የግንባታ ፕሮጀክቶችን በተቀመጠላቸው ጥራት፣በተያዘላቸው ጊዜ እና በተቀመጠላቸው የጥራት ደረጃ አጠናቆ ለአገልግሎት ለማዋል የካይዘን መርሆዎችን በተቋም ደረጃ መተግበር ትልቅ ድርሻ እንደሚኖረው ተጠቆመ፡፡
በኢንዱስትው የሚስተዋለውን ክፍተት በጥናት በመለየት ለስራ ተቋራጮች፣ለአማካሪዎች፣ለባለሞያዎች እንዲሁም ለተቋሙ ሰራተኞች የተለያዩ የዓቅም ግንባታ ስልጠናዎችን እየሰጠ የሚገኘው የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ከካይዘን ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር ለተቋሙ ሰራተኞች ያዘጋጀውና በ3 ዙሮች ተከፋፍሎ ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ዛሬም ቀጥሎ ውሏል፡፡
በካይዘን አተገባበር ላይ ትኩረቱን ያደረገው ስልጠናው የካይዘን መርሆዎችን በመተግበርና ሁሉንም ያሳተፈ የካይዘን ቡድን ሥራ ተግባራዊ በማድረግ ው ሕብረተሰቡን በስፋት ተጠቃሚ የሚያደርጉ የግንባታ ፕሮጀከቶች በተያዘላቸው በጀት፣ጊዜ እና ጥራት ለማጠናቀቅ አስቻይ ሁኔታን መፍጠር እንደሚቻል በስልጠናው ተጠቁሟል፡፡
ስልጠናው በነገው ዕለትም ቀጥሎ እንደሚውል ከቢሮው የዓቅም-ግንባታ ዳይሬክቶሬት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት መጋቢት 18/2015 ዓ/ም
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
በኢንዱስትው የሚስተዋለውን ክፍተት በጥናት በመለየት ለስራ ተቋራጮች፣ለአማካሪዎች፣ለባለሞያዎች እንዲሁም ለተቋሙ ሰራተኞች የተለያዩ የዓቅም ግንባታ ስልጠናዎችን እየሰጠ የሚገኘው የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ከካይዘን ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር ለተቋሙ ሰራተኞች ያዘጋጀውና በ3 ዙሮች ተከፋፍሎ ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ዛሬም ቀጥሎ ውሏል፡፡
በካይዘን አተገባበር ላይ ትኩረቱን ያደረገው ስልጠናው የካይዘን መርሆዎችን በመተግበርና ሁሉንም ያሳተፈ የካይዘን ቡድን ሥራ ተግባራዊ በማድረግ ው ሕብረተሰቡን በስፋት ተጠቃሚ የሚያደርጉ የግንባታ ፕሮጀከቶች በተያዘላቸው በጀት፣ጊዜ እና ጥራት ለማጠናቀቅ አስቻይ ሁኔታን መፍጠር እንደሚቻል በስልጠናው ተጠቁሟል፡፡
ስልጠናው በነገው ዕለትም ቀጥሎ እንደሚውል ከቢሮው የዓቅም-ግንባታ ዳይሬክቶሬት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት መጋቢት 18/2015 ዓ/ም
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
👍9❤2✍2👎1
#UPDATE
የጨረታ መክፈቻ ጊዜ መራዘሙን የሚገልፅ ማስታወቂያ
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
የጨረታ መክፈቻ ጊዜ መራዘሙን የሚገልፅ ማስታወቂያ
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
👍9❤2
👍5
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
በቢሮው ባለቤትነት ተገንብተው የማጠናቀቂያ ምዕራፍ ላይ የሚገኙ ፕሮጀክቶችና የሚሰጧቸው አገልግሎቶች
🏗ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!!
🏗Dedicated for the betterment of our City!!!!
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት መጋቢት 27/2015 ዓ/ም
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
🏗ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!!
🏗Dedicated for the betterment of our City!!!!
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት መጋቢት 27/2015 ዓ/ም
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
👍2
የማሕበራቱ የፕሮጀክት አፈፃፀም በፍሬያማነቱ እንደቀጠለ ነው፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ የዜጎች የስራ ዕድልን ለመፍጠር ባሳለፈው ውሳኔ ባለፉት ጥቂት ወራት ብቻ በርካታ ግንባታዎችን በጥቃቅንና አነስተኛ ለተደራጁ ማሕበራት በመደልደል ስራዎችን እያከናወነ ይገኛል፡፡
በዚህም መሰረት 125 ማሕበራት በስራ ዕድሉ ተቋዳሽ በመሆን እራሳቸውንም ሀገራቸውንም እየጠቀሙ ይገኛል፡፡
የዚህ ፕሮግራም ተጠቃሚ በሆኑ 8 ማሕበራት ግንባታው በአስደናቂ ፍጥነት እየተከናወነ የሚገኘው የለሚኩራ ወረዳ 06 G+4 ኢንዱስትትሪያል ሼድ ተጠቃሽ ነው፡፡
እያንዳንዳቸው በአማካኝ 68 ሚሊዮን ብር የኮንትራት ዋጋ ያላቸው ኢንዱስትሪያል ሼዶቹ የካቲት 19/2015 የግንባታ ስራቸው የተጀመረ ሲሆን 120 ቀናት የግንባታ ማጠናቀቂያ ጊዜ ተሰጥቷቸው አሁን ላይ 25 በመቶ የአፈፃፀም ደረጃ ላይ ደርሰዋል፡፡
ከስራ ተቋራጭ ማሕበራቱ በተጨማሪም በፕሮጀክቱ 2 አማካሪ ድርጅቶችም የስራ ዕድሉ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ተደርጓል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት መጋቢት 28/2015 ዓ/ም
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ የዜጎች የስራ ዕድልን ለመፍጠር ባሳለፈው ውሳኔ ባለፉት ጥቂት ወራት ብቻ በርካታ ግንባታዎችን በጥቃቅንና አነስተኛ ለተደራጁ ማሕበራት በመደልደል ስራዎችን እያከናወነ ይገኛል፡፡
በዚህም መሰረት 125 ማሕበራት በስራ ዕድሉ ተቋዳሽ በመሆን እራሳቸውንም ሀገራቸውንም እየጠቀሙ ይገኛል፡፡
የዚህ ፕሮግራም ተጠቃሚ በሆኑ 8 ማሕበራት ግንባታው በአስደናቂ ፍጥነት እየተከናወነ የሚገኘው የለሚኩራ ወረዳ 06 G+4 ኢንዱስትትሪያል ሼድ ተጠቃሽ ነው፡፡
እያንዳንዳቸው በአማካኝ 68 ሚሊዮን ብር የኮንትራት ዋጋ ያላቸው ኢንዱስትሪያል ሼዶቹ የካቲት 19/2015 የግንባታ ስራቸው የተጀመረ ሲሆን 120 ቀናት የግንባታ ማጠናቀቂያ ጊዜ ተሰጥቷቸው አሁን ላይ 25 በመቶ የአፈፃፀም ደረጃ ላይ ደርሰዋል፡፡
ከስራ ተቋራጭ ማሕበራቱ በተጨማሪም በፕሮጀክቱ 2 አማካሪ ድርጅቶችም የስራ ዕድሉ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ተደርጓል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት መጋቢት 28/2015 ዓ/ም
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
👍12❤1👎1
የስራ ዕድል ፈጠራው በተተገበረባቸው ፕሮጀክቶች ላይ የማሕበራት የመስራት ዓቅም በተግባር እየታየ ይገኛል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ የተሰጠውን ተልዕኮ በማስፈፀም ሂደት ውስጥ ፍትሀዊ የኢኮኖሚ ተጠቃሚነትን ለማስፈንና የወጣቶችን የስራ ዕድል ለማስፋት በያዘው ፕሮግራም ተጠቃሚ የሆኑ በጥቃቅንና አነስተኛ የተደራጁ ማሕበራት አመርቂ ውጤት እያስመዘገቡ እንደሆነ ተመልክቷል፡፡
የስራ ዕድሉ ተጠቃሚ ከሆኑ ማሕበራት ውስጥ በአቻ ሁለገብ ኮንስትራክሽን በስራ ተቋራጭነትና ሲጫሌ ብሩክ እና ጓደኞቻቸው የማማከር ድርጅት በአማካሪነት እየተገነባ የሚገኘው የወረዳ 10 የካ ሳላይሽ አንደኛ ደረጃ G+4 ትምህርት ቤት ይገኝበታል፡፡
ፕሮጀክቱ ከተጀመረበት ጥር 2/2015 ጀምሮ በተቀመጡት 120 ቀናት ውስጥ አጠናቆ ለትምሕርት ማሕበረሰቡ ለማስረከብ በምሽት ፈረቃ ጭምር እየተሰራ የሚገኘው ይህ ፕሮጀክት አሁን ላይ 42 በመቶ አፈፃፀም ላይ ደርሷል፡፡
ከ63 ሚሊዮን ብር በላይ የውለታ መጠን የተያዘለት ይህ ፕሮጀክት በውለታው መሰረት ሚያዚያ 02/2015 ዓ/ም ተጠናቆ በክፍለከተማው የትምህርት ተደራሽነት ሽፋን ላይ የራሱን አስተዋፅዖ ያበረክታል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት መጋቢት 28/2015
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ የተሰጠውን ተልዕኮ በማስፈፀም ሂደት ውስጥ ፍትሀዊ የኢኮኖሚ ተጠቃሚነትን ለማስፈንና የወጣቶችን የስራ ዕድል ለማስፋት በያዘው ፕሮግራም ተጠቃሚ የሆኑ በጥቃቅንና አነስተኛ የተደራጁ ማሕበራት አመርቂ ውጤት እያስመዘገቡ እንደሆነ ተመልክቷል፡፡
የስራ ዕድሉ ተጠቃሚ ከሆኑ ማሕበራት ውስጥ በአቻ ሁለገብ ኮንስትራክሽን በስራ ተቋራጭነትና ሲጫሌ ብሩክ እና ጓደኞቻቸው የማማከር ድርጅት በአማካሪነት እየተገነባ የሚገኘው የወረዳ 10 የካ ሳላይሽ አንደኛ ደረጃ G+4 ትምህርት ቤት ይገኝበታል፡፡
ፕሮጀክቱ ከተጀመረበት ጥር 2/2015 ጀምሮ በተቀመጡት 120 ቀናት ውስጥ አጠናቆ ለትምሕርት ማሕበረሰቡ ለማስረከብ በምሽት ፈረቃ ጭምር እየተሰራ የሚገኘው ይህ ፕሮጀክት አሁን ላይ 42 በመቶ አፈፃፀም ላይ ደርሷል፡፡
ከ63 ሚሊዮን ብር በላይ የውለታ መጠን የተያዘለት ይህ ፕሮጀክት በውለታው መሰረት ሚያዚያ 02/2015 ዓ/ም ተጠናቆ በክፍለከተማው የትምህርት ተደራሽነት ሽፋን ላይ የራሱን አስተዋፅዖ ያበረክታል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት መጋቢት 28/2015
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
👍10