በማዕከላዊ ኢትዮጵያ በጉራጌ ዞን አበሽጌ ወረዳ የተፈፀመ‼️
ተመስገን ጌታቸው፣ ይታገሱ አሰግደው እና ግዛው ግርማዬ የተባሉ ሶስት ግልሰቦች ከተሳፈሩበት የሕዝብ ማጓጓዣ መኪና ላይ “ፋኖ ናችሁ” በሚል ውንጀላ ተገደው እንዲወርዱ ከተደረጉ በኋላ መገደላቸውን የአካባቢው ምንጮች ለመሠረት ሚድያ ተናግረዋል።
ድርጊቱ የተፈጸመው አገና በተባለችው ልዩ ቦታ ሲሆን ወንጀሉን የፈጸሙት የመንግስት ኃይሎች ከአካባቢው የአበሽጌ አገና ፖሊስ እና ሚሊሻ አባላት ጋር በመተባበር እንደሆነ ተጠቅሷል።
Via:- መሰረት ሚዲያ
=====================
💎⬇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/AddisInsight23/14076
ተመስገን ጌታቸው፣ ይታገሱ አሰግደው እና ግዛው ግርማዬ የተባሉ ሶስት ግልሰቦች ከተሳፈሩበት የሕዝብ ማጓጓዣ መኪና ላይ “ፋኖ ናችሁ” በሚል ውንጀላ ተገደው እንዲወርዱ ከተደረጉ በኋላ መገደላቸውን የአካባቢው ምንጮች ለመሠረት ሚድያ ተናግረዋል።
ድርጊቱ የተፈጸመው አገና በተባለችው ልዩ ቦታ ሲሆን ወንጀሉን የፈጸሙት የመንግስት ኃይሎች ከአካባቢው የአበሽጌ አገና ፖሊስ እና ሚሊሻ አባላት ጋር በመተባበር እንደሆነ ተጠቅሷል።
Via:- መሰረት ሚዲያ
=====================
💎⬇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/AddisInsight23/14076
❤2😭2
የኢራን የግድያ ዛቻ ያስከተለው ሚስጥራዊው የትራምፕ በረራ‼️
የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከቱርክ ወደ ብሪታንያ ያደረጉትን ጉዞ በተመለከተ የተሰማው አዲስ መረጃ የመገናኛ ብዙሃን እና የፖለቲካ ተንታኞችን አነጋግሯል። ከተደቀነባቸው የኢራን ስጋት ጋር ተያይዞ የተካሄደው ይህ ህቡዕ ኦፕሬሽን፣ በዘመናዊ የደህንነት ስልት እና በማታለል ዘዴ (Deception Operation) የተከናወነ እንደነበር ታውቋል።
ትራምፕ በቱርክ መዲና አንካራ አየር ማረፊያ በካሜራዎች ፊት ታይተው ወደ ታዋቂው Air Force One ፕሬዚዳንታዊ አውሮፕላን ተሳፍረዋል። ሆኖም አውሮፕላኑ ውስጥ እንደገቡ፣ ከካሜራ እይታ ውጭ በሆነው በሌላኛው የአውሮፕላኑ በር በኩል ወደሚገኝ የምግብ ማጓጓዣ መኪና (Catering Truck) በምስጢር እንዲዛወሩ ተደርጓል። የመግቢያ መኪናው ትራምፕን ጭኖ አየር ማረፊያው ውስጥ ወደተዘጋጀው አነስተኛው Air Force C-32A ወታደራዊ አውሮፕላን ወስዷቸዋል።
በዋናው Air Force One ውስጥ የነበሩ ጋዜጠኞች እና ጥቂት የኋይት ሀውስ ከፍተኛ ሰራተኞች፣ ፕሬዚዳንቱ አብረዋቸው እንዳሉ በማሰብ የነበሩ ሲሆን የመስኮት መጋረጃዎችን ዝግ እንዲያደርጉ ተነግሯቸው ነበር። ዋናው አውሮፕላንም ትራምፕን የጫነ አስመስሎ እንደ ማታለያ በመሆን በረራውን ቀጥሏል።
ትራምፕ የተሳፈሩበት C-32A አውሮፕላን ምሽት 10:20 ላይ በእንግሊዝ አገር በሰላም ያረፈ ሲሆን፣ ሚዲያዎችን የጫነው Air Force One ደግሞ በጥቂት ደቂቃዎች ልዩነት ውስጥ ከኋላው ደርሷል። የኋይት ሀውስ ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር ስቲቭ ቼንግ ጉዳዩን በተመለከተ በሰጡት አስተያየት፤ ፕሬዚዳንቱን እና ሰራተኞቻቸውን ከአሜሪካ ጠላቶች ጥቃት ለመጠበቅ ሁልጊዜም ከፍተኛ የደህንነት ጥንቃቄዎችንና የጥበቃ ስልቶችን እንደሚጠቀሙ አረጋግጠዋል።
የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከቱርክ ወደ ብሪታንያ ያደረጉትን ጉዞ በተመለከተ የተሰማው አዲስ መረጃ የመገናኛ ብዙሃን እና የፖለቲካ ተንታኞችን አነጋግሯል። ከተደቀነባቸው የኢራን ስጋት ጋር ተያይዞ የተካሄደው ይህ ህቡዕ ኦፕሬሽን፣ በዘመናዊ የደህንነት ስልት እና በማታለል ዘዴ (Deception Operation) የተከናወነ እንደነበር ታውቋል።
ትራምፕ በቱርክ መዲና አንካራ አየር ማረፊያ በካሜራዎች ፊት ታይተው ወደ ታዋቂው Air Force One ፕሬዚዳንታዊ አውሮፕላን ተሳፍረዋል። ሆኖም አውሮፕላኑ ውስጥ እንደገቡ፣ ከካሜራ እይታ ውጭ በሆነው በሌላኛው የአውሮፕላኑ በር በኩል ወደሚገኝ የምግብ ማጓጓዣ መኪና (Catering Truck) በምስጢር እንዲዛወሩ ተደርጓል። የመግቢያ መኪናው ትራምፕን ጭኖ አየር ማረፊያው ውስጥ ወደተዘጋጀው አነስተኛው Air Force C-32A ወታደራዊ አውሮፕላን ወስዷቸዋል።
በዋናው Air Force One ውስጥ የነበሩ ጋዜጠኞች እና ጥቂት የኋይት ሀውስ ከፍተኛ ሰራተኞች፣ ፕሬዚዳንቱ አብረዋቸው እንዳሉ በማሰብ የነበሩ ሲሆን የመስኮት መጋረጃዎችን ዝግ እንዲያደርጉ ተነግሯቸው ነበር። ዋናው አውሮፕላንም ትራምፕን የጫነ አስመስሎ እንደ ማታለያ በመሆን በረራውን ቀጥሏል።
ትራምፕ የተሳፈሩበት C-32A አውሮፕላን ምሽት 10:20 ላይ በእንግሊዝ አገር በሰላም ያረፈ ሲሆን፣ ሚዲያዎችን የጫነው Air Force One ደግሞ በጥቂት ደቂቃዎች ልዩነት ውስጥ ከኋላው ደርሷል። የኋይት ሀውስ ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር ስቲቭ ቼንግ ጉዳዩን በተመለከተ በሰጡት አስተያየት፤ ፕሬዚዳንቱን እና ሰራተኞቻቸውን ከአሜሪካ ጠላቶች ጥቃት ለመጠበቅ ሁልጊዜም ከፍተኛ የደህንነት ጥንቃቄዎችንና የጥበቃ ስልቶችን እንደሚጠቀሙ አረጋግጠዋል።
❤2
አንድ ድሮን ወይስ የሕዝብ ሕይወት?
ኢትዮጵያ በጦርነት ወቅት ከተጠቀመችባቸው እና እየተጠቀመችባቸው ካሉ የታጠቁ ድሮኖች መካከል Bayraktar TB2 ይገኛል። የአንዱ TB2 ዋጋ ወደ 5 ሚሊዮን ዶላር እንደሚገመት ይታመናል ።
አሁን ያንን ገንዘብ በድሮን ሳይሆን በሰዎች ሕይወት ላይ ብናውለው ምን ማድረግ እንችል ነበር?
«$5 ሚሊዮን = ወደ 800 ሚሊዮን ብር ብለን ለምሳሌ እንውሰድ።»
ከዚያ 800 ሚሊዮን ብሩን እንዲህ እናከፋፍለው፦
👨👩👧👦 1. 100 ቤተሰቦች
100 ቤተሰቦች × 500,000 ብር = 50 ሚሊዮን ብር
100 ቤተሰቦች በቤት ማሻሻያ፣ ትንሽ ንግድ፣ እርሻ ወይም ሌላ የገቢ ምንጭ ላይ የሚያውሉት ካፒታል ሊያገኙ ይችላሉ።
🏥 2. 10 ጤና ጣቢያዎች
10 × 30 ሚሊዮን = 300 ሚሊዮን ብር
በአንድ አካባቢ አንድ የጤና ጣቢያ በመኖሩ ሰዎች ለመሠረታዊ ሕክምና ረጅም ርቀት መጓዝ ሳያስፈልጋቸው በአቅራቢያቸው አገልግሎት ሊያገኙ ይችላሉ።
🏫 3. 5 ትምህርት ቤቶች
5 × 50 ሚሊዮን = 250 ሚሊዮን ብር
5 ትምህርት ቤቶች ለብዙ ሕፃናት የመማር ዕድል ይፈጥራሉ። የተገነባ ትምህርት ቤት ደግሞ ለአንድ ዓመት ብቻ አይሠራም፤ ለብዙ ትውልዶች ያገለግላል።
💧 4. የንጹህ ውሃ ፕሮጀክቶች
100 ሚሊዮን ብር
በብዙ አካባቢዎች የውሃ ጉድጓድ፣ የውሃ ማጠራቀሚያ ወይም የውሃ ማስተላለፊያ ፕሮጀክቶች ሊሠሩ ይችላሉ።
ይህ ማለት ውሃ ብቻ አይደለም፤ ጤና፣ ጊዜ፣ ትምህርትና ምርታማነት ማለት ነው።
⚡ 5. የኤሌክትሪክ ማስፋፊያ
50 ሚሊዮን ብር
በገጠር አካባቢዎች የኃይል መስመርና ተያያዥ ሥራዎች ሊደገፉ ይችላሉ።
መብራት ሲገባ ደግሞ ቤት ብቻ አይበራም፤ ትንንሽ ንግዶች፣ የማታ ትምህርት፣ ማቀነባበሪያ ሥራዎችና ዲጂታል አገልግሎቶች ይበረታታሉ።
🌾 6. ግብርናና መስኖ
50 ሚሊዮን ብር
የመስኖ መሣሪያ፣ የእርሻ ግብዓትና የማምረቻ መሣሪያ ለገበሬዎች ቢቀርብ ገቢ የሚያመነጭ ምርት ሊጨምር ይችላል።
---
እንግዲህ እንደገና ወደ ቁጥሩ እንመለስ።
800 ሚሊዮን ብር ከጦር መሣሪያ ወጪ ወደ ልማት ብንቀይረው፣ በአንድ ቦታ ብቻ ሳይሆን በብዙ ዘርፎች የሚያገለግል ሀብት ሊሆን ይችላል።
100 ቤተሰቦች።
10 ጤና ጣቢያዎች።
5 ትምህርት ቤቶች።
የንጹህ ውሃ ፕሮጀክቶች።
የኤሌክትሪክ ማስፋፊያ።
የመስኖና የግብርና ድጋፍ።
እና ይህ የአንድ ድሮን የተጠቀሰ ዋጋ ብቻ ነው።
አሁን ይህንን ለ10፣ 50 ወይም 100 ድሮኖች ብናሰላው ምን ያህል ሀብት እንደሆነ አስቡት።
ከዚያም ድሮን ብቻ ሳይሆን ጥይት፣ ነዳጅ፣ የጦር መጓጓዣ፣ የጦር ሎጂስቲክስና በጦርነት የወደመውን መልሶ ለመገንባት የሚወጣውን ገንዘብ ሁሉ ብንደምርስ?
እዚያ ላይ የምናየው ቁጥር ብቻ አይሆንም፤ የጠፋ የልማት ዕድል ይሆናል።
ስለዚህ ጥያቄው፦
“አንድ ድሮን ስንት ቦምብ ሊሸከም ይችላል?” ብቻ ሳይሆን፣ “የዚያ ድሮን ዋጋ ስንት ሕይወት ሊያሻሽል ይችል ነበር?” የሚለውም መጠየቅ አለበት።
ጦርነት ገንዘብን ያጠፋል፤
ልማት ገንዘብን ወደ ሀብት ይቀይራል።
እና በመጨረሻ፣ የሀገር ትልቁ ድል ብዙ መሣሪያ መግዛት ብቻ ሳይሆን፣ ዜጎቿ የተሻለ ሕይወት እንዲኖሩ ማድረግ ነው።
በዚህ ጉዳይ ላይ ምን ሀሳብ አላችሁ?
ኢትዮጵያ በጦርነት ወቅት ከተጠቀመችባቸው እና እየተጠቀመችባቸው ካሉ የታጠቁ ድሮኖች መካከል Bayraktar TB2 ይገኛል። የአንዱ TB2 ዋጋ ወደ 5 ሚሊዮን ዶላር እንደሚገመት ይታመናል ።
አሁን ያንን ገንዘብ በድሮን ሳይሆን በሰዎች ሕይወት ላይ ብናውለው ምን ማድረግ እንችል ነበር?
«$5 ሚሊዮን = ወደ 800 ሚሊዮን ብር ብለን ለምሳሌ እንውሰድ።»
ከዚያ 800 ሚሊዮን ብሩን እንዲህ እናከፋፍለው፦
👨👩👧👦 1. 100 ቤተሰቦች
100 ቤተሰቦች × 500,000 ብር = 50 ሚሊዮን ብር
100 ቤተሰቦች በቤት ማሻሻያ፣ ትንሽ ንግድ፣ እርሻ ወይም ሌላ የገቢ ምንጭ ላይ የሚያውሉት ካፒታል ሊያገኙ ይችላሉ።
🏥 2. 10 ጤና ጣቢያዎች
10 × 30 ሚሊዮን = 300 ሚሊዮን ብር
በአንድ አካባቢ አንድ የጤና ጣቢያ በመኖሩ ሰዎች ለመሠረታዊ ሕክምና ረጅም ርቀት መጓዝ ሳያስፈልጋቸው በአቅራቢያቸው አገልግሎት ሊያገኙ ይችላሉ።
🏫 3. 5 ትምህርት ቤቶች
5 × 50 ሚሊዮን = 250 ሚሊዮን ብር
5 ትምህርት ቤቶች ለብዙ ሕፃናት የመማር ዕድል ይፈጥራሉ። የተገነባ ትምህርት ቤት ደግሞ ለአንድ ዓመት ብቻ አይሠራም፤ ለብዙ ትውልዶች ያገለግላል።
💧 4. የንጹህ ውሃ ፕሮጀክቶች
100 ሚሊዮን ብር
በብዙ አካባቢዎች የውሃ ጉድጓድ፣ የውሃ ማጠራቀሚያ ወይም የውሃ ማስተላለፊያ ፕሮጀክቶች ሊሠሩ ይችላሉ።
ይህ ማለት ውሃ ብቻ አይደለም፤ ጤና፣ ጊዜ፣ ትምህርትና ምርታማነት ማለት ነው።
⚡ 5. የኤሌክትሪክ ማስፋፊያ
50 ሚሊዮን ብር
በገጠር አካባቢዎች የኃይል መስመርና ተያያዥ ሥራዎች ሊደገፉ ይችላሉ።
መብራት ሲገባ ደግሞ ቤት ብቻ አይበራም፤ ትንንሽ ንግዶች፣ የማታ ትምህርት፣ ማቀነባበሪያ ሥራዎችና ዲጂታል አገልግሎቶች ይበረታታሉ።
🌾 6. ግብርናና መስኖ
50 ሚሊዮን ብር
የመስኖ መሣሪያ፣ የእርሻ ግብዓትና የማምረቻ መሣሪያ ለገበሬዎች ቢቀርብ ገቢ የሚያመነጭ ምርት ሊጨምር ይችላል።
---
እንግዲህ እንደገና ወደ ቁጥሩ እንመለስ።
800 ሚሊዮን ብር ከጦር መሣሪያ ወጪ ወደ ልማት ብንቀይረው፣ በአንድ ቦታ ብቻ ሳይሆን በብዙ ዘርፎች የሚያገለግል ሀብት ሊሆን ይችላል።
100 ቤተሰቦች።
10 ጤና ጣቢያዎች።
5 ትምህርት ቤቶች።
የንጹህ ውሃ ፕሮጀክቶች።
የኤሌክትሪክ ማስፋፊያ።
የመስኖና የግብርና ድጋፍ።
እና ይህ የአንድ ድሮን የተጠቀሰ ዋጋ ብቻ ነው።
አሁን ይህንን ለ10፣ 50 ወይም 100 ድሮኖች ብናሰላው ምን ያህል ሀብት እንደሆነ አስቡት።
ከዚያም ድሮን ብቻ ሳይሆን ጥይት፣ ነዳጅ፣ የጦር መጓጓዣ፣ የጦር ሎጂስቲክስና በጦርነት የወደመውን መልሶ ለመገንባት የሚወጣውን ገንዘብ ሁሉ ብንደምርስ?
እዚያ ላይ የምናየው ቁጥር ብቻ አይሆንም፤ የጠፋ የልማት ዕድል ይሆናል።
ስለዚህ ጥያቄው፦
“አንድ ድሮን ስንት ቦምብ ሊሸከም ይችላል?” ብቻ ሳይሆን፣ “የዚያ ድሮን ዋጋ ስንት ሕይወት ሊያሻሽል ይችል ነበር?” የሚለውም መጠየቅ አለበት።
ጦርነት ገንዘብን ያጠፋል፤
ልማት ገንዘብን ወደ ሀብት ይቀይራል።
እና በመጨረሻ፣ የሀገር ትልቁ ድል ብዙ መሣሪያ መግዛት ብቻ ሳይሆን፣ ዜጎቿ የተሻለ ሕይወት እንዲኖሩ ማድረግ ነው።
በዚህ ጉዳይ ላይ ምን ሀሳብ አላችሁ?
❤2
🌍 “AMARA” — ከኢትዮጵያ ውጭም የሚገኝ ስያሜ!
“አማራ” ስንል ብዙዎቻችን ወዲያውኑ የኢትዮጵያውን አማራ ሕዝብ እናስታውሳለን። ነገር ግን “Amara” የሚለው ተመሳሳይ ስያሜ በተለያዩ የዓለም አገሮች እንደ ከተማ፣ መንደር፣ ሰፈር ወይም ታሪካዊ ቦታ ይገኛል።
እነሆ ከተረጋገጡት ምሳሌዎች፦
🇷🇴 1. AMARA — ሮማኒያ
በሮማኒያ Ialomița County ውስጥ Amara የምትባል ከተማ አለች። ከተማዋ በLake Amara ትታወቃለች፤ ሐይቁም በማዕድናት የበለፀገ ውሃና የሕክምና ጭቃ በመኖሩ ከጤና ቱሪዝም ጋር የተያያዘ መዳረሻ ነው።
🇮🇷 2. AMĀRA / AMEREH — ኢራን
በኢራን Markazi Province ውስጥ Amereh (Āmereh) የሚባል መንደር ይገኛል። በአንዳንድ የስም አጻጻፎች Amāra ተብሎም ይጠቀሳል።
🇹🇷 3. AMARA — ቱርክ
በŞanlıurfa ክልል፣ Halfeti አካባቢ የሚገኘው ዛሬ Ömerli ተብሎ የሚጠራው መንደር በታሪክ Amara በሚል ስም ይታወቅ ነበር።
🇮🇳 4. AMARA — ህንድ
በህንድ Odisha ግዛት ውስጥ Amara የሚባሉ መንደሮች ተመዝግበዋል። ይህም “Amara” የሚለው ስም በደቡብ እስያም እንደ የቦታ ስም መኖሩን ያሳያል።
🇪🇸 5. AMARA — ስፔን
በSan Sebastián ከተማ ውስጥ Amara የሚባል ታዋቂ ሰፈር አለ። ሰፈሩ Amara Viejo (Old Amara) እና Amara Nuevo (New Amara) በሚባሉ ክፍሎች ይጠቀሳል።
🇳🇬 6. AMARA — ናይጄሪያ
በናይጄሪያ Kogi State ውስጥ Amara የሚባል መንደር ተመዝግቧል።
🇸🇩 7. AMARA — ሱዳን
በሰሜናዊ ሱዳን፣ በጥንታዊ ኑቢያ አካባቢ Amara West እና Amara East የሚባሉ ታሪካዊ የአርኪዮሎጂ ቦታዎች አሉ።
በተለይ Amara West በጥንታዊ ግብፅ ዘመን የኩሽ/ኑቢያ ክልል የነበረውን ታሪክ ለመረዳት ጠቃሚ የአርኪዮሎጂ ቦታ ነው።
---
🤔 አንድ ስያሜ በአውሮፓ፣ እስያ እና አፍሪካ በተለያዩ ቦታዎች መገኘቱ በራሱ የሚያስገርም የቋንቋና የታሪክ ጉዳይ ነው። 🌍
“AMARA” — አንድ ስም፣ ብዙ ቦታዎች፣ የተለያዩ ታሪኮች! ✨
“አማራ” ስንል ብዙዎቻችን ወዲያውኑ የኢትዮጵያውን አማራ ሕዝብ እናስታውሳለን። ነገር ግን “Amara” የሚለው ተመሳሳይ ስያሜ በተለያዩ የዓለም አገሮች እንደ ከተማ፣ መንደር፣ ሰፈር ወይም ታሪካዊ ቦታ ይገኛል።
እነሆ ከተረጋገጡት ምሳሌዎች፦
🇷🇴 1. AMARA — ሮማኒያ
በሮማኒያ Ialomița County ውስጥ Amara የምትባል ከተማ አለች። ከተማዋ በLake Amara ትታወቃለች፤ ሐይቁም በማዕድናት የበለፀገ ውሃና የሕክምና ጭቃ በመኖሩ ከጤና ቱሪዝም ጋር የተያያዘ መዳረሻ ነው።
🇮🇷 2. AMĀRA / AMEREH — ኢራን
በኢራን Markazi Province ውስጥ Amereh (Āmereh) የሚባል መንደር ይገኛል። በአንዳንድ የስም አጻጻፎች Amāra ተብሎም ይጠቀሳል።
🇹🇷 3. AMARA — ቱርክ
በŞanlıurfa ክልል፣ Halfeti አካባቢ የሚገኘው ዛሬ Ömerli ተብሎ የሚጠራው መንደር በታሪክ Amara በሚል ስም ይታወቅ ነበር።
🇮🇳 4. AMARA — ህንድ
በህንድ Odisha ግዛት ውስጥ Amara የሚባሉ መንደሮች ተመዝግበዋል። ይህም “Amara” የሚለው ስም በደቡብ እስያም እንደ የቦታ ስም መኖሩን ያሳያል።
🇪🇸 5. AMARA — ስፔን
በSan Sebastián ከተማ ውስጥ Amara የሚባል ታዋቂ ሰፈር አለ። ሰፈሩ Amara Viejo (Old Amara) እና Amara Nuevo (New Amara) በሚባሉ ክፍሎች ይጠቀሳል።
🇳🇬 6. AMARA — ናይጄሪያ
በናይጄሪያ Kogi State ውስጥ Amara የሚባል መንደር ተመዝግቧል።
🇸🇩 7. AMARA — ሱዳን
በሰሜናዊ ሱዳን፣ በጥንታዊ ኑቢያ አካባቢ Amara West እና Amara East የሚባሉ ታሪካዊ የአርኪዮሎጂ ቦታዎች አሉ።
በተለይ Amara West በጥንታዊ ግብፅ ዘመን የኩሽ/ኑቢያ ክልል የነበረውን ታሪክ ለመረዳት ጠቃሚ የአርኪዮሎጂ ቦታ ነው።
---
🤔 አንድ ስያሜ በአውሮፓ፣ እስያ እና አፍሪካ በተለያዩ ቦታዎች መገኘቱ በራሱ የሚያስገርም የቋንቋና የታሪክ ጉዳይ ነው። 🌍
“AMARA” — አንድ ስም፣ ብዙ ቦታዎች፣ የተለያዩ ታሪኮች! ✨
❤1
በጥቃቱ ተሳትፈዋል የተባሉ ተጠርጣሪዎች በፖሊስ ቁጥጥር ሥር ዋሉ!
በማኅበራዊ ሚዲያ ሲሰራጭ በነበረው አሳዛኝ የጥቃት ቪዲዮ ውስጥ ተሳትፋለች የተባለችው “ፈርደውስ” እና አባሪዎቿ፣ በአዲስ አበባ ፖሊስ በተደረገ ፈጣንና የተቀናጀ ክትትል ተጠርጣሪዎች ሆነው በቁጥጥር ሥር ውለዋል።
ይህ እርምጃ ማንም ሰው በሕግ ላይ እንደማይሆን የሚያሳይ ነው። የተፈጸመው ጥቃት እጅግ አሳዛኝ ቢሆንም፣ የተጠርጣሪዎች መያዝ ግን ፍትሕ እንዲረጋገጥ የሚያስችል ወሳኝ እርምጃ ነው።
ሕብረተሰቡም እንደዚህ ያሉ ክስተቶችን በራሱ እርምጃ ከመውሰድ ይልቅ፣ ያለውን መረጃ ለሕግ አካላት በማቅረብ ለፍትሕ ሂደቱ አስተዋፅዖ ማድረግ ይገባዋል።
ለሰላምና ለሕግ የበላይነት የሚደረገው ትግል በሕጋዊ መንገድ ሲመራ ብቻ ዘላቂ ፍትሕ ይሰፍናል። ለፈጣን ምላሹ የአዲስ አበባ ፖሊስን እና ለሰላማችን የሚሠሩ የሕግ አስከባሪዎችን እናመሰግናለን።
በማኅበራዊ ሚዲያ ሲሰራጭ በነበረው አሳዛኝ የጥቃት ቪዲዮ ውስጥ ተሳትፋለች የተባለችው “ፈርደውስ” እና አባሪዎቿ፣ በአዲስ አበባ ፖሊስ በተደረገ ፈጣንና የተቀናጀ ክትትል ተጠርጣሪዎች ሆነው በቁጥጥር ሥር ውለዋል።
ይህ እርምጃ ማንም ሰው በሕግ ላይ እንደማይሆን የሚያሳይ ነው። የተፈጸመው ጥቃት እጅግ አሳዛኝ ቢሆንም፣ የተጠርጣሪዎች መያዝ ግን ፍትሕ እንዲረጋገጥ የሚያስችል ወሳኝ እርምጃ ነው።
ሕብረተሰቡም እንደዚህ ያሉ ክስተቶችን በራሱ እርምጃ ከመውሰድ ይልቅ፣ ያለውን መረጃ ለሕግ አካላት በማቅረብ ለፍትሕ ሂደቱ አስተዋፅዖ ማድረግ ይገባዋል።
ለሰላምና ለሕግ የበላይነት የሚደረገው ትግል በሕጋዊ መንገድ ሲመራ ብቻ ዘላቂ ፍትሕ ይሰፍናል። ለፈጣን ምላሹ የአዲስ አበባ ፖሊስን እና ለሰላማችን የሚሠሩ የሕግ አስከባሪዎችን እናመሰግናለን።
👍3🤬1
አሁናዊ መረጃ❗❗
ነሐሴ 12/2018❗
በደቡብ ወሎ በምዕራብ ቀጠና ከባድ ውጊያ መቀስቀሱ ተገለጸ።
በምዕራብ ወሎ ቀጠና በሚገኙ ስትራቴጂካዊ ቦታዎች ከዛሬ ማለዳ 11 ሰዓት ጀምሮ ከባድ ውጊያ እየተካሄደ መሆኑን የመረጃ ምንጮች ገለፁ።
ውጊያው እጅግ ወሳኝ እና ስትራቴጂካዊ በሚባሉት በዋናነት በመቅደላ ወረዳ፣ በተንታ እንዲሁም በደላንታ ቀጠናዎች በሚገኙ ተራራማ አካባቢዎች ላይ ያተኮረ ሲሆን፣ በሰባት የተለያዩ ንኡስ ግንባሮች ተከፍሎ እየተካሄደ ይገኛል።
በዚህ ዙሪያ ተጨማሪ መረጃ ይዘን እንመለሳለን።
#አዩዘሀበሻ
ነሐሴ 12/2018❗
በደቡብ ወሎ በምዕራብ ቀጠና ከባድ ውጊያ መቀስቀሱ ተገለጸ።
በምዕራብ ወሎ ቀጠና በሚገኙ ስትራቴጂካዊ ቦታዎች ከዛሬ ማለዳ 11 ሰዓት ጀምሮ ከባድ ውጊያ እየተካሄደ መሆኑን የመረጃ ምንጮች ገለፁ።
ውጊያው እጅግ ወሳኝ እና ስትራቴጂካዊ በሚባሉት በዋናነት በመቅደላ ወረዳ፣ በተንታ እንዲሁም በደላንታ ቀጠናዎች በሚገኙ ተራራማ አካባቢዎች ላይ ያተኮረ ሲሆን፣ በሰባት የተለያዩ ንኡስ ግንባሮች ተከፍሎ እየተካሄደ ይገኛል።
በዚህ ዙሪያ ተጨማሪ መረጃ ይዘን እንመለሳለን።
#አዩዘሀበሻ
❤3
መንግስት መቀሌ ከተማ አቅራቢያ ዛሬ የድሮን ጥቃት ፈጽሞብናል ሲል ሕወሃት ከሰሰ።
የኢትዮጵያ የፌዴራል መንግስት መቀሌ ከተማ አቅራቢያ ዛሬ የድሮን ጥቃት ፈጽሞብናል ሲሉ ሕወሃት መራሹ የትግራይ ክልል ባለስልጣናት ከሰዋል።
የባለስልጣናቱ ክስ የተሰማው በሁለቱ ኃይላት መካከል ከዛሬ ነገ ጦርነት ሊቀሰቀስ ይችላል የሚለው ውጥረት እያየለ በመጣበት ወቅት ነው።
የሕወሃት ማዕከላዊ ኮሚቴ አባሉን ከላሊ ሃጋዚን ጠቅሶ የፈረንሳይ ዜና አገልግሎት እንደዘገበው የፌደራል ኃይሎች ከክልሉ መዲና መቀሌ በግምት 15 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው ዳንደራ በተባለች መንደር ውስጥ ባለ የአርሶ አደሮች ማሰልጠኛ ማእከል ላይ ጠዋት 4:00 ገደማ "የድሮን ጥቃት ፈፅመዋል" ብለዋል።
ደረሰ በተባለው የድሮን ጥቃት የደረሰ ጉዳት እንደሌለ የገለጹት ባለስልጣኑ ተጨማሪ ማብራሪያ እንዳልሰጡ ዘገባው አመልክቷል።
አንድ ስማቸው እንዳይገለጽ የጠየቁ የአካባቢው ካህን ግን በጥቃቱ ቢያንስ አንድ ሰው መገደሉን ተናግረዋል።
በድሮን ጥቃቱ የተወነጨፈው ሚሳኤል በአንድ ትምህርት ቤት አቅራቢያ መውደቁን መመልከታቸውን የተናገሩት ካህኑ ለዜና ወኪሉ "በጥቃቱ የተገደለ አንድ ታጣቂ በቁስለኛ ማጓጓዣ ተሽከርካሪ ሲወሰድ አይቻለሁ" ብለዋል።
በህወሃት እና በፌዴራል መንግስቱ መካከል ዳግም ጦርነት ቀስቃሽ ውጥረት ከተከሰተ ወዲህ የድሮን ጥቃት ሲፈጸም በአንድ ሳምንት ጊዜ ውስጥ ይህ ሁለተኛው ነው።
የኢትዮጵያ የፌዴራል መንግስት መቀሌ ከተማ አቅራቢያ ዛሬ የድሮን ጥቃት ፈጽሞብናል ሲሉ ሕወሃት መራሹ የትግራይ ክልል ባለስልጣናት ከሰዋል።
የባለስልጣናቱ ክስ የተሰማው በሁለቱ ኃይላት መካከል ከዛሬ ነገ ጦርነት ሊቀሰቀስ ይችላል የሚለው ውጥረት እያየለ በመጣበት ወቅት ነው።
የሕወሃት ማዕከላዊ ኮሚቴ አባሉን ከላሊ ሃጋዚን ጠቅሶ የፈረንሳይ ዜና አገልግሎት እንደዘገበው የፌደራል ኃይሎች ከክልሉ መዲና መቀሌ በግምት 15 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው ዳንደራ በተባለች መንደር ውስጥ ባለ የአርሶ አደሮች ማሰልጠኛ ማእከል ላይ ጠዋት 4:00 ገደማ "የድሮን ጥቃት ፈፅመዋል" ብለዋል።
ደረሰ በተባለው የድሮን ጥቃት የደረሰ ጉዳት እንደሌለ የገለጹት ባለስልጣኑ ተጨማሪ ማብራሪያ እንዳልሰጡ ዘገባው አመልክቷል።
አንድ ስማቸው እንዳይገለጽ የጠየቁ የአካባቢው ካህን ግን በጥቃቱ ቢያንስ አንድ ሰው መገደሉን ተናግረዋል።
በድሮን ጥቃቱ የተወነጨፈው ሚሳኤል በአንድ ትምህርት ቤት አቅራቢያ መውደቁን መመልከታቸውን የተናገሩት ካህኑ ለዜና ወኪሉ "በጥቃቱ የተገደለ አንድ ታጣቂ በቁስለኛ ማጓጓዣ ተሽከርካሪ ሲወሰድ አይቻለሁ" ብለዋል።
በህወሃት እና በፌዴራል መንግስቱ መካከል ዳግም ጦርነት ቀስቃሽ ውጥረት ከተከሰተ ወዲህ የድሮን ጥቃት ሲፈጸም በአንድ ሳምንት ጊዜ ውስጥ ይህ ሁለተኛው ነው።
❤1👍1
በአሜሪካ የሚኖሩ ከ5 ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያን ሃገሪቷን ለቀው እንዲወጡ ታዘዙ
በአሜሪካ የፌዴራል ፍርድ ቤት የዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር ከ5 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ኢትዮጵያውያን ተሰጥቶ የነበረውን ጊዜያዊ የህጋዊ መኖሪያ እና የስራ ፈቃድ ጥበቃ (TPS - Temporary Protected Status) እንዲያበቃ ውሳኔ አስተላለፈ።
የፌዴራል ዳኛ ብሪያን ሙርፊ ማክሰኞ ዕለት ባስተላለፉት ውሳኔ፣ የሃገር ውስጥ ደህንነት መስሪያ ቤት (DHS) በኢትዮጵያውያን ላይ የነበረውን የTPS ጥበቃ ለማቋረጥ ያቀደውን እርምጃ እንዳይፈጽም ታግዶ የቆየውን የህግ እገዳ በማንሳት የትራምፕ አስተዳደር እርምጃውን እንዲቀጥል ፈቅደዋል።
📌 ከውሳኔው ጀርባ የተካሄዱ ዋና ዋና ነጥቦች
ጊዜያዊ የህጋዊ መኖሪያ ጥበቃ (TPS) በኢትዮጵያ በነበረው የፖለቲካና የፀጥታ ችግር ምክንያት በጆ ባይደን አስተዳደር ወቅት በ2022 ተሰጥቶ የነበረ ነው።
የፌዴራል ዳኛው ይህንን እገዳ ያነሱት፣ የአሜሪካ ከፍተኛ ፍርድ ቤት (Supreme Court) ባለፈው ሰኔ ወር የትራምፕ አስተዳደር የTPS ጥበቃዎችን የማቋረጥ ስልጣን እንዳለው የሰጠውን ውሳኔ ተከትሎ ነው።
ምንም እንኳን ህጋዊ የመኖሪያ እና የሰራ ፈቃዱ የመሰረዝ ሂደት የሚቀጥል ቢሆንም፣ የውሳኔውን ህገ-መንግስታዊነት አስመልከቶ የተመሰረተው ክስ በፍርድ ቤት ውይይት እንደሚደረግበት ተገልጿል።
ውሳኔውን ተከትሎ በአሜሪካ የሚኖሩ በሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያንና ቤተሰቦቻቸው አዲስ የህግና የመኖሪያ ስጋት ውስጥ ወድቀዋል።
በአሜሪካ የፌዴራል ፍርድ ቤት የዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር ከ5 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ኢትዮጵያውያን ተሰጥቶ የነበረውን ጊዜያዊ የህጋዊ መኖሪያ እና የስራ ፈቃድ ጥበቃ (TPS - Temporary Protected Status) እንዲያበቃ ውሳኔ አስተላለፈ።
የፌዴራል ዳኛ ብሪያን ሙርፊ ማክሰኞ ዕለት ባስተላለፉት ውሳኔ፣ የሃገር ውስጥ ደህንነት መስሪያ ቤት (DHS) በኢትዮጵያውያን ላይ የነበረውን የTPS ጥበቃ ለማቋረጥ ያቀደውን እርምጃ እንዳይፈጽም ታግዶ የቆየውን የህግ እገዳ በማንሳት የትራምፕ አስተዳደር እርምጃውን እንዲቀጥል ፈቅደዋል።
📌 ከውሳኔው ጀርባ የተካሄዱ ዋና ዋና ነጥቦች
ጊዜያዊ የህጋዊ መኖሪያ ጥበቃ (TPS) በኢትዮጵያ በነበረው የፖለቲካና የፀጥታ ችግር ምክንያት በጆ ባይደን አስተዳደር ወቅት በ2022 ተሰጥቶ የነበረ ነው።
የፌዴራል ዳኛው ይህንን እገዳ ያነሱት፣ የአሜሪካ ከፍተኛ ፍርድ ቤት (Supreme Court) ባለፈው ሰኔ ወር የትራምፕ አስተዳደር የTPS ጥበቃዎችን የማቋረጥ ስልጣን እንዳለው የሰጠውን ውሳኔ ተከትሎ ነው።
ምንም እንኳን ህጋዊ የመኖሪያ እና የሰራ ፈቃዱ የመሰረዝ ሂደት የሚቀጥል ቢሆንም፣ የውሳኔውን ህገ-መንግስታዊነት አስመልከቶ የተመሰረተው ክስ በፍርድ ቤት ውይይት እንደሚደረግበት ተገልጿል።
ውሳኔውን ተከትሎ በአሜሪካ የሚኖሩ በሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያንና ቤተሰቦቻቸው አዲስ የህግና የመኖሪያ ስጋት ውስጥ ወድቀዋል።
❤3