በዛሬው ዕለት በከተማችን 24 የስፖርት ማዘውተሪያዎች እና የህጻናት መጫወቻ ስፍራ ተገንብተው ለአገልግሎት ክፍት ሆነዋል።
የተመረቁት 24 የስፖርት ማዘውተሪያዎች እና የህጻናት መጫወቻ ስፍራዎችን የፌዴራል እና የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በቦሌ ፣ በንፋስልክ ላፍቶ ፣ በአራዳ ፣ በአቃቂ ቃሊቲ ፣ በየካ እና በለሚ ኩራ ክፍለከተሞች በመገኘት መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አድርገዋል::
ዛሬ ከተመረቁ የስፖርት ማዘውተሪያ እና የህፃናት መጫወቻ ቦታዎች ውስጥ ሰባቱ ከመደመር መጽሃፍ ሽያጭ በተገኘ 110 ሚሊዮን ብር ገቢ እና 17ቱ ፕሮጀክቶች ደግሞ በከተማ አስዳደሩ ከ300 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነቡ ናቸው።
ዘገባው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ፅ/ቤት ነው፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ሐምሌ 08/2015 ዓ/ም
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
የተመረቁት 24 የስፖርት ማዘውተሪያዎች እና የህጻናት መጫወቻ ስፍራዎችን የፌዴራል እና የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በቦሌ ፣ በንፋስልክ ላፍቶ ፣ በአራዳ ፣ በአቃቂ ቃሊቲ ፣ በየካ እና በለሚ ኩራ ክፍለከተሞች በመገኘት መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አድርገዋል::
ዛሬ ከተመረቁ የስፖርት ማዘውተሪያ እና የህፃናት መጫወቻ ቦታዎች ውስጥ ሰባቱ ከመደመር መጽሃፍ ሽያጭ በተገኘ 110 ሚሊዮን ብር ገቢ እና 17ቱ ፕሮጀክቶች ደግሞ በከተማ አስዳደሩ ከ300 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነቡ ናቸው።
ዘገባው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ፅ/ቤት ነው፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ሐምሌ 08/2015 ዓ/ም
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
❤1👍1
በአራዳ ክፍለከተማ ተገንብተው የተጠናቀቁ ስፖርት ማዘውተሪያ ሜዳዎች በይፋ ተመረቁ፡፡
በዛሬው ዕለት በይፋ ከተመረቁት የስፖርት ማዘውተሪያ ሜዳዎች ውስጥ በክፍለከተማው ወረዳ 2 የሚገኘው ሲመንስ ሜዳና የወጣት ስብዕና መገንቢያ ማዕከል እንዲሁም የአፍሪካ ቁጥር 2 ት/ቤት 3በ1 ሜዳ ይገኙበታል፡፡
የስፖርት ፕሮጀክቶቹን በበጤና ጥበቃ ሚ/ር የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅርቦት ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር አብዱልቃድር ገልገሎ፣ የአዲስ አበባ ብልፅግና ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሞገስ ባልቻ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኃላፊ ኢ/ር አያልነሽ ሐብተማርያም የክ/ከተማው ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ሞላ ንጉስ እንዲሁም ሌሎች የከተማው አመራሮች በይፋ መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አድርገዋል፡፡
ከተመረቁት ፕሮጀክቶች መካከል የሲመንስ ሜዳ ግንባታ ሙሉ ወጪ ከጠ/ሚ ዶ/ር ዐብይ አህመድ ‹‹የመደመር ትውልድ›› መፅሀፍ ሽያጭ በተገኘ ገንዘብ የተሸፈነ ነው፡፡
በዛሬው ዕለት በከተማ ደረጃ 410,217,800.37 ብር ወጪ የተደረገባቸው 24 የስፖርት ማዘውተሪያና የልጆች መጫወቻ ስፍራዎችን ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት መደረጋቸው የሚታወቅ ሲሆን ከነዚህም ውስጥ 110 ሚሊዮን ብር የወጣባቸው ሰባቱ ፕሮጀክቶች ከጠ/ሚ ዶ/ር ዐብይ አህመድ ‹‹የመደመር ትውልድ›› መፅሀፍ ሽያጭ በተገኘ ገንዘብ የተከናወኑ ሲሆን ከ300 ሚ.ብር በላይ የወጣባቸው 17 ፕሮጀክቶች ደግሞ ወጪያቸው በከተማ አስተዳደሩ ተሸፍኗል፡፡…..
በዛሬው ዕለት በይፋ ከተመረቁት የስፖርት ማዘውተሪያ ሜዳዎች ውስጥ በክፍለከተማው ወረዳ 2 የሚገኘው ሲመንስ ሜዳና የወጣት ስብዕና መገንቢያ ማዕከል እንዲሁም የአፍሪካ ቁጥር 2 ት/ቤት 3በ1 ሜዳ ይገኙበታል፡፡
የስፖርት ፕሮጀክቶቹን በበጤና ጥበቃ ሚ/ር የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅርቦት ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር አብዱልቃድር ገልገሎ፣ የአዲስ አበባ ብልፅግና ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሞገስ ባልቻ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኃላፊ ኢ/ር አያልነሽ ሐብተማርያም የክ/ከተማው ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ሞላ ንጉስ እንዲሁም ሌሎች የከተማው አመራሮች በይፋ መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አድርገዋል፡፡
ከተመረቁት ፕሮጀክቶች መካከል የሲመንስ ሜዳ ግንባታ ሙሉ ወጪ ከጠ/ሚ ዶ/ር ዐብይ አህመድ ‹‹የመደመር ትውልድ›› መፅሀፍ ሽያጭ በተገኘ ገንዘብ የተሸፈነ ነው፡፡
በዛሬው ዕለት በከተማ ደረጃ 410,217,800.37 ብር ወጪ የተደረገባቸው 24 የስፖርት ማዘውተሪያና የልጆች መጫወቻ ስፍራዎችን ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት መደረጋቸው የሚታወቅ ሲሆን ከነዚህም ውስጥ 110 ሚሊዮን ብር የወጣባቸው ሰባቱ ፕሮጀክቶች ከጠ/ሚ ዶ/ር ዐብይ አህመድ ‹‹የመደመር ትውልድ›› መፅሀፍ ሽያጭ በተገኘ ገንዘብ የተከናወኑ ሲሆን ከ300 ሚ.ብር በላይ የወጣባቸው 17 ፕሮጀክቶች ደግሞ ወጪያቸው በከተማ አስተዳደሩ ተሸፍኗል፡፡…..
👍3❤1
……..የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ሐምሌ 08/2015 ዓ/ም
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
👍3