በኩታበር ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ በ23 ሰዎች ላይ ጉዳት ደረሰ
በደቡብ ወሎ ዞን ኩታበር ወረዳ ልዩ ስሙ "አምቦ" ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ዛሬ ከሰዓት በኋላ በደረሰ የትራፊክ አደጋ በሰዎች ላይ ከባድና ቀላል የአካል ጉዳት መድረሱን የኩታበር ወረዳ ኮሙዩኒኬሽን ጽህፈት ቤት አስታውቋል።
አደጋው የደረሰው ሚያዝያ 2 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 8፡20 ሰዓት ላይ ሲሆን፣ ከደሴ ወደ ማሻ 85 ሰዎችን አሳፍሮ ይጓዝ የነበረ የሰሌዳ ቁጥሩ ኮ-3-አማ 34510 የሆነ የ"ታታ" የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ኩታበር ወረዳ 06 ቀበሌ ላይ ተገልብጧል።
እስከ አሁን ባለው መረጃ መሠረት በ12 ሰዎች ላይ ከባድ የአካል ጉዳት የደረሰ ሲሆን በሌሎች 11 ሰዎች ላይ ደግሞ ቀላል የአካል ጉዳት ደርሷል። በአደጋው የጠፋ የሰው ህይወት የሌለ ሲሆን ተጎጂዎቹም በአሁኑ ወቅት አስፈላጊው የህክምና እርዳታ እየተደረገላቸው ይገኛል።
የተሽከርካሪው አሽከርካሪ ከአደጋው በኋላ ከአካባቢው ያመለጠ ሲሆን የፖሊስ ሃይል አደጋው የተከሰተበትን ትክክለኛ መንስኤ ለማወቅ ምርመራ እያደረገ መሆኑ ተገልጿል።
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
በደቡብ ወሎ ዞን ኩታበር ወረዳ ልዩ ስሙ "አምቦ" ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ዛሬ ከሰዓት በኋላ በደረሰ የትራፊክ አደጋ በሰዎች ላይ ከባድና ቀላል የአካል ጉዳት መድረሱን የኩታበር ወረዳ ኮሙዩኒኬሽን ጽህፈት ቤት አስታውቋል።
አደጋው የደረሰው ሚያዝያ 2 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 8፡20 ሰዓት ላይ ሲሆን፣ ከደሴ ወደ ማሻ 85 ሰዎችን አሳፍሮ ይጓዝ የነበረ የሰሌዳ ቁጥሩ ኮ-3-አማ 34510 የሆነ የ"ታታ" የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ኩታበር ወረዳ 06 ቀበሌ ላይ ተገልብጧል።
እስከ አሁን ባለው መረጃ መሠረት በ12 ሰዎች ላይ ከባድ የአካል ጉዳት የደረሰ ሲሆን በሌሎች 11 ሰዎች ላይ ደግሞ ቀላል የአካል ጉዳት ደርሷል። በአደጋው የጠፋ የሰው ህይወት የሌለ ሲሆን ተጎጂዎቹም በአሁኑ ወቅት አስፈላጊው የህክምና እርዳታ እየተደረገላቸው ይገኛል።
የተሽከርካሪው አሽከርካሪ ከአደጋው በኋላ ከአካባቢው ያመለጠ ሲሆን የፖሊስ ሃይል አደጋው የተከሰተበትን ትክክለኛ መንስኤ ለማወቅ ምርመራ እያደረገ መሆኑ ተገልጿል።
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
❤2
ኢራን የጠመደቻቸውን ፈንጂዎች በሙሉ ማግኘት ባለመቻሏ የሆርሙዝ ስትሬትን (Strait of Hormuz) ሙሉ በሙሉ መክፈት እንዳልቻለች ኒውዮርክ ታይምስ (NYT) ዘግቧል።
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
😁4❤3
የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ዘጠኝ ጊዜ መድፍ ይተኮሳል
የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ከሌሊቱ 9፡00 ሰዓት ዘጠኝ (9) ጊዜ መድፍ እንደሚተኮስ የመከላከያ ሚኒስቴር አሳውቋል።
ህብረተሰቡ ተገቢው መረጃ እንዲኖረው የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ መልዕክት አስተላልፏል።
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ከሌሊቱ 9፡00 ሰዓት ዘጠኝ (9) ጊዜ መድፍ እንደሚተኮስ የመከላከያ ሚኒስቴር አሳውቋል።
ህብረተሰቡ ተገቢው መረጃ እንዲኖረው የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ መልዕክት አስተላልፏል።
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
❤7
ከሁለት ሳምንት በኋላ የተመለሰው የእንግሊዝ ፕሪሚየርሊግ የሊጉ መሪ አርሰናል በሜዳው በበርንማውዝ 2 ለ 1 ተሸንፏል።
ውጤቱ የአርሰናል ደጋፊዎችን አስቆጥቷል።
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
ውጤቱ የአርሰናል ደጋፊዎችን አስቆጥቷል።
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
😁10
"የተኩስ አቁሙ ይቀጥላል አይቀጥልም የሚለው ውሳኔ በዚህ ድርድር ነው የሚወሰነው" - ጠቅላይ ሚኒስትር ሻሪፍ
በፓኪስታን አደራዳሪነት የሚካሄደው የኢራን እና የአሜሪካ ድርድር በኢስላማባድ መካሄድ ጀምሯል።
ኢራን እና አሜሪካ ግልጽ ስምምነት ላይ እንዲደርሱ ፓኪስታን ማሰሰቧ ተገልጿል።
የፓኪስታን ጠቅላይ ሚኒስትር ሸባዝ ሻሪፍ፣ "ስምምነት ላይ የመድረስ እድሉ የሚወሰነው አሜሪካ እና በኢራን ተደራዳሪዎች ፍላጎት ነው" ሲሉ ተናግረዋል።
ሻሪፍ የድርድሩ ማስጀመሪያ ፕሮግራም ላይ ባደረጉት ንግግር "የተኩስ አቁሙ ይቀጥላል አይቀጥልም የሚለው ውሳኔ በዚህ ድርድር ነው የሚወሰነው" ብለዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ "የሰላም ድልድዩን ስሩት አልያ ስበሩት" በማለት ሁለቱ ሀገራት ለውይይቱ ውሳኔ እንዲሰጡት አሳስበዋል።
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
በፓኪስታን አደራዳሪነት የሚካሄደው የኢራን እና የአሜሪካ ድርድር በኢስላማባድ መካሄድ ጀምሯል።
ኢራን እና አሜሪካ ግልጽ ስምምነት ላይ እንዲደርሱ ፓኪስታን ማሰሰቧ ተገልጿል።
የፓኪስታን ጠቅላይ ሚኒስትር ሸባዝ ሻሪፍ፣ "ስምምነት ላይ የመድረስ እድሉ የሚወሰነው አሜሪካ እና በኢራን ተደራዳሪዎች ፍላጎት ነው" ሲሉ ተናግረዋል።
ሻሪፍ የድርድሩ ማስጀመሪያ ፕሮግራም ላይ ባደረጉት ንግግር "የተኩስ አቁሙ ይቀጥላል አይቀጥልም የሚለው ውሳኔ በዚህ ድርድር ነው የሚወሰነው" ብለዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ "የሰላም ድልድዩን ስሩት አልያ ስበሩት" በማለት ሁለቱ ሀገራት ለውይይቱ ውሳኔ እንዲሰጡት አሳስበዋል።
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
❤4👍1
የ #ኢትዮጵያ ብር እና የ #ደቡብ_ሱዳን ፓውንድ በዓለም ላይ ደካማ አፈጻጸም ካሳዩ የመገበያያ ገንዘቦች ተርታ ተመደቡ‼️
የኢትዮጵያ ብር እና የደቡብ ሱዳን ፓውንድ እ.ኤ.አ በ2025 (ከታኅሣሥ 2017 እስከ ታኅሣሥ 2018 ዓ.ም ባለው ጊዜ) እያንዳንዳቸው ከ10 በመቶ በላይ ዋጋቸውን በማጣት በዓለም ላይ ደካማ አፈጻጸም ካሳዩ የመገበያያ ገንዘቦች ተርታ ተመደቡ።
ኢትዮጵያ ውስብስብ በሆነ የዕዳ ሽግሽግ ሂደት ውስጥ ኢኮኖሚዋን ለማረጋጋት በምትታገልበት በዚህ ወቅት፤ ብር ከአርጀንቲና ፔሶ እና ከቱርክ ሊራ በመቀጠል በዓለም ሦስተኛው ደካማ የመገበያያ ገንዘብ ሆኖ ተመዝግቧል።
የኢትዮጵያ መገበያያ ብር ከአሜሪካ ዶላር አንጻር 18 በመቶ ዋጋውን ያጣው በዶላር እጥረት፣ በከፍተኛ የዋጋ ግሽበት እና በበውጭ ኢንቨስተሮች እምነት መቀነስ ምክንያት መሆኑ ተገልጿል።
የዓለም ባንክን የመጋቢት 2018 ዓ.ም (April 2026) ወቅታዊ የአፍሪካ ኢኮኖሚ ሪፖርት ዋቢ በማድረግ “ዘ ኢስት አፍሪካን” ጋዜጣ እንደዘገበው፤ ከዶላር አንጻር ሲሰላ፣ የኢትዮጵያ ብር 18 በመቶ እንዲሁም የደቡብ ሱዳን ፓውንድ 15 በመቶ ዓመታዊ የምንዛሬ አቅማቸውን አጥተዋል።
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
የኢትዮጵያ ብር እና የደቡብ ሱዳን ፓውንድ እ.ኤ.አ በ2025 (ከታኅሣሥ 2017 እስከ ታኅሣሥ 2018 ዓ.ም ባለው ጊዜ) እያንዳንዳቸው ከ10 በመቶ በላይ ዋጋቸውን በማጣት በዓለም ላይ ደካማ አፈጻጸም ካሳዩ የመገበያያ ገንዘቦች ተርታ ተመደቡ።
ኢትዮጵያ ውስብስብ በሆነ የዕዳ ሽግሽግ ሂደት ውስጥ ኢኮኖሚዋን ለማረጋጋት በምትታገልበት በዚህ ወቅት፤ ብር ከአርጀንቲና ፔሶ እና ከቱርክ ሊራ በመቀጠል በዓለም ሦስተኛው ደካማ የመገበያያ ገንዘብ ሆኖ ተመዝግቧል።
የኢትዮጵያ መገበያያ ብር ከአሜሪካ ዶላር አንጻር 18 በመቶ ዋጋውን ያጣው በዶላር እጥረት፣ በከፍተኛ የዋጋ ግሽበት እና በበውጭ ኢንቨስተሮች እምነት መቀነስ ምክንያት መሆኑ ተገልጿል።
የዓለም ባንክን የመጋቢት 2018 ዓ.ም (April 2026) ወቅታዊ የአፍሪካ ኢኮኖሚ ሪፖርት ዋቢ በማድረግ “ዘ ኢስት አፍሪካን” ጋዜጣ እንደዘገበው፤ ከዶላር አንጻር ሲሰላ፣ የኢትዮጵያ ብር 18 በመቶ እንዲሁም የደቡብ ሱዳን ፓውንድ 15 በመቶ ዓመታዊ የምንዛሬ አቅማቸውን አጥተዋል።
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
😢5❤2
18 የሙዚቃ ክር የያዘው የድምፃዊ ቴዲ አፍሮ አዲሱ አልበም ሐሙስ እለት ይለቀቃል ተባለ
ድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን ለዘጠኝ አመታት የለፋበት "ኢትዮሪካ" የተሰኘ አልበሙ የፊታችን ሐሙስ ስምንት ሰዓት በራሱ የዩትዮብ ገፅ ላይ ይለቀቃል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
ተወዳጁ ድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን(ቴዲ አፍሮ) ከተለያዩ ነጠላ ዜማዎች በተጨማሪ በ1993 ዓ.ም ለህዝብ በቀረበው ‹‹አቡጊዳ›› በተሰኘ አልበሙ የሙዚቃ አድማጭን ቀልብ ለመግዛት በቅቷል፡፡
ከአቦጊዳ አልበም ቀደም ብሎ የተሰራው "ቴዲ" ወይም "ሌቦ" አልበም በመቀጠል ‹‹ያስተሰርያል›› ፣ ‹‹ጥቁር ሰው›› እና ለመጨረሻ ጊዜ ‹‹ኢትዮጵያ›› አልበም የተሰኘ ወጥ የአልበም ስራዎችን እስካሁን አበርክቷል፡፡
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
ድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን ለዘጠኝ አመታት የለፋበት "ኢትዮሪካ" የተሰኘ አልበሙ የፊታችን ሐሙስ ስምንት ሰዓት በራሱ የዩትዮብ ገፅ ላይ ይለቀቃል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
ተወዳጁ ድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን(ቴዲ አፍሮ) ከተለያዩ ነጠላ ዜማዎች በተጨማሪ በ1993 ዓ.ም ለህዝብ በቀረበው ‹‹አቡጊዳ›› በተሰኘ አልበሙ የሙዚቃ አድማጭን ቀልብ ለመግዛት በቅቷል፡፡
ከአቦጊዳ አልበም ቀደም ብሎ የተሰራው "ቴዲ" ወይም "ሌቦ" አልበም በመቀጠል ‹‹ያስተሰርያል›› ፣ ‹‹ጥቁር ሰው›› እና ለመጨረሻ ጊዜ ‹‹ኢትዮጵያ›› አልበም የተሰኘ ወጥ የአልበም ስራዎችን እስካሁን አበርክቷል፡፡
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
👍7❤3👏3🔥1
ትክክለኛ የባህል መዳኒት ይፈልጋሉ??
👆መርጌታ የባህል ህክምና 0915398834
1🌿ለሀብት ማምጫ
2🌿ለእቁብ (እቁብ እንዲወጣላችሁ የሚያረግ)
3ለመስተፋቅር
4🌿 &መጠብቅ (ከጠላት ከሚላክ ሟርት የሚጠብቅ)
5🌿ለጋኔን
6🌿ለማንኛውም ዓይነት በሽታ መፍትሔ
7🌿ለራእይ (በህልም የሚያሳይ)7
8🌿 ለፀር (ለጠላት)
9🌿ዓቃቤ_ርእስ (ጠላት እንዳይጎዳን የሚጠብቅ)
10🌿 ለዘኢያገድፍ (ለትምህርት የማያስጠፋ የማያስጥል)
11🌿ለመክስተ_ምስጢር (ትምህርት የሚያጎብዝ)
12🌿ለመፍትሔ_ሀብት(ሀብቱ በጠላት ድግምት ለተሰወረበት)
13🌿 መስተፋቅር
14🌿ለግርማ_ሞገስ (ሰው እንዲያከብረን እንዲወደን)
15🌿ለመድፍነ_ፀር (ጠላት እንዳይናገረን እና እንዲፈራ
16🌿ለሌባ(እንዳንሰረቅ እንዳንዘረፍ የሚጠብቅ)
17🌿የትዳር አጋር ላጣ ወይም ላጣች
የሚያስገኝ
18🌿ለምስያጥ ለገበያ (ገበያ እንዲቀናን እንድናገኝ)
19🌿መስተኃድር (ከብት ቢጠፋብን ሳይበሉ በሰላም እቤታቸው
የሚያመጣ)
20🌿መንድግ(በገበያ ገንዘብ ማግኛ)
21🌿ለዓይነ_ጥላ (የፍራቻ መንፈስ ማስለቀቂያ)
22🌿ለልሳነ_ሰብእ
23🌿ለበረከት
24🌿ለእግረ_መልስ (ጥሎ ለጠፋ ሰው መመለሻ ማምጫ)
25🌿ምስሀበ_ነዋይ(ገንዘብ ማግኛ)
26🌿ጸሎተ_ዕለታት
27🌿ለጽሑፍ ለስእል ለከበሮ ለበገና ለክራር በእጂ ለሚሰሩ
28🌿ንባብ ስናነብ ቀልጣፋ የሚያረግ
29🌿ለከበሮ
30🌿ለመፍዝዝ (ጠላት እኛን ለማጥቃት ሲሞክር አጠገባችን ሲደርስ
መጣላቱን አስረስቶ አፍዝዞ የሚያስቀር የማያስመታ)
31🌿ለሙግት
32🌿ለሰላቢ
33🌿ለስንፈት ወሲብ
34🌿ዘኢያወርድ ( ለወንዶች በፆታዊ ግንኙነት ወቅት የዘር ፍሬ ቶሎ
እንዳይወርድ የሚያረግ አግዶ የሚያቆይ)
35🌿ለመደንግፅ (የተጣላን ሰው እኛን ሲያይ እንዲደነግጥ እንዲፈራ
የሚያረግ)
36🌿ለጥይት (ጥይት የማያስመታ)
በ 0915398834 ይደውሉልን
👆መርጌታ የባህል ህክምና 0915398834
1🌿ለሀብት ማምጫ
2🌿ለእቁብ (እቁብ እንዲወጣላችሁ የሚያረግ)
3ለመስተፋቅር
4🌿 &መጠብቅ (ከጠላት ከሚላክ ሟርት የሚጠብቅ)
5🌿ለጋኔን
6🌿ለማንኛውም ዓይነት በሽታ መፍትሔ
7🌿ለራእይ (በህልም የሚያሳይ)7
8🌿 ለፀር (ለጠላት)
9🌿ዓቃቤ_ርእስ (ጠላት እንዳይጎዳን የሚጠብቅ)
10🌿 ለዘኢያገድፍ (ለትምህርት የማያስጠፋ የማያስጥል)
11🌿ለመክስተ_ምስጢር (ትምህርት የሚያጎብዝ)
12🌿ለመፍትሔ_ሀብት(ሀብቱ በጠላት ድግምት ለተሰወረበት)
13🌿 መስተፋቅር
14🌿ለግርማ_ሞገስ (ሰው እንዲያከብረን እንዲወደን)
15🌿ለመድፍነ_ፀር (ጠላት እንዳይናገረን እና እንዲፈራ
16🌿ለሌባ(እንዳንሰረቅ እንዳንዘረፍ የሚጠብቅ)
17🌿የትዳር አጋር ላጣ ወይም ላጣች
የሚያስገኝ
18🌿ለምስያጥ ለገበያ (ገበያ እንዲቀናን እንድናገኝ)
19🌿መስተኃድር (ከብት ቢጠፋብን ሳይበሉ በሰላም እቤታቸው
የሚያመጣ)
20🌿መንድግ(በገበያ ገንዘብ ማግኛ)
21🌿ለዓይነ_ጥላ (የፍራቻ መንፈስ ማስለቀቂያ)
22🌿ለልሳነ_ሰብእ
23🌿ለበረከት
24🌿ለእግረ_መልስ (ጥሎ ለጠፋ ሰው መመለሻ ማምጫ)
25🌿ምስሀበ_ነዋይ(ገንዘብ ማግኛ)
26🌿ጸሎተ_ዕለታት
27🌿ለጽሑፍ ለስእል ለከበሮ ለበገና ለክራር በእጂ ለሚሰሩ
28🌿ንባብ ስናነብ ቀልጣፋ የሚያረግ
29🌿ለከበሮ
30🌿ለመፍዝዝ (ጠላት እኛን ለማጥቃት ሲሞክር አጠገባችን ሲደርስ
መጣላቱን አስረስቶ አፍዝዞ የሚያስቀር የማያስመታ)
31🌿ለሙግት
32🌿ለሰላቢ
33🌿ለስንፈት ወሲብ
34🌿ዘኢያወርድ ( ለወንዶች በፆታዊ ግንኙነት ወቅት የዘር ፍሬ ቶሎ
እንዳይወርድ የሚያረግ አግዶ የሚያቆይ)
35🌿ለመደንግፅ (የተጣላን ሰው እኛን ሲያይ እንዲደነግጥ እንዲፈራ
የሚያረግ)
36🌿ለጥይት (ጥይት የማያስመታ)
በ 0915398834 ይደውሉልን
ለመላው የክርስትና ዕምነት ተከታዮች፤ እንኳን ለብርሀነ ትንሳኤው በዓል በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን!
በአሉ የጤና ፣ የፍቅር ፣ የብልፅግና የአንድነት ፣ የመተሳሰብ ፣ ይሁልንላቹ።
🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺
ለሀገራችን ጤና እና ሰላም ፣ ለህዝቦቿ ፣ ፍቅርና አንድነት ፣ የተራቡ የሚጠግቡበት፣ የተቸገሩ የሚትረፈረፉበት ፣ ያዘኑ የሚፅናኑበት ፣ የታመሙ የሚድኑበት ፣ የተጨነቁ ከጭንቀታቸው የሚላቀቁበት የትንሳኤ በአል ይሁንላችሁ።
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
መልካም የፋሲካ በአል ይሁንልን!
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
በአሉ የጤና ፣ የፍቅር ፣ የብልፅግና የአንድነት ፣ የመተሳሰብ ፣ ይሁልንላቹ።
🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺
ለሀገራችን ጤና እና ሰላም ፣ ለህዝቦቿ ፣ ፍቅርና አንድነት ፣ የተራቡ የሚጠግቡበት፣ የተቸገሩ የሚትረፈረፉበት ፣ ያዘኑ የሚፅናኑበት ፣ የታመሙ የሚድኑበት ፣ የተጨነቁ ከጭንቀታቸው የሚላቀቁበት የትንሳኤ በአል ይሁንላችሁ።
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
መልካም የፋሲካ በአል ይሁንልን!
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
🙏5
ሰበር ዜና
ድርድሩ ከሸፈ!
በፓኪስታን መዲና ኢስላማባድ ሲደረግ የነበረው የአሜሪካ እና ኢራን ከፍተኛ ባለስልጣናት ድርድር መክሸፉ እየተሰማ ነው።
አልጀዚራ የጄዲ ቫንስን ንግግር ዋቢ አድርጎ አሁን ባወጣው መረጃ፣ የአሜሪካ ተደራዳሪዎች ያለምንም ስምምነት ፓኪስታንን ለቀው እንደሚሄዱ ዘግቧል።
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
ድርድሩ ከሸፈ!
በፓኪስታን መዲና ኢስላማባድ ሲደረግ የነበረው የአሜሪካ እና ኢራን ከፍተኛ ባለስልጣናት ድርድር መክሸፉ እየተሰማ ነው።
አልጀዚራ የጄዲ ቫንስን ንግግር ዋቢ አድርጎ አሁን ባወጣው መረጃ፣ የአሜሪካ ተደራዳሪዎች ያለምንም ስምምነት ፓኪስታንን ለቀው እንደሚሄዱ ዘግቧል።
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
❤4
ሩሲያ እና ዩክሬን 350 እስረኞችን ተለዋወጡ
የኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓልን ተከትሎ በሩሲያ እና ዩክሬን መካከል የተስፋ ጭላንጭል የታየበት ተግባር ተከናውኗል።
በዛሬው ዕለት በሁለቱ አገራት መካከል በተደረገ የእስረኞች ልውውጥ እያንዳንዳቸው 175 የጦር ምርኮኞችን እና 7 ሲቪሎችን በድምሩ 350 ሰዎችን በሰላም ለየአገራቸው አስረክበዋል።
በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ አመቻችነት የተከናወነው ይህ ልውውጥ፤ በጦርነቱ ሳቢያ ተለይተው ለነበሩ ቤተሰቦች ትልቅ የትንሣኤ በዓል ስጦታ ሆኗል።
የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ቮሎዲሚር ዘለንስኪ በሰጡት መግለጫ፤ ወደ አገራቸው የተመለሱት ወታደሮች ከ2022 ጀምሮ በምርኮ ላይ የነበሩ መሆናቸውን ገልጸው ይህ አጋጣሚ ለዘላቂ ሰላም መጀመሪያ እንዲሆን ያላቸውን ምኞት ገልጸዋል።
በሌላ በኩል የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴርም ከኩርስክ አካባቢ የተማረኩ ዜጎቹን ጨምሮ ወታደሮቹ በሰላም ወደ አገራቸው መመለሳቸውን አረጋግጧል።
ከእስረኞች ልውውጡ በተጨማሪ፣ ሁለቱ አገራት ለበዓሉ ክብር ሲሉ ለ32 ሰዓታት የሚቆይ የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ደርሰዋል።
ቅዳሜ ከቀኑ 10 ሰዓት ጀምሮ እስከ እሁድ እኩለ ሌሊት ድረስ የሚቆየው ይህ ስምምነት፣ በምድርም ሆነ በባሕር ምንም ዓይነት ጥቃት እንዳይፈጸም የሚያግድ ነው።
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
የኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓልን ተከትሎ በሩሲያ እና ዩክሬን መካከል የተስፋ ጭላንጭል የታየበት ተግባር ተከናውኗል።
በዛሬው ዕለት በሁለቱ አገራት መካከል በተደረገ የእስረኞች ልውውጥ እያንዳንዳቸው 175 የጦር ምርኮኞችን እና 7 ሲቪሎችን በድምሩ 350 ሰዎችን በሰላም ለየአገራቸው አስረክበዋል።
በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ አመቻችነት የተከናወነው ይህ ልውውጥ፤ በጦርነቱ ሳቢያ ተለይተው ለነበሩ ቤተሰቦች ትልቅ የትንሣኤ በዓል ስጦታ ሆኗል።
የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ቮሎዲሚር ዘለንስኪ በሰጡት መግለጫ፤ ወደ አገራቸው የተመለሱት ወታደሮች ከ2022 ጀምሮ በምርኮ ላይ የነበሩ መሆናቸውን ገልጸው ይህ አጋጣሚ ለዘላቂ ሰላም መጀመሪያ እንዲሆን ያላቸውን ምኞት ገልጸዋል።
በሌላ በኩል የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴርም ከኩርስክ አካባቢ የተማረኩ ዜጎቹን ጨምሮ ወታደሮቹ በሰላም ወደ አገራቸው መመለሳቸውን አረጋግጧል።
ከእስረኞች ልውውጡ በተጨማሪ፣ ሁለቱ አገራት ለበዓሉ ክብር ሲሉ ለ32 ሰዓታት የሚቆይ የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ደርሰዋል።
ቅዳሜ ከቀኑ 10 ሰዓት ጀምሮ እስከ እሁድ እኩለ ሌሊት ድረስ የሚቆየው ይህ ስምምነት፣ በምድርም ሆነ በባሕር ምንም ዓይነት ጥቃት እንዳይፈጸም የሚያግድ ነው።
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
❤11🕊4👍1
🔥11🥰1
የቴዲ አፍሮ አዲስ አልበም ቀጠሮ ተቀየረ‼️
በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የተወዳጁ ድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) አዲስ አልበም "ኢትዮሪካ" ከተያዘለት የዳግማዊ ትንሳኤ ዋዜማ ቀደም ብሎ ለህዝብ ሊደርስ መሆኑ ታውቋል።
ከዘጠኝ ዓመታት ረጅም ጥበቃ በኋላ የሚለቀቀው ይህ ተናፋቂ ስራ ፣ በመጪው ሐሙስ ሚያዝያ 8 ቀን ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ጀምሮ በቴዲ አፍሮ ይፋዊ የዩቲዩብ ገጽ እና በዋና ዋና የሙዚቃ አማራጮች ይለቀቃል።
👉 ሐሙስ ሚያዝያ 8 | 8:00 ሰዓት
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የተወዳጁ ድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) አዲስ አልበም "ኢትዮሪካ" ከተያዘለት የዳግማዊ ትንሳኤ ዋዜማ ቀደም ብሎ ለህዝብ ሊደርስ መሆኑ ታውቋል።
ከዘጠኝ ዓመታት ረጅም ጥበቃ በኋላ የሚለቀቀው ይህ ተናፋቂ ስራ ፣ በመጪው ሐሙስ ሚያዝያ 8 ቀን ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ጀምሮ በቴዲ አፍሮ ይፋዊ የዩቲዩብ ገጽ እና በዋና ዋና የሙዚቃ አማራጮች ይለቀቃል።
👉 ሐሙስ ሚያዝያ 8 | 8:00 ሰዓት
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
👍9🎉2❤1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ሆርሙዝ ፀጥ ብሏል‼️
በቀን ከ100 በላይ መርከቦችን የሚያስተናግደው ሆርሙዝ ዛሬ ላይ ይህንን ይመስላል‼️
በአሜሪካና እና በኢራን መካከል በፓኪስታን ኢስላማባድ የተደረገው ድርድር መክሸፉን ተከትሎ የሆርሙዝ ሰርጥ ይህን ይመስላል፣ምንም እንቅስቃሴ የለም። ከአሜሪካ ጋር በድጋሚ ለመደራደር ቀጠሮ እንዳልተያዘ ነገር ግን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነቶች እንደሚቀጥሉ ኢራን አስታውቃለች። አሜሪካ አትታመንም ብለዋል።
በ ሆርሙዝ ማለፍ የሚፈልግ መርከብ ለኢራን መክፈል አለበት ብላለች።
(አዩ)
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
በቀን ከ100 በላይ መርከቦችን የሚያስተናግደው ሆርሙዝ ዛሬ ላይ ይህንን ይመስላል‼️
በአሜሪካና እና በኢራን መካከል በፓኪስታን ኢስላማባድ የተደረገው ድርድር መክሸፉን ተከትሎ የሆርሙዝ ሰርጥ ይህን ይመስላል፣ምንም እንቅስቃሴ የለም። ከአሜሪካ ጋር በድጋሚ ለመደራደር ቀጠሮ እንዳልተያዘ ነገር ግን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነቶች እንደሚቀጥሉ ኢራን አስታውቃለች። አሜሪካ አትታመንም ብለዋል።
በ ሆርሙዝ ማለፍ የሚፈልግ መርከብ ለኢራን መክፈል አለበት ብላለች።
(አዩ)
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
👍4❤3