ሩሲያ እና ቻይና የሆርሙዝ ሰርጥ መከፈትን ተቃወሙ
ሩሲያ እና ቻይና የሆርሙዝ ሰርጥ እንዲከፈት የሚጠይቀውን የተመድ የጸጥታው ምክር ቤት የውሳኔ ሃሳብ ድምፅን በድምፅ በመሻር ውድቅ አደረጉ።
በመሆኑም የውሳኔ ሃሳቡ በአብዛኛው የምክር ቤቱ አባል ሀገራት ድጋፍ ቢኖረውም፣ በሁለቱ ሀገራት ተቃውሞ ሳይጸድቅ ቀርቷል።
ለውሳኔ ሃሳቡ ባሕሬን፣ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ፣ ዴንማርክ፣ ፈረንሳይ፣ ግሪክ፣ ላቲቪያ፣ ላይቤሪያ፣ ፓናማ፣ ሶማሊያ፣ እንግሊዝ እና አሜሪካን ጨምሮ 11 ሀገራት የድጋፍ ድምፅ ሰጥተዋል።
በአንጻሩ ቻይና እና ሩሲያ የተቃውሞ ድምፅ ሲሰጡ፣ ኮሎምቢያ እና ፓኪስታን ድምፅ ከመስጠት ተቆጥበዋል።
የድምፅ አሰጣጡ የተከናወነው፣ ስትራቴጂካዊ ጠቀሜታ ባለው የባሕር ትራንስፖርት መስመር ላይ በተፈጠረው መስተጓጎል ምክንያት ዓለም አቀፍ የኃይል አቅርቦት ስጋት በናረበት ወቅት ነው።
አልጀዚራ እንደዘገበው፣ የአቅርቦት እጥረት በመፈጠሩ የነዳጅ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ የጨመረ ሲሆን፤ አንዳንድ የድፍድፍ ነዳጅ አይነቶች በአንድ በርሜል 150 ዶላር እስከመቸብቸብ ደርሰዋል።
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
ሩሲያ እና ቻይና የሆርሙዝ ሰርጥ እንዲከፈት የሚጠይቀውን የተመድ የጸጥታው ምክር ቤት የውሳኔ ሃሳብ ድምፅን በድምፅ በመሻር ውድቅ አደረጉ።
በመሆኑም የውሳኔ ሃሳቡ በአብዛኛው የምክር ቤቱ አባል ሀገራት ድጋፍ ቢኖረውም፣ በሁለቱ ሀገራት ተቃውሞ ሳይጸድቅ ቀርቷል።
ለውሳኔ ሃሳቡ ባሕሬን፣ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ፣ ዴንማርክ፣ ፈረንሳይ፣ ግሪክ፣ ላቲቪያ፣ ላይቤሪያ፣ ፓናማ፣ ሶማሊያ፣ እንግሊዝ እና አሜሪካን ጨምሮ 11 ሀገራት የድጋፍ ድምፅ ሰጥተዋል።
በአንጻሩ ቻይና እና ሩሲያ የተቃውሞ ድምፅ ሲሰጡ፣ ኮሎምቢያ እና ፓኪስታን ድምፅ ከመስጠት ተቆጥበዋል።
የድምፅ አሰጣጡ የተከናወነው፣ ስትራቴጂካዊ ጠቀሜታ ባለው የባሕር ትራንስፖርት መስመር ላይ በተፈጠረው መስተጓጎል ምክንያት ዓለም አቀፍ የኃይል አቅርቦት ስጋት በናረበት ወቅት ነው።
አልጀዚራ እንደዘገበው፣ የአቅርቦት እጥረት በመፈጠሩ የነዳጅ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ የጨመረ ሲሆን፤ አንዳንድ የድፍድፍ ነዳጅ አይነቶች በአንድ በርሜል 150 ዶላር እስከመቸብቸብ ደርሰዋል።
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
❤14😡9
ትክክለኛ የባህል መዳኒት ይፈልጋሉ??
👆መርጌታ የባህል ህክምና 0915398834
1🌿ለሀብት ማምጫ
2🌿ለእቁብ (እቁብ እንዲወጣላችሁ የሚያረግ)
3ለመስተፋቅር
4🌿 &መጠብቅ (ከጠላት ከሚላክ ሟርት የሚጠብቅ)
5🌿ለጋኔን
6🌿ለማንኛውም ዓይነት በሽታ መፍትሔ
7🌿ለራእይ (በህልም የሚያሳይ)7
8🌿 ለፀር (ለጠላት)
9🌿ዓቃቤ_ርእስ (ጠላት እንዳይጎዳን የሚጠብቅ)
10🌿 ለዘኢያገድፍ (ለትምህርት የማያስጠፋ የማያስጥል)
11🌿ለመክስተ_ምስጢር (ትምህርት የሚያጎብዝ)
12🌿ለመፍትሔ_ሀብት(ሀብቱ በጠላት ድግምት ለተሰወረበት)
13🌿 መስተፋቅር
14🌿ለግርማ_ሞገስ (ሰው እንዲያከብረን እንዲወደን)
15🌿ለመድፍነ_ፀር (ጠላት እንዳይናገረን እና እንዲፈራ
16🌿ለሌባ(እንዳንሰረቅ እንዳንዘረፍ የሚጠብቅ)
17🌿የትዳር አጋር ላጣ ወይም ላጣች
የሚያስገኝ
18🌿ለምስያጥ ለገበያ (ገበያ እንዲቀናን እንድናገኝ)
19🌿መስተኃድር (ከብት ቢጠፋብን ሳይበሉ በሰላም እቤታቸው
የሚያመጣ)
20🌿መንድግ(በገበያ ገንዘብ ማግኛ)
21🌿ለዓይነ_ጥላ (የፍራቻ መንፈስ ማስለቀቂያ)
22🌿ለልሳነ_ሰብእ
23🌿ለበረከት
24🌿ለእግረ_መልስ (ጥሎ ለጠፋ ሰው መመለሻ ማምጫ)
25🌿ምስሀበ_ነዋይ(ገንዘብ ማግኛ)
26🌿ጸሎተ_ዕለታት
27🌿ለጽሑፍ ለስእል ለከበሮ ለበገና ለክራር በእጂ ለሚሰሩ
28🌿ንባብ ስናነብ ቀልጣፋ የሚያረግ
29🌿ለከበሮ
30🌿ለመፍዝዝ (ጠላት እኛን ለማጥቃት ሲሞክር አጠገባችን ሲደርስ
መጣላቱን አስረስቶ አፍዝዞ የሚያስቀር የማያስመታ)
31🌿ለሙግት
32🌿ለሰላቢ
33🌿ለስንፈት ወሲብ
34🌿ዘኢያወርድ ( ለወንዶች በፆታዊ ግንኙነት ወቅት የዘር ፍሬ ቶሎ
እንዳይወርድ የሚያረግ አግዶ የሚያቆይ)
35🌿ለመደንግፅ (የተጣላን ሰው እኛን ሲያይ እንዲደነግጥ እንዲፈራ
የሚያረግ)
36🌿ለጥይት (ጥይት የማያስመታ)
በ 0915398834 ይደውሉልን
👆መርጌታ የባህል ህክምና 0915398834
1🌿ለሀብት ማምጫ
2🌿ለእቁብ (እቁብ እንዲወጣላችሁ የሚያረግ)
3ለመስተፋቅር
4🌿 &መጠብቅ (ከጠላት ከሚላክ ሟርት የሚጠብቅ)
5🌿ለጋኔን
6🌿ለማንኛውም ዓይነት በሽታ መፍትሔ
7🌿ለራእይ (በህልም የሚያሳይ)7
8🌿 ለፀር (ለጠላት)
9🌿ዓቃቤ_ርእስ (ጠላት እንዳይጎዳን የሚጠብቅ)
10🌿 ለዘኢያገድፍ (ለትምህርት የማያስጠፋ የማያስጥል)
11🌿ለመክስተ_ምስጢር (ትምህርት የሚያጎብዝ)
12🌿ለመፍትሔ_ሀብት(ሀብቱ በጠላት ድግምት ለተሰወረበት)
13🌿 መስተፋቅር
14🌿ለግርማ_ሞገስ (ሰው እንዲያከብረን እንዲወደን)
15🌿ለመድፍነ_ፀር (ጠላት እንዳይናገረን እና እንዲፈራ
16🌿ለሌባ(እንዳንሰረቅ እንዳንዘረፍ የሚጠብቅ)
17🌿የትዳር አጋር ላጣ ወይም ላጣች
የሚያስገኝ
18🌿ለምስያጥ ለገበያ (ገበያ እንዲቀናን እንድናገኝ)
19🌿መስተኃድር (ከብት ቢጠፋብን ሳይበሉ በሰላም እቤታቸው
የሚያመጣ)
20🌿መንድግ(በገበያ ገንዘብ ማግኛ)
21🌿ለዓይነ_ጥላ (የፍራቻ መንፈስ ማስለቀቂያ)
22🌿ለልሳነ_ሰብእ
23🌿ለበረከት
24🌿ለእግረ_መልስ (ጥሎ ለጠፋ ሰው መመለሻ ማምጫ)
25🌿ምስሀበ_ነዋይ(ገንዘብ ማግኛ)
26🌿ጸሎተ_ዕለታት
27🌿ለጽሑፍ ለስእል ለከበሮ ለበገና ለክራር በእጂ ለሚሰሩ
28🌿ንባብ ስናነብ ቀልጣፋ የሚያረግ
29🌿ለከበሮ
30🌿ለመፍዝዝ (ጠላት እኛን ለማጥቃት ሲሞክር አጠገባችን ሲደርስ
መጣላቱን አስረስቶ አፍዝዞ የሚያስቀር የማያስመታ)
31🌿ለሙግት
32🌿ለሰላቢ
33🌿ለስንፈት ወሲብ
34🌿ዘኢያወርድ ( ለወንዶች በፆታዊ ግንኙነት ወቅት የዘር ፍሬ ቶሎ
እንዳይወርድ የሚያረግ አግዶ የሚያቆይ)
35🌿ለመደንግፅ (የተጣላን ሰው እኛን ሲያይ እንዲደነግጥ እንዲፈራ
የሚያረግ)
36🌿ለጥይት (ጥይት የማያስመታ)
በ 0915398834 ይደውሉልን
❤3😱1
ሰበር 🔥
አሜሪካ እና ኢራን የ2 ሳምንት የተኩስ አቁም ስምምነት አድርገዋል ። የሆርሙዝ ሰርጥም ሙሉ ለሙሉ ይከፈታል ።
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
አሜሪካ እና ኢራን የ2 ሳምንት የተኩስ አቁም ስምምነት አድርገዋል ። የሆርሙዝ ሰርጥም ሙሉ ለሙሉ ይከፈታል ።
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
❤8👏3😁2😎1
"ስምምነቱ ሊባኖስን አያካትትም" እስራኤል
እስራኤል ሌሊቱን የተፈፀመውን የተኩስ አቁም ስምምነት እንደምትደግፍ በጠቅላይ ሚኒስቴር ፅህፈት ቤቷ በኩል ባወጣችው መግለጫ ይፋ አድርጋለች።
የጠቅላይ ሚኒስቴር ቤንጃሚን ኔታንያሁ ፅህፈት ቤት በመግለጫው እስራኤል በኢራን ላይ የምታደርሰውን ጥቃት ለማቆም ፣ ኢራን የሆርሙዝን የባህር ወሽመጥ እንድትከፍት እና በአሜሪካ ፣ በእስራኤል እንዲሁም በቀጠናው ሀገራት ላይ የምታደርሰውን ጥቃት ለሁለት ሳምንታት ሙሉ በሙሉ እንድታቆም የተደረሰውን ስምምነት እንደምትደግፍ ይፋ አድርጓል።
የኔታንያሁ ቢሮ በተጨማሪም እስራኤል ኢራን “ከአሁን በኋላ የኑክሌር ፣ የሚሳኤል እና የሽብር ስጋት እንዳትሆን” ለማረጋገጥ የአሜሪካን ጥረት እንደምትደግፍ እና አሜሪካም በሚቀጥሉት ውይይቶች እነዚህን ግቦች ለማሳካት ቁርጠኛ መሆኗን ለእስራኤል መናገሯን ይፋ አድርጓል።
ይሁን እንጂ ይሄ የተኩስ አቁም ስምምነት ሊባኖስን እንደማያካትት ፅህፈት ቤቱ ያወጣው መግለጫ ያሳያል።
ሌሊቱን የፓኪስታኑ ጠቅላይ ሚኒስቴር ሼህባዝ ሻሪፍ የሁለት ሳምንቱ የተኩስ አቁም ስምምነት ሌባኖስንም ያካተተ ስለመሆኑ ተናግረው እንደነበር ይታወሳል።
ዘገባው የአልጀዚራ ነው።
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
እስራኤል ሌሊቱን የተፈፀመውን የተኩስ አቁም ስምምነት እንደምትደግፍ በጠቅላይ ሚኒስቴር ፅህፈት ቤቷ በኩል ባወጣችው መግለጫ ይፋ አድርጋለች።
የጠቅላይ ሚኒስቴር ቤንጃሚን ኔታንያሁ ፅህፈት ቤት በመግለጫው እስራኤል በኢራን ላይ የምታደርሰውን ጥቃት ለማቆም ፣ ኢራን የሆርሙዝን የባህር ወሽመጥ እንድትከፍት እና በአሜሪካ ፣ በእስራኤል እንዲሁም በቀጠናው ሀገራት ላይ የምታደርሰውን ጥቃት ለሁለት ሳምንታት ሙሉ በሙሉ እንድታቆም የተደረሰውን ስምምነት እንደምትደግፍ ይፋ አድርጓል።
የኔታንያሁ ቢሮ በተጨማሪም እስራኤል ኢራን “ከአሁን በኋላ የኑክሌር ፣ የሚሳኤል እና የሽብር ስጋት እንዳትሆን” ለማረጋገጥ የአሜሪካን ጥረት እንደምትደግፍ እና አሜሪካም በሚቀጥሉት ውይይቶች እነዚህን ግቦች ለማሳካት ቁርጠኛ መሆኗን ለእስራኤል መናገሯን ይፋ አድርጓል።
ይሁን እንጂ ይሄ የተኩስ አቁም ስምምነት ሊባኖስን እንደማያካትት ፅህፈት ቤቱ ያወጣው መግለጫ ያሳያል።
ሌሊቱን የፓኪስታኑ ጠቅላይ ሚኒስቴር ሼህባዝ ሻሪፍ የሁለት ሳምንቱ የተኩስ አቁም ስምምነት ሌባኖስንም ያካተተ ስለመሆኑ ተናግረው እንደነበር ይታወሳል።
ዘገባው የአልጀዚራ ነው።
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
❤6👍3
ለየኔቢጤ ምጽዋት የሰጡ ተቀጡ
በመስቀለኛ መንገዶች ላይ ምጽዋት የሰጡ፤ ግብይት የፈጸሙ እና ሌሎች የትራፊክ ደንብ የተላለፉ አካላት ተቀጡ
ለአደጋ ተጋላጭነት አላቸው ተብለው በተለያዩ 40 የከተማዋ መንገዶች ላይ በተደረገ ቁጥጥር ከ100 ሽህ በላይ አሽከርካሪዎች መቀጣታቸው ተገልጿል።
በተለይም ለአደጋ መንሰኤ በሆኑት ከፍጥነት ወሰን በላይ ሲያሽከርከሩ የተገኙ 80ሺህ892 አሽከርካሪዎች፣ ከተፈቀደው የአልኮል መጠን በላይ ጠጥተው የተገኙ 1ሺህ 653 አሽከርካሪዎች ላይ የእርምት እርምጃ ተወስዶባቸዋል፡፡
የደህንነት ቀበቶ ያላደረጉ 3ሺህ 066 ደንብ ተላላፊዎች እና የጭንቅላት መከላከያ ቆብ ያላስሩ 587 የሞተር ብስክሌተኞች እንደጥፋታቸው ደረጃ እንዲታረሙ መደረጉን ወይዘሮ ገነት ገልፀዋል፡፡
በተመሳሳይ 7ሺህ 026 አሽከርካሪዎች ስልክ በማነጋገር፤ 36 በተመረጡ የትራፊክ መብራቶች ፣ አደባባዮች ላይ እና በመስቀለኛ መንገዶች ላይ ምጽዋት የሰጡ እና ግብይት የፈጸሙ 4ሺህ 500 ግለሰቦች: በ110 ለህዝብ ትራንስፖርት ብቻ መቆሚያ ስፍራ (Bus stop) ላይ እንዳይቆሙ በተደረገ ቁጥጥር 25,238 ደንብ ተላላፊዎች በመገኘታቸው መቀጣታቸውን ገልፀዋል፡፡
በተያያዘም በ9 ወራት በእግረኛ መንገድ አጠቃቀም ዙሪያ በተደረገ ቁጥጥር 21 ሺህ 202 እግረኞች በገንዘብ ሲቀጡ: 16 ሺህ 651 እግረኞች ደግሞ ማህበራዊ አገልግሎት እንዲሰጡና በድምሩ በ37 ሺህ 850 እግረኞች ተጠያቂ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
በመስቀለኛ መንገዶች ላይ ምጽዋት የሰጡ፤ ግብይት የፈጸሙ እና ሌሎች የትራፊክ ደንብ የተላለፉ አካላት ተቀጡ
ለአደጋ ተጋላጭነት አላቸው ተብለው በተለያዩ 40 የከተማዋ መንገዶች ላይ በተደረገ ቁጥጥር ከ100 ሽህ በላይ አሽከርካሪዎች መቀጣታቸው ተገልጿል።
በተለይም ለአደጋ መንሰኤ በሆኑት ከፍጥነት ወሰን በላይ ሲያሽከርከሩ የተገኙ 80ሺህ892 አሽከርካሪዎች፣ ከተፈቀደው የአልኮል መጠን በላይ ጠጥተው የተገኙ 1ሺህ 653 አሽከርካሪዎች ላይ የእርምት እርምጃ ተወስዶባቸዋል፡፡
የደህንነት ቀበቶ ያላደረጉ 3ሺህ 066 ደንብ ተላላፊዎች እና የጭንቅላት መከላከያ ቆብ ያላስሩ 587 የሞተር ብስክሌተኞች እንደጥፋታቸው ደረጃ እንዲታረሙ መደረጉን ወይዘሮ ገነት ገልፀዋል፡፡
በተመሳሳይ 7ሺህ 026 አሽከርካሪዎች ስልክ በማነጋገር፤ 36 በተመረጡ የትራፊክ መብራቶች ፣ አደባባዮች ላይ እና በመስቀለኛ መንገዶች ላይ ምጽዋት የሰጡ እና ግብይት የፈጸሙ 4ሺህ 500 ግለሰቦች: በ110 ለህዝብ ትራንስፖርት ብቻ መቆሚያ ስፍራ (Bus stop) ላይ እንዳይቆሙ በተደረገ ቁጥጥር 25,238 ደንብ ተላላፊዎች በመገኘታቸው መቀጣታቸውን ገልፀዋል፡፡
በተያያዘም በ9 ወራት በእግረኛ መንገድ አጠቃቀም ዙሪያ በተደረገ ቁጥጥር 21 ሺህ 202 እግረኞች በገንዘብ ሲቀጡ: 16 ሺህ 651 እግረኞች ደግሞ ማህበራዊ አገልግሎት እንዲሰጡና በድምሩ በ37 ሺህ 850 እግረኞች ተጠያቂ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
❤7👍1🥰1
ይፋ ሆነ
የሌ/ጄ ታደሰ ወረደን ሹመት ለአንድ ዓመት ተራዘመ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት ሌ/ጄኔራል ታደሰ ወረደን ሹመት ለአንድ ዓመት አራዝመዋል፡፡
በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ሕገ መንግሥት አንቀፅ 62(9)እና በዐዋጅ ቁጥር 359/1995 አንቀጽ 14 ንዑስ አንቀፅ 2(ለ) መሠረት የትግራይ ክልል አካታች ጊዜያዊ አስተዳደርን በርዕሰ መስተዳደርነት እንዲመሩ በሚኒስትሮች ምክር ቤት የትግራይ ክልል አካታች ጊዜያዊ አስተዳደር አስመልክቶ በጸደቀው ደንብ ቁጥር 479/2013 አንቀጽ 4(2) እና የዓመቱን የሥራ አፈጻጸም ባቀረቡት መሠረት ነው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከሚያዚያ 1 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ የሌ/ጄ ታደሰ ወረደን ሹመት ለአንድ ዓመት ያራዘሙት፡፡
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
የሌ/ጄ ታደሰ ወረደን ሹመት ለአንድ ዓመት ተራዘመ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት ሌ/ጄኔራል ታደሰ ወረደን ሹመት ለአንድ ዓመት አራዝመዋል፡፡
በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ሕገ መንግሥት አንቀፅ 62(9)እና በዐዋጅ ቁጥር 359/1995 አንቀጽ 14 ንዑስ አንቀፅ 2(ለ) መሠረት የትግራይ ክልል አካታች ጊዜያዊ አስተዳደርን በርዕሰ መስተዳደርነት እንዲመሩ በሚኒስትሮች ምክር ቤት የትግራይ ክልል አካታች ጊዜያዊ አስተዳደር አስመልክቶ በጸደቀው ደንብ ቁጥር 479/2013 አንቀጽ 4(2) እና የዓመቱን የሥራ አፈጻጸም ባቀረቡት መሠረት ነው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከሚያዚያ 1 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ የሌ/ጄ ታደሰ ወረደን ሹመት ለአንድ ዓመት ያራዘሙት፡፡
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
❤6
የነዳጅ ዋጋ መውረድ ጀመረ።
በኢራን እና አሜሪካ መካከል የሁለት ሳምንት የተኩስ አቁም ስምምነት ከተደረሰ በኋላ የዓለም የነዳጅ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ እየቀነሰ ነው።
በአሜሪካ ዌስት ቴክሳስ ኢንተርሚዴት (WTI) የነዳጅ ዋጋ በ18% ቀንሶ ወደ 92.60 ዶላር ወርዷል።
በተመሳሳይ የብሬንት ድፍድፍ ነዳጅ ዋጋ በበርሜል በ6% ቀንሶ 103.40 ዶላር ሆኗል።
በቀጣይ የሆርሙዝ ሰርጥ ለሁሉም መርከቦች ተከፍቶ ነጻ ዝውውር ሲደረግ የነዳጅ ዋጋ ከዚህም ሊቀንስ እንደሚችል ይገመታል።
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
በኢራን እና አሜሪካ መካከል የሁለት ሳምንት የተኩስ አቁም ስምምነት ከተደረሰ በኋላ የዓለም የነዳጅ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ እየቀነሰ ነው።
በአሜሪካ ዌስት ቴክሳስ ኢንተርሚዴት (WTI) የነዳጅ ዋጋ በ18% ቀንሶ ወደ 92.60 ዶላር ወርዷል።
በተመሳሳይ የብሬንት ድፍድፍ ነዳጅ ዋጋ በበርሜል በ6% ቀንሶ 103.40 ዶላር ሆኗል።
በቀጣይ የሆርሙዝ ሰርጥ ለሁሉም መርከቦች ተከፍቶ ነጻ ዝውውር ሲደረግ የነዳጅ ዋጋ ከዚህም ሊቀንስ እንደሚችል ይገመታል።
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
🔥5❤4
ምንም ጥያቄ የለውም አሜሪካ አሸንፋለች ሲሉ ትራምፕ ተናገሩ
ዶናልድ ትራምፕ ዩናይትድ ስቴትስ ከኢራን ጋር ለሁለት ሳምንታት የተኩስ አቁም ስምምነት ከተደረሰ በኋላ “ጠቅላላ እና የተሟላ ድል” አሜሪካ ማግኘቷ ምንም ጥርጥር የለውም ሲሉ ተናገሩ። ይፋ ከተደረገው ስምምነት በኋላ ለአዣንስ ፍራንስ ፕሬስ በሰጡት ቃለ ምልልስ የኢራን የበለፀገው ዩራኒየም በስምምነቱ “ፍፁም እንክብካቤ ይደረግለታል” ሲሉ ተደምጠዋል።
ትራምፕ በዩራኒየም ላይ ስለሚሆነው ነገር ምንም አይነት ዝርዝር መረጃ ሳይሰጡ " እልባት አልነበረም" ብለዋል። ስምምነቱ ከተቋረጠ የኢራንን የሲቪል ኃይል ማመንጫዎች እና ድልድዮች ለማጥፋት ወደ መጀመሪያው ዛቻቸው ይመለስ እንደሆነ የተጠየቁት ትራምፕ የምናየው ይሆናል ብለዋል።
የዋይት ሀውስ የፕሬስ ሴክሬታሪ ካሮሊን ሌቪት የተኩስ አቁም ስምምነቱ ለአሜሪካ እንደ ድል ይወሰዳል በማለት አሞካሽተው በትራምፕ እና የአሜሪካ ጦር ተፈፀመ ብለዋል። ከመጀመሪያው አንስቶ፣ ትራምፕ ጦርነቱ ከአራት እስከ ስድስት ሳምንታት እንደሚቆይ ገምተው ነበር፣ እናም በ38 ቀናት ውስጥ ዩናይትድ ስቴትስ የዋሽንግተንን ዋና ዋና ወታደራዊ አላማዎች አሳክታለች ሲሉ አክለዋል።
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
ዶናልድ ትራምፕ ዩናይትድ ስቴትስ ከኢራን ጋር ለሁለት ሳምንታት የተኩስ አቁም ስምምነት ከተደረሰ በኋላ “ጠቅላላ እና የተሟላ ድል” አሜሪካ ማግኘቷ ምንም ጥርጥር የለውም ሲሉ ተናገሩ። ይፋ ከተደረገው ስምምነት በኋላ ለአዣንስ ፍራንስ ፕሬስ በሰጡት ቃለ ምልልስ የኢራን የበለፀገው ዩራኒየም በስምምነቱ “ፍፁም እንክብካቤ ይደረግለታል” ሲሉ ተደምጠዋል።
ትራምፕ በዩራኒየም ላይ ስለሚሆነው ነገር ምንም አይነት ዝርዝር መረጃ ሳይሰጡ " እልባት አልነበረም" ብለዋል። ስምምነቱ ከተቋረጠ የኢራንን የሲቪል ኃይል ማመንጫዎች እና ድልድዮች ለማጥፋት ወደ መጀመሪያው ዛቻቸው ይመለስ እንደሆነ የተጠየቁት ትራምፕ የምናየው ይሆናል ብለዋል።
የዋይት ሀውስ የፕሬስ ሴክሬታሪ ካሮሊን ሌቪት የተኩስ አቁም ስምምነቱ ለአሜሪካ እንደ ድል ይወሰዳል በማለት አሞካሽተው በትራምፕ እና የአሜሪካ ጦር ተፈፀመ ብለዋል። ከመጀመሪያው አንስቶ፣ ትራምፕ ጦርነቱ ከአራት እስከ ስድስት ሳምንታት እንደሚቆይ ገምተው ነበር፣ እናም በ38 ቀናት ውስጥ ዩናይትድ ስቴትስ የዋሽንግተንን ዋና ዋና ወታደራዊ አላማዎች አሳክታለች ሲሉ አክለዋል።
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
❤5👏5😁5
ብራዚል የሥጋ ውጤቶችን ወደ ኢትዮጵያ ለመላክ ፍቃድ አገኘች‼️
የላቲን አሜሪካዊቷ ሀገር ብራዚል፣ የበሬ፣ የዶሮ እና የአሳማ ሥጋን ጨምሮ 17 የግብርና ምርቶችን ወደ ኢትዮጵያ ለመላክ የሚያስችላትን ይፋዊ ፍቃድ ማግኘቷን የሀገሪቱ ግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ።
የብራዚል ግብርና ሚኒስቴር የንግድ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ፀሐፊ ልዊስ ሩዋ ለሮይተርስ እንደገለጹት፣ ኢትዮጵያ በ130 ሚሊዮን ህዝቧ ለብራዚል ምርቶች ትልቅና ወሳኝ ገበያ ናት።
ይህ ስምምነት ባለፈው ሳምንት ሹመት ለተቀበሉት አዲሱ የግብርና ሚኒስትር አንድሬ ዲ ፓውላ የመጀመሪያው የገበያ ስኬት ተደርጎ ተወስዷል።
ስምምነቱ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የንግድ ልውውጥ እንደሚያሳድገው ይጠበቃል።
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
የላቲን አሜሪካዊቷ ሀገር ብራዚል፣ የበሬ፣ የዶሮ እና የአሳማ ሥጋን ጨምሮ 17 የግብርና ምርቶችን ወደ ኢትዮጵያ ለመላክ የሚያስችላትን ይፋዊ ፍቃድ ማግኘቷን የሀገሪቱ ግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ።
የብራዚል ግብርና ሚኒስቴር የንግድ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ፀሐፊ ልዊስ ሩዋ ለሮይተርስ እንደገለጹት፣ ኢትዮጵያ በ130 ሚሊዮን ህዝቧ ለብራዚል ምርቶች ትልቅና ወሳኝ ገበያ ናት።
ይህ ስምምነት ባለፈው ሳምንት ሹመት ለተቀበሉት አዲሱ የግብርና ሚኒስትር አንድሬ ዲ ፓውላ የመጀመሪያው የገበያ ስኬት ተደርጎ ተወስዷል።
ስምምነቱ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የንግድ ልውውጥ እንደሚያሳድገው ይጠበቃል።
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
🤣13❤7👍1
አዲስ MAGAZINE - መረጃ
Photo
ኢሕአፓ ከአንድ ወር በኋላ የሚካሄድ የተቃውሞ ሰላማዊ ሰልፍ ጠራ
ኢሕአፓ አስቻይ ሁኔታዎች ባልተሟሉበት የሚካሄድ ምርጫ “አምባገነንነትን እንደሚያጠናክር” በመግለጽ ለሚያዝያ 30 የተቃውሞ ሰልፍ ጠራ፡፡
የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) ዛሬ ባወጣው መግለጫ በአገሪቱ በአሁኑ ወቅት ያለው ነባራዊ ሁኔታ “ነፃ፣ ፍትሐዊና ተዓማኒነት ያለው ምርጫ ለማካሄድ የሚያስችል አይደለም” ሲል አስታውቋል።
ፓርቲው የሥልጣን ሽግግር በሕዝብ ፈቃድና በነፃ ምርጫ መከናወን እንዳለበት በጽኑ ቢያምንም፣ አሁን ያለው ሁኔታ ግን የገዥው ብልጽግና ፓርቲ “የሥልጣን ዕድሜውን ለማራዘም የሚጠቀምበት የመሸወጃ ትርዒት” እንጂ እውነተኛ ዴሞክራሲያዊ ሂደት አይደለም ሲል ወቅሷል።
ምርጫ “በአንድ ጀምበር ድምፅ በመስጠት ብቻ የሚጠናቀቅ ሳይሆን ዜጎች ሃሳባቸውን በነፃነት የሚገልጹበት፣ የፖለቲካ ኃይሎች አማራጭ ሃሳብ የሚያቀርቡበት ሰፊ ምኅዳርና ነፃ የምርጫ አስፈጻሚ አካል የሚጠይቅ ሂደት መሆኑን” ኢሕአፓ በመግለጫው አመልክቷል።
በአሁኑ ወቅት በመላ አገሪቱ ሰላምና መረጋጋት በጠፋበት፣ ንጹሐን ዜጎች በድሮንና በከባድ መሣሪያዎች ጥቃት ሰለባ እየሆኑ ባለበት እንዲሁም በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ዜጎች በረሃብና በድህነት እየማቀቁ በሚገኙበት ሁኔታ ምርጫ ማካሄድ አደገኛ መሆኑን ፓርቲው አስገንዝቧል።
በተለይም በትግራይ፣ በአማራና በኦሮሚያ ክልሎች ያለው የጦርነት ወላፈንና የዜጎች መፈናቀል ሳይቆም የሚደረግ ምርጫ “የአገር አንድነትን ከመሠረቱ የሚንድና አምባገነንነትን የሚያነግሥ እንደሆነም” አክሎ ገልጿል። በተጨማሪም ጋዜጠኞች፣ ፖለቲከኞችና የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች በማንነታቸውና በፖለቲካ አመለካከታቸው ታስረው በሚገኙበት እንዲሁም የዴሞክራሲ ተቋማትና ሚዲያዎች በመንግሥት ጫና ሥር በወደቁበት ወቅት የምርጫው ተዓማኒነት ጥያቄ ውስጥ እንደሚወድቅ ፓርቲው አስታውቋል።
ኢሕአፓ ከዚህ ቀደም ትክክለኛ ምርጫ ሊካሄድ ይችል ዘንድ ያቀረባቸው ቅድመ ሁኔታዎች አለመሟላታቸውን የገለጸ ሲሆን፣ ያለ ዓለም አቀፍ ታዛቢዎችና ያለ እውነተኛ ብሔራዊ ድርድር የሚካሄድ ሂደት “ለሕዝብ ስቃይ መቀጠል ምክንያት” እንደሚሆን ገልጿል።
በመሆኑም “የንጹሐን ጭፍጨፋና አፈና በአስቸኳይ እንዲቆም፣ የፖለቲካ እስረኞች ያለምንም ቅድመ ሁኔታ እንዲፈቱና የኑሮ ውድነትን የሚገቱ እርምጃዎች እንዲወሰዱ” ፓርቲው ጠይቋል።
እነዚህን ጥያቄዎች ለማስተጋባትና አምባገነንነትን ለመቃወም በሚልም፣ ኢሕአፓ ልክ ለዛሬ ወር ዓርብ ሚያዝያ 30 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ፣ በመቀሌ፣ በባሕር ዳር፣ በጎንደር፣ በሐዋሳ፣ በአሶሳ፣ በአዳማ፣ በአምቦ፣ በድሬዳዋና በሐረር ከተሞች ታላቅ ሰላማዊ የተቃውሞ ሰልፍ መጥራቱን በማሳወቅ መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ከጎኑ እንዲቆም ጥሪውን አስተላልፏል።
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
ኢሕአፓ አስቻይ ሁኔታዎች ባልተሟሉበት የሚካሄድ ምርጫ “አምባገነንነትን እንደሚያጠናክር” በመግለጽ ለሚያዝያ 30 የተቃውሞ ሰልፍ ጠራ፡፡
የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) ዛሬ ባወጣው መግለጫ በአገሪቱ በአሁኑ ወቅት ያለው ነባራዊ ሁኔታ “ነፃ፣ ፍትሐዊና ተዓማኒነት ያለው ምርጫ ለማካሄድ የሚያስችል አይደለም” ሲል አስታውቋል።
ፓርቲው የሥልጣን ሽግግር በሕዝብ ፈቃድና በነፃ ምርጫ መከናወን እንዳለበት በጽኑ ቢያምንም፣ አሁን ያለው ሁኔታ ግን የገዥው ብልጽግና ፓርቲ “የሥልጣን ዕድሜውን ለማራዘም የሚጠቀምበት የመሸወጃ ትርዒት” እንጂ እውነተኛ ዴሞክራሲያዊ ሂደት አይደለም ሲል ወቅሷል።
ምርጫ “በአንድ ጀምበር ድምፅ በመስጠት ብቻ የሚጠናቀቅ ሳይሆን ዜጎች ሃሳባቸውን በነፃነት የሚገልጹበት፣ የፖለቲካ ኃይሎች አማራጭ ሃሳብ የሚያቀርቡበት ሰፊ ምኅዳርና ነፃ የምርጫ አስፈጻሚ አካል የሚጠይቅ ሂደት መሆኑን” ኢሕአፓ በመግለጫው አመልክቷል።
በአሁኑ ወቅት በመላ አገሪቱ ሰላምና መረጋጋት በጠፋበት፣ ንጹሐን ዜጎች በድሮንና በከባድ መሣሪያዎች ጥቃት ሰለባ እየሆኑ ባለበት እንዲሁም በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ዜጎች በረሃብና በድህነት እየማቀቁ በሚገኙበት ሁኔታ ምርጫ ማካሄድ አደገኛ መሆኑን ፓርቲው አስገንዝቧል።
በተለይም በትግራይ፣ በአማራና በኦሮሚያ ክልሎች ያለው የጦርነት ወላፈንና የዜጎች መፈናቀል ሳይቆም የሚደረግ ምርጫ “የአገር አንድነትን ከመሠረቱ የሚንድና አምባገነንነትን የሚያነግሥ እንደሆነም” አክሎ ገልጿል። በተጨማሪም ጋዜጠኞች፣ ፖለቲከኞችና የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች በማንነታቸውና በፖለቲካ አመለካከታቸው ታስረው በሚገኙበት እንዲሁም የዴሞክራሲ ተቋማትና ሚዲያዎች በመንግሥት ጫና ሥር በወደቁበት ወቅት የምርጫው ተዓማኒነት ጥያቄ ውስጥ እንደሚወድቅ ፓርቲው አስታውቋል።
ኢሕአፓ ከዚህ ቀደም ትክክለኛ ምርጫ ሊካሄድ ይችል ዘንድ ያቀረባቸው ቅድመ ሁኔታዎች አለመሟላታቸውን የገለጸ ሲሆን፣ ያለ ዓለም አቀፍ ታዛቢዎችና ያለ እውነተኛ ብሔራዊ ድርድር የሚካሄድ ሂደት “ለሕዝብ ስቃይ መቀጠል ምክንያት” እንደሚሆን ገልጿል።
በመሆኑም “የንጹሐን ጭፍጨፋና አፈና በአስቸኳይ እንዲቆም፣ የፖለቲካ እስረኞች ያለምንም ቅድመ ሁኔታ እንዲፈቱና የኑሮ ውድነትን የሚገቱ እርምጃዎች እንዲወሰዱ” ፓርቲው ጠይቋል።
እነዚህን ጥያቄዎች ለማስተጋባትና አምባገነንነትን ለመቃወም በሚልም፣ ኢሕአፓ ልክ ለዛሬ ወር ዓርብ ሚያዝያ 30 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ፣ በመቀሌ፣ በባሕር ዳር፣ በጎንደር፣ በሐዋሳ፣ በአሶሳ፣ በአዳማ፣ በአምቦ፣ በድሬዳዋና በሐረር ከተሞች ታላቅ ሰላማዊ የተቃውሞ ሰልፍ መጥራቱን በማሳወቅ መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ከጎኑ እንዲቆም ጥሪውን አስተላልፏል።
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
❤11😁11🙏3
የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ለትንሳኤ በዓል ከ4 ሺህ በላይ የእርድ እንስሳትን አዘጋጅቷል
የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ ንጽህናው የተጠበቀ ሥጋ ለማቅረብ ከከተማ ግብርና እና ከልኳንዳ ነጋዴዎች ማኅበር ጋር በመሆን ቅድመ ዝግጅት ማድረጉን ድርጅቱ ገልጿል።
የድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ሙሉጌታ ደሳለኝ እንደገለጹት፤ ለእርድ ከቀረቡት እንስሳት መካከል 2 ሺህ 600 በሬዎች እንዲሁም 1 ሺህ 400 የሚሆኑ በግና ፍየሎች ይገኙበታል።
ድርጅቱ ቀደም ሲል ያጋጥሙት የነበሩ የቦታ ጥበብ ችግሮችን በመቅረፍ፣ በአሁኑ ወቅት በአንድ ሰዓት ውስጥ ብቻ እስከ 800 የሚደርሱ ከብቶችን ማረድ የሚያስችል ምቹ ሁኔታ መፈጠሩንም አቶ ሙሉጌታ አስረድተዋል።
በሌላ በኩል የአዲስ አበባ አርሶ አደርና ከተማ ግብርና ኮሚሽን ኮሚሽነር ዶክተር ፀጋ ለማ፤ ለበዓሉ የሚቀርቡ እንስሳትን ጤንነት የሚመረምሩ ከ40 በላይ ባለሙያዎች መሰማራታቸውን ተናግረዋል።
ኮሚሽኑ እንስሳቱ በቁመና ላይ እያሉ የጤና ሁኔታቸው መመርመር ስላለበት፤ የከሱ፣ የጤና ሁኔታቸው የሚያሰጋ እና የጸነሱ ሴት እንስሳትን የመለየት ሥራ እንደሚሠራ ገልጸዋል።
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ ንጽህናው የተጠበቀ ሥጋ ለማቅረብ ከከተማ ግብርና እና ከልኳንዳ ነጋዴዎች ማኅበር ጋር በመሆን ቅድመ ዝግጅት ማድረጉን ድርጅቱ ገልጿል።
የድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ሙሉጌታ ደሳለኝ እንደገለጹት፤ ለእርድ ከቀረቡት እንስሳት መካከል 2 ሺህ 600 በሬዎች እንዲሁም 1 ሺህ 400 የሚሆኑ በግና ፍየሎች ይገኙበታል።
ድርጅቱ ቀደም ሲል ያጋጥሙት የነበሩ የቦታ ጥበብ ችግሮችን በመቅረፍ፣ በአሁኑ ወቅት በአንድ ሰዓት ውስጥ ብቻ እስከ 800 የሚደርሱ ከብቶችን ማረድ የሚያስችል ምቹ ሁኔታ መፈጠሩንም አቶ ሙሉጌታ አስረድተዋል።
በሌላ በኩል የአዲስ አበባ አርሶ አደርና ከተማ ግብርና ኮሚሽን ኮሚሽነር ዶክተር ፀጋ ለማ፤ ለበዓሉ የሚቀርቡ እንስሳትን ጤንነት የሚመረምሩ ከ40 በላይ ባለሙያዎች መሰማራታቸውን ተናግረዋል።
ኮሚሽኑ እንስሳቱ በቁመና ላይ እያሉ የጤና ሁኔታቸው መመርመር ስላለበት፤ የከሱ፣ የጤና ሁኔታቸው የሚያሰጋ እና የጸነሱ ሴት እንስሳትን የመለየት ሥራ እንደሚሠራ ገልጸዋል።
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
❤3😱1
ኢራን ጦርነቱን ሙሉ ለሙሉ ለማቆም ምሽት ላይ ለአሜሪካ የድርድር ነጥቦችን አስገብታለች።
1. ኢራን ላይ ጥቃት ላለመሰንዘር
2. የኢራን የሆርሙዝ ባህር ሰርጥ ቁጥጥር እንዲቀጥል ለማድረግ
3. የኢራንን ዩራኒየም ማበልጸግን ለመቀበል
4. ለኢራን ካሳ ለመክፈል
5. ሁሉንም የጸጥታው ምክር ቤት እና Guardian Council ውሳኔዎችን ለማቋረጥ
6. ሁሉንም ኢራን ላይ የተጣሉ ቀዳሚ እና የሁለተኛ ደረጃ ማዕቀቦችን ለማንሳት
7. የአሜሪካ ተዋጊ ኃይሎችን ከቀጠናው ለማስወጣት
8. እንዲሁም በሊባኖስ ውስጥ በሒዝቦላህ ላይ የሚደረገውን ጨምሮ በሁሉም ግንባሮች ላይ ጦርነት ለማቆም
ዶናልድ ትራምፕ እነዚህ የኢራን የድርድር ነጥቦች እንደ ደረሳቸው ይፋ አድርገዋል።
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
1. ኢራን ላይ ጥቃት ላለመሰንዘር
2. የኢራን የሆርሙዝ ባህር ሰርጥ ቁጥጥር እንዲቀጥል ለማድረግ
3. የኢራንን ዩራኒየም ማበልጸግን ለመቀበል
4. ለኢራን ካሳ ለመክፈል
5. ሁሉንም የጸጥታው ምክር ቤት እና Guardian Council ውሳኔዎችን ለማቋረጥ
6. ሁሉንም ኢራን ላይ የተጣሉ ቀዳሚ እና የሁለተኛ ደረጃ ማዕቀቦችን ለማንሳት
7. የአሜሪካ ተዋጊ ኃይሎችን ከቀጠናው ለማስወጣት
8. እንዲሁም በሊባኖስ ውስጥ በሒዝቦላህ ላይ የሚደረገውን ጨምሮ በሁሉም ግንባሮች ላይ ጦርነት ለማቆም
ዶናልድ ትራምፕ እነዚህ የኢራን የድርድር ነጥቦች እንደ ደረሳቸው ይፋ አድርገዋል።
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
😁5💔4👍3❤2
“ለኢራን ጦር መሳሪያ እንዳትሸጡ “ትራምፕ
ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለኢራን የጦር መሳሪያ የሚሸጡ አገራት ላይ 50 በመቶ ታሪፍ እጥላለሁ ሲሉ ዛቱ።
አሜሪካ እና ኢራን ለረዥም ጊዜ የሰላም መንገድ ተጉዘዋል ያሉት ትራምፕ በትሩዝ ሶሻል ሚዲያቸው ላይ ታሪፍን ማንሳታቸው አነጋጋሪ ሆኗል።
ለቴህራን አጋሮች እና ወዳጆች ማሳሰቢያ ሰጥተዋል ሪፐብሊካኑ።
ወታደራዊ ጦር መሳሪያዎችን ለኢራን የሚያቀርቡ አገራት ወዲያውኑ ታሪፍ ይጣልባቸዋል በሚል መዛታቸው ዋሽንግተን የያዘችውን አቋም ጥያቄ ውስጥ አስገብቷል።
ለኢራን የጦር መሳሪያ የሚሸጡ አገራት
ወደ አሜሪካ በሚገቡ በሁሉም ምርቶቻቸው ላይ ቀረጥ እንደሚጣልባቸው እያወቁ ያድርጉት ብለዋል።
ከታሪፍ የሚያልፍ አንድም ምርት አይኖርም በሚል አሳስበዋል ዶናልድ ትራምፕ።
ማሳሰቢያው የሁለት ሳምንቱን የተኩስ አቁም ስምምነት ችግር ውስጥ እንዳይከተውም ተሰግቷል።
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለኢራን የጦር መሳሪያ የሚሸጡ አገራት ላይ 50 በመቶ ታሪፍ እጥላለሁ ሲሉ ዛቱ።
አሜሪካ እና ኢራን ለረዥም ጊዜ የሰላም መንገድ ተጉዘዋል ያሉት ትራምፕ በትሩዝ ሶሻል ሚዲያቸው ላይ ታሪፍን ማንሳታቸው አነጋጋሪ ሆኗል።
ለቴህራን አጋሮች እና ወዳጆች ማሳሰቢያ ሰጥተዋል ሪፐብሊካኑ።
ወታደራዊ ጦር መሳሪያዎችን ለኢራን የሚያቀርቡ አገራት ወዲያውኑ ታሪፍ ይጣልባቸዋል በሚል መዛታቸው ዋሽንግተን የያዘችውን አቋም ጥያቄ ውስጥ አስገብቷል።
ለኢራን የጦር መሳሪያ የሚሸጡ አገራት
ወደ አሜሪካ በሚገቡ በሁሉም ምርቶቻቸው ላይ ቀረጥ እንደሚጣልባቸው እያወቁ ያድርጉት ብለዋል።
ከታሪፍ የሚያልፍ አንድም ምርት አይኖርም በሚል አሳስበዋል ዶናልድ ትራምፕ።
ማሳሰቢያው የሁለት ሳምንቱን የተኩስ አቁም ስምምነት ችግር ውስጥ እንዳይከተውም ተሰግቷል።
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
❤5
ሰበር ዜና፦ በኤምሬትስ እና ኩዌት ላይ ጥቃት ተሰነዘረ
በአሜሪካ እና በኢራን መካከል የተኩስ አቁም ስምምነት ቢኖርም፣ በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ እና በኩዌት ላይ ጥቃት መፈጸሙ ተሰማ። ጥቃቱ የተሰነዘረው በዓለም አቀፍ የንግድ መስመር በሆነው የሆርሙዝ ወሽመጥ አካባቢ ባለው የደህንነት ስጋት ምክንያት መሆኑ ተገልጿል።
ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሁኔታውን እየተከታተሉ ሲሆን፣ ክስተቱ በቀጣናው አዲስ የጂኦፖለቲካ ውጥረት እና በነዳጅ ገበያው ላይ ስጋት ደቅኗል።
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
በአሜሪካ እና በኢራን መካከል የተኩስ አቁም ስምምነት ቢኖርም፣ በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ እና በኩዌት ላይ ጥቃት መፈጸሙ ተሰማ። ጥቃቱ የተሰነዘረው በዓለም አቀፍ የንግድ መስመር በሆነው የሆርሙዝ ወሽመጥ አካባቢ ባለው የደህንነት ስጋት ምክንያት መሆኑ ተገልጿል።
ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሁኔታውን እየተከታተሉ ሲሆን፣ ክስተቱ በቀጣናው አዲስ የጂኦፖለቲካ ውጥረት እና በነዳጅ ገበያው ላይ ስጋት ደቅኗል።
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
❤1
"ተኩስ አቁሙ ይፈርሳል"ኢራን
ኢራን ይህን ያለችው እሰራኤል በሊባኖስ እያደረገች ያለችውን ጥቃት ካላቆመች የተኩስ አቁም ስምምነቱ ይፈርሳል ብላለች ።
ኢራን በሊባኖስ ላይ መጠነ ሰፊ ጥቃት ዛሬ ፈጽማለች።
እሰራኤል በ10 ደቂቃ ውስጥ ከ100 በላይ ጥቃቶችን ፈጽማለች ።
ከዚህ በፊት ኢላማ ያልነበሩ ቦታዎችም በሊባኖስ ጥቃት ደርሶባችዋል ።
ከተኩስ አቁሙ በሗላ የአሜሪካው ምክትል ኘሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ "በቀላሉ ሊፈርስ የሚችል ስምምነት" ሲሉ መደመጣቸውም ሌላው የተኩስ አቁሙ መጽናት ስጋት ሆኗል።(አልጀዚራ)
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
ኢራን ይህን ያለችው እሰራኤል በሊባኖስ እያደረገች ያለችውን ጥቃት ካላቆመች የተኩስ አቁም ስምምነቱ ይፈርሳል ብላለች ።
ኢራን በሊባኖስ ላይ መጠነ ሰፊ ጥቃት ዛሬ ፈጽማለች።
እሰራኤል በ10 ደቂቃ ውስጥ ከ100 በላይ ጥቃቶችን ፈጽማለች ።
ከዚህ በፊት ኢላማ ያልነበሩ ቦታዎችም በሊባኖስ ጥቃት ደርሶባችዋል ።
ከተኩስ አቁሙ በሗላ የአሜሪካው ምክትል ኘሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ "በቀላሉ ሊፈርስ የሚችል ስምምነት" ሲሉ መደመጣቸውም ሌላው የተኩስ አቁሙ መጽናት ስጋት ሆኗል።(አልጀዚራ)
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
❤1
ሰበር
በሆርሙዝ ሰርጥ ሲያልፉ የነበሩ ነዳጅ የጫኑ መርከቦች እንዲቆሙ ተደረገ ።
እስራኤል ሊባኖስ ላይ ጥቃት መሰንዘሯን ተከትሎ በሆርሙዝ ሰርጥ ያልፉ የነበሩ መርከቦችን ኢራን ማስቆሟን ዋልተር ብሉምበርግ ገልፍ ኒውስን ዋቢ አድርጎ ዘግቧል ።
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
በሆርሙዝ ሰርጥ ሲያልፉ የነበሩ ነዳጅ የጫኑ መርከቦች እንዲቆሙ ተደረገ ።
እስራኤል ሊባኖስ ላይ ጥቃት መሰንዘሯን ተከትሎ በሆርሙዝ ሰርጥ ያልፉ የነበሩ መርከቦችን ኢራን ማስቆሟን ዋልተር ብሉምበርግ ገልፍ ኒውስን ዋቢ አድርጎ ዘግቧል ።
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
❤4😱3
ትራምፕ በሆርሙዝ ሰርጥ የመርከቦች ጉዞን ከኢራን ጋር መቆጣጠር ይፈልጋሉ
ዩናይትድ ስቴትስ በኢራን የፍኖተ ሆርሙዝ ለመርከቦች ክፍት መሆን የተኩስ አቁሙ ስምምነት ቁልፍ ቅድመ ሁኔታ እንደነበር ገለጠች።
እንደ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ገለጻ፦ ዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራን የሆርሙዝ ወሽመጥን ደሕንነት በማስጠበቅ አብረው ሊሠሩ ይችላሉ።
ይህን በተመለከተም ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሲናገሩ፤ በሆርሙዝ ሰርጥ የሚያልፉ መርከቦች ደሕንነት በኢራን እና በአሜሪካ ጥበቃ እንደሚደረግላቸው ተናግረዋል።
ፕሬዚደንቱ ለኤቢሲ ኒውስ እንደተናገሩት ከሆነ፤ የመርከቦች ደሕንነትን ለማስጠበቅ በዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራን መካከል የጋራ ፕሮጄክትን ለመተግበር እያሰቡበት መሆኑንም ገልጠዋል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ ግን ኢራን አሁንም በሆርሙዝ ወሽመጥ የሚያልፉ የመርከብ ጭነቶችን መቆጣጠርዋን እንደቀጠለች መሆኑ ተዘግቧል።
የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አራግቺ በሰጡት መግለጫ መሠረት፣ የመርከቦች ትራፊክ ፍሰት እንደቀድሞው ሁሉ «በኢራን የጦር ኃይሎች ፈቃድ» ተገዢ ሆኖ ይቀጥላል ብለዋል።
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
ዩናይትድ ስቴትስ በኢራን የፍኖተ ሆርሙዝ ለመርከቦች ክፍት መሆን የተኩስ አቁሙ ስምምነት ቁልፍ ቅድመ ሁኔታ እንደነበር ገለጠች።
እንደ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ገለጻ፦ ዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራን የሆርሙዝ ወሽመጥን ደሕንነት በማስጠበቅ አብረው ሊሠሩ ይችላሉ።
ይህን በተመለከተም ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሲናገሩ፤ በሆርሙዝ ሰርጥ የሚያልፉ መርከቦች ደሕንነት በኢራን እና በአሜሪካ ጥበቃ እንደሚደረግላቸው ተናግረዋል።
ፕሬዚደንቱ ለኤቢሲ ኒውስ እንደተናገሩት ከሆነ፤ የመርከቦች ደሕንነትን ለማስጠበቅ በዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራን መካከል የጋራ ፕሮጄክትን ለመተግበር እያሰቡበት መሆኑንም ገልጠዋል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ ግን ኢራን አሁንም በሆርሙዝ ወሽመጥ የሚያልፉ የመርከብ ጭነቶችን መቆጣጠርዋን እንደቀጠለች መሆኑ ተዘግቧል።
የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አራግቺ በሰጡት መግለጫ መሠረት፣ የመርከቦች ትራፊክ ፍሰት እንደቀድሞው ሁሉ «በኢራን የጦር ኃይሎች ፈቃድ» ተገዢ ሆኖ ይቀጥላል ብለዋል።
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
❤8👏3
ኢራን የሆርሙዝ ወሽመጥን መልሳ ዘጋች
እስራኤል በሊባኖስ ላይ የሰነዘረችውን ተከታታይ ጥቃት ተከትሎ የኢራን መንግስት ለአለም የነዳጅ ንግድ ቁልፍ መተላለፊያ የሆነውን የሆርሙዝ ወሽመጥ የንግድ መርከቦች እንዳያልፉበት ሙሉ በሙሉ መዝጋቱን አስታውቋል።
የኢራን ይፋዊ መገናኛ ብዙሃን እንደዘገቡት ከሆነ ይህ እርምጃ የተወሰደው ቀጠናዊ ውጥረቱ በከፍተኛ ሁኔታ በመጨመሩ ሲሆን ይህም በቅርቡ ተደርሶ የነበረውን ደካማ የተኩስ አቁም ስምምነት ወደ መፍረስ ደረጃ አድርሶታል።
በአሁኑ ሰዓት በወሽመጡ ላይ የነዳጅ ጫኝ መርከቦች እንቅስቃሴ ተቋርጦ የሚገኝ ሲሆን፥ ይህ ድንገተኛ ውሳኔ በአለም አቀፍ የኢነርጂ አቅርቦት እና በኢኮኖሚ መረጋጋት ላይ ከፍተኛ አደጋ ሊደቅን እንደሚችል የዘርፉ ባለሙያዎች በስጋት እየገለጹ ይገኛሉ።
የእስራኤል ጥቃት በሊባኖስ ውስጥ እያደረሰ ያለው ጉዳት መቀጠሉ ኢራን እንዲህ ያለውን ጠንከር ያለ እርምጃ እንድትወስድ ያስገደዳት ሲሆን፥ ሁኔታው ወደ ሰፋ ያለ ቀጠናዊ ጦርነት የማምራት እድሉ ሰፊ ሆኗል።
"የቀጠናው ደህንነት እስካልተረጋገጠ ድረስ የሆርሙዝ ወሽመጥ ዝግ ሆኖ ይቆያል።" ይላል ከቴህራን የተሰጠ መግለጫ
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
እስራኤል በሊባኖስ ላይ የሰነዘረችውን ተከታታይ ጥቃት ተከትሎ የኢራን መንግስት ለአለም የነዳጅ ንግድ ቁልፍ መተላለፊያ የሆነውን የሆርሙዝ ወሽመጥ የንግድ መርከቦች እንዳያልፉበት ሙሉ በሙሉ መዝጋቱን አስታውቋል።
የኢራን ይፋዊ መገናኛ ብዙሃን እንደዘገቡት ከሆነ ይህ እርምጃ የተወሰደው ቀጠናዊ ውጥረቱ በከፍተኛ ሁኔታ በመጨመሩ ሲሆን ይህም በቅርቡ ተደርሶ የነበረውን ደካማ የተኩስ አቁም ስምምነት ወደ መፍረስ ደረጃ አድርሶታል።
በአሁኑ ሰዓት በወሽመጡ ላይ የነዳጅ ጫኝ መርከቦች እንቅስቃሴ ተቋርጦ የሚገኝ ሲሆን፥ ይህ ድንገተኛ ውሳኔ በአለም አቀፍ የኢነርጂ አቅርቦት እና በኢኮኖሚ መረጋጋት ላይ ከፍተኛ አደጋ ሊደቅን እንደሚችል የዘርፉ ባለሙያዎች በስጋት እየገለጹ ይገኛሉ።
የእስራኤል ጥቃት በሊባኖስ ውስጥ እያደረሰ ያለው ጉዳት መቀጠሉ ኢራን እንዲህ ያለውን ጠንከር ያለ እርምጃ እንድትወስድ ያስገደዳት ሲሆን፥ ሁኔታው ወደ ሰፋ ያለ ቀጠናዊ ጦርነት የማምራት እድሉ ሰፊ ሆኗል።
"የቀጠናው ደህንነት እስካልተረጋገጠ ድረስ የሆርሙዝ ወሽመጥ ዝግ ሆኖ ይቆያል።" ይላል ከቴህራን የተሰጠ መግለጫ
@Addis_Magazine
@Addis_Magazine
❤6👍3😁1😢1