……….በተያዘላቸው ዕቅድ መሰረት በዚህ በጀት ዓመት ሁሉም ፕሮጀክቶች ተጠናቀው ለታለመላቸው ዓላማ ይውሉ ዘንድ ቢሮው ተግባራዊ ባደረገው የምሽት ፈረቃ የስራ መርኃ-ግብር መሰረት በጥብቅ የስራ ስነምግባር እየተከናወነ ሲሆን አሁን ላይ 22 ፕሮጀክቶች ሙሉ በሙሉ መጠናቀቅ ችለዋል፡፡
ከዚህ ፕሮግራም ጋር ተያይዞ 35 ሺህ ዜጎች የስራ ዕድል ተፈጥሮላቸዋል፡፡
የኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ሚያዝያ 25/2015 ዓ/ም
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
ከዚህ ፕሮግራም ጋር ተያይዞ 35 ሺህ ዜጎች የስራ ዕድል ተፈጥሮላቸዋል፡፡
የኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ሚያዝያ 25/2015 ዓ/ም
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
👍5
ቢሮው በስራ ዕድል ፈጠራ ረገድ የዘራው አዝመራ ወቀቱን ጠብቆ ፍሬ እያፈራ ይገኛል፡፡
**************************************************************
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ በቅርቡ 140 ለሚሆኑ በጥቃቅንና አነስተኛ ለተደራጁ ማሕበራት የስራ ዕድል መፍጠሩን ተከትሎ በፕሮጀክቶቹ አፈፃፀም ላይ አመርቂ ውጤቶች እየተመዘገቡ ይገኛል፡፡
ከዚህ ጋር ተያይዞ በለሚኩራ ክፍለከተማ ወረዳ 14 አባዶ ኮንዶሚኒየም ውስጥ እየተገነባ የሚገኘውና 3,085 ተማሪዎችን ተቀብሎ እያስተናገደ ለሚገኘው የጎዴ ት/ቤት ተጨማሪ ዓቅም ይፈጥራል ተብሎ የሚጠበቀው SB+G+4 ሕንፃ 94 በመቶ የአፈፃፀም ላይ ደርሷል፡፡
የቢሮው የስራ ዕድል ተጠቃሚ በሆኑት ቢ.ጂ.ኤች.ኮንስትራክሽን ኃ/የተ/የግ/ማህበር በስራ ተቋራጭነት እንዲሁም ሲጫሌ፣ብሩክ እና ጓደኞቻቸው በማማከር እያከናወኑት የሚገኘው ፕሮጀክቱ አሁን ላይ የማጠናቀቂያ ስራዎች እየተከናወኑለት ሲሆን የኳርትዝ ስራ፣የሴራሚክ ንጣፍ እንዲሁም የጂፕሰም ቦርድ ገጠማዎች በመሰራት ላይ ይገኛሉ፡፡
በቀጣይ ቀናትም የኤሌክትሪክ ፊቲንግ፣የመስታወት ገጠማዎች፣የውስጥ ግድግዳ ቀለም ስራ እና የፅዳት ስራዎች እንደሚከናወኑ የተያዘው የስራ መርኃ-ግብር ያሳያል፡፡
በግንባታ ሳይቱ በቀሪዎቹ 10 ቀናት ፕሮጀክቱን ለማጠናቀቅና ለማስረከብ የሚያስችል የግብዓት ክምችትና የሰው ኃይል ዝግጅት መኖሩን ለማየት ተችሏል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ሚያዝያ 26/2015 ዓ/ም
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
**************************************************************
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ በቅርቡ 140 ለሚሆኑ በጥቃቅንና አነስተኛ ለተደራጁ ማሕበራት የስራ ዕድል መፍጠሩን ተከትሎ በፕሮጀክቶቹ አፈፃፀም ላይ አመርቂ ውጤቶች እየተመዘገቡ ይገኛል፡፡
ከዚህ ጋር ተያይዞ በለሚኩራ ክፍለከተማ ወረዳ 14 አባዶ ኮንዶሚኒየም ውስጥ እየተገነባ የሚገኘውና 3,085 ተማሪዎችን ተቀብሎ እያስተናገደ ለሚገኘው የጎዴ ት/ቤት ተጨማሪ ዓቅም ይፈጥራል ተብሎ የሚጠበቀው SB+G+4 ሕንፃ 94 በመቶ የአፈፃፀም ላይ ደርሷል፡፡
የቢሮው የስራ ዕድል ተጠቃሚ በሆኑት ቢ.ጂ.ኤች.ኮንስትራክሽን ኃ/የተ/የግ/ማህበር በስራ ተቋራጭነት እንዲሁም ሲጫሌ፣ብሩክ እና ጓደኞቻቸው በማማከር እያከናወኑት የሚገኘው ፕሮጀክቱ አሁን ላይ የማጠናቀቂያ ስራዎች እየተከናወኑለት ሲሆን የኳርትዝ ስራ፣የሴራሚክ ንጣፍ እንዲሁም የጂፕሰም ቦርድ ገጠማዎች በመሰራት ላይ ይገኛሉ፡፡
በቀጣይ ቀናትም የኤሌክትሪክ ፊቲንግ፣የመስታወት ገጠማዎች፣የውስጥ ግድግዳ ቀለም ስራ እና የፅዳት ስራዎች እንደሚከናወኑ የተያዘው የስራ መርኃ-ግብር ያሳያል፡፡
በግንባታ ሳይቱ በቀሪዎቹ 10 ቀናት ፕሮጀክቱን ለማጠናቀቅና ለማስረከብ የሚያስችል የግብዓት ክምችትና የሰው ኃይል ዝግጅት መኖሩን ለማየት ተችሏል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ሚያዝያ 26/2015 ዓ/ም
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
👍10❤3
ቋሚ ኮሚቴው ቢሮው እያከናወነው የሚገኘውን የአቃቂ ስቴዲየም የግንባታ ሂደት ተመለከተ፡፡
==================================================
የአዲስ አበባ ከተማ ምክርቤት የከተማ ልማት፣ኮንስትራክሽን እና አካባቢ ጥበቃ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ቢሮው በኢንተርናሽናል ደረጃ እያስገነባው የሚገኘውን የአቃቂ ስቴዲየም የግንባታ ሂደት ተመልክቷል፡፡
በከተማችን ብቻም ሳይሆን በሀገራችንም ጭምር በብቸኝነት ዓለም ዓቀፍ ደረጃንዎችን እንዲያሟላ ተደርጎ በአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ባለቤትነት፣በዛምራ ኮንስትራክሽን ስራ ተቋራጭነት እንዲሁም በኔማድ ኮንሰልቲንግ አማካሪነት እየተገነባ የሚገኘውን የአቃቂ ስቴዲየም የግንባታ ሂደት ላይ ቋሚ ኮሚቴው በዛሬው ዕለት የመስክ ምልከታ አድርጓል፡፡
በመስክ ምልከታው ወቅት የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኃላፊ ኢ/ር አያልነሽ ሐብተማርያም ለቋሚ ኮሚቴው አባላት እንዳስረዱት ይህን ዘርፈብዙ ሀገራዊ ፋይዳ ያለውን ስቴዲየም የዓለም ዓቀፉ እግርኳስ ፌዴሬሽን /FIFA/ እና የአፍሪካ እግርኳስ ኮንፌዴሬሽን/CAF/ ባስቀመጡት መመዘኛ መስፈርቶች ልክ ተገንብቶ ለአገልግሎት ለማዋል ቢሮውና የሚመለከታቸው አካላት በጥምረት እየሰሩ እንደሚገኙ ጠቅሰው በዚህ ረገድ የተሻለ ልምድ ካላቸው ከሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ተሞክሮዎችን በመውሰድ አስፈላጊው ሁሉ ማሻሻያዎች እየተደረጉ እንደሚገኝ ገልፀዋል፡፡……….
==================================================
የአዲስ አበባ ከተማ ምክርቤት የከተማ ልማት፣ኮንስትራክሽን እና አካባቢ ጥበቃ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ቢሮው በኢንተርናሽናል ደረጃ እያስገነባው የሚገኘውን የአቃቂ ስቴዲየም የግንባታ ሂደት ተመልክቷል፡፡
በከተማችን ብቻም ሳይሆን በሀገራችንም ጭምር በብቸኝነት ዓለም ዓቀፍ ደረጃንዎችን እንዲያሟላ ተደርጎ በአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ባለቤትነት፣በዛምራ ኮንስትራክሽን ስራ ተቋራጭነት እንዲሁም በኔማድ ኮንሰልቲንግ አማካሪነት እየተገነባ የሚገኘውን የአቃቂ ስቴዲየም የግንባታ ሂደት ላይ ቋሚ ኮሚቴው በዛሬው ዕለት የመስክ ምልከታ አድርጓል፡፡
በመስክ ምልከታው ወቅት የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኃላፊ ኢ/ር አያልነሽ ሐብተማርያም ለቋሚ ኮሚቴው አባላት እንዳስረዱት ይህን ዘርፈብዙ ሀገራዊ ፋይዳ ያለውን ስቴዲየም የዓለም ዓቀፉ እግርኳስ ፌዴሬሽን /FIFA/ እና የአፍሪካ እግርኳስ ኮንፌዴሬሽን/CAF/ ባስቀመጡት መመዘኛ መስፈርቶች ልክ ተገንብቶ ለአገልግሎት ለማዋል ቢሮውና የሚመለከታቸው አካላት በጥምረት እየሰሩ እንደሚገኙ ጠቅሰው በዚህ ረገድ የተሻለ ልምድ ካላቸው ከሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ተሞክሮዎችን በመውሰድ አስፈላጊው ሁሉ ማሻሻያዎች እየተደረጉ እንደሚገኝ ገልፀዋል፡፡……….
👍3
…………የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ የተከበሩ ወ/ሮ ኒዕመተላህ ከበደ በበኩላቸው ይህን የኢትዮጵያውያን ሁሉ ሕልም የሆነውንና ከዚህ ቀደም የመጓተት ዕጣ ገጥሞት የነበረውን ስቴዲየም ዕውን ይሆን ዘንድ ቢሮውን እንዲሁም ለዚህ ፕሮጀክት ትልቅ ሞያዊ አበርክቶ እያደረገ የሚገኘውን ኔማድ ኮንሰልታንሲን በልዩነት አመስግነው በግንባታ ሳይቱ ላይ በተመለከቱት ለውጥ ትልቅ ተስፋ እንደሰነቁ በመጥቀስ በተያዘለት ጊዜ ተጠናቆ ለአገልግሎት እንዲውል ቢሮው ድጋፍና ክትትሉን አጠናክሮ መቀጠል እንደሚገባው በቋሚ ኮሚቴው ስም አሳስበዋል፡፡
ስቴዲየሙ አሁን ላይ 65 በመቶ አፈፃፀም ላይ መድረሱ በመርኃ-ግብሩ ላይ ተጠቅሷል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ሚያዝያ 26/2015 ዓ/ም
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
ስቴዲየሙ አሁን ላይ 65 በመቶ አፈፃፀም ላይ መድረሱ በመርኃ-ግብሩ ላይ ተጠቅሷል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ሚያዝያ 26/2015 ዓ/ም
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
👍3