥይት (ጥይት የማያስመታ)
በ 0915398834 ይደውሉልን
ለመላው የክርስትና ዕምነት ተከታዮች፤ እንኳን ለብርሀነ ትንሳኤው በዓል በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን!
በአሉ የጤና ፣ የፍቅር ፣ የብልፅግና የአንድነት ፣ የመተሳሰብ ፣ ይሁልንላቹ።
🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺
ለሀገራችን ጤና እና ሰላም ፣ ለህዝቦቿ ፣ ፍቅርና አንድነት ፣ የተራቡ የሚጠግቡበት፣ የተቸገሩ የሚትረፈረፉበት ፣ ያዘኑ የሚፅናኑበት ፣ የታመሙ የሚድኑበት ፣ የተጨነቁ ከጭንቀታቸው የሚላቀቁበት የትንሳኤ በአል ይሁንላችሁ።
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
መልካም የፋሲካ በአል ይሁንልን!
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
በአሉ የጤና ፣ የፍቅር ፣ የብልፅግና የአንድነት ፣ የመተሳሰብ ፣ ይሁልንላቹ።
🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺
ለሀገራችን ጤና እና ሰላም ፣ ለህዝቦቿ ፣ ፍቅርና አንድነት ፣ የተራቡ የሚጠግቡበት፣ የተቸገሩ የሚትረፈረፉበት ፣ ያዘኑ የሚፅናኑበት ፣ የታመሙ የሚድኑበት ፣ የተጨነቁ ከጭንቀታቸው የሚላቀቁበት የትንሳኤ በአል ይሁንላችሁ።
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
መልካም የፋሲካ በአል ይሁንልን!
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
🙏5
ሰበር ዜና
ድርድሩ ከሸፈ!
በፓኪስታን መዲና ኢስላማባድ ሲደረግ የነበረው የአሜሪካ እና ኢራን ከፍተኛ ባለስልጣናት ድርድር መክሸፉ እየተሰማ ነው።
አልጀዚራ የጄዲ ቫንስን ንግግር ዋቢ አድርጎ አሁን ባወጣው መረጃ፣ የአሜሪካ ተደራዳሪዎች ያለምንም ስምምነት ፓኪስታንን ለቀው እንደሚሄዱ ዘግቧል።
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
ድርድሩ ከሸፈ!
በፓኪስታን መዲና ኢስላማባድ ሲደረግ የነበረው የአሜሪካ እና ኢራን ከፍተኛ ባለስልጣናት ድርድር መክሸፉ እየተሰማ ነው።
አልጀዚራ የጄዲ ቫንስን ንግግር ዋቢ አድርጎ አሁን ባወጣው መረጃ፣ የአሜሪካ ተደራዳሪዎች ያለምንም ስምምነት ፓኪስታንን ለቀው እንደሚሄዱ ዘግቧል።
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
❤4
ሩሲያ እና ዩክሬን 350 እስረኞችን ተለዋወጡ
የኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓልን ተከትሎ በሩሲያ እና ዩክሬን መካከል የተስፋ ጭላንጭል የታየበት ተግባር ተከናውኗል።
በዛሬው ዕለት በሁለቱ አገራት መካከል በተደረገ የእስረኞች ልውውጥ እያንዳንዳቸው 175 የጦር ምርኮኞችን እና 7 ሲቪሎችን በድምሩ 350 ሰዎችን በሰላም ለየአገራቸው አስረክበዋል።
በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ አመቻችነት የተከናወነው ይህ ልውውጥ፤ በጦርነቱ ሳቢያ ተለይተው ለነበሩ ቤተሰቦች ትልቅ የትንሣኤ በዓል ስጦታ ሆኗል።
የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ቮሎዲሚር ዘለንስኪ በሰጡት መግለጫ፤ ወደ አገራቸው የተመለሱት ወታደሮች ከ2022 ጀምሮ በምርኮ ላይ የነበሩ መሆናቸውን ገልጸው ይህ አጋጣሚ ለዘላቂ ሰላም መጀመሪያ እንዲሆን ያላቸውን ምኞት ገልጸዋል።
በሌላ በኩል የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴርም ከኩርስክ አካባቢ የተማረኩ ዜጎቹን ጨምሮ ወታደሮቹ በሰላም ወደ አገራቸው መመለሳቸውን አረጋግጧል።
ከእስረኞች ልውውጡ በተጨማሪ፣ ሁለቱ አገራት ለበዓሉ ክብር ሲሉ ለ32 ሰዓታት የሚቆይ የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ደርሰዋል።
ቅዳሜ ከቀኑ 10 ሰዓት ጀምሮ እስከ እሁድ እኩለ ሌሊት ድረስ የሚቆየው ይህ ስምምነት፣ በምድርም ሆነ በባሕር ምንም ዓይነት ጥቃት እንዳይፈጸም የሚያግድ ነው።
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
የኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓልን ተከትሎ በሩሲያ እና ዩክሬን መካከል የተስፋ ጭላንጭል የታየበት ተግባር ተከናውኗል።
በዛሬው ዕለት በሁለቱ አገራት መካከል በተደረገ የእስረኞች ልውውጥ እያንዳንዳቸው 175 የጦር ምርኮኞችን እና 7 ሲቪሎችን በድምሩ 350 ሰዎችን በሰላም ለየአገራቸው አስረክበዋል።
በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ አመቻችነት የተከናወነው ይህ ልውውጥ፤ በጦርነቱ ሳቢያ ተለይተው ለነበሩ ቤተሰቦች ትልቅ የትንሣኤ በዓል ስጦታ ሆኗል።
የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ቮሎዲሚር ዘለንስኪ በሰጡት መግለጫ፤ ወደ አገራቸው የተመለሱት ወታደሮች ከ2022 ጀምሮ በምርኮ ላይ የነበሩ መሆናቸውን ገልጸው ይህ አጋጣሚ ለዘላቂ ሰላም መጀመሪያ እንዲሆን ያላቸውን ምኞት ገልጸዋል።
በሌላ በኩል የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴርም ከኩርስክ አካባቢ የተማረኩ ዜጎቹን ጨምሮ ወታደሮቹ በሰላም ወደ አገራቸው መመለሳቸውን አረጋግጧል።
ከእስረኞች ልውውጡ በተጨማሪ፣ ሁለቱ አገራት ለበዓሉ ክብር ሲሉ ለ32 ሰዓታት የሚቆይ የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ደርሰዋል።
ቅዳሜ ከቀኑ 10 ሰዓት ጀምሮ እስከ እሁድ እኩለ ሌሊት ድረስ የሚቆየው ይህ ስምምነት፣ በምድርም ሆነ በባሕር ምንም ዓይነት ጥቃት እንዳይፈጸም የሚያግድ ነው።
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
❤11🕊4👍1
🔥11🥰1
የቴዲ አፍሮ አዲስ አልበም ቀጠሮ ተቀየረ‼️
በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የተወዳጁ ድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) አዲስ አልበም "ኢትዮሪካ" ከተያዘለት የዳግማዊ ትንሳኤ ዋዜማ ቀደም ብሎ ለህዝብ ሊደርስ መሆኑ ታውቋል።
ከዘጠኝ ዓመታት ረጅም ጥበቃ በኋላ የሚለቀቀው ይህ ተናፋቂ ስራ ፣ በመጪው ሐሙስ ሚያዝያ 8 ቀን ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ጀምሮ በቴዲ አፍሮ ይፋዊ የዩቲዩብ ገጽ እና በዋና ዋና የሙዚቃ አማራጮች ይለቀቃል።
👉 ሐሙስ ሚያዝያ 8 | 8:00 ሰዓት
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የተወዳጁ ድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) አዲስ አልበም "ኢትዮሪካ" ከተያዘለት የዳግማዊ ትንሳኤ ዋዜማ ቀደም ብሎ ለህዝብ ሊደርስ መሆኑ ታውቋል።
ከዘጠኝ ዓመታት ረጅም ጥበቃ በኋላ የሚለቀቀው ይህ ተናፋቂ ስራ ፣ በመጪው ሐሙስ ሚያዝያ 8 ቀን ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ጀምሮ በቴዲ አፍሮ ይፋዊ የዩቲዩብ ገጽ እና በዋና ዋና የሙዚቃ አማራጮች ይለቀቃል።
👉 ሐሙስ ሚያዝያ 8 | 8:00 ሰዓት
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
👍9🎉2❤1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ሆርሙዝ ፀጥ ብሏል‼️
በቀን ከ100 በላይ መርከቦችን የሚያስተናግደው ሆርሙዝ ዛሬ ላይ ይህንን ይመስላል‼️
በአሜሪካና እና በኢራን መካከል በፓኪስታን ኢስላማባድ የተደረገው ድርድር መክሸፉን ተከትሎ የሆርሙዝ ሰርጥ ይህን ይመስላል፣ምንም እንቅስቃሴ የለም። ከአሜሪካ ጋር በድጋሚ ለመደራደር ቀጠሮ እንዳልተያዘ ነገር ግን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነቶች እንደሚቀጥሉ ኢራን አስታውቃለች። አሜሪካ አትታመንም ብለዋል።
በ ሆርሙዝ ማለፍ የሚፈልግ መርከብ ለኢራን መክፈል አለበት ብላለች።
(አዩ)
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
በቀን ከ100 በላይ መርከቦችን የሚያስተናግደው ሆርሙዝ ዛሬ ላይ ይህንን ይመስላል‼️
በአሜሪካና እና በኢራን መካከል በፓኪስታን ኢስላማባድ የተደረገው ድርድር መክሸፉን ተከትሎ የሆርሙዝ ሰርጥ ይህን ይመስላል፣ምንም እንቅስቃሴ የለም። ከአሜሪካ ጋር በድጋሚ ለመደራደር ቀጠሮ እንዳልተያዘ ነገር ግን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነቶች እንደሚቀጥሉ ኢራን አስታውቃለች። አሜሪካ አትታመንም ብለዋል።
በ ሆርሙዝ ማለፍ የሚፈልግ መርከብ ለኢራን መክፈል አለበት ብላለች።
(አዩ)
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
👍4❤3
በሮቤ ከተማ በጤና ባለሙያ ላይ ጥቃት የፈጸሙ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ
በሮቤ ከተማ በጤና ባለሙያው አቶ ከዲር ዋቆ ላይ አሰቃቂ የድብደባ ወንጀል ፈጽመው የተሰወሩ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የከተማዋ ፖሊስ መምሪያ በይፋ አስታወቀ።
ፖሊስ እንደገለጸው፣ ዋናው ተጠርጣሪ የእጅ ስልኬን ወስዶብኛል"የሚል የሐሰት ምክንያት በመፍጠር ግብረ-አበሮቹን በማስተባበር በጤና ባለሙያው ላይ ጥቃት እንዲሰነዘር አድርጓል። ድርጊቱን ይበልጥ አሳዛኝ የሚያደርገው ተጎጂው እየተደበደበ ባለበት ወቅት ምስሉን በካሜራ የመቅረጽ ተግባር መከናወኑ ነው።
የሮቤ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ኮማንደር ገመዳ ቱሊቻ ለመገናኛ ብዙሃን በሰጡት መግለጫ፣ የጸጥታ አካላት ባደረጉት ጥብቅ ክትትል ዋናው ተጠርጣሪና አብረውት የነበሩ ግብረ-አበሮቹ በሙሉ በቁጥጥር ስር መዋል መቻላቸውን አረጋግጠዋል።
ኮማንደር ገመዳ ህብረተሰቡ ከእንዲህ መሰል ህገ-ወጥ ድርጊቶች እንዲታቀብ ጥብቅ ማሳሰቢያ አስተላልፈዋል።ማንኛውንም የወንጀል ድርጊት የማጣራትም ሆነ ውሳኔ የመስጠት ስልጣን ያለው የፍትህ አካላት ብቻ ነው።
በቡድን ተደራጅቶ በግለሰብ ላይ ጥቃት መፈጸም በህግ የሚያስቀጣ ወንጀል መሆኑን ህዝቡ ሊገነዘብ ይገባል ብለዋል።በአሁኑ ወቅት በተጠርጣሪዎቹ ላይ ምርመራ እየተጣራ ሲሆን፣ የክስ ሂደት እንደሚመሰረትባቸው ይጠበቃል።
Via ኦሮሚያ ፖሊስ
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
በሮቤ ከተማ በጤና ባለሙያው አቶ ከዲር ዋቆ ላይ አሰቃቂ የድብደባ ወንጀል ፈጽመው የተሰወሩ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የከተማዋ ፖሊስ መምሪያ በይፋ አስታወቀ።
ፖሊስ እንደገለጸው፣ ዋናው ተጠርጣሪ የእጅ ስልኬን ወስዶብኛል"የሚል የሐሰት ምክንያት በመፍጠር ግብረ-አበሮቹን በማስተባበር በጤና ባለሙያው ላይ ጥቃት እንዲሰነዘር አድርጓል። ድርጊቱን ይበልጥ አሳዛኝ የሚያደርገው ተጎጂው እየተደበደበ ባለበት ወቅት ምስሉን በካሜራ የመቅረጽ ተግባር መከናወኑ ነው።
የሮቤ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ኮማንደር ገመዳ ቱሊቻ ለመገናኛ ብዙሃን በሰጡት መግለጫ፣ የጸጥታ አካላት ባደረጉት ጥብቅ ክትትል ዋናው ተጠርጣሪና አብረውት የነበሩ ግብረ-አበሮቹ በሙሉ በቁጥጥር ስር መዋል መቻላቸውን አረጋግጠዋል።
ኮማንደር ገመዳ ህብረተሰቡ ከእንዲህ መሰል ህገ-ወጥ ድርጊቶች እንዲታቀብ ጥብቅ ማሳሰቢያ አስተላልፈዋል።ማንኛውንም የወንጀል ድርጊት የማጣራትም ሆነ ውሳኔ የመስጠት ስልጣን ያለው የፍትህ አካላት ብቻ ነው።
በቡድን ተደራጅቶ በግለሰብ ላይ ጥቃት መፈጸም በህግ የሚያስቀጣ ወንጀል መሆኑን ህዝቡ ሊገነዘብ ይገባል ብለዋል።በአሁኑ ወቅት በተጠርጣሪዎቹ ላይ ምርመራ እየተጣራ ሲሆን፣ የክስ ሂደት እንደሚመሰረትባቸው ይጠበቃል።
Via ኦሮሚያ ፖሊስ
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
❤4👍1
🚨 መዓት ነው የማዘንበው፤ ማንኛውም መርከብ በሆርሙዝ ሰርጥ እንዳያልፍ ስትል ኢራን አስጠነቀቀች!
በመካከለኛው ምስራቅ ያለው የጦርነት ደመና ከምንጊዜውም በላይ አጥልቶባታል።
ኢራን ባወጣችው እጅግ አስደንጋጭ መግለጫ ማንኛውም የአሜሪካም ሆነ የሌላ አገር የጦር መርከብ ወደ ሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ ለመግባት ቢሞክር በደቂቃዎች ውስጥ የሚወርድበትን "የእሳት መዓት" እንዲጠባበቅ ስትል በይፋ አስጠንቅቃለች።
ይህ የኢራን ቁጣ የተቀሰቀሰው የአሜሪካ የጦር መርከቦች ከቴህራን ጋር ምንም ዓይነት ቅንጅት ሳይኖራቸው በወሳኙ የውሃ መስመር ላይ መታየታቸውን ተከትሎ ሲሆን፣ ጉዳዩ የቀጠናውን ሰላም በጥሬው ገደል አፋፍ ላይ አቁሞታል።
በሌላ በኩል ውጥረቱን ለማርገብ በፓኪስታን በኩል ሲደረግ የነበረው ወሳኝ የዲፕሎማሲ ድርድር ያለ ምንም ውጤት መጠናቀቁ ስጋቱን ይበልጥ አክብዶታል።
የዓለም ነዳጅ ዋጋ መቆጣጠሪያ ተደርጎ የሚወሰደው የሆርሙዝ ሰርጥ አሁን የኃያላን አገራት የኃይል ማሳያ ሆኗል።
ተስፋ ተጥሎበት የነበረው የፓኪስታን ድርድር መክሸፍ ደግሞ የጦርነት ድምፅን ከዲፕሎማሲው ድምፅ በላይ ከፍ እንዲል አድርጎታል። ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ሁኔታውን በከፍተኛ ድንጋጤ እየተከታተለ ሲሆን፣ አንዲት ስህተት የዓለምን ኢኮኖሚ ሊያፈራርስ የሚችል ሰፊ ጦርነት ሊቀሰቅስ ይችላል ተብሎ ተሰግቷል።
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
በመካከለኛው ምስራቅ ያለው የጦርነት ደመና ከምንጊዜውም በላይ አጥልቶባታል።
ኢራን ባወጣችው እጅግ አስደንጋጭ መግለጫ ማንኛውም የአሜሪካም ሆነ የሌላ አገር የጦር መርከብ ወደ ሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ ለመግባት ቢሞክር በደቂቃዎች ውስጥ የሚወርድበትን "የእሳት መዓት" እንዲጠባበቅ ስትል በይፋ አስጠንቅቃለች።
ይህ የኢራን ቁጣ የተቀሰቀሰው የአሜሪካ የጦር መርከቦች ከቴህራን ጋር ምንም ዓይነት ቅንጅት ሳይኖራቸው በወሳኙ የውሃ መስመር ላይ መታየታቸውን ተከትሎ ሲሆን፣ ጉዳዩ የቀጠናውን ሰላም በጥሬው ገደል አፋፍ ላይ አቁሞታል።
በሌላ በኩል ውጥረቱን ለማርገብ በፓኪስታን በኩል ሲደረግ የነበረው ወሳኝ የዲፕሎማሲ ድርድር ያለ ምንም ውጤት መጠናቀቁ ስጋቱን ይበልጥ አክብዶታል።
የዓለም ነዳጅ ዋጋ መቆጣጠሪያ ተደርጎ የሚወሰደው የሆርሙዝ ሰርጥ አሁን የኃያላን አገራት የኃይል ማሳያ ሆኗል።
ተስፋ ተጥሎበት የነበረው የፓኪስታን ድርድር መክሸፍ ደግሞ የጦርነት ድምፅን ከዲፕሎማሲው ድምፅ በላይ ከፍ እንዲል አድርጎታል። ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ሁኔታውን በከፍተኛ ድንጋጤ እየተከታተለ ሲሆን፣ አንዲት ስህተት የዓለምን ኢኮኖሚ ሊያፈራርስ የሚችል ሰፊ ጦርነት ሊቀሰቅስ ይችላል ተብሎ ተሰግቷል።
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
❤15
አንዳንድ አስገራሚ መረጃዎች በአርሰናል እና ቦርንመዝ ጨዋታ...
- አርሰናል በትናንትናው የቦርንመዝ ጨዋታ ከክፍት ጨዋታ ግብ ለማስቆጠር ያስመዘገበው ዉጤት 0.19 ብቻ ነበር። አርሰናል የቆመ ኳስ ላይ ጥገኛ መሆኑ ግልጽ እየሆነ እና ክለቡንም እጅጉን ዋጋ ሊያስከፍለዉ እንደሆነ ተፈርቷል። አርሰናሎች ካላቸዉ ጥሩ ስብስብ አንጻር በክፍት ጨዋታ ግብ ለማስቆጠር በዚህ ደረጃ መቸገራቸዉ ምናልባትም ሚኬል አርቴታ ለቦታዉ የሚመጥኑ አሰልጣኝ ናቸዉን የሚል ጥያቄን ያስነሳል።
- ዴቪድ ራያ በትናንትናው ጨዋታ ከአርሰናል ተጨዋቾች 2ኛዉ ብዙ ኳስ የነካው ተጨዋች ሲሆን 38 የኋልዮሽ ኳሶችን ከቡድን አጋሮቹ ተቀብሏል።
- አርሰናል በትናንትናው ጨዋታ 3 ኢላማቸውን የጠበቁ ሙከራዎች ብቻ ነበር ያደረገው።
- አርሰናል ካለፉት 4 ጨዋታዎች በሶስቱ ሽንፈት ገጥሞታል። ባለፉት 4 ጨዋታዎችም 1 ግብ ብቻ ነዉ ያስቆጠረዉ።
- አርሰናል ለመጨረሻ ጊዜ የፕሪሚየር ሊጉ ሻምፒዮን ሲሆን ቡካዮ ሳካ 2 አመቱ ነበር።
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
- አርሰናል በትናንትናው የቦርንመዝ ጨዋታ ከክፍት ጨዋታ ግብ ለማስቆጠር ያስመዘገበው ዉጤት 0.19 ብቻ ነበር። አርሰናል የቆመ ኳስ ላይ ጥገኛ መሆኑ ግልጽ እየሆነ እና ክለቡንም እጅጉን ዋጋ ሊያስከፍለዉ እንደሆነ ተፈርቷል። አርሰናሎች ካላቸዉ ጥሩ ስብስብ አንጻር በክፍት ጨዋታ ግብ ለማስቆጠር በዚህ ደረጃ መቸገራቸዉ ምናልባትም ሚኬል አርቴታ ለቦታዉ የሚመጥኑ አሰልጣኝ ናቸዉን የሚል ጥያቄን ያስነሳል።
- ዴቪድ ራያ በትናንትናው ጨዋታ ከአርሰናል ተጨዋቾች 2ኛዉ ብዙ ኳስ የነካው ተጨዋች ሲሆን 38 የኋልዮሽ ኳሶችን ከቡድን አጋሮቹ ተቀብሏል።
- አርሰናል በትናንትናው ጨዋታ 3 ኢላማቸውን የጠበቁ ሙከራዎች ብቻ ነበር ያደረገው።
- አርሰናል ካለፉት 4 ጨዋታዎች በሶስቱ ሽንፈት ገጥሞታል። ባለፉት 4 ጨዋታዎችም 1 ግብ ብቻ ነዉ ያስቆጠረዉ።
- አርሰናል ለመጨረሻ ጊዜ የፕሪሚየር ሊጉ ሻምፒዮን ሲሆን ቡካዮ ሳካ 2 አመቱ ነበር።
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
😁10❤3
የ 650 ብሩ ስጋ‼️
የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ ከቀናት በፊት እንዳስታወቀው በከተማዋ የሚገኙ 276 የሸማቾች መሰረታዊ የህብረት ስራ ማህበራት ሱቆች ለፋሲካ በዓል አንድ ኪሎ ስጋ በ650 ብር እንዲሸጡ ወስኖ ነበር።
ይሁንና ነዋሪዎች ወደተባሉት መሸጫ ቦታዋች በጠዋት ቢሄዱም ብዙዎቹ መሸጫዎች ላይ " ስጋ አልቋል እነደተባሉ፣በዚህ ዋጋ ስጋ መሸጥ አንችልም" የሚሉ ማስታወቂያዎችን በሸማች ሱቆች ላይ እንደተመለከቱ ለአዩዘሀሻ ገልፀዋል ።
እነዚህ ሱቆች ስጋ መሸጥ የሚጀምሩት ከጠዋቱ ከ12 ሰአት አንስቶ እንደሆነ ማስታወቂያ ለጥፈዋል ሆኖም 12 ሰአት ከአሰር የደረሱ ሰዎች ስጋ አልቋል ተብለው እንደተመለሱ ለሚዲያችን ገልፀዋል። አንዳንድ የሱቅ ባለቤቶች በዚህ ብር ስጋ ሸጠን አያዋጣንም በማለት ሱቅ የለቀቁ እንዳሉም ሰምተናል።
ለሚኩራን ጨምሮ በተወሰኑ አካባቢዎች ጠዋት ላይ ከማህበራት በ650 ብር ስጋ የገዙ እንዳሉ የደረሱን መረጃዎች ቢጠቁሙም በአብዛኛው የሸማች ሱቁች በጠዋቱ ስጋ አልቋል ተብለው እንደተመለሱ ገልፀውልናል።
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ ከቀናት በፊት እንዳስታወቀው በከተማዋ የሚገኙ 276 የሸማቾች መሰረታዊ የህብረት ስራ ማህበራት ሱቆች ለፋሲካ በዓል አንድ ኪሎ ስጋ በ650 ብር እንዲሸጡ ወስኖ ነበር።
ይሁንና ነዋሪዎች ወደተባሉት መሸጫ ቦታዋች በጠዋት ቢሄዱም ብዙዎቹ መሸጫዎች ላይ " ስጋ አልቋል እነደተባሉ፣በዚህ ዋጋ ስጋ መሸጥ አንችልም" የሚሉ ማስታወቂያዎችን በሸማች ሱቆች ላይ እንደተመለከቱ ለአዩዘሀሻ ገልፀዋል ።
እነዚህ ሱቆች ስጋ መሸጥ የሚጀምሩት ከጠዋቱ ከ12 ሰአት አንስቶ እንደሆነ ማስታወቂያ ለጥፈዋል ሆኖም 12 ሰአት ከአሰር የደረሱ ሰዎች ስጋ አልቋል ተብለው እንደተመለሱ ለሚዲያችን ገልፀዋል። አንዳንድ የሱቅ ባለቤቶች በዚህ ብር ስጋ ሸጠን አያዋጣንም በማለት ሱቅ የለቀቁ እንዳሉም ሰምተናል።
ለሚኩራን ጨምሮ በተወሰኑ አካባቢዎች ጠዋት ላይ ከማህበራት በ650 ብር ስጋ የገዙ እንዳሉ የደረሱን መረጃዎች ቢጠቁሙም በአብዛኛው የሸማች ሱቁች በጠዋቱ ስጋ አልቋል ተብለው እንደተመለሱ ገልፀውልናል።
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
❤5😁3
ቶተንሀም 14ተኛ ተከታታይ ድል አልባ ጉዞ ቀጥሏል
የሰሜን ለንደኑ ክለብ ቶተንሀም ከሰንደርላንድ ጋር ያደረገውን ጨዋታ 1ለ0 በሆነ ውጤት ተሸንፏል።
የሰንደርላንድን የማሸነፊያ ግብ ሙኬሌ አስቆጥሯል።
ቶተንሀም መሸነፉን ተከትሎ ከ18 አመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ በወራጅ ቀጠና ገብተዋል።
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
የሰሜን ለንደኑ ክለብ ቶተንሀም ከሰንደርላንድ ጋር ያደረገውን ጨዋታ 1ለ0 በሆነ ውጤት ተሸንፏል።
የሰንደርላንድን የማሸነፊያ ግብ ሙኬሌ አስቆጥሯል።
ቶተንሀም መሸነፉን ተከትሎ ከ18 አመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ በወራጅ ቀጠና ገብተዋል።
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
❤3💔2