#ማስታወቂያ
በቢሮው የስራ ዕድል ፈጠራ ፕሮግራም ተጠቃሚ የሆናችሁና ስማችሁ ከዚህ በታች የተዘረዘረ ማህበራት በሙሉ:-
አጠቃላይ የስራ ዕድል መረጃውን በአግባቡ ለማደራጀት ይቻል ዘንድ ከታች የተጠቀሱትን መረጃዎች በ3 ቀናት ውስጥ ለቢሮው እንድታቀርቡ ጥሪ ተላልፏል።
ሰኔ 01/2015
በቢሮው የስራ ዕድል ፈጠራ ፕሮግራም ተጠቃሚ የሆናችሁና ስማችሁ ከዚህ በታች የተዘረዘረ ማህበራት በሙሉ:-
አጠቃላይ የስራ ዕድል መረጃውን በአግባቡ ለማደራጀት ይቻል ዘንድ ከታች የተጠቀሱትን መረጃዎች በ3 ቀናት ውስጥ ለቢሮው እንድታቀርቡ ጥሪ ተላልፏል።
ሰኔ 01/2015
👍12❤3👏3🏆1
የግንቦት ወር ዜና መፅሔት.pdf
10.2 MB
በኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት የተዘጋጀ #የግንቦት_ወር_ዜና_መፅሄት
ሰኔ 02/2015 ዓ/ም
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
ሰኔ 02/2015 ዓ/ም
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
👍9
#ማስታወቂያ
ለሁሉም ክፍለከተማ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ፅ/ቤቶች እንዲሁም በቢሮው ስር ለምትገኙ የስራ ክፍሎች።
የ2015 በጀት ዓመት አራተኛው ሩብ ዓመት ድጋፍና ክትትል ከ01/10/2015 ጀምሮ እንደሚካሄድ አውቃችሁ በተያያዘው ፕሮግራም መሰረት ለኮሚቴው አስፈላጊውን ክትትል እንድታደርጉ ሲል የቢሮው የለውጥና መልካም አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ይጠይቃል።
ለሁሉም ክፍለከተማ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ፅ/ቤቶች እንዲሁም በቢሮው ስር ለምትገኙ የስራ ክፍሎች።
የ2015 በጀት ዓመት አራተኛው ሩብ ዓመት ድጋፍና ክትትል ከ01/10/2015 ጀምሮ እንደሚካሄድ አውቃችሁ በተያያዘው ፕሮግራም መሰረት ለኮሚቴው አስፈላጊውን ክትትል እንድታደርጉ ሲል የቢሮው የለውጥና መልካም አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ይጠይቃል።
👍5❤2👎1
የጀመርነውን እንጨርሳለን። የዘንድሮን የአረንጓዴ ዐሻራ ተከላ ስናገባድድ፣ ኢትዮጵያ በ31 ቢሊዮን ችግኞች ትለብሳለች። ኑ! ይህንን ታሪክ አብረን እንሥራ!
We finish what we start. By the end of this year’s Green Legacy planting season, #Ethiopia will have planted 31billion seedlings. Join and let’s make history together!
We finish what we start. By the end of this year’s Green Legacy planting season, #Ethiopia will have planted 31billion seedlings. Join and let’s make history together!
👎9👍7👏3🤯1
በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለከተማ ወረዳ 10 እየተገነቡ ከሚገኙ ኢንዱስትሪያል ሼዶች ውስጥ አንዱ የሆነው የብሎክ 2 G+4 ኢንዱስትሪያል ሼድ ግንባታ ሂደት በመፋጠን ላይ ይገኛል፡፡
ቢሮው የስራ ዕድል ባመቻቸላቸው እመቤት ዮናስና ጓደኞቻቸው የኮ/ስ/ህ/ሽ/ማ ስራ ተቋራጭነት እንዲሁም በረድኤት ገነነ እና ጓደኞቻቸው የሕንፃ አማካሪ ሕ/ሸ/ማ አማካሪነት የግንባታ ስራው እየተከናወነ የሚገኘው ኢንዱስትሪያል ሼዱ አሁን ላይ የጣሪያ እንዲሁም የብሎኬትና ልስን ስራዎች ሙሉ በሙሉ ተሰርተው የተጠናቀቁለት ሲሆን የጂብሰም፣የኤሌትሪክ እና ሳኒተሪ ስራዎች በመከናወን ላይ ይገኛሉ፡፡
ከ 68 ሚሊየን በላይ የውለታ መጠን የተያዘለትና 120 ቀናት የማጠናቀቂያ ጊዜ ተሰጥቶት በማሕበራቱ እየተከናወነ የሚገኘውን ይሄን ፕሮጀክት ጨምሮ ሌሎችም የስራ ዕድል ፕሮግራሙ ትሩፋቶች የሆኑ ተመሳሳይ ፕሮጀክቶች በተቀመጠላቸው የጊዜ ማዕቀፍና በሚጠበቀው የጥራት ደረጃ ተጠናቀው አገልግሎት መስጠት እንዲችሉ በቢሮው በኩል ጠንካራ ድጋፍና ክትትል እየተደረገ ይገኛል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ግንቦት 05/2015 ዓ/ም
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
ቢሮው የስራ ዕድል ባመቻቸላቸው እመቤት ዮናስና ጓደኞቻቸው የኮ/ስ/ህ/ሽ/ማ ስራ ተቋራጭነት እንዲሁም በረድኤት ገነነ እና ጓደኞቻቸው የሕንፃ አማካሪ ሕ/ሸ/ማ አማካሪነት የግንባታ ስራው እየተከናወነ የሚገኘው ኢንዱስትሪያል ሼዱ አሁን ላይ የጣሪያ እንዲሁም የብሎኬትና ልስን ስራዎች ሙሉ በሙሉ ተሰርተው የተጠናቀቁለት ሲሆን የጂብሰም፣የኤሌትሪክ እና ሳኒተሪ ስራዎች በመከናወን ላይ ይገኛሉ፡፡
ከ 68 ሚሊየን በላይ የውለታ መጠን የተያዘለትና 120 ቀናት የማጠናቀቂያ ጊዜ ተሰጥቶት በማሕበራቱ እየተከናወነ የሚገኘውን ይሄን ፕሮጀክት ጨምሮ ሌሎችም የስራ ዕድል ፕሮግራሙ ትሩፋቶች የሆኑ ተመሳሳይ ፕሮጀክቶች በተቀመጠላቸው የጊዜ ማዕቀፍና በሚጠበቀው የጥራት ደረጃ ተጠናቀው አገልግሎት መስጠት እንዲችሉ በቢሮው በኩል ጠንካራ ድጋፍና ክትትል እየተደረገ ይገኛል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ግንቦት 05/2015 ዓ/ም
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
👍7❤3👏3
የኮልፌ ወረዳ 2 ጤና ጣቢያ ግንባታ 83 በመቶ አፈፃፀም ላይ ደርሷል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ በበጀት ዓመቱ እያስገነባቸው ከሚገኙ 6 የጤና መሰረተልማቶች ውስጥ አንዱ የሆነው የኮልፌ ወረዳ 02 ጤና ጣቢያ የማጠናቀቂያ ስራዎች እየተሰሩለት ይገኛል፡፡
በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለከተማ ወረዳ 02 በተለምዶ ካራ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ ከ134 ሚሊዮን ብር በላይ የውለታ መጠን ተይዞለት በ7,445 ካ.ሜ.ቦታ ላይ እየተገነባ የሚገኘውን ይህን ጤና ጣቢያ ለማጠናቀቅ የሚያስችሉ ስራዎች እየተሰሩ ይገኛል፡፡
83 በመቶ የአፈፃፀም ደረጃ ላይ በደረሰው በዚህ ፕሮጀክት አሁን ላይ የምድረ ጊቢ ስራን ጨምሮ የድጋፍ ግንብ፣የአጥር፣የኤሌክትሪክ፣የሳኒተሪ እና መሰል የማጠናቀቂያ ስራዎች እየተሰሩ የሚገኙ ሲሆን በቀጣይም ሊፍት ገጠማ፣የበርና መስኮት ስራ፣ስካይላይት ገጠማ፣የውስጥ ቀለም ቅብ ስራ፣የዋናው መግቢያ በር እና ተያያዥ የአጥር ስራዎችን የመሳሰሉ ተግባራት እንደሚከናወኑ ከቢሮው ኮንትራት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ያገኘነው መረጃ ያሳያል፡፡
ጤና ጣቢያው የመድሀኒት ቤት፣የቲቢ ህክምና ማዕከል፣የንፅህን መስጫ ክፍል፣ካፍቴሪያና ፓርኪንግን ጨምሮ አስፈላጊ መሰረተ ልማቶች እንዲሟሉለት ሆኖ እየተገነባ ይገኛል፡፡
ግንባታውን በተቋራጭነት የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ስራዎች ኮርፖሬሽን የሚያከናውነው ሲሆን የኮንስትራክሽን ዲዛይን ግንባታና ማማከር ድርጅት ደግሞ በማማከሩ ይሳተፉበታል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ሰኔ 07/2015
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ በበጀት ዓመቱ እያስገነባቸው ከሚገኙ 6 የጤና መሰረተልማቶች ውስጥ አንዱ የሆነው የኮልፌ ወረዳ 02 ጤና ጣቢያ የማጠናቀቂያ ስራዎች እየተሰሩለት ይገኛል፡፡
በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለከተማ ወረዳ 02 በተለምዶ ካራ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ ከ134 ሚሊዮን ብር በላይ የውለታ መጠን ተይዞለት በ7,445 ካ.ሜ.ቦታ ላይ እየተገነባ የሚገኘውን ይህን ጤና ጣቢያ ለማጠናቀቅ የሚያስችሉ ስራዎች እየተሰሩ ይገኛል፡፡
83 በመቶ የአፈፃፀም ደረጃ ላይ በደረሰው በዚህ ፕሮጀክት አሁን ላይ የምድረ ጊቢ ስራን ጨምሮ የድጋፍ ግንብ፣የአጥር፣የኤሌክትሪክ፣የሳኒተሪ እና መሰል የማጠናቀቂያ ስራዎች እየተሰሩ የሚገኙ ሲሆን በቀጣይም ሊፍት ገጠማ፣የበርና መስኮት ስራ፣ስካይላይት ገጠማ፣የውስጥ ቀለም ቅብ ስራ፣የዋናው መግቢያ በር እና ተያያዥ የአጥር ስራዎችን የመሳሰሉ ተግባራት እንደሚከናወኑ ከቢሮው ኮንትራት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ያገኘነው መረጃ ያሳያል፡፡
ጤና ጣቢያው የመድሀኒት ቤት፣የቲቢ ህክምና ማዕከል፣የንፅህን መስጫ ክፍል፣ካፍቴሪያና ፓርኪንግን ጨምሮ አስፈላጊ መሰረተ ልማቶች እንዲሟሉለት ሆኖ እየተገነባ ይገኛል፡፡
ግንባታውን በተቋራጭነት የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ስራዎች ኮርፖሬሽን የሚያከናውነው ሲሆን የኮንስትራክሽን ዲዛይን ግንባታና ማማከር ድርጅት ደግሞ በማማከሩ ይሳተፉበታል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ሰኔ 07/2015
👍12😁1