በኮንስትራክሽን ኢንደስትሪው ላይ ያለውን የኤች .ኤይ ቪ ተጋላጭነት ለመቀነስ ያስችላል የተባለ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ ፡፡
የአዲስ አባባ ዲዛይንና ግንበታ ሥራዎች ቢሮ ባለ ዘርፈ ብዙ ጉዳዩችና የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ በመተባበር በኮንስትራክሽን የስራ ቦታዎች ላይ የሚስተዋለውን ተጋላጭነት ለመቀነስ የሚያስችል የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ለአጠቃላይ ሰራተኛው ተሰጥቷል፡፡
የኮንስትራክሸን የሥራ ዘርፍ በርካታ ባለድርሻ አካላት የሚሳተፉበት እና የመስክ ስራዎች የሚበዙበት እንዲሁም ወጣቱን የሕብረተሰብ ክፍል በስፋት የሚያሳትፍ በመሆኑ ቀላል የማይባል የኤች .አይ ቪ ተጋላጭነት ይስተዋልበታል የተባለ ሲሆን በዘርፉ ያለውን ስርጭት ለመቀነስና ለመከላከል ተቋሙ ቅንጅታዊ አሰራርን ማሳደግ ፤ የድጋፍና እንክብካቤ ሥራዎችን አጠናክሮ ማስቀጠል ፤ የመከላክያና መቆጣጠሪያ ፕሮግራሞችን ማጠናከር/ የባህሪ ለውጥ ላይ መስራት እና አሁን ካለው በተሻለ መልኩ የሜየንስትሪሚንግ ስራዎችን ማሳደግ እንደሚገባው በስልጠናው ላይ ተጠቁሟል፡፡
በሌላ በኩል በከተማ ደረጃ አሁናዊ የኤች. አይ ቪ ኤዲስ ስርጭት ተቀልብሶ በከፍተኛ ሁኔታ ስርጭቱ እየጨመረ እንደሚገኝ ተጠቁሞ ጉዳዩ አሳሳቢ ደረጃ ላይ በመደረሱና መዘናጋቱ እየጨመረ በምጣቱ በግለስብ ፤ በቤተሰብና በተቋም ደረጃ ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሚስችል ውጫዊና ውስጣዊ የሜየንስትሪሚንግ አካቶ መስራታን አጠናክሮ መስራትና የመከላከልና የመቆጣጠር ፕሮግራሞችን ማጠናከር እንደሚስፈልግም በመድረኩ ተገልፇል፡፡…..
የአዲስ አባባ ዲዛይንና ግንበታ ሥራዎች ቢሮ ባለ ዘርፈ ብዙ ጉዳዩችና የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ በመተባበር በኮንስትራክሽን የስራ ቦታዎች ላይ የሚስተዋለውን ተጋላጭነት ለመቀነስ የሚያስችል የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ለአጠቃላይ ሰራተኛው ተሰጥቷል፡፡
የኮንስትራክሸን የሥራ ዘርፍ በርካታ ባለድርሻ አካላት የሚሳተፉበት እና የመስክ ስራዎች የሚበዙበት እንዲሁም ወጣቱን የሕብረተሰብ ክፍል በስፋት የሚያሳትፍ በመሆኑ ቀላል የማይባል የኤች .አይ ቪ ተጋላጭነት ይስተዋልበታል የተባለ ሲሆን በዘርፉ ያለውን ስርጭት ለመቀነስና ለመከላከል ተቋሙ ቅንጅታዊ አሰራርን ማሳደግ ፤ የድጋፍና እንክብካቤ ሥራዎችን አጠናክሮ ማስቀጠል ፤ የመከላክያና መቆጣጠሪያ ፕሮግራሞችን ማጠናከር/ የባህሪ ለውጥ ላይ መስራት እና አሁን ካለው በተሻለ መልኩ የሜየንስትሪሚንግ ስራዎችን ማሳደግ እንደሚገባው በስልጠናው ላይ ተጠቁሟል፡፡
በሌላ በኩል በከተማ ደረጃ አሁናዊ የኤች. አይ ቪ ኤዲስ ስርጭት ተቀልብሶ በከፍተኛ ሁኔታ ስርጭቱ እየጨመረ እንደሚገኝ ተጠቁሞ ጉዳዩ አሳሳቢ ደረጃ ላይ በመደረሱና መዘናጋቱ እየጨመረ በምጣቱ በግለስብ ፤ በቤተሰብና በተቋም ደረጃ ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሚስችል ውጫዊና ውስጣዊ የሜየንስትሪሚንግ አካቶ መስራታን አጠናክሮ መስራትና የመከላከልና የመቆጣጠር ፕሮግራሞችን ማጠናከር እንደሚስፈልግም በመድረኩ ተገልፇል፡፡…..
❤2👍1
በመጨረሻም 4 አባላት ያሉት የቢሮው የኤች.አይ .ቪ ኤድስ ግበረ- ኃይል እንዲሁም አራት አባላት ያሉት እናት አምባሳደሮች ተመርጠው መድረኩ ተጠናቋል ፡፡
የኮሙኒኬሽን ጉዳዩች ዳይሬክቶሬት ሰኔ/2015
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
የኮሙኒኬሽን ጉዳዩች ዳይሬክቶሬት ሰኔ/2015
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
👍5🔥2
በ54 የመኖሪያ ቤት የሕብረት ስራ ማሕብራት የተደራጁ ከ4 ሺህ በላይ የጋራ የመኖሪያ ቤት ቆጣቢዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የቤት ግንባታ ዛሬ አስጀምረናል።
የነዋሪው ቀዳሚ ጥያቄ የሆነውን የመኖሪያ ቤት ችግር ለመቅረፍ አዳዲስ አማራጭ አሰራሮችን እና ቴክኖሎጂዎችን ተግባራዊ በማድረግ ላይ የምንገኝ ሲሆን፣ የጋራ የመኖሪያ ቤት ግንባታ ቆጣቢ ነዋሪዎቻችን የከተማ አስተዳደሩ ያዘጋጀውን ይህን አማራጭ ተጠቅመው በማህበር በመደራጀት እና በመቆጠብ የቤት ባለቤት መሆን የምትችሉ መሆኑን አሳውቃለሁ።
ክብርት ወ/ሮ አዳነች አቤቤ -የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
የነዋሪው ቀዳሚ ጥያቄ የሆነውን የመኖሪያ ቤት ችግር ለመቅረፍ አዳዲስ አማራጭ አሰራሮችን እና ቴክኖሎጂዎችን ተግባራዊ በማድረግ ላይ የምንገኝ ሲሆን፣ የጋራ የመኖሪያ ቤት ግንባታ ቆጣቢ ነዋሪዎቻችን የከተማ አስተዳደሩ ያዘጋጀውን ይህን አማራጭ ተጠቅመው በማህበር በመደራጀት እና በመቆጠብ የቤት ባለቤት መሆን የምትችሉ መሆኑን አሳውቃለሁ።
ክብርት ወ/ሮ አዳነች አቤቤ -የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
👍3
የግንባታ ስራ የሚያከናውኑ ማሽነሪ ኦፕሬተሮችና ከባድ የጭነት ተሽከርካሪ ባለንብረቶችም ሆኑ አሽከርካሪዎች ለመንገድ ደህንነት ተገቢውን ጥንቃቄ ማድረግ እንዳለባቸው ተገለጸ።
መንገዶች ላይ ጉዳት በሚያስከትል ሁኔታ ጭነት በሚያጓጉዙ አሽከርካሪዎችና የኮንስትራክሽን ግንባታ ማሽነሪ ኦፕሬተሮች ላይ ጥብቅ እርምጃ እንደሚወስድ የአዲስ አበባ ፖሊስ አሳሰበ።
በከተማችን በተለያዩ ስፍራዎች ግንባታዎች እየተከናወኑ መሆኑ ይታወቃል። ከግንባታዎቹ ጋር ተያይዞ ሲሚንቶ የሚያቦኩ ተሽከርካሪዎች የተቦካ ሲሚንቶ መንገድ ላይ በማፍሰስ እንዲሁም ከባድ የጭነት ተሽከርካሪዎችና ማሽነሪዎች ከጭነት አቅም በላይ አፈርና ሌሎች ተረፈ ምርቶችን መንገዶች ላይ በማፍሰስ እና ጭቃ በጎማቸው ይዘው ወደ ጎዳና የሚወጡ አሽከርካሪዎችም ሆኑ ባለንብረቶች ለመንገዶች ደህንነት ማድረግ የሚገባቸውን ጥንቃቄ ባለማድረጋቸው በከፍተኛ ወጪ በተገነቡ መንገዶች ላይ ጉዳት ከማድረሳቸው ባሸገር ለትራፊክ መጨናነቅ መንስኤ እየሆኑ ይገኛሉ፡፡
ፖሊስ አጥፊዎቹ ከጥፋታቸው እንዲታረሙ ማስጠንቀቂያ ሲሰጥ መቆየቱን አስተውሷል።
በጥፋቱ እየደረሰ ያለውን ጉዳት ለመከለካል የአዲስ አበባ ፖሊስ እርምጃ እንደሚወስድ አሰጠንቅቋል።
የግንባታ ስራ የሚያከናውኑ ማሽነሪ ኦፕሬተሮችና ከባድ የጭነት ተሽከርካሪ ባለንብረቶችም ሆኑ አሽከርካሪዎች ጭነት በሚጭኑበት ወቅት የመንገድ ደህንነት ህጉ በሚያዘው መሰረት ጥንቃቄ ማድረግ እንዳለበቸው እንዲሁም መንገዶቹን በጭቃ የሚያበላሹ፤ የተሽከርካሪዎችንም የጎማ ፅዳት የመጠበቅ ግዴታቸውን መወጣት ይኖርባቸዋል ያለው ፖሊስ ይህንን መልእክት በመተላለፍ ጥፋት ላይ በሚገኙ አሽከርካሪዎችም ሆኑ ባለንብረቶች ላይ ጥብቅ እርምጃ እንደሚወስ አስታውቋል።
መረጃው የአዲስ አበባ ፖሊስ ነው፡፡
ፎቶ-ከማህበራዊ ሚዲያ
መንገዶች ላይ ጉዳት በሚያስከትል ሁኔታ ጭነት በሚያጓጉዙ አሽከርካሪዎችና የኮንስትራክሽን ግንባታ ማሽነሪ ኦፕሬተሮች ላይ ጥብቅ እርምጃ እንደሚወስድ የአዲስ አበባ ፖሊስ አሳሰበ።
በከተማችን በተለያዩ ስፍራዎች ግንባታዎች እየተከናወኑ መሆኑ ይታወቃል። ከግንባታዎቹ ጋር ተያይዞ ሲሚንቶ የሚያቦኩ ተሽከርካሪዎች የተቦካ ሲሚንቶ መንገድ ላይ በማፍሰስ እንዲሁም ከባድ የጭነት ተሽከርካሪዎችና ማሽነሪዎች ከጭነት አቅም በላይ አፈርና ሌሎች ተረፈ ምርቶችን መንገዶች ላይ በማፍሰስ እና ጭቃ በጎማቸው ይዘው ወደ ጎዳና የሚወጡ አሽከርካሪዎችም ሆኑ ባለንብረቶች ለመንገዶች ደህንነት ማድረግ የሚገባቸውን ጥንቃቄ ባለማድረጋቸው በከፍተኛ ወጪ በተገነቡ መንገዶች ላይ ጉዳት ከማድረሳቸው ባሸገር ለትራፊክ መጨናነቅ መንስኤ እየሆኑ ይገኛሉ፡፡
ፖሊስ አጥፊዎቹ ከጥፋታቸው እንዲታረሙ ማስጠንቀቂያ ሲሰጥ መቆየቱን አስተውሷል።
በጥፋቱ እየደረሰ ያለውን ጉዳት ለመከለካል የአዲስ አበባ ፖሊስ እርምጃ እንደሚወስድ አሰጠንቅቋል።
የግንባታ ስራ የሚያከናውኑ ማሽነሪ ኦፕሬተሮችና ከባድ የጭነት ተሽከርካሪ ባለንብረቶችም ሆኑ አሽከርካሪዎች ጭነት በሚጭኑበት ወቅት የመንገድ ደህንነት ህጉ በሚያዘው መሰረት ጥንቃቄ ማድረግ እንዳለበቸው እንዲሁም መንገዶቹን በጭቃ የሚያበላሹ፤ የተሽከርካሪዎችንም የጎማ ፅዳት የመጠበቅ ግዴታቸውን መወጣት ይኖርባቸዋል ያለው ፖሊስ ይህንን መልእክት በመተላለፍ ጥፋት ላይ በሚገኙ አሽከርካሪዎችም ሆኑ ባለንብረቶች ላይ ጥብቅ እርምጃ እንደሚወስ አስታውቋል።
መረጃው የአዲስ አበባ ፖሊስ ነው፡፡
ፎቶ-ከማህበራዊ ሚዲያ
👍5❤2
......የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ሰኔ26/2015
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
👍6
በዳግማዊ ምኒሊክ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የፎረንሲክ ሕክምና እና ስነ-ምረዛ ዲፓርትመንት ሊገነባ በታሰበው ሕንፃ አርክቴክቸራል ዲዛይን መነሻ ዙሪያ ውይይት ተደረገ፡፡
በወንጀል ምርመራው ረገድ የሆስፒታሉ የፎረንሲክ ሕክምናና ስነ-ምረዛ ዲፓርትመንት የሚሰጣቸውን አገልግሎቶች ለማዘመንና በቀጣይ ተቋሙ የዘረመልና የስነ-ምረዛ ምርመራ አገልግሎቶችን በላቀ ደረጃ መስጠት እንዲያስችለው ታስቦ በአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ በሚገነባው በዚህ ሕንፃ ንድፍ ላይ መካተት የሚገባቸው ነጥቦች ዙሪያ የሚመለከታቸው የዘርፉ ባለሞያዎች እንዲሁም የቢሮው የስራ ኃላፊዎችና ባለሞያዎች በተገኙበት በአማካሪ ድርጅቱ ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል፡፡
ተያይዞም የሆስፒታሉን ነባር ሕንፃ ለማደስ በተያዘው ዕቅድ መሰረት በአማካሪ ድርጅቱ ኔማድ ኮንሰልቲንግ መሪነት በሆስፒታል ግንባታ እና ዕድሳት ሰፊ ልምድና ተሞክሮ ያላቸው የዘርፉ ባለሞያዎች የተሳተፉበት መነሻ ጥናት ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ሰኔ 26/2015
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
በወንጀል ምርመራው ረገድ የሆስፒታሉ የፎረንሲክ ሕክምናና ስነ-ምረዛ ዲፓርትመንት የሚሰጣቸውን አገልግሎቶች ለማዘመንና በቀጣይ ተቋሙ የዘረመልና የስነ-ምረዛ ምርመራ አገልግሎቶችን በላቀ ደረጃ መስጠት እንዲያስችለው ታስቦ በአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ በሚገነባው በዚህ ሕንፃ ንድፍ ላይ መካተት የሚገባቸው ነጥቦች ዙሪያ የሚመለከታቸው የዘርፉ ባለሞያዎች እንዲሁም የቢሮው የስራ ኃላፊዎችና ባለሞያዎች በተገኙበት በአማካሪ ድርጅቱ ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል፡፡
ተያይዞም የሆስፒታሉን ነባር ሕንፃ ለማደስ በተያዘው ዕቅድ መሰረት በአማካሪ ድርጅቱ ኔማድ ኮንሰልቲንግ መሪነት በሆስፒታል ግንባታ እና ዕድሳት ሰፊ ልምድና ተሞክሮ ያላቸው የዘርፉ ባለሞያዎች የተሳተፉበት መነሻ ጥናት ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ሰኔ 26/2015
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
👍4