የቢሮው አመራርና ሰራተኞች አረንጓዴ አሻራቸውን እያሳረፉ ነው፡፡
በአንዲት ጀምበር 500 ሚሊዮን ችግኞች የመትከል ታላቁን ሀገራዊ ትልም ለማሳካት የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ሰራተኞች ከንጋት ጀምሮ በችግኝ ተከላው ላይ እየተሳተፉ ይገኛል፡፡
ሰኔ 30/2015 ዓ/ም 5,000 ችግኞችን በመትከል የተጀመረው የዘንድሮው የቢሮው የችግኝ ተከላ መርኃ-ግብር በዛሬው ሀገራዊ ዘመቻ 15,000 ችግኞችን ለመትከል በተያዘው ውጥን ቀጥሎ ውሏል፡፡
በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለከተማ ወረዳ 05 በተካሄደው በዚህ ታላቅ መርኃ-ግብር ላይከአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ አመራርና ሰራተኞች በተጨማሪ የወረዳው አመራርና ሰራተኞች ፣የወረዳው ነዋሪዎች የሀይማኖት አባቶች፣ህፃናትና ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳትፈውበታል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ሐምሌ 10/2015 ዓ/ም
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
በአንዲት ጀምበር 500 ሚሊዮን ችግኞች የመትከል ታላቁን ሀገራዊ ትልም ለማሳካት የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ሰራተኞች ከንጋት ጀምሮ በችግኝ ተከላው ላይ እየተሳተፉ ይገኛል፡፡
ሰኔ 30/2015 ዓ/ም 5,000 ችግኞችን በመትከል የተጀመረው የዘንድሮው የቢሮው የችግኝ ተከላ መርኃ-ግብር በዛሬው ሀገራዊ ዘመቻ 15,000 ችግኞችን ለመትከል በተያዘው ውጥን ቀጥሎ ውሏል፡፡
በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለከተማ ወረዳ 05 በተካሄደው በዚህ ታላቅ መርኃ-ግብር ላይከአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ አመራርና ሰራተኞች በተጨማሪ የወረዳው አመራርና ሰራተኞች ፣የወረዳው ነዋሪዎች የሀይማኖት አባቶች፣ህፃናትና ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳትፈውበታል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ሐምሌ 10/2015 ዓ/ም
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
👍7
በአንዲት ጀምበር 500 ሚሊዮን ችግኞችን የመትከል ታሪካዊ ውጥን በኢትዮጵያ ልጆች ግቡን በመምታት ዕለቱ ዓለም የሚነጋገርበትና ቀጣዩ ትውልድ በክብር የሚያወሳው ታላቅ ቀን ሆኖ በታሪክ ተመዝግቧል።በዚህ ታሪካዊ ተግባር ለተሳተፋችሁ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች አመራርና ሰራተኞች እንዲሁም መላው ኢትዮጵያውያን በሙሉ እንኳን ደስ ያላችሁ /እንኳን ደስ ያለን።
ኢ/ር አያልነሽ ሐብተማርያም
(የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ኃላፊ )
#አረንጓዴ_አሻራ
#በአንዲት_ጀምበር_500_ሚሊዮን_ችግኞች
#ነገን_ዛሬ_እንትከል
ኢ/ር አያልነሽ ሐብተማርያም
(የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ኃላፊ )
#አረንጓዴ_አሻራ
#በአንዲት_ጀምበር_500_ሚሊዮን_ችግኞች
#ነገን_ዛሬ_እንትከል
🙏5👍3👎1
በአንዲት ጀምበር 500 ሚሊዮን ችግኞችን የመትከል ታሪካዊ መርኃ-ግብር ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኃላፊ ኢ/ር አያልነሽ ሐብተማርያም በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለከተማ ወረዳ 06 እንዲሁም ወረዳ 04 ተገኝተው አረንጓዴ አሻራቸውን አሳርፈዋል።
#አረንጓዴ_አሻራ
#በአንዲት_ጀምበር_500_ሚሊዮን_ችግኞች
#ነገን_ዛሬ_እንትከል
#አረንጓዴ_አሻራ
#በአንዲት_ጀምበር_500_ሚሊዮን_ችግኞች
#ነገን_ዛሬ_እንትከል
👌4👍3👎1
በቦሌ ክፍለከተማ የተገነቡ ፕሮጀክቶች በይፋ ተመረቁ፡፡
የቦሌ ክፍለከተማ በበጀት ዓመቱ ሲያከናውናቸው የቆዩ 65 የልማት ፕሮጀክቶች በዛሬው ዕለት በከተማ አስተዳደሩ ም/ከንቲባ አቶ ጃንጥራር አባይ በይፋ ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ተደርገዋል፡፡
በዛሬው ዕለት በይፋ ከተመረቁ ፕሮጀክቶች ውስጥ ከተማ አስተዳደሩ በጀት መድቦላቸው በክፍለከተማው ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ፅ/ቤት ክትትል የተከናወኑ 41 ካፒታል ፕሮጀክቶችን ጨምሮ 24 በሕብረተሰቡ ተሳትፎ የተከናወኑ ግንባታዎች የሚገኙበት ሲሆን በአጠቃላይ ወጪያቸውም ከ1 ቢሊዮን ብር በላይ እንደሆነ በስነ-ስርዓቱ ላይ ተጠቅሷል፡፡
በዛሬው ዕለት በይፋ ከተመረቁ ፕሮጀክቶች ውስጥ ትምህርት ቤቶች፣ጤና ጣቢያዎች፣የፖሊስ ማዕከላት የአስተዳደር ህንፃዎችና የወጣት ስብዕና ግንባታ ማዕከላት ይገኙበታል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ሐምሌ 13/2015
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
የቦሌ ክፍለከተማ በበጀት ዓመቱ ሲያከናውናቸው የቆዩ 65 የልማት ፕሮጀክቶች በዛሬው ዕለት በከተማ አስተዳደሩ ም/ከንቲባ አቶ ጃንጥራር አባይ በይፋ ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ተደርገዋል፡፡
በዛሬው ዕለት በይፋ ከተመረቁ ፕሮጀክቶች ውስጥ ከተማ አስተዳደሩ በጀት መድቦላቸው በክፍለከተማው ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ፅ/ቤት ክትትል የተከናወኑ 41 ካፒታል ፕሮጀክቶችን ጨምሮ 24 በሕብረተሰቡ ተሳትፎ የተከናወኑ ግንባታዎች የሚገኙበት ሲሆን በአጠቃላይ ወጪያቸውም ከ1 ቢሊዮን ብር በላይ እንደሆነ በስነ-ስርዓቱ ላይ ተጠቅሷል፡፡
በዛሬው ዕለት በይፋ ከተመረቁ ፕሮጀክቶች ውስጥ ትምህርት ቤቶች፣ጤና ጣቢያዎች፣የፖሊስ ማዕከላት የአስተዳደር ህንፃዎችና የወጣት ስብዕና ግንባታ ማዕከላት ይገኙበታል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ሐምሌ 13/2015
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
👍4❤2