=> እንዲሁም የየካ 2 መኪና ማቆሚያ ግንባታ ፕሮጀክት ግንባታ ከነበረበት 24.27% ወደ (48.2%) ማድረስ ተችሏል፤
=> አዲስ አፍሪካ ኢግዚቪሽን ማዕከል ከነበረበት 6ዐ% ወደ (80%) ማድረስጠተችሏል፤
=> የአቃቂ አለምአቀፍ እስቴዲየም ከነበረበት 65% ወደ 8ዐ% ማድረስ ተችሏል፤
---------
👉 የአዳዲስ የፕሮጀክቶች ግንባታ አፈፃፀምን በተመለከተ:-
=> አነስተኛና መካከለኛ ኢንዱስትሪ ክላስተር ግንባታ ሎት አንድ (16%) እና ሎት ሁለት (46%) ማድረስ ተችሏል
=> የግብርና ምርቶች የገበያ ማዕከላት ማለትም ለሚኩራ ሳይት አንድ (74%)፣ለሚኩራ ሰሚት ሳይት (32%) ኮልፌ ቤቴል ሳይት (88%) እና የላፍቶ ምዕራፍ 86% ላይ ለማድረስ ተችልሏ፤
=> አቃቂና የግብርና ምርት እና የልማት ተነሺ አርሶ አደሮች የገበያ ማዕከል ፕሮጀክት ተጠናቋል፡፡
=> የዘውዲቱ መታሰቢያ ሆስፒታል ግንባታ (20%) ማድረስ ተችሏል
=> ቤተል መንዲዳ ሆስፒታል ፕሮጀክት ግንባታ 52% ማድረስ ተችሏል፤
=> ላፍቶ ሆስፒታል ፕሮጀክት ግንባታ 36% ማድረስ ተችሏል
=> የጥሩነሽ ቤጂንግ ማስፋፍያ ፕሮጀክት ግንባታ 37% ማድረስ ተችሏል፡፡
=> አዲስ አፍሪካ ኢግዚቪሽን ማዕከል ከነበረበት 6ዐ% ወደ (80%) ማድረስጠተችሏል፤
=> የአቃቂ አለምአቀፍ እስቴዲየም ከነበረበት 65% ወደ 8ዐ% ማድረስ ተችሏል፤
---------
👉 የአዳዲስ የፕሮጀክቶች ግንባታ አፈፃፀምን በተመለከተ:-
=> አነስተኛና መካከለኛ ኢንዱስትሪ ክላስተር ግንባታ ሎት አንድ (16%) እና ሎት ሁለት (46%) ማድረስ ተችሏል
=> የግብርና ምርቶች የገበያ ማዕከላት ማለትም ለሚኩራ ሳይት አንድ (74%)፣ለሚኩራ ሰሚት ሳይት (32%) ኮልፌ ቤቴል ሳይት (88%) እና የላፍቶ ምዕራፍ 86% ላይ ለማድረስ ተችልሏ፤
=> አቃቂና የግብርና ምርት እና የልማት ተነሺ አርሶ አደሮች የገበያ ማዕከል ፕሮጀክት ተጠናቋል፡፡
=> የዘውዲቱ መታሰቢያ ሆስፒታል ግንባታ (20%) ማድረስ ተችሏል
=> ቤተል መንዲዳ ሆስፒታል ፕሮጀክት ግንባታ 52% ማድረስ ተችሏል፤
=> ላፍቶ ሆስፒታል ፕሮጀክት ግንባታ 36% ማድረስ ተችሏል
=> የጥሩነሽ ቤጂንግ ማስፋፍያ ፕሮጀክት ግንባታ 37% ማድረስ ተችሏል፡፡
👍5
የአዲስ አበባ ምክር ቤቱ የከተማ አስተዳደሩን ለ2016 ዓ.ም በጀት አመት የ140.29 ቢለየን ብር በጀት አፀደቀ፤
---------
የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የከተማ አስተዳደሩን የ2016 ዓ/ም በጀት እቅድ መርምሮ ያፀደቀ ሲሆን
በበጀት አመቱ:-
=> ለመደበኛ በጀት ወጪዎች ብር 23,498,446,197.00
=> ለካፒታል ወጪዎች 69,336,835,072.00
=> ለመጠባበቂያ በጀት 5,300,000,000.00
---
ለክፍለ ከተሞች:-
=> መደበኛ በጀት ወጪዎች ብር 33,498,495,001.00
=> ለፒታል ወጪዎች 8,657,773,794.00 የመደበ ሲሆን፣
በጥቅሉ ለከተማ አስተዳደሩ የ140,291,550,064.00 ብር በጀት ለመደበኛ፣ ካፒታልና መጠባበቂያ በጀት አፅድቋል፡፡
የበጀት እቅዱን ለምክር ቤቱ ያቀረቡት የአዲስ አበባ ከተማ ፋይናንስ ቢሮ ኃላፊ አቶ አብድር ቃድር ሬድዋን እንደገለፁት አጠቃላይ አሁናዊ በጀቱ ከአምና ተመሳሳይ ወቅት ሲነፃፀር የ40% እድገት እንዳለው ገልፀው የተያዘውን በጀት ለማሳካት ከታክስ ነክና ታክስ ነክ ካልሆኑ ገቢዎች፣ ማዘጋጃቤታዊ፣ መንገድ ፈንድ፣ የውጭ እርዳታ የውጭ ብድር ገቢን ታሳቢ ያደረገ መሆኑን ገልፀዋል።
ኃላፊው አክለው እንደገለፁት የገቢና ወጭ አፈፃፀምን ለማሳካት የኢኮኖሚውን እድገት ማስቀጠል፣ ምርታማነትንና ተወዳዳሪነትን ማሳደግ ከተማ አስተዳደሩ በቀጣይ በትኩረት የሚሰራበት ይሆናል ብለዋል።
---------
የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የከተማ አስተዳደሩን የ2016 ዓ/ም በጀት እቅድ መርምሮ ያፀደቀ ሲሆን
በበጀት አመቱ:-
=> ለመደበኛ በጀት ወጪዎች ብር 23,498,446,197.00
=> ለካፒታል ወጪዎች 69,336,835,072.00
=> ለመጠባበቂያ በጀት 5,300,000,000.00
---
ለክፍለ ከተሞች:-
=> መደበኛ በጀት ወጪዎች ብር 33,498,495,001.00
=> ለፒታል ወጪዎች 8,657,773,794.00 የመደበ ሲሆን፣
በጥቅሉ ለከተማ አስተዳደሩ የ140,291,550,064.00 ብር በጀት ለመደበኛ፣ ካፒታልና መጠባበቂያ በጀት አፅድቋል፡፡
የበጀት እቅዱን ለምክር ቤቱ ያቀረቡት የአዲስ አበባ ከተማ ፋይናንስ ቢሮ ኃላፊ አቶ አብድር ቃድር ሬድዋን እንደገለፁት አጠቃላይ አሁናዊ በጀቱ ከአምና ተመሳሳይ ወቅት ሲነፃፀር የ40% እድገት እንዳለው ገልፀው የተያዘውን በጀት ለማሳካት ከታክስ ነክና ታክስ ነክ ካልሆኑ ገቢዎች፣ ማዘጋጃቤታዊ፣ መንገድ ፈንድ፣ የውጭ እርዳታ የውጭ ብድር ገቢን ታሳቢ ያደረገ መሆኑን ገልፀዋል።
ኃላፊው አክለው እንደገለፁት የገቢና ወጭ አፈፃፀምን ለማሳካት የኢኮኖሚውን እድገት ማስቀጠል፣ ምርታማነትንና ተወዳዳሪነትን ማሳደግ ከተማ አስተዳደሩ በቀጣይ በትኩረት የሚሰራበት ይሆናል ብለዋል።
👍4
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የቢሮው አረንጓዴ አሻራ መርኃ-ግብር አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ እንደዘገበው
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ሐምሌ 03/2015
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ሐምሌ 03/2015
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
👍3❤1
Menelik Hospital
<unknown>
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ሊያስገነባው ባቀደውና የዲዛይን ቅድመ ውይይት እየተደረገበት በሚገኘው የዳግማዊ ምኒልክ ጠቅላላ ሆስፒታል ስነ-ምረዛ ማዕከል እና የነባሩ ህንፃ ዕድሳትን በተመለከተ ኢትዮ ኤፍ ኤም ያሰናዳው ዘገባ።
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ሐምሌ 03/2015
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ሐምሌ 03/2015
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
👍4
በነገው ዕለት የሚመረቀው የእንስሳት ልማትና ልህቀት ማዕከል የምሽት ገፅታ
👍8❤1😁1
የአዲስ አበባ የእንስሳት ልማትና ልህቀት ማዕከል ግንባታ ተጠናቆ በይፋ ተመረቀ፡፡
በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለከተማ ልዩ ቦታው ኮዬ ፈቼ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ ተገንብቶ የተጠናቀቀውና የአርሶ አደሩን ዘርፈ ብዙ ጥያቄዎች መየመመለስ ከፍተኛ ዓቅም ያለው የልህቀት ማዕከል በዛሬው ዕለት በከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ ክብርት ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በይፋ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ተደርጓል፡፡
ከመሬቱና ከእንስሳቱ ጋር ጥብቅ ቁርኝት መስርቶ ሕይወቱን ይመራ የነበረውና ከተለያዩ የከተማዋ ክፍሎች እና አዋሳኝ ስፍራዎች በልማት ስራዎች ምክንያት ማሕበራዊና ኢኮኖሚያዊ መሰረቱን ከጣለበት ቀዬው ተነስቶና ትኩረት ተነፍጎት የቆየውን አርሶ አደር በዘላቂነት ተጠቃሚ ለማድረግ ያለመው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የእንስሳት ልማትና ልህቀት ማዕከል በዛሬው ዕለት አገልግሎት መስጠት ጀምሯል፡፡
በአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ባለቤትነት እና በኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ስራዎች ኮርፖሬሽን ስራ ተቋራጭነት እንዲሁም በመከላከያ ማማከር ድርጅት አማካሪነት በሁለት ምዕራፎች ተከፍሎ የተገነባው ይህ ማዕከል የመጀመሪያ ምዕራፍ ግንባታው በ14 ሄክታር ላይ ያረፈ ሲሆን በከተማ አስተዳደሩ 266,775,235.98 ብር ተመድቦለት ለማዕከሉ አስፈላጊ ናቸው ከተባሉት ሁሉም የአገልግሎቶች አይነቶች ውስጥ አንድ አንድ ለማሳያነት ተገንብተውለታል፡፡…….
በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለከተማ ልዩ ቦታው ኮዬ ፈቼ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ ተገንብቶ የተጠናቀቀውና የአርሶ አደሩን ዘርፈ ብዙ ጥያቄዎች መየመመለስ ከፍተኛ ዓቅም ያለው የልህቀት ማዕከል በዛሬው ዕለት በከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ ክብርት ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በይፋ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ተደርጓል፡፡
ከመሬቱና ከእንስሳቱ ጋር ጥብቅ ቁርኝት መስርቶ ሕይወቱን ይመራ የነበረውና ከተለያዩ የከተማዋ ክፍሎች እና አዋሳኝ ስፍራዎች በልማት ስራዎች ምክንያት ማሕበራዊና ኢኮኖሚያዊ መሰረቱን ከጣለበት ቀዬው ተነስቶና ትኩረት ተነፍጎት የቆየውን አርሶ አደር በዘላቂነት ተጠቃሚ ለማድረግ ያለመው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የእንስሳት ልማትና ልህቀት ማዕከል በዛሬው ዕለት አገልግሎት መስጠት ጀምሯል፡፡
በአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ባለቤትነት እና በኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ስራዎች ኮርፖሬሽን ስራ ተቋራጭነት እንዲሁም በመከላከያ ማማከር ድርጅት አማካሪነት በሁለት ምዕራፎች ተከፍሎ የተገነባው ይህ ማዕከል የመጀመሪያ ምዕራፍ ግንባታው በ14 ሄክታር ላይ ያረፈ ሲሆን በከተማ አስተዳደሩ 266,775,235.98 ብር ተመድቦለት ለማዕከሉ አስፈላጊ ናቸው ከተባሉት ሁሉም የአገልግሎቶች አይነቶች ውስጥ አንድ አንድ ለማሳያነት ተገንብተውለታል፡፡…….
👍3👎2👏2