በአዲስ አበባ የመግቢያ በሮች ላይ አራት ሜጋ ሁለገብ የግብርና ምርቶች ማከፋፈያ የገበያ ማዕከላትን እየገነባን ነው፡፡
በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ሁለት፣ በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ አንድ፣ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለከተማ አንድ በግንባታ ላይ ይገኛሉ፡፡
እነኚህ የገበያ ማእከላት ከፍተኛ የግብርና ምርትን በመያዝ፣ የኑሮ ውድነቱን ጫና በመቀነስ፣ ገበያን በማረጋጋትና በመቆጣጠር የራሳቸውን ሚና የሚጫወቱ ብሎም ለተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የስራ እድልን የሚፈጥሩ ይሆናሉ፡፡
በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ሁለት፣ በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ አንድ፣ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለከተማ አንድ በግንባታ ላይ ይገኛሉ፡፡
እነኚህ የገበያ ማእከላት ከፍተኛ የግብርና ምርትን በመያዝ፣ የኑሮ ውድነቱን ጫና በመቀነስ፣ ገበያን በማረጋጋትና በመቆጣጠር የራሳቸውን ሚና የሚጫወቱ ብሎም ለተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የስራ እድልን የሚፈጥሩ ይሆናሉ፡፡
ከትላንት በስትያ ቢሮው የተለያዩ ስራዎችን ለማሕበራት መደልደሉን ተከትሎ የሳይት ርክክቦች እየተከናወኑ ይገኛል፡፡
በማሕበራቱ እንዲሰሩ ከተዘጋጁት 31 G+4 ትምሕርት ቤቶች፣20 የስራ ፣ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ሼዶች እንዲሁም 31 የፌዴራል ፖሊስ ካምፕ ፕሮጀክቶች ውስጥ ከትላንትናው ዕለት ጀምሮ ከይዞታ እና ሌሎች ጉዳዮች የፀዱ ሳይቶችን ለማሕበራቱ ማስረከብ ተችሏል፡፡
የሳይት ርክክብ ሂደቱ በዛሬው ዕለትም ቀጥሎ የዋለ ሲሆን ለርክክቡ ተግባራዊነት መሳካት ከመሬት ልማት ማኔጅመንት ጋር በቅርበት እየተሰራ ይገኛል፡፡
የዚህ የትስስር ተጠቃሚ ማሕበራት ከራሳቸው አልፈው ለሌሎች ዜጎች የስራ ዕድል በመፍጠር ረገድ ድርሻ እንደሚኖራቸው የሚያምነው ቢሮው በዘርፉ ለተሰማሩ ማሕበራት የስራ ዕድል ፈጠራ ትግበራውን አጠናክሮ የሚከውን ይሆናል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት 14/2015 ዓ/ም
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
በማሕበራቱ እንዲሰሩ ከተዘጋጁት 31 G+4 ትምሕርት ቤቶች፣20 የስራ ፣ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ሼዶች እንዲሁም 31 የፌዴራል ፖሊስ ካምፕ ፕሮጀክቶች ውስጥ ከትላንትናው ዕለት ጀምሮ ከይዞታ እና ሌሎች ጉዳዮች የፀዱ ሳይቶችን ለማሕበራቱ ማስረከብ ተችሏል፡፡
የሳይት ርክክብ ሂደቱ በዛሬው ዕለትም ቀጥሎ የዋለ ሲሆን ለርክክቡ ተግባራዊነት መሳካት ከመሬት ልማት ማኔጅመንት ጋር በቅርበት እየተሰራ ይገኛል፡፡
የዚህ የትስስር ተጠቃሚ ማሕበራት ከራሳቸው አልፈው ለሌሎች ዜጎች የስራ ዕድል በመፍጠር ረገድ ድርሻ እንደሚኖራቸው የሚያምነው ቢሮው በዘርፉ ለተሰማሩ ማሕበራት የስራ ዕድል ፈጠራ ትግበራውን አጠናክሮ የሚከውን ይሆናል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት 14/2015 ዓ/ም
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
ለ6 በጥቃቅንና አነስተኛ ለተደራጁ ማሕበራት የስራ ዕድል የፈጠረው የእንጦጦ ጋቢዮን ተጠናቋል፡፡
========++++++++++==========+++++++++++
በጉለሌ ክፍለከተማ ወረዳ 01 ልዩ ቦታው እንጦጦ ኪዳነምሕረት እየተባለ በሚጠራው አካባቢ የተገነባው ጋቢዮን ተጠናቆ ለርክክብ ዝግጁ ተደርጓል፡፡
ከ6 እስከ 13 ሜትር ከፍታ እንዲሁም ከ24 እስከ 65 ሜትር ርዝመት ያላቸው አምስት የተለያዩ ክትሮች ሲሰሩለት የቆየው የእንጦጦ ኪዳነምሕረት ረባዳማ ስፍራ አሁን ላይ ባጠቃላይ 3036 ሜትር ኪዩብ የሚሆነው የጋቢዮን ስራ ተጠናቆ ለርክክብ ዝግጁ ተደርጓል፡፡
ለ6 በጥቃቅንና አነስተኛ የተደራጁ ኢንተርፕራይዞች የስራ ዕድልን የፈጠረው ፕሮጀክቱ ከማሕበራቱ በተጨማሪ በዕለት ከ100 እስከ 120 ለሚሆኑ ዜጎች ጊዜያዊ የስራ ዕድሎችን በመፍጠር በአካባቢው የነበረውን ከፍተኛ የአደጋ ተጋላጭነት ስጋት ከመቅረፉ በተጨማሪ ቢሮው በኮንስትራክሽን ዘርፉ የተደራጁ ዜጎችን ፍትሀዊ ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ያለውን ቁርጠኝነት በተግባር ያሳየበት ስራ ነው፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ታሕሳስ 14/2015 ዓ/ም
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
========++++++++++==========+++++++++++
በጉለሌ ክፍለከተማ ወረዳ 01 ልዩ ቦታው እንጦጦ ኪዳነምሕረት እየተባለ በሚጠራው አካባቢ የተገነባው ጋቢዮን ተጠናቆ ለርክክብ ዝግጁ ተደርጓል፡፡
ከ6 እስከ 13 ሜትር ከፍታ እንዲሁም ከ24 እስከ 65 ሜትር ርዝመት ያላቸው አምስት የተለያዩ ክትሮች ሲሰሩለት የቆየው የእንጦጦ ኪዳነምሕረት ረባዳማ ስፍራ አሁን ላይ ባጠቃላይ 3036 ሜትር ኪዩብ የሚሆነው የጋቢዮን ስራ ተጠናቆ ለርክክብ ዝግጁ ተደርጓል፡፡
ለ6 በጥቃቅንና አነስተኛ የተደራጁ ኢንተርፕራይዞች የስራ ዕድልን የፈጠረው ፕሮጀክቱ ከማሕበራቱ በተጨማሪ በዕለት ከ100 እስከ 120 ለሚሆኑ ዜጎች ጊዜያዊ የስራ ዕድሎችን በመፍጠር በአካባቢው የነበረውን ከፍተኛ የአደጋ ተጋላጭነት ስጋት ከመቅረፉ በተጨማሪ ቢሮው በኮንስትራክሽን ዘርፉ የተደራጁ ዜጎችን ፍትሀዊ ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ያለውን ቁርጠኝነት በተግባር ያሳየበት ስራ ነው፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ታሕሳስ 14/2015 ዓ/ም
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
PPA 2011ላይ መነሻ ተደርጎ በቢሮው እየተጠና የሚገኘው የ standard bid document የመጀመሪያ ረቂቅ ላይ ውይይት ተደርጓል፡፡
በቢሮ ደረጃ ወጥ የሆነ የጨረታ ሰነድ እንዲኖርና ለውለታ አስተዳደር ስራው ምቹ እና ግልፅ መደላድል እንዲፈጥር ታስቦ እየተዘጋጀ የሚገኘው ስታንዳርድ የመጀመሪያ ረቂቅ በዛሬው ዕለት የቢሮው አመራሮችና ከምህንድስና ግዢ፣ከኮንትራት አስተዳደር፣ ከኢንዱስትሪ ቁጥጥር ልማት ዘርፎችእንዲሁም ከዲዛይን ጥራት ቁጥጥር የተወከሉ ባለሞያዎች በተገኙበት የቀረበ ሲሆን ሰነዱን ለማዳበር የሚያችሉ አስተያየቶች እና ግብዓቶች ተሰጥተዋል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ታሕሳስ 14/2015 ዓ/ም
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
በቢሮ ደረጃ ወጥ የሆነ የጨረታ ሰነድ እንዲኖርና ለውለታ አስተዳደር ስራው ምቹ እና ግልፅ መደላድል እንዲፈጥር ታስቦ እየተዘጋጀ የሚገኘው ስታንዳርድ የመጀመሪያ ረቂቅ በዛሬው ዕለት የቢሮው አመራሮችና ከምህንድስና ግዢ፣ከኮንትራት አስተዳደር፣ ከኢንዱስትሪ ቁጥጥር ልማት ዘርፎችእንዲሁም ከዲዛይን ጥራት ቁጥጥር የተወከሉ ባለሞያዎች በተገኙበት የቀረበ ሲሆን ሰነዱን ለማዳበር የሚያችሉ አስተያየቶች እና ግብዓቶች ተሰጥተዋል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ታሕሳስ 14/2015 ዓ/ም
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity