ቢሮው 27 ማሕበራትን የስራ ዕድል ተጠቃሚ አድርጓል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ በ3ኘው ዙር የስራ ዕድል ፈጠራ መርኃ-ግብሩ 27 በጥቃቅንና አነስተኛ የተደራጁ ኢንተርፕራይዞችን ተጠቃሚ አድርጓል፡፡
በዛሬው ዕለት የዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች፣የማሕበራቱ ተወካይ ኮሚቴዎች እንዲሁም ማሕበራቱ በተገኙበት በቢሮው በተከናወነው ዕጣ የማውጣት መርኃ-ግብር በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለከተማ ለሚገነቡ 18 G+4 እና 9 G+0 ፕሮጀክቶች ኢንተርፕይዞችን የመደልደል ስራ ተሰርቷል፡፡
በስነስርዓቱ ላይ ተገኝተው የስራ መመሪያ ያስተላለፉት የቢሮው ኃላፊ ኢ/ር አያልነሽ ሐብተማርያም እንዳሉት ተቋሙ በበጀት ዓመቱ ሊሰራቸው በዕቅድ ከያዛቸው ፕሮጀክቶች ውስጥ ብዙ ዕጁን ለማህበራት እያስተላለፈ እንደሚገኝ ገልፀው ከዚህ ቀደም ከነበሩት ተሞክሮዎቹ ትምህርት በመውሰድ አሁን ላይ ምንም አይነት የወሰን ጥያቄ የሌለባቸው የግንባታ ቦታዎች መዘጋጀታቸውን በመጥቀስ ማሕበራቱ በነገው ዕለት ሳይት ተረክበው ወደስራ እንዲገቡና ሼዶቹን በ45ቀናት እንዲሁም ባለ አምስት ወለሎቹን ደግሞ በ4 ወራት በማጠናቀቅ ለርክክብ ዝግጁ እንዲያደረጉ ያሳሰቡ ሲሆን በዚህ ሂደት ውስጥ በሌብነት ላይ ተሳትፎ የሚገኝ ማሕበር ላይ ቢሮው የማያዳግም እርምጃ ይወስዳል ብለዋል፡፡
የኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት የካቲት 14/2015 ዓ/ም
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ በ3ኘው ዙር የስራ ዕድል ፈጠራ መርኃ-ግብሩ 27 በጥቃቅንና አነስተኛ የተደራጁ ኢንተርፕራይዞችን ተጠቃሚ አድርጓል፡፡
በዛሬው ዕለት የዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች፣የማሕበራቱ ተወካይ ኮሚቴዎች እንዲሁም ማሕበራቱ በተገኙበት በቢሮው በተከናወነው ዕጣ የማውጣት መርኃ-ግብር በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለከተማ ለሚገነቡ 18 G+4 እና 9 G+0 ፕሮጀክቶች ኢንተርፕይዞችን የመደልደል ስራ ተሰርቷል፡፡
በስነስርዓቱ ላይ ተገኝተው የስራ መመሪያ ያስተላለፉት የቢሮው ኃላፊ ኢ/ር አያልነሽ ሐብተማርያም እንዳሉት ተቋሙ በበጀት ዓመቱ ሊሰራቸው በዕቅድ ከያዛቸው ፕሮጀክቶች ውስጥ ብዙ ዕጁን ለማህበራት እያስተላለፈ እንደሚገኝ ገልፀው ከዚህ ቀደም ከነበሩት ተሞክሮዎቹ ትምህርት በመውሰድ አሁን ላይ ምንም አይነት የወሰን ጥያቄ የሌለባቸው የግንባታ ቦታዎች መዘጋጀታቸውን በመጥቀስ ማሕበራቱ በነገው ዕለት ሳይት ተረክበው ወደስራ እንዲገቡና ሼዶቹን በ45ቀናት እንዲሁም ባለ አምስት ወለሎቹን ደግሞ በ4 ወራት በማጠናቀቅ ለርክክብ ዝግጁ እንዲያደረጉ ያሳሰቡ ሲሆን በዚህ ሂደት ውስጥ በሌብነት ላይ ተሳትፎ የሚገኝ ማሕበር ላይ ቢሮው የማያዳግም እርምጃ ይወስዳል ብለዋል፡፡
የኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት የካቲት 14/2015 ዓ/ም
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
👍16👎2
2015_2nd_Quarter_Cement_Related_Construction_Works_Revised_Direct.pdf
5.8 MB
#የ2ኛ_ሩብ_ዓመት_የሲሚንቶ_እና_ከሲሚንቶ_ጋር_ግንኙነት_ያላቸው_ግብዓቶች_የተሻሻለ_ዋጋ_ጥናት
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ የበጀት ዓመቱን የ2ኛ ሩብ ዓመት የግንባታ ግብዓት ቀጥተኛ ዋጋ ጥናት በማፅደቅ ማሰራጨቱ ይታወቃል፡፡አሁን ላይ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ንግድና ቀጠናዊ ሚኒስቴር በሲሚንቶ ዋጋ ላይ የዋጋ ማሻሻያ ማድረጉን ተከትሎ ቢሮው በሲሚንቶ እና ከሲሚንቶ ጋር ግንኙነት ባላቸው ግብዓቶች ላይ ይፋዊው የ3ኛ ሩብ ዓመት ጥናት ከመውጣቱ አስቀድሞ ያጠናው የ2ኛ ሩብ ዓመት የቀጥተኛ የዋጋ ማሻሻያ እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮ ዳይሬክቶሬት የካቲት 16/2015 ዓ/ም
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ የበጀት ዓመቱን የ2ኛ ሩብ ዓመት የግንባታ ግብዓት ቀጥተኛ ዋጋ ጥናት በማፅደቅ ማሰራጨቱ ይታወቃል፡፡አሁን ላይ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ንግድና ቀጠናዊ ሚኒስቴር በሲሚንቶ ዋጋ ላይ የዋጋ ማሻሻያ ማድረጉን ተከትሎ ቢሮው በሲሚንቶ እና ከሲሚንቶ ጋር ግንኙነት ባላቸው ግብዓቶች ላይ ይፋዊው የ3ኛ ሩብ ዓመት ጥናት ከመውጣቱ አስቀድሞ ያጠናው የ2ኛ ሩብ ዓመት የቀጥተኛ የዋጋ ማሻሻያ እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮ ዳይሬክቶሬት የካቲት 16/2015 ዓ/ም
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
👍14
የስራ ክፍሉ ከአዲስአበባ መንገዶች ባለስልጣን አቻ ክፍል ጋር የልምድ ልውውጥ አደረገ ።
የአዲስአበባ ዲዛይንና ግንባታ ሥራዎች ቢሮ የዕቅድ ዝግጀት፣ክትትልና ግምገማ ዳይሬክሬት ከአዲስአበባ መንገዶች ባለስልጣን ዕቅድ በጀትና ሰትራቴጅክ ማኔጅመንት ጋር የልምድ ልውውጥ አካሂዷል።
በቢሮው የዕቅድ ዝግጀት፣ክትትልና ግምገማ ዳይሬክተር አቶ ሀለፎም ገብሩ የተመራው የልምድ ልውውጡ ከተቋማት ፍላጎት ጋር የተጣጣመ በጀት ፍላጎት ማሳወቀና ማግኘት ፣በነባርና በአዳዲስ ፕሮጀከቶች ላይ ያለውን የበጀት አጠቃቀምና ዝውውር ፣ለፕሮጀክቶች የተመደበ በጀት ዕጥረት ሲከሰት ሰለሚወሰዱ መፍትሄዎች እና ሌሎችም ተያያዥ ርዕሰ-ጉዳዮች ዙሪያ ተቋሙ ያለውን ልምድና ተሞክሮ የባለስልጣን መስሪያቤቱ የዕቅድ ፣በጀትና ስትራቴጂክ ማኔጅመንት ዳይሬክተር አቶ መስፍን ከበረ አና የማኔጅመንት በድናቸው አካፍለዋል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት የካቲት 16/2015 ዓ/ም
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
የአዲስአበባ ዲዛይንና ግንባታ ሥራዎች ቢሮ የዕቅድ ዝግጀት፣ክትትልና ግምገማ ዳይሬክሬት ከአዲስአበባ መንገዶች ባለስልጣን ዕቅድ በጀትና ሰትራቴጅክ ማኔጅመንት ጋር የልምድ ልውውጥ አካሂዷል።
በቢሮው የዕቅድ ዝግጀት፣ክትትልና ግምገማ ዳይሬክተር አቶ ሀለፎም ገብሩ የተመራው የልምድ ልውውጡ ከተቋማት ፍላጎት ጋር የተጣጣመ በጀት ፍላጎት ማሳወቀና ማግኘት ፣በነባርና በአዳዲስ ፕሮጀከቶች ላይ ያለውን የበጀት አጠቃቀምና ዝውውር ፣ለፕሮጀክቶች የተመደበ በጀት ዕጥረት ሲከሰት ሰለሚወሰዱ መፍትሄዎች እና ሌሎችም ተያያዥ ርዕሰ-ጉዳዮች ዙሪያ ተቋሙ ያለውን ልምድና ተሞክሮ የባለስልጣን መስሪያቤቱ የዕቅድ ፣በጀትና ስትራቴጂክ ማኔጅመንት ዳይሬክተር አቶ መስፍን ከበረ አና የማኔጅመንት በድናቸው አካፍለዋል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት የካቲት 16/2015 ዓ/ም
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
👍10
✳️ማስታወቂያ
በሰንጠረዡ በተጠቀሱት ርዕሶች ዙሪያ በከተማና መሰረተ-ልማት ሚኒስቴር የአሰልጣኞች ስልጠና የወሰዳችሁ አሰልጣኞች በሙሉ በተቀመጠላችሁ መርኃ-ግብር መሰረት በተጠቀሰው ቦታ እና ሰዓት ተገኝታችሁ ስልጠና እንድትሰጡ የዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ዓቅም ግንባታ ዳይሬክቶሬት ጥሪውን ያስተላልፋል፡፡
የዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት የካቲት 20/2015 ዓ/ም
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
በሰንጠረዡ በተጠቀሱት ርዕሶች ዙሪያ በከተማና መሰረተ-ልማት ሚኒስቴር የአሰልጣኞች ስልጠና የወሰዳችሁ አሰልጣኞች በሙሉ በተቀመጠላችሁ መርኃ-ግብር መሰረት በተጠቀሰው ቦታ እና ሰዓት ተገኝታችሁ ስልጠና እንድትሰጡ የዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ዓቅም ግንባታ ዳይሬክቶሬት ጥሪውን ያስተላልፋል፡፡
የዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት የካቲት 20/2015 ዓ/ም
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
👍3
ማስታወቂያ
የጨረታ መክፈቻ ጊዜ መለወጡን ስለማሳወቅ።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ የሁለት ፕሮጀክቶችን ቀሪ ስራዎች ለማጠናቀቅ የሚያስችል ውስን ጨረታ ማውጣቱን ተከትሎ ማክሰኞ የካቲት 21/2015 ዓ/ም የነበረው የጨረታ መክፈቻ ጊዜ ወደ ረቡዕ የካቲት 22/2015 ዓ/ም እና ዓርብ የካቲት 24/2015 ተዘዋውሯል።
በዚህም መሰረት የጎሮ ፖሊስ መምሪያ ፕሮጀክት ረቡዕ 8:00 ሰዓት ተዘግቶ 8:30 የሚከፈት ሲሆን የልደታ ክፍለከተማ አስተዳደር ሕንፃ ፕሮጀክት ደግሞ ዓርብ 8:00 ሰዓት ተዘግቶ 8:30 የሚከፈት መሆኑን የቢሮው የምሕንድስና ግዢ ዳይሬክቶሬት ይገልፃል።
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት የካቲት 20/2015 ዓ/ም
የጨረታ መክፈቻ ጊዜ መለወጡን ስለማሳወቅ።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ የሁለት ፕሮጀክቶችን ቀሪ ስራዎች ለማጠናቀቅ የሚያስችል ውስን ጨረታ ማውጣቱን ተከትሎ ማክሰኞ የካቲት 21/2015 ዓ/ም የነበረው የጨረታ መክፈቻ ጊዜ ወደ ረቡዕ የካቲት 22/2015 ዓ/ም እና ዓርብ የካቲት 24/2015 ተዘዋውሯል።
በዚህም መሰረት የጎሮ ፖሊስ መምሪያ ፕሮጀክት ረቡዕ 8:00 ሰዓት ተዘግቶ 8:30 የሚከፈት ሲሆን የልደታ ክፍለከተማ አስተዳደር ሕንፃ ፕሮጀክት ደግሞ ዓርብ 8:00 ሰዓት ተዘግቶ 8:30 የሚከፈት መሆኑን የቢሮው የምሕንድስና ግዢ ዳይሬክቶሬት ይገልፃል።
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት የካቲት 20/2015 ዓ/ም
👍2
#ሲሚንቶ_ነክ_የሆኑና_የእግረኛ_መንገድ_የግንባታ_ስራዎች_የተሻሻለ_ዋጋ።
የዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት የካቲት 20/2015 ዓ/ም
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
የዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት የካቲት 20/2015 ዓ/ም
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
👍7❤1
423 የታካሚ አልጋዎች የሚኖሩት የኮልፌ መንዲዳ ሪፈራል ሆስፒታል ግንባታ 42 በመቶ ላይ ደርሷል፡፡
በአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለከተማ በተለምዶ ቤተል እየተባለ በሚጠራው አካባቢ በ33,000 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ ባለቤትነት እያስገነባው የሚገኘው የኮልፌ መንዲዳ ሪፈራል ሆስፒታል ግንባታ በጥሩ አፈፃፀም እየተከናወነ ይገኛል፡፡
ከከተማዋ ሕብረተሰብ አልፎ በዙሪያው ለሚገኙ አጎራባች ከተሞች ነዋሪዎች ጭምር ደረጃውን የጠበቀ የሕክምና አገልግሎቶችን የመስጠት ዓቅም የሚኖረውን ይህን ግዙፍ ሆስፒታል አጠናቆ ለታለመለት ተግባር ይውል ዘንድ ሰፊ ስራዎች እየተሰሩ ይገኛል፡፡
423 የታካሚ አልጋዎች የሚኖሩትና ሁሉንም የህክምና እንዲሁም ሌሎች አስፈላጊ ፋሲሊቲዎችን የያዙ 14 ብሎኮች የሚኖሩት ይህ የኮልፌ መንዲዳ ሪፈራል ሆስፒታል በከተማችን ያለውን የጤና ሽፋን ተደራሽነት በዕጅጉ ከማሳደጉም በላይ ከተማዋ የምታደርገውን የሕክምና ቱሪዝም መዳረሻነት ጉዞ በማፋጠን ረገድ የማይናቅ ድርሻ ይኖረዋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት የካቲት 20/2015 ዓ/ም
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
በአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለከተማ በተለምዶ ቤተል እየተባለ በሚጠራው አካባቢ በ33,000 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ ባለቤትነት እያስገነባው የሚገኘው የኮልፌ መንዲዳ ሪፈራል ሆስፒታል ግንባታ በጥሩ አፈፃፀም እየተከናወነ ይገኛል፡፡
ከከተማዋ ሕብረተሰብ አልፎ በዙሪያው ለሚገኙ አጎራባች ከተሞች ነዋሪዎች ጭምር ደረጃውን የጠበቀ የሕክምና አገልግሎቶችን የመስጠት ዓቅም የሚኖረውን ይህን ግዙፍ ሆስፒታል አጠናቆ ለታለመለት ተግባር ይውል ዘንድ ሰፊ ስራዎች እየተሰሩ ይገኛል፡፡
423 የታካሚ አልጋዎች የሚኖሩትና ሁሉንም የህክምና እንዲሁም ሌሎች አስፈላጊ ፋሲሊቲዎችን የያዙ 14 ብሎኮች የሚኖሩት ይህ የኮልፌ መንዲዳ ሪፈራል ሆስፒታል በከተማችን ያለውን የጤና ሽፋን ተደራሽነት በዕጅጉ ከማሳደጉም በላይ ከተማዋ የምታደርገውን የሕክምና ቱሪዝም መዳረሻነት ጉዞ በማፋጠን ረገድ የማይናቅ ድርሻ ይኖረዋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት የካቲት 20/2015 ዓ/ም
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
👍3