የምክር ቤት አባላቱ በአዲስ ከተማ ክ/ከተማ እየተሰሩ የሚገኙ ፕሮጀክቶችን ጎበኙ።
*********************************
በአዲስ አበባ ምክር ቤት የአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ተመራጮች በክፍለ ከተማው እየተሰሩ ያሉ የመሰረተ ልማት ስራዎችን ተዘዋውረው ምልከታ አድርገዋል።
ምልከታ ከተደረገባቸው ፕሮጀክቶች መካከል በክፍለ ከተማው ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ፅ/ቤት እየተገነቡ የሚገኙ የምገባ ማዕከል፣ የወጣቶች ማዘውተሪያ ማዕከል ፣ የዳቦ ፋብሪካ፣ የጤና ጣቢያ ግንባታ፣ የሲቪል ምዝገባና ነዋሪዎች አገልግሎት ዘመናዊ ቢሮ፣ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ ዜጎች የሚተላለፍ የቤቶች ግንባታ እንዲሁም በከተማ ግብርና ዘርፍ እየተሰሩ ያሉ ተግባራት ይገኙበታል።
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዪኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ሰኔ 26/2015
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
*********************************
በአዲስ አበባ ምክር ቤት የአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ተመራጮች በክፍለ ከተማው እየተሰሩ ያሉ የመሰረተ ልማት ስራዎችን ተዘዋውረው ምልከታ አድርገዋል።
ምልከታ ከተደረገባቸው ፕሮጀክቶች መካከል በክፍለ ከተማው ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ፅ/ቤት እየተገነቡ የሚገኙ የምገባ ማዕከል፣ የወጣቶች ማዘውተሪያ ማዕከል ፣ የዳቦ ፋብሪካ፣ የጤና ጣቢያ ግንባታ፣ የሲቪል ምዝገባና ነዋሪዎች አገልግሎት ዘመናዊ ቢሮ፣ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ ዜጎች የሚተላለፍ የቤቶች ግንባታ እንዲሁም በከተማ ግብርና ዘርፍ እየተሰሩ ያሉ ተግባራት ይገኙበታል።
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዪኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ሰኔ 26/2015
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
❤2👍1
የአዲስ አበባ ም/ቤት አባላት በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለከተማ እየተከናወኑ የሚገኙ ፕሮጀክቶችን ተዘዋውረው ተመልክተዋል።
============================
በምልከታው በክ/ከተማ አስተዳደሩ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ተግባራትና ሌሎች አገልግሎት መስጫ ተቋማት ግንባታዎች ተካተዋል።
የም/ቤቱ አባላት በክ/ከተማ አስተዳደሩ የተከናወኑት እና በመከናወን ላይ ያሉት ተግባራት የሚበረታቱ መሆናቸውን ጠቅሰው፤ በተለይ በሀጫሉ ሁንዴሳ መታሰቢያ ት/ቤት በመገንባት ላይ የሚገኘው ባለ አምስት ወለል ሕንፃ በአራት ወራት ጊዜያት ውስጥ በጥራት ማገባደድ መቻሉ ግዙፍ ፕሮጀክቶችን በአጭር ጊዜያት ውስጥ በጥራት በማጠናቀቅ ለማኅበረሰቡ ጥቅም ማዋል እንደሚቻል ማሳያ ናቸው ብለዋል።
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዪኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ሰኔ 26/2015
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ይፋዊ የማህበራዊ ሚዲያ ገፆች
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
============================
በምልከታው በክ/ከተማ አስተዳደሩ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ተግባራትና ሌሎች አገልግሎት መስጫ ተቋማት ግንባታዎች ተካተዋል።
የም/ቤቱ አባላት በክ/ከተማ አስተዳደሩ የተከናወኑት እና በመከናወን ላይ ያሉት ተግባራት የሚበረታቱ መሆናቸውን ጠቅሰው፤ በተለይ በሀጫሉ ሁንዴሳ መታሰቢያ ት/ቤት በመገንባት ላይ የሚገኘው ባለ አምስት ወለል ሕንፃ በአራት ወራት ጊዜያት ውስጥ በጥራት ማገባደድ መቻሉ ግዙፍ ፕሮጀክቶችን በአጭር ጊዜያት ውስጥ በጥራት በማጠናቀቅ ለማኅበረሰቡ ጥቅም ማዋል እንደሚቻል ማሳያ ናቸው ብለዋል።
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዪኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ሰኔ 26/2015
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ይፋዊ የማህበራዊ ሚዲያ ገፆች
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
👍5❤2👏1
በከተማዋ የተለያዩ ክፍሎች እየተከናወኑ የሚገኙት የትምህርት መሰረተ ልማት ግንባታዎች በመጠናቀቅ ላይ ይገኛሉ፡፡
የተለያዩ የአገልግሎት መስጫ ተቋማት ግንባታዎችን እያከናወነ የሚገኘው የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ተግባራዊ አድርጎ ውጤቶችን ባስመዘገበበት የስራ ዕድል ፈጠራ መርኃ-ግብሩ የትምህርት ቤት ማስፋፊያ ግንባታዎችና የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንዱስትሪያል ሼድ ግንባታዎችን በስፋት እያከናወነ ይገኛል፡፡
በማሕበራቱ እየተከናወኑ ከሚገኙትና የተለያየ የአፈፃፀም ደረጃ ላይ ከደረሱት 22 ትምህርትቤቶች ውስጥ አንዱ የሆነው የለሚኩራ ወረዳ 06 የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት G+4 ህንፃ ተጠናቆ ለርክክብ ለማዘጋጀት የፅዳት ስራዎች እየተሰሩ ይገኛል፡፡
የቢሮው የስራ ዕድል ተጠቃሚ በሆኑት በሊትሆፕስ ኮንስትራክሽን ኃ/የተ/የግ/ማ ስራ ተቋራጭነት እንዲሁም በበላቸው ተሰጋ እና ጓደኞቻችው አማካሪነት በለሚኩራ ክፍለከተማ ወረዳ 06 በ 405 ካ.ሜ. ቦታ ላይ እየተገነባ የሚገኘው ይህ ትምህርት ቤት ከ68 ሚሊዮን ብር በላይ የተያዘለት ሲሆን በሚቀጥሉት 2 ቀናት ሙሉ ስራውን ለማጠናቀቅ የሚያስችል የፅዳት ስራዎች ላይ ይገኛል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ሰኔ 29/2015 ዓ/ም
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
የተለያዩ የአገልግሎት መስጫ ተቋማት ግንባታዎችን እያከናወነ የሚገኘው የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ተግባራዊ አድርጎ ውጤቶችን ባስመዘገበበት የስራ ዕድል ፈጠራ መርኃ-ግብሩ የትምህርት ቤት ማስፋፊያ ግንባታዎችና የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንዱስትሪያል ሼድ ግንባታዎችን በስፋት እያከናወነ ይገኛል፡፡
በማሕበራቱ እየተከናወኑ ከሚገኙትና የተለያየ የአፈፃፀም ደረጃ ላይ ከደረሱት 22 ትምህርትቤቶች ውስጥ አንዱ የሆነው የለሚኩራ ወረዳ 06 የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት G+4 ህንፃ ተጠናቆ ለርክክብ ለማዘጋጀት የፅዳት ስራዎች እየተሰሩ ይገኛል፡፡
የቢሮው የስራ ዕድል ተጠቃሚ በሆኑት በሊትሆፕስ ኮንስትራክሽን ኃ/የተ/የግ/ማ ስራ ተቋራጭነት እንዲሁም በበላቸው ተሰጋ እና ጓደኞቻችው አማካሪነት በለሚኩራ ክፍለከተማ ወረዳ 06 በ 405 ካ.ሜ. ቦታ ላይ እየተገነባ የሚገኘው ይህ ትምህርት ቤት ከ68 ሚሊዮን ብር በላይ የተያዘለት ሲሆን በሚቀጥሉት 2 ቀናት ሙሉ ስራውን ለማጠናቀቅ የሚያስችል የፅዳት ስራዎች ላይ ይገኛል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ሰኔ 29/2015 ዓ/ም
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
👍10