እንቅልፍ የሸሹ እና ድካም የረሱ እንዲሁም ከፍተኛ የስራ ሞራል የሰነቁ ማሕበራት እዚህም እዚያም እየተስተዋሉ ፤ውጤትም እያስመዘገቡ ይገኛሉ፡፡
ቢሮው ልዩ ውሳኔ በመወሰን የስራ ዕድል ፈጥሮ ወደስራ ያሰማራቸው 140 ማሕበራት በተሰጣቸው ጊዜ ፕሮጀክቶቻቸውን አጠናቀው ለማስረከብ ከቀንም አልፈው በምሽት ፈረቃም ጭምር ስራዎችን እያከናወኑ ይገኛሉ፡፡
ለዚህም ማሳያ በለሚኩራ ክፍለከተማ ወረዳ 06 እየተገነቡ የሚገኙትን ብዛታቸው 8 የሆነ G+4 ኢንዱስትሪያል ሼዶችን እያከናወኑ የሚገኙ ማሕበራት ጥሩ የፕሮጀክት አፈፃፀም እያስመዘገቡ መሆናቸውን መጥቀስ ይቻላል፡፡
8 ኢንዱስትሪያል ሼዶች በሚገነቡበት በዚህ ሳይት ላይ 8 ማሕበራት በስራ ተቋራጭነት እንዲሁም 2 አማካሪ ማሕበራት በማማከር እየተሳተፉበት የሚገኙ ሲሆን ቢሮው ለያንዳንዱ G+4 ሕንፃ ግንባታ 68,500,000 ብር በመመደብ እያከናወነው ይገኛል፡፡
በአጠቃላይ ከ540 ሚሊዮን ብር በላይ የውለታ መጠን ተይዞላቸው እየተከናወኑ የሚገኙት G+4 ኢንዱስትሪያል ሼዶቹ ስራቸው የካቲት 19/2015 ተጀምሮ አሁን ላይ በአማካኝ 50 በመቶ አፈፃፀም ደረጃ ላይ መድረስ ችለዋል፡፡
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
ቢሮው ልዩ ውሳኔ በመወሰን የስራ ዕድል ፈጥሮ ወደስራ ያሰማራቸው 140 ማሕበራት በተሰጣቸው ጊዜ ፕሮጀክቶቻቸውን አጠናቀው ለማስረከብ ከቀንም አልፈው በምሽት ፈረቃም ጭምር ስራዎችን እያከናወኑ ይገኛሉ፡፡
ለዚህም ማሳያ በለሚኩራ ክፍለከተማ ወረዳ 06 እየተገነቡ የሚገኙትን ብዛታቸው 8 የሆነ G+4 ኢንዱስትሪያል ሼዶችን እያከናወኑ የሚገኙ ማሕበራት ጥሩ የፕሮጀክት አፈፃፀም እያስመዘገቡ መሆናቸውን መጥቀስ ይቻላል፡፡
8 ኢንዱስትሪያል ሼዶች በሚገነቡበት በዚህ ሳይት ላይ 8 ማሕበራት በስራ ተቋራጭነት እንዲሁም 2 አማካሪ ማሕበራት በማማከር እየተሳተፉበት የሚገኙ ሲሆን ቢሮው ለያንዳንዱ G+4 ሕንፃ ግንባታ 68,500,000 ብር በመመደብ እያከናወነው ይገኛል፡፡
በአጠቃላይ ከ540 ሚሊዮን ብር በላይ የውለታ መጠን ተይዞላቸው እየተከናወኑ የሚገኙት G+4 ኢንዱስትሪያል ሼዶቹ ስራቸው የካቲት 19/2015 ተጀምሮ አሁን ላይ በአማካኝ 50 በመቶ አፈፃፀም ደረጃ ላይ መድረስ ችለዋል፡፡
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
👍5❤1😁1
❤1👍1
❤3👍3
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ቢሮው የስራ ዕድል ፈጠራ ተጠቃሚ ባደረጋቸው ኢንተርፕራይዞች እየተገነባ የሚገኘው የለሚከኩራ ወረዳ 06 ስምንት ኢንዱስትሪያል ሼዶች ግንባታ አፈፃፀም
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ግንቦት 07/2015
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ግንቦት 07/2015
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
👍8
የቂርቆስ ወረዳ 11 ጤና ጣቢያ ግንባታ እየተፋጠነ ይገኛል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ በቂርቆስ ክፍለከተማ ሜክሲኮ ገነት ሆቴል አካባቢ እያስገነባው የሚገኘው የወረዳ 11 2B+G+4 ጤና ጣቢያ ቀድሞ በግንባታ ሳይቱ የነበረውና ከወሰን ማስከበር እንዲሁም ከዲዛይን ያለመጣጣም ጋር የተገናኙ ችግሮች ተፈተው ጤና ጣቢያው ተጠናቆ ለህብረተሰቡ አገልግሎት እንዲሰጥ የግንባታ ስራው በምሽት ፈረቃ ጭምር እየተከናወነ ይገኛል፡፡
247,539,748.96 ብር የውለታ መጠን ተይዞለት በፍቃዱ ሙላቱ ሕ/ስ/ተቋራጭ የግንባታ ስራው እየተከናወነ የሚገኘው ጤና ጣቢያው አሁን ላይ 23 በመቶ የአፈፃፀም ደረጃ ላይ የደረሰ ሲሆን የአ/አ/ ኮንስትራክሽን ዲዛይን ግንባታና ማማከር ድርጅት የማማከሩን ኃላፊነት ወስዶ እየተከታተለ ይገኛል፡፡
በግንባታ ሳይቱ በአጠቃላይ 2ኛ ቤዝመንት የኮንክሪት ስራ ሙሉ በሙሉ የተጠናቀቀ ሲሆን የ1ኛ ቤዝመንት ወለል ስራ፣የውሀ ስርገት መከላከያ ስራዎች፣የአናፂና የብረት ስራዎች በመከናወን ላይ ይገኛሉ፡፡
በሕንፃው ውስጥ የፋርማሲ፣የመዳኒት ስቶሮች፣የመኪና ፓርኪንግ፣ሬሳ ማቆያ ክፍሎች፣ቢሮዎች፣የምርመራ ክፍሎች፣የህጻናት ማቆያዎች፣ላብራቶሪ፣የስብሰባ አዳራሽ እና የመሳሰሉት አገልግሎት መስጫዎች የሚካተቱ ይሆናል፡፡.......
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ በቂርቆስ ክፍለከተማ ሜክሲኮ ገነት ሆቴል አካባቢ እያስገነባው የሚገኘው የወረዳ 11 2B+G+4 ጤና ጣቢያ ቀድሞ በግንባታ ሳይቱ የነበረውና ከወሰን ማስከበር እንዲሁም ከዲዛይን ያለመጣጣም ጋር የተገናኙ ችግሮች ተፈተው ጤና ጣቢያው ተጠናቆ ለህብረተሰቡ አገልግሎት እንዲሰጥ የግንባታ ስራው በምሽት ፈረቃ ጭምር እየተከናወነ ይገኛል፡፡
247,539,748.96 ብር የውለታ መጠን ተይዞለት በፍቃዱ ሙላቱ ሕ/ስ/ተቋራጭ የግንባታ ስራው እየተከናወነ የሚገኘው ጤና ጣቢያው አሁን ላይ 23 በመቶ የአፈፃፀም ደረጃ ላይ የደረሰ ሲሆን የአ/አ/ ኮንስትራክሽን ዲዛይን ግንባታና ማማከር ድርጅት የማማከሩን ኃላፊነት ወስዶ እየተከታተለ ይገኛል፡፡
በግንባታ ሳይቱ በአጠቃላይ 2ኛ ቤዝመንት የኮንክሪት ስራ ሙሉ በሙሉ የተጠናቀቀ ሲሆን የ1ኛ ቤዝመንት ወለል ስራ፣የውሀ ስርገት መከላከያ ስራዎች፣የአናፂና የብረት ስራዎች በመከናወን ላይ ይገኛሉ፡፡
በሕንፃው ውስጥ የፋርማሲ፣የመዳኒት ስቶሮች፣የመኪና ፓርኪንግ፣ሬሳ ማቆያ ክፍሎች፣ቢሮዎች፣የምርመራ ክፍሎች፣የህጻናት ማቆያዎች፣ላብራቶሪ፣የስብሰባ አዳራሽ እና የመሳሰሉት አገልግሎት መስጫዎች የሚካተቱ ይሆናል፡፡.......
❤2👍2