የሳላይሽ አንደኛ ደረጃ G+4 ት/ቤት ሕንፃ ሙሉ በሙሉ ተጠናቀቀ፡፡
በየካ ክፍለከተማ ወረዳ 10 የሚገኘውና 3500 ተማሪዎችን ተቀብሎ የአፀደ ሕፃናት እና የመጀመሪያ ደረጃ ትምሕርትን በጥምረት የሚሰጠው የሳላይሽ ት/ቤት ማስፋፊያ የሆነው ባለ 5 ወለል ሕንፃ ከተያዘለት የውለታ ጊዜ ቀድሞ በመጠናቀቅ ለርክክብ ዝግጁ ተደርጓል፡፡
ቢሮው በዘረጋውና በጥብቅ ዲሲፕሊን እንዲሁም በጠንካራ የክትትል ስርዓት እየተመራ የሚገኘው የስራ ዕድል ፈጠራ ፕሮግራሙ ውጤት የሆነው የሳላይሽ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት G+4 ሕንፃ ከተያዘለት የ120 ቀናት የማጠናቀቂያ ጊዜ ቀድሞ መጠናቀቅ የቻለ ሲሆን ይህም የቢሮውን የፕሮጀክት ማኔጅመንት ስርዓት ፍሬያማነት እና የማሕበራቱን የመብቃት ደረጃ የሚያሳይ ፕሮጀክት ሆኖ ሊጠቀስ ይችላል፡፡
ከ63 ሚሊዮን ብር በላይ ተይዞለት በ380 ካ.ሜ. ቦታ ላይ የተገነባውን ይህን ህንፃ አቻ ሁለገብ ኮንስትራክሽን ኃላ/የተ/የግ/ማ በስራ ተቋራጭነት እንዲሁም ሲጫሌ ብሩክ እና ጓደኞቻቸው አማካሪ ማህበር በአማካሪነት ያከናወኑት ሲሆን ተሞክሮ የተወሰደበትና ለማህበራቱም ዓቅም መፍጠር የቻለ ፕሮጀክት መሆኑ ታይቷል፡፡
የዛሬ አራት ወር ሀሳብ ብቻ የነበረውና አሁን ላይ 100 % ተጠናቆ ለወላጆችና ተማሪዎች መልካም ብስራት ይዞ ብቅ ያለው ይህ ፕሮጀክት የስራ ዕድሉ ተጠቃሚ ከሆኑት ስራ ተቋራጭና አማካሪ ማሕበራት በተጨማሪ በየዕለቱ ለ120 ለሚሆኑ ዜጎች ጊዜያዊ የስራ ዕድል በመፍጠር ተጠቃሚ እንዲሆኑ አስችሏል፡፡….
በየካ ክፍለከተማ ወረዳ 10 የሚገኘውና 3500 ተማሪዎችን ተቀብሎ የአፀደ ሕፃናት እና የመጀመሪያ ደረጃ ትምሕርትን በጥምረት የሚሰጠው የሳላይሽ ት/ቤት ማስፋፊያ የሆነው ባለ 5 ወለል ሕንፃ ከተያዘለት የውለታ ጊዜ ቀድሞ በመጠናቀቅ ለርክክብ ዝግጁ ተደርጓል፡፡
ቢሮው በዘረጋውና በጥብቅ ዲሲፕሊን እንዲሁም በጠንካራ የክትትል ስርዓት እየተመራ የሚገኘው የስራ ዕድል ፈጠራ ፕሮግራሙ ውጤት የሆነው የሳላይሽ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት G+4 ሕንፃ ከተያዘለት የ120 ቀናት የማጠናቀቂያ ጊዜ ቀድሞ መጠናቀቅ የቻለ ሲሆን ይህም የቢሮውን የፕሮጀክት ማኔጅመንት ስርዓት ፍሬያማነት እና የማሕበራቱን የመብቃት ደረጃ የሚያሳይ ፕሮጀክት ሆኖ ሊጠቀስ ይችላል፡፡
ከ63 ሚሊዮን ብር በላይ ተይዞለት በ380 ካ.ሜ. ቦታ ላይ የተገነባውን ይህን ህንፃ አቻ ሁለገብ ኮንስትራክሽን ኃላ/የተ/የግ/ማ በስራ ተቋራጭነት እንዲሁም ሲጫሌ ብሩክ እና ጓደኞቻቸው አማካሪ ማህበር በአማካሪነት ያከናወኑት ሲሆን ተሞክሮ የተወሰደበትና ለማህበራቱም ዓቅም መፍጠር የቻለ ፕሮጀክት መሆኑ ታይቷል፡፡
የዛሬ አራት ወር ሀሳብ ብቻ የነበረውና አሁን ላይ 100 % ተጠናቆ ለወላጆችና ተማሪዎች መልካም ብስራት ይዞ ብቅ ያለው ይህ ፕሮጀክት የስራ ዕድሉ ተጠቃሚ ከሆኑት ስራ ተቋራጭና አማካሪ ማሕበራት በተጨማሪ በየዕለቱ ለ120 ለሚሆኑ ዜጎች ጊዜያዊ የስራ ዕድል በመፍጠር ተጠቃሚ እንዲሆኑ አስችሏል፡፡….
👍4❤3
…..የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ግንቦት 19/2015 ዓ/ም
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
👍2❤1
ቢሮው በስራ ዕድል ፈጠራ ፕሮግራሙ ተጠቃሚ ያደረጋቸው ማሕበራት ፕሮጀክቶቻቸውን በተሰጣቸው የውለታ ጊዜ ለማጠናቀቅ እየሰሩ ይገኛል፡፡
በማሕበራቱ እየተገነቡ ከሚገኙ G+4 ኢንዱስትሪያል ሼዶች ውስጥ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለከተማ ወረዳ 10 የሚገኘውና ግንባታው በአለሙ ፈጠነ ጠቅላላ ስራ ተቋራጭ እየተከናወነ የሚገኘው ብሎክ 10 እንዲሁም በሳዶር ጠቅላላ ስራ ተቋራጭ እየተገነባ የሚገኘው ብሎክ 7 የጣሪያ ስራ ሙሉ በሙሉ የጠጠናቀቀ ሲሆን ሌላኛውና በለሚኩራ ክፍለከተማ ወረዳ 06 G+4 ኢንዱስትሪያል ሼዶች ውስጥ አንዱ በመሆን በራሄል እና ፀዳለ ኮንስትራክሽን የሚያከናውነው ብሎክ 4 የጣሪያ ስራ በመከናወን ላይ ይገኛል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ግንቦት 21/2015 ዓ/ም
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
በማሕበራቱ እየተገነቡ ከሚገኙ G+4 ኢንዱስትሪያል ሼዶች ውስጥ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለከተማ ወረዳ 10 የሚገኘውና ግንባታው በአለሙ ፈጠነ ጠቅላላ ስራ ተቋራጭ እየተከናወነ የሚገኘው ብሎክ 10 እንዲሁም በሳዶር ጠቅላላ ስራ ተቋራጭ እየተገነባ የሚገኘው ብሎክ 7 የጣሪያ ስራ ሙሉ በሙሉ የጠጠናቀቀ ሲሆን ሌላኛውና በለሚኩራ ክፍለከተማ ወረዳ 06 G+4 ኢንዱስትሪያል ሼዶች ውስጥ አንዱ በመሆን በራሄል እና ፀዳለ ኮንስትራክሽን የሚያከናውነው ብሎክ 4 የጣሪያ ስራ በመከናወን ላይ ይገኛል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ግንቦት 21/2015 ዓ/ም
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
👍6❤2👎1🤔1
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ግንባታው ከተያዘለት የውለታ ጊዜ ቀድሞ የተጠናቀቀው የሳላይሽ አንደኛ ደረጃ G+4 ትምህርት ቤት
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ግንቦት 21/2015
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ግንቦት 21/2015
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
❤2👍1
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የግንባታ ስራው በተያዘለት የውለታ ጊዜ የተጠናቀቀውና ለአገልግሎት ዝግጁ የተደረገው የጎዴ አንደኛ ደረጃ SB+G+4 ትምህርት ቤት
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ግንቦት 21/2015
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ግንቦት 21/2015
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
👍3
በአጠቃላይ 499 የታካሚ አልጋዎች የሚኖሩት የጥሩነሽ ቤጂንግ ሆስፒታል ማስፋፊያ ፕሮጀክት 34.06 በመቶ ደርሷል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ በበጀት ዓመቱ እያስገነባቸው ከሚገኙና በተለያየ የአፈፃፀም ደረጃ ላይ ከደረሱ 6 ፕሮጀክቶች ውስጥ አንዱ በመሆን አዲስ አበባን የህክምና ቱሪዝም መዳረሻ ለማድረግ ወደተያዘው ጉዞ ያንደረድራል ተብሎ የሚጠበቀው የጥሩነሽ ቤጂንግ ሆስፒታል 2B+G+6 ማስፋፊያ ፕሮጀክት ተጠናቆ ለሕብረተሰቡ አገልግሎት መስጠት እንዲችል በቢሮው ትኩረት ተሰጥቶት እየተከናወነ ይገኛል፡፡
2 ቤዝመንትን ጨምሮ 9 ወለሎች የሚኖሩትና ከጊዜ ወደጊዜ እየተበራከተ የመጣውን የድንገተኛ አደጋዎች ሕክምና በልዩነት እንዲሰጥ ዓላማ ተይዞለት እየተገነባ የሚገኘው ሆስፒታሉ 34.06 በመቶ ፊዚካል አፈፃፀም ላይ የደረሰ ሲሆን በሚቀጥለው ዓመት መጀመሪያ ላይ ለማጠናቀቅ እየተሰራ ይገኛል፡፡
ከ588 ሚ. ብር በላይ የውለታ መጠን የተያዘለት ፕሮጀክቱ ለድንገተኛ አደጋዎች የተጋለጡ የሕብረተሰብ ክፍሎችን አካላዊ ህክምና ከመስጠት ባለፈ ተጎጂዎች ከሚደርስባቸው ስነልቦናዊ ጉዳት የሚያገግሙበት ምቹ እና ሰላማዊ ከባቢ እንዲኖረው ታስቦ በ6,310 ሜ.ስ. ቦታ ላይ እየተገነባ ሲሆን የግንባታ ስራውን ብርሀን ጦቢያው ሕንፃ ስራ ተቋራጭ በስራ ተቋራጭነት እንዲሁም አዱኛ ከቡ አርክቴክቸራል ኢንጂነሪንግ በአማካሪነት እያከናወኑት ይገኛል፡፡
ተቋራጩ በቅርቡ ከተማ አስተዳደሩ በጎ ፍቃደኛ ባለሀብቶችን በማስተባበር በለሚኩራ ክ/ከተማ ባስገነባውና ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ በሞያዊ ድጋፍ በተሳተፈበት የዓቅመ ደካሞች የጋራ መኖሪያ ፕሮጀክት ላይ በ3 ወራት ውስጥ ግንባታቸው ተጠናቆ ለተጠቃሚዎች ከተላለፉት 6 ባለ አምስት ወለል ሕንፃዎች ውስጥ አንዱን ሰርቶ ማጠናቀቁ ይታወሳል፡፡......
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ በበጀት ዓመቱ እያስገነባቸው ከሚገኙና በተለያየ የአፈፃፀም ደረጃ ላይ ከደረሱ 6 ፕሮጀክቶች ውስጥ አንዱ በመሆን አዲስ አበባን የህክምና ቱሪዝም መዳረሻ ለማድረግ ወደተያዘው ጉዞ ያንደረድራል ተብሎ የሚጠበቀው የጥሩነሽ ቤጂንግ ሆስፒታል 2B+G+6 ማስፋፊያ ፕሮጀክት ተጠናቆ ለሕብረተሰቡ አገልግሎት መስጠት እንዲችል በቢሮው ትኩረት ተሰጥቶት እየተከናወነ ይገኛል፡፡
2 ቤዝመንትን ጨምሮ 9 ወለሎች የሚኖሩትና ከጊዜ ወደጊዜ እየተበራከተ የመጣውን የድንገተኛ አደጋዎች ሕክምና በልዩነት እንዲሰጥ ዓላማ ተይዞለት እየተገነባ የሚገኘው ሆስፒታሉ 34.06 በመቶ ፊዚካል አፈፃፀም ላይ የደረሰ ሲሆን በሚቀጥለው ዓመት መጀመሪያ ላይ ለማጠናቀቅ እየተሰራ ይገኛል፡፡
ከ588 ሚ. ብር በላይ የውለታ መጠን የተያዘለት ፕሮጀክቱ ለድንገተኛ አደጋዎች የተጋለጡ የሕብረተሰብ ክፍሎችን አካላዊ ህክምና ከመስጠት ባለፈ ተጎጂዎች ከሚደርስባቸው ስነልቦናዊ ጉዳት የሚያገግሙበት ምቹ እና ሰላማዊ ከባቢ እንዲኖረው ታስቦ በ6,310 ሜ.ስ. ቦታ ላይ እየተገነባ ሲሆን የግንባታ ስራውን ብርሀን ጦቢያው ሕንፃ ስራ ተቋራጭ በስራ ተቋራጭነት እንዲሁም አዱኛ ከቡ አርክቴክቸራል ኢንጂነሪንግ በአማካሪነት እያከናወኑት ይገኛል፡፡
ተቋራጩ በቅርቡ ከተማ አስተዳደሩ በጎ ፍቃደኛ ባለሀብቶችን በማስተባበር በለሚኩራ ክ/ከተማ ባስገነባውና ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ በሞያዊ ድጋፍ በተሳተፈበት የዓቅመ ደካሞች የጋራ መኖሪያ ፕሮጀክት ላይ በ3 ወራት ውስጥ ግንባታቸው ተጠናቆ ለተጠቃሚዎች ከተላለፉት 6 ባለ አምስት ወለል ሕንፃዎች ውስጥ አንዱን ሰርቶ ማጠናቀቁ ይታወሳል፡፡......
👍10❤3🔥1
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ግንቦት 24/2015 ዓ/ም
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
👍4
የዓለም ብርሀን ት/ቤት G+4 ማስፋፊያ ግንባታ በዚህ ሳምንት ይጠናቀቃል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ በቀጣዩ በጀት ዓመት ለትምህርት ማሕበረሰቡ ጥራ ያለው አገልግሎት እንዲሰጡ ዓላማ የተያዘላቸው የትምህርት ቤት ማስፋፊያ ፕሮጀክቶችን በጥቃቅንና አነስተኛ ለተደራጁ ማሕበራት ሰጥቶ በመከታተል ፕሮጀክቶቹን እያከናወነ ይገኛል፡፡
ከነዚህ ፕሮጀክቶች ውስጥ አንዱ በመሆን 61 ሚሊዮን ብር ገደማ የውለታ መጠን ተይዞለት በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለከተማ ወረዳ 01 እየተገነባ የሚገኘው የዓለም ብርሀን የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት G+4 ማስፋፊያ ፕሮጀክት አንዱ ነው፡፡
በ ኤፍ ቲ ኤፍ ኮንስትራክሽን ስራ ተቋራጭ ኃ/የተ/የግ/ማ እየተገነባ የሚገኘውና ሳሙኤል አብረሀም እና ጓደኞቻቸው ሕ/ሽ/ማ የሚያማክሩት ፕሮጀክቱ 98 በመቶ ፊዚካል አፈፃፀም ላይ የደረሰ ሲሆን አሁን ላይ እየተሰሩ የሚገኙት የደረጃ ስራ፣የመብራት ገጠማ፣የቀለም እንዲሁም የፅዳት ስራዎች በያዝነው ሳምንት ውስጥ ተጠናቀው ከውለታ ጊዜው ቀድሞ ለርክክብ ዝግጁ እንደሚደረግ ያገኘነው መረጃ ያሳያል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ግንቦት 28/2015
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ በቀጣዩ በጀት ዓመት ለትምህርት ማሕበረሰቡ ጥራ ያለው አገልግሎት እንዲሰጡ ዓላማ የተያዘላቸው የትምህርት ቤት ማስፋፊያ ፕሮጀክቶችን በጥቃቅንና አነስተኛ ለተደራጁ ማሕበራት ሰጥቶ በመከታተል ፕሮጀክቶቹን እያከናወነ ይገኛል፡፡
ከነዚህ ፕሮጀክቶች ውስጥ አንዱ በመሆን 61 ሚሊዮን ብር ገደማ የውለታ መጠን ተይዞለት በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለከተማ ወረዳ 01 እየተገነባ የሚገኘው የዓለም ብርሀን የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት G+4 ማስፋፊያ ፕሮጀክት አንዱ ነው፡፡
በ ኤፍ ቲ ኤፍ ኮንስትራክሽን ስራ ተቋራጭ ኃ/የተ/የግ/ማ እየተገነባ የሚገኘውና ሳሙኤል አብረሀም እና ጓደኞቻቸው ሕ/ሽ/ማ የሚያማክሩት ፕሮጀክቱ 98 በመቶ ፊዚካል አፈፃፀም ላይ የደረሰ ሲሆን አሁን ላይ እየተሰሩ የሚገኙት የደረጃ ስራ፣የመብራት ገጠማ፣የቀለም እንዲሁም የፅዳት ስራዎች በያዝነው ሳምንት ውስጥ ተጠናቀው ከውለታ ጊዜው ቀድሞ ለርክክብ ዝግጁ እንደሚደረግ ያገኘነው መረጃ ያሳያል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ግንቦት 28/2015
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
👍4❤2😁1