የወጣቱን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ግንባታዎች በጥራት እየተከናወኑ ነው፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ በበጀት ዓመቱ እያከናወናቸው ከሚገኙ ዘርፈ ብዙ ማሕበራዊ አገልግሎት ሰጪ ግንባታዎች ውስጥ አንዱ የሆነው የየካ 3 በ1 ስፖርት ሜዳ ግንባታ የማጠቃለያ ምዕራፍ ላይ ደርሷል፡፡
በየካ ክፍለከተማ በተለምዶ ሾላ መብራት ወይም የካ ፓርክ ውስጥ በ3,600 ስኩዌር ካሬ ሜትር ቦታ ላይ እየተገነባ የሚገኘውና 22 ሚሊዮን ብር የውለታ ገንዘብ የተያዘለት ስፖርት ሜዳው 93 በመቶ ፊዚካል አፈፃፀም ላይ ደርሷል፡፡
ይህ 3 በ 1 ስፖርት ሜዳ ደረጃቸውን የጠበቁ የቅርጫት ኳስ፣ የእጅ ኳስ እና የመረብ ኳስ መጫወቻ ሜዳዎች የሚኖሩት ሲሆን ከዚህም በተጨማሪ ባለ ጥላ የተመልካች መቀመጫ፣የስፖርተኞች ልብስ መቀየሪያ እና መታጠቢያ ክፍሎች እንዲሁም ለስፖርት ማሕበረሰቡ አገልግሎት የሚሰጥ ካፍቴሪያና ሌሎች አስፈላጊ መሰረተ-ልማቶች ተሟልተውለት እየተገናባ ይገኛል፡፡
በፕሮጀክቱ የስፖርት ሜዳ ኢፖክሲ ስራ ፣ የበር እና መስኮት ገጠማ ፣የኤሌክትሪክ እና ሳኒተሪ እቃዎች ገጠማ እንዲሁም የመጫወቻ እቃዎች ገጠማ በሚቀጥሉት 2 ሳምንታት ተከናውነው ለርክክብ ዝግጁ እንደሚደረግ ከኮንትራት አስተዳደር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡…….
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ በበጀት ዓመቱ እያከናወናቸው ከሚገኙ ዘርፈ ብዙ ማሕበራዊ አገልግሎት ሰጪ ግንባታዎች ውስጥ አንዱ የሆነው የየካ 3 በ1 ስፖርት ሜዳ ግንባታ የማጠቃለያ ምዕራፍ ላይ ደርሷል፡፡
በየካ ክፍለከተማ በተለምዶ ሾላ መብራት ወይም የካ ፓርክ ውስጥ በ3,600 ስኩዌር ካሬ ሜትር ቦታ ላይ እየተገነባ የሚገኘውና 22 ሚሊዮን ብር የውለታ ገንዘብ የተያዘለት ስፖርት ሜዳው 93 በመቶ ፊዚካል አፈፃፀም ላይ ደርሷል፡፡
ይህ 3 በ 1 ስፖርት ሜዳ ደረጃቸውን የጠበቁ የቅርጫት ኳስ፣ የእጅ ኳስ እና የመረብ ኳስ መጫወቻ ሜዳዎች የሚኖሩት ሲሆን ከዚህም በተጨማሪ ባለ ጥላ የተመልካች መቀመጫ፣የስፖርተኞች ልብስ መቀየሪያ እና መታጠቢያ ክፍሎች እንዲሁም ለስፖርት ማሕበረሰቡ አገልግሎት የሚሰጥ ካፍቴሪያና ሌሎች አስፈላጊ መሰረተ-ልማቶች ተሟልተውለት እየተገናባ ይገኛል፡፡
በፕሮጀክቱ የስፖርት ሜዳ ኢፖክሲ ስራ ፣ የበር እና መስኮት ገጠማ ፣የኤሌክትሪክ እና ሳኒተሪ እቃዎች ገጠማ እንዲሁም የመጫወቻ እቃዎች ገጠማ በሚቀጥሉት 2 ሳምንታት ተከናውነው ለርክክብ ዝግጁ እንደሚደረግ ከኮንትራት አስተዳደር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡…….
👍7❤3
…….ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
❤2👍2
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
‹‹ #ነገን_ዛሬ_እንትከል››
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ አምስተኛውን የአረንጓዴ አሻራ መርኃ-ግብር ባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ ለማካሄድ ዝግጅቱን በማጠናቀቅ ላይ ይገኛል፡፡
ከዚህ ቀደም በቢሮው የነበሩ የአረንጓዴ አሻራ መርኃ-ግብር ትውስታዎች
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ሰኔ 16/2015 ዓ/ም
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ አምስተኛውን የአረንጓዴ አሻራ መርኃ-ግብር ባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ ለማካሄድ ዝግጅቱን በማጠናቀቅ ላይ ይገኛል፡፡
ከዚህ ቀደም በቢሮው የነበሩ የአረንጓዴ አሻራ መርኃ-ግብር ትውስታዎች
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ሰኔ 16/2015 ዓ/ም
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
👍7😁3❤1
#ቀጥታ_ከአርቲስት_አሊ_ብራ_አደባባይ
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ያስገነባው የክቡር ዶ/ር አርቲስት አሊ ብራ መታሰቢያ ሀውልት በይፋዊ ምርቃት ላይ ይገኛል።
በስነስርዓቱ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ክብርት ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በመርኃ-ግብሩ ላይ እየተሳተፉ ለሚገኙ የክብር እንግዶች ንግግር በማድረግ ላይ ይገኛሉ።
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ያስገነባው የክቡር ዶ/ር አርቲስት አሊ ብራ መታሰቢያ ሀውልት በይፋዊ ምርቃት ላይ ይገኛል።
በስነስርዓቱ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ክብርት ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በመርኃ-ግብሩ ላይ እየተሳተፉ ለሚገኙ የክብር እንግዶች ንግግር በማድረግ ላይ ይገኛሉ።
❤4👍4
የክቡር ዶ/ር አርቲስት አሊ ብራ መታሰቢያ ሀውልት በይፋ ተመረቀ፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለከተማ ያስገነባው የክቡር ዶ/ር አርቲስት አሊ ብራ መታሰቢያ ሀውልት በዛሬው ዕለት በይፋ ተመርቋል፡፡
2 ሜትር መቆሚያና ዋነኛው የሀውልቱ አካል 4 ሜትር ከፍታ እንዲኖረው ተደርጎ በተስፋዬ ገብሬ ስዕልና ቅርፃቅርፅ ስራ የተቀረፀው ይህ ሀውልት የአርቲስቱን ጥበባዊ ህይወት በሚያንፀባርቅ መልኩ ተሰርቶ በአርቲስቱ ስም በተሰየመው አደባባይ እንዲውል ተደርጓል፡፡
በምርቃት ስነስርዓቱ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤን ጨምሮ፣የፋይናንስ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ፣የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ፣ሌሎች የፌዴራልና የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች፣የአርቲስቱ ቤተሰቦችና አድናቂዎች ተገኝተዋል፡፡
በስነ ስርዓቱ ላይ የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ላበረከተው አስተዋፅዖ ከከተማው አስተዳደር ከንቲባ ምስጋና ተችሮታል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ሰኔ 18/2015
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለከተማ ያስገነባው የክቡር ዶ/ር አርቲስት አሊ ብራ መታሰቢያ ሀውልት በዛሬው ዕለት በይፋ ተመርቋል፡፡
2 ሜትር መቆሚያና ዋነኛው የሀውልቱ አካል 4 ሜትር ከፍታ እንዲኖረው ተደርጎ በተስፋዬ ገብሬ ስዕልና ቅርፃቅርፅ ስራ የተቀረፀው ይህ ሀውልት የአርቲስቱን ጥበባዊ ህይወት በሚያንፀባርቅ መልኩ ተሰርቶ በአርቲስቱ ስም በተሰየመው አደባባይ እንዲውል ተደርጓል፡፡
በምርቃት ስነስርዓቱ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤን ጨምሮ፣የፋይናንስ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ፣የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ፣ሌሎች የፌዴራልና የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች፣የአርቲስቱ ቤተሰቦችና አድናቂዎች ተገኝተዋል፡፡
በስነ ስርዓቱ ላይ የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ላበረከተው አስተዋፅዖ ከከተማው አስተዳደር ከንቲባ ምስጋና ተችሮታል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ሰኔ 18/2015
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
👍9❤4