ቢሮው ተግባራዊ ባደረገውና የስራ ዕድል ፈጠራ ተጠቃሚ በሆኑ ማሕበራት በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለከተማ ወረዳ 13 ለሚገነባው የመስሪያ ቦታ ግንባታ የአፈር ቆረጣ እየተከናወነ ይገኛል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጥር 17/2015 ዓ/ም
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጥር 17/2015 ዓ/ም
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
👍1
የአፈርና የማቴሪያል ጥራት ፍተሻዎችን በተመጣጣኝ ክፍያ በስፋት እያከናወነ የሚገኘውና በሰለጠነ የሰው ኃይል እንዲሁም በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የተደራጀው የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ የግንባታ ግብዓት ጥራት ፍተሻ ማዕከል በኢንዱስትሪው ተሳታፊ የሆኑ የመንግስት ተቋማትን፣ድርጅቶችን እንዲሁም የግል አልሚዎችን የአገልግሎቱ ተጠቃሚ እንዲሆኑ በአክብሮት ይጋብዛል፡፡
አድራሻ፡-ከጀርመን አደባባይ ወደ ጀሞ በሚወስደው መንገድ 300 ሜትር ገባ ብሎ
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
አድራሻ፡-ከጀርመን አደባባይ ወደ ጀሞ በሚወስደው መንገድ 300 ሜትር ገባ ብሎ
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
👍1
የአቃቂ እህል መካዘን ፕሮጀክት የማጠናቀቂያ ስራዎች እየተሰሩ ይገኛል፡፡
በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለከተማ ወረዳ 08 ልዩ ቦታው ባጃጅ ተራ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ እየተገነባ የሚገኘው የእህል መካዘን ፕሮጀክት የአስፋልት ንጣፍ ስራን ጨምሮ ሌሎች የማጠናቀቂያ ስራዎች እየተሰሩለት ይገኛል፡፡
በ9183.5 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ ያረፈው ፕሮጀክቱ ለመካዘን፣ለመሸጫ እና ለወፍጮ አገልግሎት የሚውሉ 4 የተለያዩ ብሎኮች ያሉት ሲሆን ከዚህም በተጨማሪ G+1 የቢሮ እና የካፍቴሪያ ሕንፃና ሌሎች አስፈላጊ መሰረተ ልማቶች ተሟልተውለታል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ በባለቤትነት እያስገባው የሚገኘው ይህ ፕሮጀክት አሁን ላይ 98 በመቶ የአፈፃፀም ደረጃ ላይ የሚገኝ ሲሆን የአስፋልት ስራውን የማጠናቀቅ እንዲሁም የአጥር ኳርትዝ ስራ እና አንዳንድ የለቀማ ስራዎች በቀጣይ አምስት ቀናት ውስጥ ተከናውነው ለርክክብ ዝግጁ የማድረግ ስራ እንደሚሰራ ከቢሮው የኮንትራት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ያገኘነው መረጃ ያሳያል፡፡
ግንባታው ሲጠናቀቅም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮ ተረክቦ የሚያስተዳድረው ይሆናል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጥር 18/2015 ዓ/ም
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለከተማ ወረዳ 08 ልዩ ቦታው ባጃጅ ተራ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ እየተገነባ የሚገኘው የእህል መካዘን ፕሮጀክት የአስፋልት ንጣፍ ስራን ጨምሮ ሌሎች የማጠናቀቂያ ስራዎች እየተሰሩለት ይገኛል፡፡
በ9183.5 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ ያረፈው ፕሮጀክቱ ለመካዘን፣ለመሸጫ እና ለወፍጮ አገልግሎት የሚውሉ 4 የተለያዩ ብሎኮች ያሉት ሲሆን ከዚህም በተጨማሪ G+1 የቢሮ እና የካፍቴሪያ ሕንፃና ሌሎች አስፈላጊ መሰረተ ልማቶች ተሟልተውለታል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ በባለቤትነት እያስገባው የሚገኘው ይህ ፕሮጀክት አሁን ላይ 98 በመቶ የአፈፃፀም ደረጃ ላይ የሚገኝ ሲሆን የአስፋልት ስራውን የማጠናቀቅ እንዲሁም የአጥር ኳርትዝ ስራ እና አንዳንድ የለቀማ ስራዎች በቀጣይ አምስት ቀናት ውስጥ ተከናውነው ለርክክብ ዝግጁ የማድረግ ስራ እንደሚሰራ ከቢሮው የኮንትራት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ያገኘነው መረጃ ያሳያል፡፡
ግንባታው ሲጠናቀቅም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮ ተረክቦ የሚያስተዳድረው ይሆናል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጥር 18/2015 ዓ/ም
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
👍2
የልማት ተነሺ አርሶአደሮች ማቋቋሚያ ፕሮጀክትን አጠናቆ ለአገልግሎት ለማዋል የሚያስችሉ ስራዎች በመሰራት ላይ ናቸው፡፡
የልማት ተነሺ አርሶአደሮች ማቋቋሚያ ፕሮጀክትን አስፈላጊውን መሰረተ ልማቶች አሟልቶ ለማስረከብ የሚያስችሉ ስራዎች እየተሰሩ ይገኛል፡፡ከዚህም ውስጥ በማዕከሉ ውስጥ ተግባራዊ ለሚደረገው ዘመናዊ የዶሮ ዕርባታ የሚውሉ የዶሮ ጎጆዎች፣መመገቢያ እና ውሃ መጠጫዎች የምርት ሂደት ጎንለጎን እየተከናወነ ይገኛል፡፡
አሁን ላይ የA-አይነት የዶሮ ጎጆዎች፣መመገቢያ እና አውቶማቲክ ውሀ መጠጫዎች፣ጋልቫናይዝድ ሽቦ ሳጥኖች እና የመመገቢያ ገንዳዎች እንዲሁም RHS መወጠሪያና መቆሚያ ምርቶች እየተመረቱ ይገኛሉ፡፡
የዶሮ ዕርባታው እያንዳንዱ ዩኒት 160 እንቁላል ጣይ ዶሮዎችን የሚይዙ 297 ዩኒቶች የሚኖሩት ሲሆን በዚህም አጠቃላይ 47,250 ዶሮዎችን የመያዝ ዓቅም አለው፡፡
በማዕከሉ የእንቁላል ዶሮዎች ሼዶችን ጨምሮ የወተት ለሞች እና የእርድ የከብቶች ማደለብያ በአጠቃላይ 38 ሼዶች እንዲሁም 40 የምርት ማሳያ ሱቆች ተገንብተው ተጠናቀዋል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጥር 18/2015 ዓ/ም
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
የልማት ተነሺ አርሶአደሮች ማቋቋሚያ ፕሮጀክትን አስፈላጊውን መሰረተ ልማቶች አሟልቶ ለማስረከብ የሚያስችሉ ስራዎች እየተሰሩ ይገኛል፡፡ከዚህም ውስጥ በማዕከሉ ውስጥ ተግባራዊ ለሚደረገው ዘመናዊ የዶሮ ዕርባታ የሚውሉ የዶሮ ጎጆዎች፣መመገቢያ እና ውሃ መጠጫዎች የምርት ሂደት ጎንለጎን እየተከናወነ ይገኛል፡፡
አሁን ላይ የA-አይነት የዶሮ ጎጆዎች፣መመገቢያ እና አውቶማቲክ ውሀ መጠጫዎች፣ጋልቫናይዝድ ሽቦ ሳጥኖች እና የመመገቢያ ገንዳዎች እንዲሁም RHS መወጠሪያና መቆሚያ ምርቶች እየተመረቱ ይገኛሉ፡፡
የዶሮ ዕርባታው እያንዳንዱ ዩኒት 160 እንቁላል ጣይ ዶሮዎችን የሚይዙ 297 ዩኒቶች የሚኖሩት ሲሆን በዚህም አጠቃላይ 47,250 ዶሮዎችን የመያዝ ዓቅም አለው፡፡
በማዕከሉ የእንቁላል ዶሮዎች ሼዶችን ጨምሮ የወተት ለሞች እና የእርድ የከብቶች ማደለብያ በአጠቃላይ 38 ሼዶች እንዲሁም 40 የምርት ማሳያ ሱቆች ተገንብተው ተጠናቀዋል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጥር 18/2015 ዓ/ም
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
👍1