የጀሞ ቁ.1 G+4 የእሳት አደጋ ስጋትና ስራ አመራር ኮሚሽን ሕንፃ ግንባታ እየተፋጠነ ነው፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ እያስገነባቸው ከሚገኙ ፕሮጀክቶች ውስጥ አንዱ የሆነው የጀሞ ቁ.1 G+4 የእሳት አደጋ ስጋትና ስራ አመራር ኮሚሽን ሕንፃ ግንባታን ለማጠናቀቅ በርብርብ እየተሰራ ይገኛል፡፡
የላፍቶ አትክልትና ፍራፍሬ ገበያ ማዕከልን ተዋስኖ እየተገነባ የሚገኘው የጀሞ ቁ.1 G+4 የእሳት አደጋ ስጋትና ስራ አመራር ኮሚሽን ሕንፃ ፕሮጀክትን ለማጠናቀቅ በሚያስችል ዝርዝር የስራ ዕቅድ በመመራትና 24/7 መርህን በመከተል እየተከናወነ የሚገኝ ሲሆን አሁን ላይ 65 በመቶ የአፈፃፀም ደረጃ ላይ ደርሷል፡፡
ከ225 ሚሊዮን ብር በላይ የውለታ መጠን የተያዘለትና በታቡ ኮንስትራክሽን ኃ/የተ/የግ/ማ ስራ ተቋራጭነት እንዲሁም በስኬል ኮንሰልቲንግ አርክቴክትና ኢንጂነርስ አማካሪነት እየተሰራ የሚገኘው ፕሮጀክቱ አሁን ላይ የብሎኬትና የልስን ስራዎች እየተጠናቀቁለት ሲሆን በተጨማሪም የመጨረሻ ወለል ስላብ ፎርም ዎርክ እንዲሁም የብረት ስራዎችም በመገባደድ ላይ ይገኛሉ፡፡
ፕሮጀክቱ የጣራ ውቅርና የቆርቆሮ ማልበስ ስራዎች፣የማርብል ስራዎች፣የበርና መስኮት ገጠማዎችን የመሳሰሉ ዋና ዋና ተግባራት እና ሌሎች የማጠናቀቂያ ምዕራፍ ስራዎች በቀጣይ የሚከናወኑለት ሲሆን ለዚህም ተግባራዊነት በግንባታ ሳይቱ የግብዓት አቅርቦትና ዝግጅት እየተደረገ ይገኛል፡፡
ኮሚዩኒኬሽን ጉ/ዳ ግንቦት 03/2015
መረጃዎችን ለማግኘት የቢሮውን ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ እያስገነባቸው ከሚገኙ ፕሮጀክቶች ውስጥ አንዱ የሆነው የጀሞ ቁ.1 G+4 የእሳት አደጋ ስጋትና ስራ አመራር ኮሚሽን ሕንፃ ግንባታን ለማጠናቀቅ በርብርብ እየተሰራ ይገኛል፡፡
የላፍቶ አትክልትና ፍራፍሬ ገበያ ማዕከልን ተዋስኖ እየተገነባ የሚገኘው የጀሞ ቁ.1 G+4 የእሳት አደጋ ስጋትና ስራ አመራር ኮሚሽን ሕንፃ ፕሮጀክትን ለማጠናቀቅ በሚያስችል ዝርዝር የስራ ዕቅድ በመመራትና 24/7 መርህን በመከተል እየተከናወነ የሚገኝ ሲሆን አሁን ላይ 65 በመቶ የአፈፃፀም ደረጃ ላይ ደርሷል፡፡
ከ225 ሚሊዮን ብር በላይ የውለታ መጠን የተያዘለትና በታቡ ኮንስትራክሽን ኃ/የተ/የግ/ማ ስራ ተቋራጭነት እንዲሁም በስኬል ኮንሰልቲንግ አርክቴክትና ኢንጂነርስ አማካሪነት እየተሰራ የሚገኘው ፕሮጀክቱ አሁን ላይ የብሎኬትና የልስን ስራዎች እየተጠናቀቁለት ሲሆን በተጨማሪም የመጨረሻ ወለል ስላብ ፎርም ዎርክ እንዲሁም የብረት ስራዎችም በመገባደድ ላይ ይገኛሉ፡፡
ፕሮጀክቱ የጣራ ውቅርና የቆርቆሮ ማልበስ ስራዎች፣የማርብል ስራዎች፣የበርና መስኮት ገጠማዎችን የመሳሰሉ ዋና ዋና ተግባራት እና ሌሎች የማጠናቀቂያ ምዕራፍ ስራዎች በቀጣይ የሚከናወኑለት ሲሆን ለዚህም ተግባራዊነት በግንባታ ሳይቱ የግብዓት አቅርቦትና ዝግጅት እየተደረገ ይገኛል፡፡
ኮሚዩኒኬሽን ጉ/ዳ ግንቦት 03/2015
መረጃዎችን ለማግኘት የቢሮውን ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
👍3
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ የ2015 በጀት ዓመት የ9 ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት
ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ግንቦት 04/2015
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ግንቦት 04/2015
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
👍2
እንቅልፍ የሸሹ እና ድካም የረሱ እንዲሁም ከፍተኛ የስራ ሞራል የሰነቁ ማሕበራት እዚህም እዚያም እየተስተዋሉ ፤ውጤትም እያስመዘገቡ ይገኛሉ፡፡
ቢሮው ልዩ ውሳኔ በመወሰን የስራ ዕድል ፈጥሮ ወደስራ ያሰማራቸው 140 ማሕበራት በተሰጣቸው ጊዜ ፕሮጀክቶቻቸውን አጠናቀው ለማስረከብ ከቀንም አልፈው በምሽት ፈረቃም ጭምር ስራዎችን እያከናወኑ ይገኛሉ፡፡
ለዚህም ማሳያ በለሚኩራ ክፍለከተማ ወረዳ 06 እየተገነቡ የሚገኙትን ብዛታቸው 8 የሆነ G+4 ኢንዱስትሪያል ሼዶችን እያከናወኑ የሚገኙ ማሕበራት ጥሩ የፕሮጀክት አፈፃፀም እያስመዘገቡ መሆናቸውን መጥቀስ ይቻላል፡፡
8 ኢንዱስትሪያል ሼዶች በሚገነቡበት በዚህ ሳይት ላይ 8 ማሕበራት በስራ ተቋራጭነት እንዲሁም 2 አማካሪ ማሕበራት በማማከር እየተሳተፉበት የሚገኙ ሲሆን ቢሮው ለያንዳንዱ G+4 ሕንፃ ግንባታ 68,500,000 ብር በመመደብ እያከናወነው ይገኛል፡፡
በአጠቃላይ ከ540 ሚሊዮን ብር በላይ የውለታ መጠን ተይዞላቸው እየተከናወኑ የሚገኙት G+4 ኢንዱስትሪያል ሼዶቹ ስራቸው የካቲት 19/2015 ተጀምሮ አሁን ላይ በአማካኝ 50 በመቶ አፈፃፀም ደረጃ ላይ መድረስ ችለዋል፡፡
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
ቢሮው ልዩ ውሳኔ በመወሰን የስራ ዕድል ፈጥሮ ወደስራ ያሰማራቸው 140 ማሕበራት በተሰጣቸው ጊዜ ፕሮጀክቶቻቸውን አጠናቀው ለማስረከብ ከቀንም አልፈው በምሽት ፈረቃም ጭምር ስራዎችን እያከናወኑ ይገኛሉ፡፡
ለዚህም ማሳያ በለሚኩራ ክፍለከተማ ወረዳ 06 እየተገነቡ የሚገኙትን ብዛታቸው 8 የሆነ G+4 ኢንዱስትሪያል ሼዶችን እያከናወኑ የሚገኙ ማሕበራት ጥሩ የፕሮጀክት አፈፃፀም እያስመዘገቡ መሆናቸውን መጥቀስ ይቻላል፡፡
8 ኢንዱስትሪያል ሼዶች በሚገነቡበት በዚህ ሳይት ላይ 8 ማሕበራት በስራ ተቋራጭነት እንዲሁም 2 አማካሪ ማሕበራት በማማከር እየተሳተፉበት የሚገኙ ሲሆን ቢሮው ለያንዳንዱ G+4 ሕንፃ ግንባታ 68,500,000 ብር በመመደብ እያከናወነው ይገኛል፡፡
በአጠቃላይ ከ540 ሚሊዮን ብር በላይ የውለታ መጠን ተይዞላቸው እየተከናወኑ የሚገኙት G+4 ኢንዱስትሪያል ሼዶቹ ስራቸው የካቲት 19/2015 ተጀምሮ አሁን ላይ በአማካኝ 50 በመቶ አፈፃፀም ደረጃ ላይ መድረስ ችለዋል፡፡
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
👍5❤1😁1
❤1👍1