…….ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
❤2👍2
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
‹‹ #ነገን_ዛሬ_እንትከል››
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ አምስተኛውን የአረንጓዴ አሻራ መርኃ-ግብር ባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ ለማካሄድ ዝግጅቱን በማጠናቀቅ ላይ ይገኛል፡፡
ከዚህ ቀደም በቢሮው የነበሩ የአረንጓዴ አሻራ መርኃ-ግብር ትውስታዎች
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ሰኔ 16/2015 ዓ/ም
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ አምስተኛውን የአረንጓዴ አሻራ መርኃ-ግብር ባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ ለማካሄድ ዝግጅቱን በማጠናቀቅ ላይ ይገኛል፡፡
ከዚህ ቀደም በቢሮው የነበሩ የአረንጓዴ አሻራ መርኃ-ግብር ትውስታዎች
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ሰኔ 16/2015 ዓ/ም
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
👍7😁3❤1
#ቀጥታ_ከአርቲስት_አሊ_ብራ_አደባባይ
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ያስገነባው የክቡር ዶ/ር አርቲስት አሊ ብራ መታሰቢያ ሀውልት በይፋዊ ምርቃት ላይ ይገኛል።
በስነስርዓቱ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ክብርት ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በመርኃ-ግብሩ ላይ እየተሳተፉ ለሚገኙ የክብር እንግዶች ንግግር በማድረግ ላይ ይገኛሉ።
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ያስገነባው የክቡር ዶ/ር አርቲስት አሊ ብራ መታሰቢያ ሀውልት በይፋዊ ምርቃት ላይ ይገኛል።
በስነስርዓቱ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ክብርት ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በመርኃ-ግብሩ ላይ እየተሳተፉ ለሚገኙ የክብር እንግዶች ንግግር በማድረግ ላይ ይገኛሉ።
❤4👍4
የክቡር ዶ/ር አርቲስት አሊ ብራ መታሰቢያ ሀውልት በይፋ ተመረቀ፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለከተማ ያስገነባው የክቡር ዶ/ር አርቲስት አሊ ብራ መታሰቢያ ሀውልት በዛሬው ዕለት በይፋ ተመርቋል፡፡
2 ሜትር መቆሚያና ዋነኛው የሀውልቱ አካል 4 ሜትር ከፍታ እንዲኖረው ተደርጎ በተስፋዬ ገብሬ ስዕልና ቅርፃቅርፅ ስራ የተቀረፀው ይህ ሀውልት የአርቲስቱን ጥበባዊ ህይወት በሚያንፀባርቅ መልኩ ተሰርቶ በአርቲስቱ ስም በተሰየመው አደባባይ እንዲውል ተደርጓል፡፡
በምርቃት ስነስርዓቱ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤን ጨምሮ፣የፋይናንስ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ፣የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ፣ሌሎች የፌዴራልና የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች፣የአርቲስቱ ቤተሰቦችና አድናቂዎች ተገኝተዋል፡፡
በስነ ስርዓቱ ላይ የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ላበረከተው አስተዋፅዖ ከከተማው አስተዳደር ከንቲባ ምስጋና ተችሮታል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ሰኔ 18/2015
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለከተማ ያስገነባው የክቡር ዶ/ር አርቲስት አሊ ብራ መታሰቢያ ሀውልት በዛሬው ዕለት በይፋ ተመርቋል፡፡
2 ሜትር መቆሚያና ዋነኛው የሀውልቱ አካል 4 ሜትር ከፍታ እንዲኖረው ተደርጎ በተስፋዬ ገብሬ ስዕልና ቅርፃቅርፅ ስራ የተቀረፀው ይህ ሀውልት የአርቲስቱን ጥበባዊ ህይወት በሚያንፀባርቅ መልኩ ተሰርቶ በአርቲስቱ ስም በተሰየመው አደባባይ እንዲውል ተደርጓል፡፡
በምርቃት ስነስርዓቱ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤን ጨምሮ፣የፋይናንስ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ፣የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ፣ሌሎች የፌዴራልና የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች፣የአርቲስቱ ቤተሰቦችና አድናቂዎች ተገኝተዋል፡፡
በስነ ስርዓቱ ላይ የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ላበረከተው አስተዋፅዖ ከከተማው አስተዳደር ከንቲባ ምስጋና ተችሮታል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ሰኔ 18/2015
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
👍9❤4
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
በአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ እየተገነባ የሚገኘው የየካ 3በ1 ስፖርት ሜዳ ግንባታ አሁናዊ ገፅታ
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ሰኔ 19/2015
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ሰኔ 19/2015
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
❤2👍2
የልደታ ክፍለከተማ አስተዳደር B+G+11 ሕንፃ ቀሪ ስራዎችን ለማጠናቀቅ አዲስ በታሰረው የ6 ወራት ውል መሰረት እየተሰራ ነው፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ እያስገነባው የሚገኘውና የግንባታ ስራው ከዓመት በላይ በመቆሙ ምክንያት ከፍተኛ የመልካም አስተዳደር ጥያቄ ምንጭ ሆኖ የቆየው የልደታ ክፍለከተማ አስተዳደር ሕንፃ በተሰጠው ህጋዊ ውሳኔ መሰረት ለቀሪ ስራዎቹ አዲስ ውለታ ታስሮ ስራውን በተያዘለት ጊዜ ለማጠናቀቅ የምሽት ፈረቃ ጭምር ተግባራዊ ተደርጎ እየተሰራ ነው፡፡
ቀድሞ በህንፃው ላይ የነበሩና የበሰበሱ ስካፎልዲንጎችን በማፍረስና እንደገና በማዋቀር እንዳዲስ የተጀመረው የቀሪ ስራዎች ግንባታ በውሀ ተሞልቶ የነበረውን የብሎክ A ሁለተኛ ቤዝመንት ከውሀው ነፃ የማድረግ እንዲሁም ውል በተቋረጠ ጊዜ በቁፋሮ ሂደት ላይ በነበረው ብሎክ C ላይ ያቆረውን ውሀ ቀናትን የወሰደ የማውጣት ስራና ቦታውን በድጋሚ የመቆፈር ብሎም እንደአዲስ የሰሌክትድ ማቴሪያል ሙሌት ከተከናወነ በኋላ ወደዋናው ስራ ተገብቷል፡፡
ዋናው ስራ ከተጀመረ በኋላ የብሎኬትና የውጪ ልስን ስራዎች፣የኮለንና የስላብ ኮንክሪት ሙሌቶች በብሎክ A እና B የተከናወኑ ሲሆን በብሎክ C ደግሞ የግሬድ ቢም ፎርምዎርክና የብረት ስራዎች በመከናወን ላይ ይገኛሉ፡፡
ከ 883 ሚሊዮን ብር በላይ ተይዞለት በባማኮን ኢንጂነሪንግ ስራ ተቋራጭነት እንዲሁም በኔማድ ኮንሰልቲንግ አማካሪነት በ3,364 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ እየተገነባ የሚገኘው ይህ ባለ 13 ወለል ሕንፃ ሲጠናቀቅ የክፍለከተማውን አስተዳደር ከፍተኛ የህንፃ ኪራይ ወጪ ከማስቀረቱም ባሻገር አስተዳደሩ የሚሰጣቸውን አገልግሎቶች በአንድ ማዕከል በመሰብሰብ ሕብረተሰቡ የተሻለና የተቀላጠፈ አገልግሎት እንዲያገኝ ምቹ ሁኔታን እንደሚፈጥር ይጠበቃል፡፡…..
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ እያስገነባው የሚገኘውና የግንባታ ስራው ከዓመት በላይ በመቆሙ ምክንያት ከፍተኛ የመልካም አስተዳደር ጥያቄ ምንጭ ሆኖ የቆየው የልደታ ክፍለከተማ አስተዳደር ሕንፃ በተሰጠው ህጋዊ ውሳኔ መሰረት ለቀሪ ስራዎቹ አዲስ ውለታ ታስሮ ስራውን በተያዘለት ጊዜ ለማጠናቀቅ የምሽት ፈረቃ ጭምር ተግባራዊ ተደርጎ እየተሰራ ነው፡፡
ቀድሞ በህንፃው ላይ የነበሩና የበሰበሱ ስካፎልዲንጎችን በማፍረስና እንደገና በማዋቀር እንዳዲስ የተጀመረው የቀሪ ስራዎች ግንባታ በውሀ ተሞልቶ የነበረውን የብሎክ A ሁለተኛ ቤዝመንት ከውሀው ነፃ የማድረግ እንዲሁም ውል በተቋረጠ ጊዜ በቁፋሮ ሂደት ላይ በነበረው ብሎክ C ላይ ያቆረውን ውሀ ቀናትን የወሰደ የማውጣት ስራና ቦታውን በድጋሚ የመቆፈር ብሎም እንደአዲስ የሰሌክትድ ማቴሪያል ሙሌት ከተከናወነ በኋላ ወደዋናው ስራ ተገብቷል፡፡
ዋናው ስራ ከተጀመረ በኋላ የብሎኬትና የውጪ ልስን ስራዎች፣የኮለንና የስላብ ኮንክሪት ሙሌቶች በብሎክ A እና B የተከናወኑ ሲሆን በብሎክ C ደግሞ የግሬድ ቢም ፎርምዎርክና የብረት ስራዎች በመከናወን ላይ ይገኛሉ፡፡
ከ 883 ሚሊዮን ብር በላይ ተይዞለት በባማኮን ኢንጂነሪንግ ስራ ተቋራጭነት እንዲሁም በኔማድ ኮንሰልቲንግ አማካሪነት በ3,364 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ እየተገነባ የሚገኘው ይህ ባለ 13 ወለል ሕንፃ ሲጠናቀቅ የክፍለከተማውን አስተዳደር ከፍተኛ የህንፃ ኪራይ ወጪ ከማስቀረቱም ባሻገር አስተዳደሩ የሚሰጣቸውን አገልግሎቶች በአንድ ማዕከል በመሰብሰብ ሕብረተሰቡ የተሻለና የተቀላጠፈ አገልግሎት እንዲያገኝ ምቹ ሁኔታን እንደሚፈጥር ይጠበቃል፡፡…..
👍2👏2❤1