ከንቲባ አዳነች አቤቤ በከተማው እየተገነቡ የሚገኙ ፕሮጀክቶችን ጎብኝተዋል።
ለከተማው ሕብረተሰብ ዘርፈብዙ ፋይዳ ያላቸውና በከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቷቸው እየተገነቡ የሚገኙ አገልግሎት መስጫ ተቋማት ግንባታ ሂደት በዛሬው ዕለት በክብርት ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ተጎብኝቷል።
በምልከታው በአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ባለቤትነት እንዲሁም በኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ስራዎች ኮርፖሬሽን(ኢኮስኮ) እየተገነቡ የሚገኙት የኮልፌ መንዲዳ ሆስፒታል፣የላፍቶ ሆስፒታል፣የላፍቶ አትክልትና ፍራፍሬ መሸጫ ማዕከል ምዕራፍ 2 ግንባታ ፣ የልማት ተነሺ አርሶ አደሮች ማቋቋምያ ማዕከል ፕሮጀክቶች ተካተዋል።
በምልከታው በተለይ በሆስፒታሎቹ የግንባታ ሂደት ላይ የተስተዋለውን መዘግየት በአስቸኳይ በሚፈታበት አግባብ ዙሪያ የአሰሪ መስሪያ ቤቱ፣ የስራ ተቋራጩ እንዲሁም የአማካሪ ድርጅቱ ከፍተኛ አመራሮችን ያሳተፈና ተስፋ ሰጪ ውይይት ተደርጓል።
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ታሕሳስ 23/2015 ዓ/ም
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
ለከተማው ሕብረተሰብ ዘርፈብዙ ፋይዳ ያላቸውና በከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቷቸው እየተገነቡ የሚገኙ አገልግሎት መስጫ ተቋማት ግንባታ ሂደት በዛሬው ዕለት በክብርት ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ተጎብኝቷል።
በምልከታው በአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ባለቤትነት እንዲሁም በኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ስራዎች ኮርፖሬሽን(ኢኮስኮ) እየተገነቡ የሚገኙት የኮልፌ መንዲዳ ሆስፒታል፣የላፍቶ ሆስፒታል፣የላፍቶ አትክልትና ፍራፍሬ መሸጫ ማዕከል ምዕራፍ 2 ግንባታ ፣ የልማት ተነሺ አርሶ አደሮች ማቋቋምያ ማዕከል ፕሮጀክቶች ተካተዋል።
በምልከታው በተለይ በሆስፒታሎቹ የግንባታ ሂደት ላይ የተስተዋለውን መዘግየት በአስቸኳይ በሚፈታበት አግባብ ዙሪያ የአሰሪ መስሪያ ቤቱ፣ የስራ ተቋራጩ እንዲሁም የአማካሪ ድርጅቱ ከፍተኛ አመራሮችን ያሳተፈና ተስፋ ሰጪ ውይይት ተደርጓል።
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ታሕሳስ 23/2015 ዓ/ም
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
በስልጠና የዳበረ እውቀት ለስራ ውጤታማነት ትልቁን ድርሻ ይወስዳል፡፡
በኮንስትራክሽኑ ዘርፍ የተሰማሩ ባለሙያዎች እውቀትና ክህሎታቸውን በተለያዩ ስልጠናዎች ሲያዳብሩና ሲያሻሽሉ በዘርፉ አመርቂ ውጤት ማምጣት ይቻላል፡፡
ይህን የተረዳው የዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ከኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት ኢንስትቲዩት ጋር በመተባበር ለተለያዩ ባለድርሻ አካላትና ባለሙያዎች ስልጠናዎችን በመስጠት የፈፃሚዎችን የመፈፀም አቅም እንዲሻሻል እያረገ ይገኛል፡፡
ቢሮው የያዝነውን ሳምንት ጨምሮ ለተከታታይ 12 ቀናት ከቢሮውና ከሁሉም ክፍለ ከተሞች ለተውጣጡ የኮንትራት አስተዳደር ፣ የፕሮጀክት ኦዲት ፣ የምህንድስና ግዥ ፣ የላብራቶሪ እንዲሁም የዲዛይንና ዋጋ ተከላ ባለሙያዎች በ FIDIK, tender and bid procedure, construction manual, , PPA contract administration, claim and dispute resolution, ዙሪያ የሚያተኩር ስልጠና እየሰጠ ይገኛል፡፡
በስልጠናው ከ110 በላይ ሰዎች የተሳተፉ ሲሆን ከኮንስትራክሽን ዲዛይን ግንባታና ማማከር ድርጅት እና ከስራ ኢንተርፕራይዝ ልማት ቢሮ የተውጣጡ ሰራኞችም ተሳታፊ ሁነዋል፡፡
ስልጠናው የስራ ተነሳሽነትን የሚፈጥር፣ አነቃቂ እንዲሁም ጉድለቶችን በመለየት የማሻሻያ እርምጃዎችን መውሰድ የሚያስችል እንደሆነ ተሳታፊዎች ተናግረዋል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ የኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ታህሳስ 25/2015 ዓ.ም
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
በኮንስትራክሽኑ ዘርፍ የተሰማሩ ባለሙያዎች እውቀትና ክህሎታቸውን በተለያዩ ስልጠናዎች ሲያዳብሩና ሲያሻሽሉ በዘርፉ አመርቂ ውጤት ማምጣት ይቻላል፡፡
ይህን የተረዳው የዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ከኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት ኢንስትቲዩት ጋር በመተባበር ለተለያዩ ባለድርሻ አካላትና ባለሙያዎች ስልጠናዎችን በመስጠት የፈፃሚዎችን የመፈፀም አቅም እንዲሻሻል እያረገ ይገኛል፡፡
ቢሮው የያዝነውን ሳምንት ጨምሮ ለተከታታይ 12 ቀናት ከቢሮውና ከሁሉም ክፍለ ከተሞች ለተውጣጡ የኮንትራት አስተዳደር ፣ የፕሮጀክት ኦዲት ፣ የምህንድስና ግዥ ፣ የላብራቶሪ እንዲሁም የዲዛይንና ዋጋ ተከላ ባለሙያዎች በ FIDIK, tender and bid procedure, construction manual, , PPA contract administration, claim and dispute resolution, ዙሪያ የሚያተኩር ስልጠና እየሰጠ ይገኛል፡፡
በስልጠናው ከ110 በላይ ሰዎች የተሳተፉ ሲሆን ከኮንስትራክሽን ዲዛይን ግንባታና ማማከር ድርጅት እና ከስራ ኢንተርፕራይዝ ልማት ቢሮ የተውጣጡ ሰራኞችም ተሳታፊ ሁነዋል፡፡
ስልጠናው የስራ ተነሳሽነትን የሚፈጥር፣ አነቃቂ እንዲሁም ጉድለቶችን በመለየት የማሻሻያ እርምጃዎችን መውሰድ የሚያስችል እንደሆነ ተሳታፊዎች ተናግረዋል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ የኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ታህሳስ 25/2015 ዓ.ም
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
👍2
2015 2nd Quarter Construction Works (Only Direct Cost).pdf
24.3 MB
የ2015 ዓ.ም 2ኛ ሩብ ዓመት የግንባታ ሥራዎች የቀጥተኛ ዋጋ (Direct Cost) ጥናት
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ታሕሳስ 30/2015 ዓ/ም
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ታሕሳስ 30/2015 ዓ/ም
👍10❤1
ዜና መፅሄት.pdf
17.2 MB
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ #የመጀመሪያ_ግማሽ_ዓመት_ዜና_መፅሄት
ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጥር 04/2015 ዓ/ም
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጥር 04/2015 ዓ/ም
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
❤1👍1
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ወ/ሮ ዳግማዊት ሞግስ፤ አቶ ታከለ ኡማ፤ አቶ ኡመር ሁሴን እና አቶ ተፈሪ ፍቅሬን ዛሬ በክብር ሸኝቷቸዋል።
በሽኝት መርሐ-ግብሩ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን ጨምሮ የሚኒስትሮች ምክር ቤት አባላት ተገኝተዋል።
የሚኒስትሮች ምክር ቤት አራቱንም የምክር ቤት አባላት ቀጣይ ጉዟቸው ስኬታማ እንዲሆንላቸው ተመኝቷል።
#PMOEthiopia
በሽኝት መርሐ-ግብሩ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን ጨምሮ የሚኒስትሮች ምክር ቤት አባላት ተገኝተዋል።
የሚኒስትሮች ምክር ቤት አራቱንም የምክር ቤት አባላት ቀጣይ ጉዟቸው ስኬታማ እንዲሆንላቸው ተመኝቷል።
#PMOEthiopia