የማሕበራቱ የፕሮጀክት አፈፃፀም በፍሬያማነቱ እንደቀጠለ ነው፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ የዜጎች የስራ ዕድልን ለመፍጠር ባሳለፈው ውሳኔ ባለፉት ጥቂት ወራት ብቻ በርካታ ግንባታዎችን በጥቃቅንና አነስተኛ ለተደራጁ ማሕበራት በመደልደል ስራዎችን እያከናወነ ይገኛል፡፡
በዚህም መሰረት 125 ማሕበራት በስራ ዕድሉ ተቋዳሽ በመሆን እራሳቸውንም ሀገራቸውንም እየጠቀሙ ይገኛል፡፡
የዚህ ፕሮግራም ተጠቃሚ በሆኑ 8 ማሕበራት ግንባታው በአስደናቂ ፍጥነት እየተከናወነ የሚገኘው የለሚኩራ ወረዳ 06 G+4 ኢንዱስትትሪያል ሼድ ተጠቃሽ ነው፡፡
እያንዳንዳቸው በአማካኝ 68 ሚሊዮን ብር የኮንትራት ዋጋ ያላቸው ኢንዱስትሪያል ሼዶቹ የካቲት 19/2015 የግንባታ ስራቸው የተጀመረ ሲሆን 120 ቀናት የግንባታ ማጠናቀቂያ ጊዜ ተሰጥቷቸው አሁን ላይ 25 በመቶ የአፈፃፀም ደረጃ ላይ ደርሰዋል፡፡
ከስራ ተቋራጭ ማሕበራቱ በተጨማሪም በፕሮጀክቱ 2 አማካሪ ድርጅቶችም የስራ ዕድሉ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ተደርጓል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት መጋቢት 28/2015 ዓ/ም
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ የዜጎች የስራ ዕድልን ለመፍጠር ባሳለፈው ውሳኔ ባለፉት ጥቂት ወራት ብቻ በርካታ ግንባታዎችን በጥቃቅንና አነስተኛ ለተደራጁ ማሕበራት በመደልደል ስራዎችን እያከናወነ ይገኛል፡፡
በዚህም መሰረት 125 ማሕበራት በስራ ዕድሉ ተቋዳሽ በመሆን እራሳቸውንም ሀገራቸውንም እየጠቀሙ ይገኛል፡፡
የዚህ ፕሮግራም ተጠቃሚ በሆኑ 8 ማሕበራት ግንባታው በአስደናቂ ፍጥነት እየተከናወነ የሚገኘው የለሚኩራ ወረዳ 06 G+4 ኢንዱስትትሪያል ሼድ ተጠቃሽ ነው፡፡
እያንዳንዳቸው በአማካኝ 68 ሚሊዮን ብር የኮንትራት ዋጋ ያላቸው ኢንዱስትሪያል ሼዶቹ የካቲት 19/2015 የግንባታ ስራቸው የተጀመረ ሲሆን 120 ቀናት የግንባታ ማጠናቀቂያ ጊዜ ተሰጥቷቸው አሁን ላይ 25 በመቶ የአፈፃፀም ደረጃ ላይ ደርሰዋል፡፡
ከስራ ተቋራጭ ማሕበራቱ በተጨማሪም በፕሮጀክቱ 2 አማካሪ ድርጅቶችም የስራ ዕድሉ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ተደርጓል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት መጋቢት 28/2015 ዓ/ም
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
👍12❤1👎1
የስራ ዕድል ፈጠራው በተተገበረባቸው ፕሮጀክቶች ላይ የማሕበራት የመስራት ዓቅም በተግባር እየታየ ይገኛል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ የተሰጠውን ተልዕኮ በማስፈፀም ሂደት ውስጥ ፍትሀዊ የኢኮኖሚ ተጠቃሚነትን ለማስፈንና የወጣቶችን የስራ ዕድል ለማስፋት በያዘው ፕሮግራም ተጠቃሚ የሆኑ በጥቃቅንና አነስተኛ የተደራጁ ማሕበራት አመርቂ ውጤት እያስመዘገቡ እንደሆነ ተመልክቷል፡፡
የስራ ዕድሉ ተጠቃሚ ከሆኑ ማሕበራት ውስጥ በአቻ ሁለገብ ኮንስትራክሽን በስራ ተቋራጭነትና ሲጫሌ ብሩክ እና ጓደኞቻቸው የማማከር ድርጅት በአማካሪነት እየተገነባ የሚገኘው የወረዳ 10 የካ ሳላይሽ አንደኛ ደረጃ G+4 ትምህርት ቤት ይገኝበታል፡፡
ፕሮጀክቱ ከተጀመረበት ጥር 2/2015 ጀምሮ በተቀመጡት 120 ቀናት ውስጥ አጠናቆ ለትምሕርት ማሕበረሰቡ ለማስረከብ በምሽት ፈረቃ ጭምር እየተሰራ የሚገኘው ይህ ፕሮጀክት አሁን ላይ 42 በመቶ አፈፃፀም ላይ ደርሷል፡፡
ከ63 ሚሊዮን ብር በላይ የውለታ መጠን የተያዘለት ይህ ፕሮጀክት በውለታው መሰረት ሚያዚያ 02/2015 ዓ/ም ተጠናቆ በክፍለከተማው የትምህርት ተደራሽነት ሽፋን ላይ የራሱን አስተዋፅዖ ያበረክታል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት መጋቢት 28/2015
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ የተሰጠውን ተልዕኮ በማስፈፀም ሂደት ውስጥ ፍትሀዊ የኢኮኖሚ ተጠቃሚነትን ለማስፈንና የወጣቶችን የስራ ዕድል ለማስፋት በያዘው ፕሮግራም ተጠቃሚ የሆኑ በጥቃቅንና አነስተኛ የተደራጁ ማሕበራት አመርቂ ውጤት እያስመዘገቡ እንደሆነ ተመልክቷል፡፡
የስራ ዕድሉ ተጠቃሚ ከሆኑ ማሕበራት ውስጥ በአቻ ሁለገብ ኮንስትራክሽን በስራ ተቋራጭነትና ሲጫሌ ብሩክ እና ጓደኞቻቸው የማማከር ድርጅት በአማካሪነት እየተገነባ የሚገኘው የወረዳ 10 የካ ሳላይሽ አንደኛ ደረጃ G+4 ትምህርት ቤት ይገኝበታል፡፡
ፕሮጀክቱ ከተጀመረበት ጥር 2/2015 ጀምሮ በተቀመጡት 120 ቀናት ውስጥ አጠናቆ ለትምሕርት ማሕበረሰቡ ለማስረከብ በምሽት ፈረቃ ጭምር እየተሰራ የሚገኘው ይህ ፕሮጀክት አሁን ላይ 42 በመቶ አፈፃፀም ላይ ደርሷል፡፡
ከ63 ሚሊዮን ብር በላይ የውለታ መጠን የተያዘለት ይህ ፕሮጀክት በውለታው መሰረት ሚያዚያ 02/2015 ዓ/ም ተጠናቆ በክፍለከተማው የትምህርት ተደራሽነት ሽፋን ላይ የራሱን አስተዋፅዖ ያበረክታል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት መጋቢት 28/2015
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
👍10
በቢሮው ተተግብሮ አመርቂ ውጤት እየተመዘገበበት የሚገኘው የስራ ዕድል ፈጠራ ፕሮግራም፡፡
በጥቃቅንና አነስተኛ የተደራጁ ኢንተርፕራይዞች በኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪው ተወዳዳሪም ብቻ ሳይሆን የላቀ አፈፃፀምም ጭምር በማስመዝገብ የከተማዋ የልማት ጉዞ ላይ የራሳቸውን አሻራ በተጨባጭ በማኖር ላይ ይገኛሉ፡፡
ቢሮው እየተገበረው በሚገኘው የስራ ዕድል ፈጠራ ፕሮግራም ተጠቃሚ በሆኑት በዞላ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ስራ ተቋራጭነት እና በበላቸዉ ተሰጋ እና ጋደኞቻቸዉ የኮንስትራክሽን ዲዛይንና አማካሪ ህ/ሽ/ማ አማካሪነት ግንባታው እየተከናወነ የሚገኘው የለሚኩራ ወረዳ 4 G+4 ትምህርት ቤት ለዚህ ማሳያ ነው፡፡
ከ60 ሚሊዮን ብር በላይ የውለታ ዋጋ ተይዞለት ጥር 02/2015 ግንባታው የተጀመረው ይህ የትምህርት ቤት ፕሮጀክት አሁን ላይ 42 በመቶ አፈፃፀም ላይ መድረሱ ተመልክቷል፡፡
120 ቀናት ተሰጥቶት የተጀመረው ፕሮጀክቱ በውለታው መሰረት ግንቦት 9/2015 ተጠናቆ ሰፊ የትምህርት መሰረተ-ልማት ፍላጎት ያለውን የክፍለከተማውን ማሕበረሰብ በዕጅጉ ያግዛል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት መጋቢት 29/2015
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
በጥቃቅንና አነስተኛ የተደራጁ ኢንተርፕራይዞች በኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪው ተወዳዳሪም ብቻ ሳይሆን የላቀ አፈፃፀምም ጭምር በማስመዝገብ የከተማዋ የልማት ጉዞ ላይ የራሳቸውን አሻራ በተጨባጭ በማኖር ላይ ይገኛሉ፡፡
ቢሮው እየተገበረው በሚገኘው የስራ ዕድል ፈጠራ ፕሮግራም ተጠቃሚ በሆኑት በዞላ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ስራ ተቋራጭነት እና በበላቸዉ ተሰጋ እና ጋደኞቻቸዉ የኮንስትራክሽን ዲዛይንና አማካሪ ህ/ሽ/ማ አማካሪነት ግንባታው እየተከናወነ የሚገኘው የለሚኩራ ወረዳ 4 G+4 ትምህርት ቤት ለዚህ ማሳያ ነው፡፡
ከ60 ሚሊዮን ብር በላይ የውለታ ዋጋ ተይዞለት ጥር 02/2015 ግንባታው የተጀመረው ይህ የትምህርት ቤት ፕሮጀክት አሁን ላይ 42 በመቶ አፈፃፀም ላይ መድረሱ ተመልክቷል፡፡
120 ቀናት ተሰጥቶት የተጀመረው ፕሮጀክቱ በውለታው መሰረት ግንቦት 9/2015 ተጠናቆ ሰፊ የትምህርት መሰረተ-ልማት ፍላጎት ያለውን የክፍለከተማውን ማሕበረሰብ በዕጅጉ ያግዛል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት መጋቢት 29/2015
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
👍8❤1