Forwarded from Bizuayehu G.
ሰበር ዜና
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ከመሬት ምዝበራ ጋር በተያያዘ ሁለት አመራሮችና ስድስት ባለሙያዎች በጥቅሉ ስምንት በሙስና የተጠረጠሩ አመራሮችና ባለሙያዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ!!
አመራሮች
1. አቶ መለሰ ጋሻው የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ብልፅግና ፓርቲ ፅ/ቤት ሃላፊ
2. አቶ ፍቃዱ መለሰ የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ የመሬት ማኔጅመንት ፅ/ቤት ሃላፊ
ፈፃሚዎች
3. አቶ ሄኖክ ፍቃዱ (የመሬት አገልግሎት መሻሻያ ዘርፍ አስተባባሪ)
4. ሜሮን ማህረይ (የቤዝ ማፕ ባለሙያ)
5. አቶ በላይህ ተፈሪ (የቤዝ ማፕ ባለሙያ)
6. አቶ ፍቅሬ ብርሃኑ (ፋይል አደራጅ)
7. ወ/ሮ ዘላለም በዛብህ (የሲአይ ኤስ ባለሙያ)
8. አቶ ሃጎስ በርሄ (የሰነድ አጣሪ ባለሙያ) ናቸው፡፡
የተጀመረው ህግን የማስከበር ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የአዲስ አበባ ከተማ የፀረ ሙስና ኮሚቴ አስታውቋል፡፡
ምንጭ የአዲስ አበባ ኮሙኒኬሽን ቢሮ
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ከመሬት ምዝበራ ጋር በተያያዘ ሁለት አመራሮችና ስድስት ባለሙያዎች በጥቅሉ ስምንት በሙስና የተጠረጠሩ አመራሮችና ባለሙያዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ!!
አመራሮች
1. አቶ መለሰ ጋሻው የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ብልፅግና ፓርቲ ፅ/ቤት ሃላፊ
2. አቶ ፍቃዱ መለሰ የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ የመሬት ማኔጅመንት ፅ/ቤት ሃላፊ
ፈፃሚዎች
3. አቶ ሄኖክ ፍቃዱ (የመሬት አገልግሎት መሻሻያ ዘርፍ አስተባባሪ)
4. ሜሮን ማህረይ (የቤዝ ማፕ ባለሙያ)
5. አቶ በላይህ ተፈሪ (የቤዝ ማፕ ባለሙያ)
6. አቶ ፍቅሬ ብርሃኑ (ፋይል አደራጅ)
7. ወ/ሮ ዘላለም በዛብህ (የሲአይ ኤስ ባለሙያ)
8. አቶ ሃጎስ በርሄ (የሰነድ አጣሪ ባለሙያ) ናቸው፡፡
የተጀመረው ህግን የማስከበር ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የአዲስ አበባ ከተማ የፀረ ሙስና ኮሚቴ አስታውቋል፡፡
ምንጭ የአዲስ አበባ ኮሙኒኬሽን ቢሮ
❤1👍1
ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በለሚ ኩራ ክ/ከተማ ሁለተኛውን መስቀል አደባባይ ማለትም የለሚ ፓርክ ግንባታን በዛሬው እለት በይፋ አስጀምረዋል፡፡
ብቸኛ የህዝብ አደባባይ የነበረውን የመስቀል አደባባይ የሚደግም ሁለተኛ ታላቅ ፕሮጀክት በ1.3 ቢሊዮን ብር በጀት በዛሬው እለት በለሚ ኩራ ክ/ከተማ በከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ አማካኝነት በይፋ ተጀምሯል፡፡
ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በዚሁ ወቅት እንደተናገሩት ውጪ ሃገር ያሉ ፕሮጀክቶችን ስንመለከት ለሃገራችን ብለን እንመኝ ነበር ያሉ ሲሆን ነገር ግን በመመኘት ውጤት አይመጣም በመስራት ነው እንጂ ብለዋል፡፡
ይህ ፕሮጀክት መሃል ከተማ ያሉ ብቻ ናቸው የሚዋቡ የሚለውን ምላሽ የሚሰጥ ነው ዳር ላሉ የከተማዋ አካባቢዎችም እንዲህ አይነት ስፍራ ያስፈልጋቸዋል ብለዋል፡፡
መስቀል አደባባይ በሚመረቅበት ወቅት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ባስተላለፊት መልዕክት ተጨማሪ መስቀል አደባባዮች ለከተማዋ ያስፈልጓታል ብለው በተናገሩት መሰረት ቃላቸውን ፈፅመን ይህን ፕሮጀክት ዛሬ የመሰረት ድንጋይ እናስቀምጣን ብለዋል፡፡
ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች ቦታው የተመረጠበት ዋነኛ ምክንያት አዲስ አፍሪካ አለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል እዚህ አካባቢ እየተገነባ ያለ በመሆኑ ነውና አከባቢው ተጨማሪ አገልግሎቶችና ተያይዘው የሚመጡ ስፍራዎች የሚያስፈልጉት መሆኑንም አውስተዋል፡፡
በአሮጌ ወይም ባለፈበት አስተሳሰብ ከተማችን ልንቀይር አንችልም ያሉት ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ከዘመኑ ጋር የዘመነ አሰራርና አስተሳሰብ በመያዝ ነው መቀየር የሚቻለው በመሆኑም የግሉን ሴክተር በማሳተፍ የመንግስትን ክፍተት በመሙላት እና በአጭር ጊዜ ፕሮጀክቶች በማጠናቀቅ ነው ሲሉ ተናግረዋል….
ብቸኛ የህዝብ አደባባይ የነበረውን የመስቀል አደባባይ የሚደግም ሁለተኛ ታላቅ ፕሮጀክት በ1.3 ቢሊዮን ብር በጀት በዛሬው እለት በለሚ ኩራ ክ/ከተማ በከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ አማካኝነት በይፋ ተጀምሯል፡፡
ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በዚሁ ወቅት እንደተናገሩት ውጪ ሃገር ያሉ ፕሮጀክቶችን ስንመለከት ለሃገራችን ብለን እንመኝ ነበር ያሉ ሲሆን ነገር ግን በመመኘት ውጤት አይመጣም በመስራት ነው እንጂ ብለዋል፡፡
ይህ ፕሮጀክት መሃል ከተማ ያሉ ብቻ ናቸው የሚዋቡ የሚለውን ምላሽ የሚሰጥ ነው ዳር ላሉ የከተማዋ አካባቢዎችም እንዲህ አይነት ስፍራ ያስፈልጋቸዋል ብለዋል፡፡
መስቀል አደባባይ በሚመረቅበት ወቅት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ባስተላለፊት መልዕክት ተጨማሪ መስቀል አደባባዮች ለከተማዋ ያስፈልጓታል ብለው በተናገሩት መሰረት ቃላቸውን ፈፅመን ይህን ፕሮጀክት ዛሬ የመሰረት ድንጋይ እናስቀምጣን ብለዋል፡፡
ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች ቦታው የተመረጠበት ዋነኛ ምክንያት አዲስ አፍሪካ አለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል እዚህ አካባቢ እየተገነባ ያለ በመሆኑ ነውና አከባቢው ተጨማሪ አገልግሎቶችና ተያይዘው የሚመጡ ስፍራዎች የሚያስፈልጉት መሆኑንም አውስተዋል፡፡
በአሮጌ ወይም ባለፈበት አስተሳሰብ ከተማችን ልንቀይር አንችልም ያሉት ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ከዘመኑ ጋር የዘመነ አሰራርና አስተሳሰብ በመያዝ ነው መቀየር የሚቻለው በመሆኑም የግሉን ሴክተር በማሳተፍ የመንግስትን ክፍተት በመሙላት እና በአጭር ጊዜ ፕሮጀክቶች በማጠናቀቅ ነው ሲሉ ተናግረዋል….
👍2
…..ፕሮጀክቱ 14ሺህ 400 ካሬሜትር ላይ የሚያርፍ ሲሆን የህዝብ ስፍራ አደባባይ (public space) የመኪና ማቆምያ፣ የመዝናኛ ስፍራዎች፣ ጂምናዝየሞችን፣ የስብሰባ አዳራሽ፣ የህዝብ መሰባሰቢያ ስፍራ (public space)፣ የስፖርት ማዘውተርያ ስፍራ፣ የሰርግና ሌሎች አገልግሎቶች የሚውል መናፈሻ፣ ሱፐርማርኬት፣ የቢሮ አገልግሎት የሚሰጡ ቦታዎች፣ መጽሀፍት የማንበቢያ ስፍራና የመሳሰሉት ይኖሩታል፡፡
ይህ ፕሮጀክት በግንባታው ወቅት እስከ 1100 ያህል ዜጎች የስራ እድል የሚፈጥር ሲሆን በቀጣይ በቋሚነት ለ400 ዜጎቻችን የስራ ቦታቸው የሚሆን ነው፡፡
ስራው 18 ወራት መውሰድ ሲገባው ሌትና ቀን ያለ እረፍት በመስራት በ10 ወራት ተገንብቶ የሚጠናቀቅ መሆኑንም ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች የተናገሩ ሲሆን በጋራ ሃላፊነት አብሮ በመስራት እና በመተባበር ያሰብነውን ፕሮጀክት እውን ማድረግ እንችላለን በማለት ተናግረዋል፡፡
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
ይህ ፕሮጀክት በግንባታው ወቅት እስከ 1100 ያህል ዜጎች የስራ እድል የሚፈጥር ሲሆን በቀጣይ በቋሚነት ለ400 ዜጎቻችን የስራ ቦታቸው የሚሆን ነው፡፡
ስራው 18 ወራት መውሰድ ሲገባው ሌትና ቀን ያለ እረፍት በመስራት በ10 ወራት ተገንብቶ የሚጠናቀቅ መሆኑንም ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች የተናገሩ ሲሆን በጋራ ሃላፊነት አብሮ በመስራት እና በመተባበር ያሰብነውን ፕሮጀክት እውን ማድረግ እንችላለን በማለት ተናግረዋል፡፡
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
👍2
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኃላፊ ኢ/ር አያልነሽ ሐብተማርያም ለመላው የክርስትና ዕምነት ተከታዮች ያስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጥር 10/2015 ዓ/ም
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጥር 10/2015 ዓ/ም
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
👍1
በለያዩ ቦታዎች እየተከናወኑ የሚገኙ ጅምር ግንባታዎች የእንቅስቃሴ ለመገምገም የሚያስችል የመስክ ምልከታ ተደርጓል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኃላፊ ኢ/ር አያልነሽ ሐብተማርያም በቅርቡ በጥቃቅንና አነስተኛ ለተደራጁ ኢንተርፕራይዞች የተሰጡ G+4 የመማሪያ ሕንፃዎችን፣ የጥቃቅንና አነስተኛ ልማት ኢንተርፕራይዝ ሼዶችን እንዲሁም በተለያዩ በጎ ፍቃደኛ ባለሀብቶች ወጪ እየተገነቡ የሚገኙ የጋራ መኖሪያ ቤቶችን የግንባታ ሂደት ለመገምገም ያለመ የመስክ ምልከታ አድርገዋል፡፡
ቢሮ ኃላፊዋ በምልከታቸው በለሚኩራ ክፍለከተማ ወረዳ 08 ሰሚት ፔፕሲ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ በሆራ ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማ ፋይናንስ አቅራቢነትና በዳዊት እምሩ ኮንስትራክሽን ድርጅት ስራ ተቋራጭነት በመገንባት ላይ የሚገኘውን ጨምሮ በአያት ሪልስቴት፣በአልሳም ሪልስቴት፣በአሰር ኮንስትራክሽን፣በጊፍት ሪልስቴት እንዲሁም በውሀና ፍሳሽ እየተገነቡ የሚገኙና ከ2 ወራት ባነሰ ጊዜ በልዩ አፈፃፀም ተገንብተው በመጠናቀቅ ላይ የሚገኙትን የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ተመልክተዋል፡፡
ከዚህም በተጨማሪ ቢሮው በጥቃቅንና አነስተኛ ለተደራጁ ኢንተርፕራይዞች የስራ ትስስር ፈጥሮ ግንባታቸው በመጀመር ላይ የሚገኙትን በለሚኩራ ክፍለከተማ የሚገኙትን የጎዴ ትምህርት ቤት፣ወረዳ 04 የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት፣ወረዳ 04 ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት፣ወረዳ 06 የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት የተመለከቱ ሲሆን የካ ወረዳ 10 ሳላይሽ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት በተጨማሪም ኮልፌ ክፍለከተማ የሚገኘውን የህዳሴ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርትቤቶች ውስጥ የተጀመሩትን የ G+4 ሕንፃ ጅምር ስራዎች ተመልክተዋል....
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኃላፊ ኢ/ር አያልነሽ ሐብተማርያም በቅርቡ በጥቃቅንና አነስተኛ ለተደራጁ ኢንተርፕራይዞች የተሰጡ G+4 የመማሪያ ሕንፃዎችን፣ የጥቃቅንና አነስተኛ ልማት ኢንተርፕራይዝ ሼዶችን እንዲሁም በተለያዩ በጎ ፍቃደኛ ባለሀብቶች ወጪ እየተገነቡ የሚገኙ የጋራ መኖሪያ ቤቶችን የግንባታ ሂደት ለመገምገም ያለመ የመስክ ምልከታ አድርገዋል፡፡
ቢሮ ኃላፊዋ በምልከታቸው በለሚኩራ ክፍለከተማ ወረዳ 08 ሰሚት ፔፕሲ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ በሆራ ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማ ፋይናንስ አቅራቢነትና በዳዊት እምሩ ኮንስትራክሽን ድርጅት ስራ ተቋራጭነት በመገንባት ላይ የሚገኘውን ጨምሮ በአያት ሪልስቴት፣በአልሳም ሪልስቴት፣በአሰር ኮንስትራክሽን፣በጊፍት ሪልስቴት እንዲሁም በውሀና ፍሳሽ እየተገነቡ የሚገኙና ከ2 ወራት ባነሰ ጊዜ በልዩ አፈፃፀም ተገንብተው በመጠናቀቅ ላይ የሚገኙትን የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ተመልክተዋል፡፡
ከዚህም በተጨማሪ ቢሮው በጥቃቅንና አነስተኛ ለተደራጁ ኢንተርፕራይዞች የስራ ትስስር ፈጥሮ ግንባታቸው በመጀመር ላይ የሚገኙትን በለሚኩራ ክፍለከተማ የሚገኙትን የጎዴ ትምህርት ቤት፣ወረዳ 04 የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት፣ወረዳ 04 ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት፣ወረዳ 06 የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት የተመለከቱ ሲሆን የካ ወረዳ 10 ሳላይሽ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት በተጨማሪም ኮልፌ ክፍለከተማ የሚገኘውን የህዳሴ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርትቤቶች ውስጥ የተጀመሩትን የ G+4 ሕንፃ ጅምር ስራዎች ተመልክተዋል....
👍2❤1🔥1
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጥር 14/2015 ዓ/ም
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
#የጨረታ_ማስታወቂያ
ቢሮው በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለከተማ የሚገነባውን B+G+10 የአርሶአደርና ከተማ ግብርና ልማት ማዕከል ግንባታን ለማከናወን ፍላጎት ያላቸውን ስራ ተቋራጮችን በጨረታ አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡ስለሆነም መስፈርቱን የምታሟሉ ተጫራቾችን እየጋበዘ ጥር 11 /2015 የወጣውን ሄራልድ ጋዜጣ መመልከት እንደምትችሉ ያሳውቃል፡፡
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
ቢሮው በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለከተማ የሚገነባውን B+G+10 የአርሶአደርና ከተማ ግብርና ልማት ማዕከል ግንባታን ለማከናወን ፍላጎት ያላቸውን ስራ ተቋራጮችን በጨረታ አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡ስለሆነም መስፈርቱን የምታሟሉ ተጫራቾችን እየጋበዘ ጥር 11 /2015 የወጣውን ሄራልድ ጋዜጣ መመልከት እንደምትችሉ ያሳውቃል፡፡
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
ቢሮው ተግባራዊ ባደረገውና የስራ ዕድል ፈጠራ ተጠቃሚ በሆኑ ማሕበራት በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለከተማ ወረዳ 13 ለሚገነባው የመስሪያ ቦታ ግንባታ የአፈር ቆረጣ እየተከናወነ ይገኛል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጥር 17/2015 ዓ/ም
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጥር 17/2015 ዓ/ም
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
👍1