የአቃቂ ስቴዲየም ግንባታ ላይ እሴት የሚጨምር ውይይት ተካሄደ፡፡
የዓለም ዓቀፉን የእግርኳስ ፌዴሬሽን /FIFA/ እንዲሁም የአፍሪካ እግርኳስ ኮንፌዴሬሽን /CAF/ መስፈርቶች እንዲያሟላ ታስቦ በአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ባለቤትነት እየተገነባ ለሚገኘው የአቃቂ ስቴዲየም ግንባታ ስኬት በዘርፉ ዓለም ዓቀፍ ልምድ ካላቸው ተቋማት ጋር ውይይት ተካሄደ፡፡
በከተማችን ብቻም ሳይሆን በሀገራችን ጭምር በብቸኝነት ዝቅተኛውን የዓለምዓቀፍ መስፈርቶችን አሟልቶ ለስፖርቱ ማሕበረሰብ አገልግሎት እንደሚሰጥ ተስፋ ለተጣለበት የአቃቂ ስቴዲየም ግንባታ ዕውን መሆን ተጨማሪ ዓቅም የሚፈጥር ውይይት ከአራት ዓለም ዓቀፍ ተሞክሮ ካላቸው ተቋማት ጋር ተደርጓል፡፡
መቀመጫውን ማሌዢያ በማድረግ በደቡብ ምስራቅ ኤዢያ ሰፊ የገበያ ድርሻ ያለው የስፖርት መሳሪያዎች አምራቹ AFN sport ን ጨምሮ የመሮጫ ትራኮችን እና የተለያዩ የወለል ንጣፍ አይነቶችን የሚያመርተው የጀርመኑ VIACOR እንዲሁም በሃይብሪድ ቴክኖሎጂ የስቴዲየም ሳር በማብቀልና በመግጠም በአውሮፓ ገበያ ላይ ሰፊ ልምድ ያለው HATKO እና የተለያዩ የዓለም ዓቀፍ ስቴዲየም መብራቶችን አምርቶ በመግጠም የሚታወቀው የማሌዢያው EXELUX ኩባንያዎች በውይይቱ ተሳትፈዋል፡፡
ከዚህም በተጨማሪ የግንባታ ስራውን በስራ ተቋራጭነት ከሚያከናውነው ዛምራ ኮንስትራክሽን እና አማካሪ ድርጅቱ ኔማድ ኮንሰልቲንግ ተሳታፊ ሆነዋል፡፡
በውይይቱም መጪው የዝናብ ወቅት የግንባታ ስራውን በማያውክ መልኩ ይከናወን ዘንድ የትኛው ስራ መቅደም እና የትኛው መከተል እንደሚገባው ከባለሞያዎቹ ጋር ንግግር የተደረገ ሲሆን የዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮም ለስራው አስፈላጊ የተባሉ የአየር ንብረትና መሰል መረጃዎችን ከሚመለከተው አካል እንዲያቀርብ መግባባት ላይ ተደርሷል፡፡ ……
የዓለም ዓቀፉን የእግርኳስ ፌዴሬሽን /FIFA/ እንዲሁም የአፍሪካ እግርኳስ ኮንፌዴሬሽን /CAF/ መስፈርቶች እንዲያሟላ ታስቦ በአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ባለቤትነት እየተገነባ ለሚገኘው የአቃቂ ስቴዲየም ግንባታ ስኬት በዘርፉ ዓለም ዓቀፍ ልምድ ካላቸው ተቋማት ጋር ውይይት ተካሄደ፡፡
በከተማችን ብቻም ሳይሆን በሀገራችን ጭምር በብቸኝነት ዝቅተኛውን የዓለምዓቀፍ መስፈርቶችን አሟልቶ ለስፖርቱ ማሕበረሰብ አገልግሎት እንደሚሰጥ ተስፋ ለተጣለበት የአቃቂ ስቴዲየም ግንባታ ዕውን መሆን ተጨማሪ ዓቅም የሚፈጥር ውይይት ከአራት ዓለም ዓቀፍ ተሞክሮ ካላቸው ተቋማት ጋር ተደርጓል፡፡
መቀመጫውን ማሌዢያ በማድረግ በደቡብ ምስራቅ ኤዢያ ሰፊ የገበያ ድርሻ ያለው የስፖርት መሳሪያዎች አምራቹ AFN sport ን ጨምሮ የመሮጫ ትራኮችን እና የተለያዩ የወለል ንጣፍ አይነቶችን የሚያመርተው የጀርመኑ VIACOR እንዲሁም በሃይብሪድ ቴክኖሎጂ የስቴዲየም ሳር በማብቀልና በመግጠም በአውሮፓ ገበያ ላይ ሰፊ ልምድ ያለው HATKO እና የተለያዩ የዓለም ዓቀፍ ስቴዲየም መብራቶችን አምርቶ በመግጠም የሚታወቀው የማሌዢያው EXELUX ኩባንያዎች በውይይቱ ተሳትፈዋል፡፡
ከዚህም በተጨማሪ የግንባታ ስራውን በስራ ተቋራጭነት ከሚያከናውነው ዛምራ ኮንስትራክሽን እና አማካሪ ድርጅቱ ኔማድ ኮንሰልቲንግ ተሳታፊ ሆነዋል፡፡
በውይይቱም መጪው የዝናብ ወቅት የግንባታ ስራውን በማያውክ መልኩ ይከናወን ዘንድ የትኛው ስራ መቅደም እና የትኛው መከተል እንደሚገባው ከባለሞያዎቹ ጋር ንግግር የተደረገ ሲሆን የዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮም ለስራው አስፈላጊ የተባሉ የአየር ንብረትና መሰል መረጃዎችን ከሚመለከተው አካል እንዲያቀርብ መግባባት ላይ ተደርሷል፡፡ ……
👍5
…..የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ግንቦት 16/2015 ዓ/ም
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
👍2
በከተማዋ የሚገነቡ ግንባታዎች ከዲዛይን ጀምሮ እስከ ድሕረ-ግንባታ ድረስ የአካል ጉዳተኞችን ከግምት ያስገቡ መሆን እንደሚገባቸው ተጠቆመ፡፡
በአካል ጉዳተኝነት እና በኮንስትራክሽን ስራዎች ቁርኝት እንዲሁም መደረግ ስለሚገባው አፅንዖት ዙሪያ ትኩረቱን ያደረገው ይህ ስልጠና በቢሮው የዘርፈ ብዙ ጉዳዮች አስተባባሪነት እና አዲስ አበባ ሴቶች፣ሕፃናትና ማሕበራዊ ጉዳይ ቢሮ በትብብር የተዘጋጀ ሲሆን በምህንድስና እና ሌሎችም ዘርፎች ተሰማርተው የሚገኙ የቢሮው ሰራተኞች ተሳትፈውበታል፡፡
አካል ጉዳተኞች በታሪክ ውስጥ ተገቢውን ቦታ እና ሰብዓዊ ክብር ሳያገኙ መቆየታቸውና በዚህና በሌላም ምክንያቶች በማሕበራዊ፣ፖለቲካዊ፣ኢኮኖሚያዊና በሌሎች ልማታዊ ስራዎች ሙሉ ለሙሉ በሚባል ደረጃ ተሳታፊ ሳይሆኑ እንደቆዩ ተጠቅሶ ይህን የተሳሳተ ዕሳቤ ለመቃወም በዓለም ዓቀፍ ብሎም በሀገር ዓቀፍ ደረጃ እየተደረጉ የሚገኙ ትግሎችም ለውጦችን እያመጡ እንደሚገኙ ስልጠናውን የሰጡት የአዲስ አበባ ሴቶችና ሕጻናት ቢሮ የማህበራዊ ዘርፍ ከፍተኛ ባለሙያ አቶ አሉላ ሲሳይ በስልጠና ወቅት ጠቅሰዋል፡፡
በከተማችን የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ሰፊ ድርሻ ያለው የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ በተሰማራበት ዘርፍ እንደ ተቋም የአካል ጉዳተኞችን ጉዳይ አካቶ ስራ ላይ በተግበር ከማዋል በተጨማሪ የሚሰሩ ዲዛይኖች አካል ጉዳተኞችን አካታች ስለመሆናቸው እና ግንባታዎቹም እነዚህን የሕብረተሰብ ክፍሎች ታሳቢ ያደረጉ መሆናቸውን በማረጋግጥ ረገድ የማይናቅ ድርሻ እንደሚኖረው ተጠቁሟል፡፡…….
በአካል ጉዳተኝነት እና በኮንስትራክሽን ስራዎች ቁርኝት እንዲሁም መደረግ ስለሚገባው አፅንዖት ዙሪያ ትኩረቱን ያደረገው ይህ ስልጠና በቢሮው የዘርፈ ብዙ ጉዳዮች አስተባባሪነት እና አዲስ አበባ ሴቶች፣ሕፃናትና ማሕበራዊ ጉዳይ ቢሮ በትብብር የተዘጋጀ ሲሆን በምህንድስና እና ሌሎችም ዘርፎች ተሰማርተው የሚገኙ የቢሮው ሰራተኞች ተሳትፈውበታል፡፡
አካል ጉዳተኞች በታሪክ ውስጥ ተገቢውን ቦታ እና ሰብዓዊ ክብር ሳያገኙ መቆየታቸውና በዚህና በሌላም ምክንያቶች በማሕበራዊ፣ፖለቲካዊ፣ኢኮኖሚያዊና በሌሎች ልማታዊ ስራዎች ሙሉ ለሙሉ በሚባል ደረጃ ተሳታፊ ሳይሆኑ እንደቆዩ ተጠቅሶ ይህን የተሳሳተ ዕሳቤ ለመቃወም በዓለም ዓቀፍ ብሎም በሀገር ዓቀፍ ደረጃ እየተደረጉ የሚገኙ ትግሎችም ለውጦችን እያመጡ እንደሚገኙ ስልጠናውን የሰጡት የአዲስ አበባ ሴቶችና ሕጻናት ቢሮ የማህበራዊ ዘርፍ ከፍተኛ ባለሙያ አቶ አሉላ ሲሳይ በስልጠና ወቅት ጠቅሰዋል፡፡
በከተማችን የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ሰፊ ድርሻ ያለው የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ በተሰማራበት ዘርፍ እንደ ተቋም የአካል ጉዳተኞችን ጉዳይ አካቶ ስራ ላይ በተግበር ከማዋል በተጨማሪ የሚሰሩ ዲዛይኖች አካል ጉዳተኞችን አካታች ስለመሆናቸው እና ግንባታዎቹም እነዚህን የሕብረተሰብ ክፍሎች ታሳቢ ያደረጉ መሆናቸውን በማረጋግጥ ረገድ የማይናቅ ድርሻ እንደሚኖረው ተጠቁሟል፡፡…….
❤1👍1
የኮሙኒኬሽ ጉዳዩች ዳይሬክቶሬት ግንቦት 17/2015 ዓ.ም
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
❤1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ እያስገነባው በሚገኘው የአቃቂ ስታዲየም ግንባታ ዙሪያ በዘርፉ ዓለም ዓቀፍ ልምድ ካላቸው ተቋማት ተቋማት ጋር ያደረገውን ውይይት በተመለከተ አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ ኤፍ.ኤም.96.3 ያጋራው መረጃ።
ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ግንቦት 17/2015
ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ግንቦት 17/2015
👍1
የጎዴ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት ማስፋፊያ ግንባታ ስራ ሙሉ በሙሉ ተጠናቀቀ፡፡
መገኛው በለሚኩራ ክፍለከተማ ወረዳ 14 አባዶ ኮንዶሚኒየም የሆነውና ቁጥራቸው 3,085 የሚሆኑ ተማሪዎችን ተቀብሎ የሚያስተናግደው የጎዴ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት ማስፋፊያ ግንባታ 100 % ተጠናቋል፡፡
የወላጆች ልጆቻቸውን ወደ ት/ት ተቋሙ የማምጣት ፍላጎት መጨመሩን ተከትሎ ማስፋፊያ ሕንፃ በማስፈለጉ ከዛሬ አራት ወር በፊት የግንባታ ስራው አንድ ብሎ የጀመረው የጎዴ አንደኛ ደረጃ SB+G+4 ት/ቤት ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ ለርክክብ ዝግጁ ተደርጓል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ በስራ ዕድል ፈጠራ ፕሮግራሙ ተጠቃሚ ባደረጋቸው በ ቢ.ጂ.ኤች. ኮንስትራክሽን ኃ/የተ/የግ/ማህበር ስራ ተቋራጭነት እንዲሁም በ ሲጫሌ፣ብሩክ እና ጓደኞቻቸው አማካሪነት የተከናወነው ይህ ግንባታ ከ67 ሚሊዮን ብር በላይ የውለታ መጠን ተይዞለት የተከናወነ ሲሆን በተያዘለት የጊዜ ማዕቀፍ እንዲሁም በተቀመጠለት የጥራት ደረጃ ተከናውኖ ሙሉ በሙሉ ተጠናቋል፡፡
ቢሮው እየተከተለው የሚገኘው ፕሮጀክት ማኔጅመነት ስርዓት ውጤታማነት እንዲሁም የማሕበራቱ ፕሮጀክቶችን የማጠናቀቅ ዓቅም መጎልበት ማሳያ የሆነው ሕንፃው አስፈላጊው የትምህርት መሰረተልማቶች ሁሉ የተሟሉለት ሲሆን አገልግሎት መስጠት ሲጀምር የትምህርት ጥራትና ተደራሽነት ላይ የራሱን አዎንታዊ ሚና እንደሚጫወት ይጠበቃል፡፡…
መገኛው በለሚኩራ ክፍለከተማ ወረዳ 14 አባዶ ኮንዶሚኒየም የሆነውና ቁጥራቸው 3,085 የሚሆኑ ተማሪዎችን ተቀብሎ የሚያስተናግደው የጎዴ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት ማስፋፊያ ግንባታ 100 % ተጠናቋል፡፡
የወላጆች ልጆቻቸውን ወደ ት/ት ተቋሙ የማምጣት ፍላጎት መጨመሩን ተከትሎ ማስፋፊያ ሕንፃ በማስፈለጉ ከዛሬ አራት ወር በፊት የግንባታ ስራው አንድ ብሎ የጀመረው የጎዴ አንደኛ ደረጃ SB+G+4 ት/ቤት ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ ለርክክብ ዝግጁ ተደርጓል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ በስራ ዕድል ፈጠራ ፕሮግራሙ ተጠቃሚ ባደረጋቸው በ ቢ.ጂ.ኤች. ኮንስትራክሽን ኃ/የተ/የግ/ማህበር ስራ ተቋራጭነት እንዲሁም በ ሲጫሌ፣ብሩክ እና ጓደኞቻቸው አማካሪነት የተከናወነው ይህ ግንባታ ከ67 ሚሊዮን ብር በላይ የውለታ መጠን ተይዞለት የተከናወነ ሲሆን በተያዘለት የጊዜ ማዕቀፍ እንዲሁም በተቀመጠለት የጥራት ደረጃ ተከናውኖ ሙሉ በሙሉ ተጠናቋል፡፡
ቢሮው እየተከተለው የሚገኘው ፕሮጀክት ማኔጅመነት ስርዓት ውጤታማነት እንዲሁም የማሕበራቱ ፕሮጀክቶችን የማጠናቀቅ ዓቅም መጎልበት ማሳያ የሆነው ሕንፃው አስፈላጊው የትምህርት መሰረተልማቶች ሁሉ የተሟሉለት ሲሆን አገልግሎት መስጠት ሲጀምር የትምህርት ጥራትና ተደራሽነት ላይ የራሱን አዎንታዊ ሚና እንደሚጫወት ይጠበቃል፡፡…
❤3👍3